ጎህጎጎህህጎህ መፅሔት ህህዝዝብብ 2005 ዓዓ 1 3 august 2013...

32
ጎህ ጎህ ጎህ ጎህ መፅሔት መፅሔት መፅሔት መፅሔት በኢትዮጵያ በኢትዮጵያ በኢትዮጵያ በኢትዮጵያ ህዝብ ህዝብ ህዝብ ህዝብ አርበኞች አርበኞች አርበኞች አርበኞች ግንባር ግንባር ግንባር ግንባር ዘብ ዘብ ዘብ ዘብ እየተዘጋጀች እየተዘጋጀች እየተዘጋጀች እየተዘጋጀች 3 ወሩ ወሩ ወሩ ወሩ የምትታተም የምትታተም የምትታተም የምትታተም ነሐሴ ነሐሴ ነሐሴ ነሐሴ 2005 .1አመት አመት አመት አመት ቁጥር ቁጥር ቁጥር ቁጥር 3 August 2013 No 3 በጀርመን ሀገር በኑረንበርግ ከተማ የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ዘብ የዓለም አቀፍ ግኑኙነት 4ዓመት ክብረ በዓሉን አከበረ

Upload: dodan

Post on 11-Mar-2018

275 views

Category:

Documents


7 download

TRANSCRIPT

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት በኢትዮጵያበኢትዮጵያበኢትዮጵያበኢትዮጵያ ህዝብህዝብህዝብህዝብ አርበኞችአርበኞችአርበኞችአርበኞች ግንባርግንባርግንባርግንባር ዘብዘብዘብዘብ እየተዘጋጀችእየተዘጋጀችእየተዘጋጀችእየተዘጋጀች በበበበ3 ወሩወሩወሩወሩ የምትታተምየምትታተምየምትታተምየምትታተም ነሐሴነሐሴነሐሴነሐሴ 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም 1ኛኛኛኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3

August 2013 No3

በጀርመን ሀገር በኑረንበርግ

ከተማ የኢትዮጵያ ህዝብ

አርበኞች ግንባር ዘብ የዓለም አቀፍ ግኑኙነት የ4ኛ ዓመት

ክብረ በዓሉን አከበረ

ዋና ስራ አስኪያጅ ዋና ስራ አስኪያጅ ዋና ስራ አስኪያጅ ዋና ስራ አስኪያጅ ልዑል ቀስቅስ

ዋና አዘጋጆች ዋና አዘጋጆች ዋና አዘጋጆች ዋና አዘጋጆች ደሳለኝ አዴላ ገብሬ ኤሊያስ ሰሙ ገዳ አለሜ ቡቃያ

ም/አዘጋጆችም/አዘጋጆችም/አዘጋጆችም/አዘጋጆች ሳሙኤል ሰለሞን ውብና ጌታቸው ሐይለማርያም አያኖ

ኤዲተሮችኤዲተሮችኤዲተሮችኤዲተሮች አለማየሁ ምኑየለት እያሱ ተማክለማርያም

ኮምፒውተር ፁሁፍኮምፒውተር ፁሁፍኮምፒውተር ፁሁፍኮምፒውተር ፁሁፍ መስከረም እሸቱ አባተ ፎዚያ ጫጮ

ግራፊክስግራፊክስግራፊክስግራፊክስ ሙሴ ቢሆነኝ በትረ ምነወር አብድልዋሂድ ክማል

ካርቶኒስትካርቶኒስትካርቶኒስትካርቶኒስት ሞሐመድ ባልቻ አብዱልሀኪም

ፎቶግራፍፎቶግራፍፎቶግራፍፎቶግራፍ በተወዳጅ አድነው ገብረመስቀል

ህትመት ክፍልህትመት ክፍልህትመት ክፍልህትመት ክፍል ሰናይ ክፍሌ ክበበ አማኑኤል ኪሮስ ገብረመድህን

ፅሁፍ አስተባባሪፅሁፍ አስተባባሪፅሁፍ አስተባባሪፅሁፍ አስተባባሪ ካሣሁን ምህረቴ ካሣ ዮናስ መንግስቱ ተሰማ

መፅሐት ስርጭትመፅሐት ስርጭትመፅሐት ስርጭትመፅሐት ስርጭት ሳሚ ሰለሞን ብሩክ ተሻለ መኩሪያ

General ManagerGeneral ManagerGeneral ManagerGeneral Manager

Leul Keskis

Editors in ChiefEditors in ChiefEditors in ChiefEditors in Chief

Dessalegn Adella Gebre

Elias Semu Geda

Alemie Bukaya

Assistant Editor in chief Assistant Editor in chief Assistant Editor in chief Assistant Editor in chief

Samuel Solomon Wibna

Getachew Hailemariam Ayano

EditorsEditorsEditorsEditors

Alemayhu Minwuyelet

Iyasu Teklemaryam

Computer WritingComputer WritingComputer WritingComputer Writing

Meskerem Eshetu Abate

Foziya Chacho

GraphicsGraphicsGraphicsGraphics

Musie Bihonegn Betre

Minewer Abdulwahid Kemal

CartoonistCartoonistCartoonistCartoonist

Mohammed Balcha, Abdulhakim

PhotographerPhotographerPhotographerPhotographer

Betewedaj Adenw Gebremeskel

Publishing Staff Publishing Staff Publishing Staff Publishing Staff

Senayie Kifle Kibebe

Amanuel Kiros Gebermedhin

Organizer Organizer Organizer Organizer

Kassahun Miherete Kassa

Yonas Mengstu Tesema

DistributerDistributerDistributerDistributer

Sami Solomon Bruk

Teshale Mekuriya

ማውጫማውጫማውጫማውጫ ገፅገፅገፅገፅ ርዕሰ አንቀፅ .. .............................................................................................................................................................................................. 1

ሪፖርታዥ ................................................................................................................................................................................................... 2 –3

ወያኔ የኢትዮዽያ ጠላት ............................................................................................................................................................................ 3

እረ መልስ አጣን ......................................................................................................................................................................................... 3

ለትግል እንዘጋጅ ,….................................................................................................................................................................................... 3

አንባገነንነት እስከመቼ? ……......................................................................................................................................................................... 3-4

የካህዲዎች አብዮት …................................................................................................................................................................................. 4

ለነፃነት በአንድነት እንነሳ …......................................................................................................................................................................... 4

ለነፃነት በአንድነት እንነሳ ............................................................................................................................................................................ 4

ጋንግሪኑ ወያኔ ............................................................................................................................................................................................ 4-5

እስከ መቼ በፀረ-ህዝብ እንመራ ….............................................................................................................................................................. 5

በቁጭት፣ በእልህ ተደራጅቶ መታገል ጊዜው አሁን ነው ................................................................................................................. ..... 5

የወያኔ ሀገርንና ህዝብን የመበታተን ተንኮላዊ ሴራ .................................................................................................................................. 5

ወያኔ ሊበቃው ይገባል .............................................................................................................................................................................. 5-6

22 ዓመት ግፍ ይቁም ................................................................................................................................................................................ 6

አቦ አትመጥኑንምና ወረድ በሉልን ........................................................................................................................................................... 6

የሁለት ዝሆኖች እርግጫ ለሳሩ ይተርፋል ............................................................................................................................................... 7

የመከራ ትውልድ ........................................................................................................................................................................................ 7

የ1997 ዓ.ም. ሰቆቃ ይብቃን ...................................................................................................................................................... ........... 7-8

ወያኔ በሙታን ስም እየነገደ ነው!! …......................................................................................................................................................... 8

የወያኔ አገዛዝ በቃን .................................................................................................................................................................................... 8

ፍትህ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ …........................................................................................................................................................... 8-9

ፍትህ ጣች ሀገር ........................................................................................................................................................................................ 9

የዘረኛው የወያኔ ድርጅት ........................................................................................................................................................................... 9

በሕገመንግስቱ ተሰፍሮ የተሰጠው የብሔር ብሔረሰቦች እና የክልሎች እራስን በራስ የመምራት እና

የማስተዳደር መብት ................................................................................................................................................................................... 10

ቃሉን አንሳተው …....................................................................................................................................................................................... 11

ማነው አሸባሪ ............................................................................................................................................................................................ 11

ለማን አቤት ይባል …................................................................................................................................................................................. 11

ሻዕብያ እና ወያኔ …...................................................................................................................................................................................... 11-12

ስሙ ወገኖቼ .............................................................................................................................................................................................. 12

ሽብርተኛው ህወዓት …............................................................................................................................................................................... 12

እረ ስማን ወያኔ! ................................................................................................................................................................................... 12

የካርቶን ስዕል ............................................................................................................................................................................................ 12

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3

ማውጫማውጫማውጫማውጫ ገፅገፅገፅገፅ Escalating human right violations in Ethiopia .................................................................................................................... 13

Land Grab by The Dictator Woyane Government .......................................................................................................... 13

Ethiopians stand together for freedom .................................................................................................................................. 14

Examining the depths of Ethiopian corruption .................................................................................................................. 14

EPRDF and its hidden weapon -allowing corruption ..................................................................................................... 14

We need Freedom!!! ......................................................................................................................................................................... 15

Heading to freedom …...................................................................................................................................................................... 15

Still continuing fighting...? ........................................................................................................................................................... 15

Democracy for all Ethiopians ..................................................................................................................................................... 16

Enough is Enough ............................................................................................................................................................................. 16

TPLF`s Manifesto is a Failed Strategy both Politically and economically ........................................................ 17

European Human Rights Committee denied access to Ethiopian Prison ...................................................... ..... 17

Can we say there is development in Ethiopia ? ................................................................................................................. 18

"Life" Without Freedom of Speech will not Achieve Substantial Democracy ................................................ 19

The cause of our poverty is not natural disaster but… .................................................................................................. 19

የኢህአዴግ የቤተሰብ ትስስር ማሳያ ......................................................................................................................................................... 20

ፐሮፖጋንዳ መፍትሔ አይሆንም .............................................................................................................................................................. 21

ለመረጃ ያህል ............................................................................................................................................................................................. 21

መንግስት የሙስሊሙን ጥያቄ ከመመለስ ይልቅ ወደ ግጭት እየቀየረው ነው ..................................................................... ........... 21

ኢትዮጵያና የመከራዋ ቀን ማብቂያ .......................................................................................................................................................... 22

Seeing believing ............................................................................................................................................................................... 22

.To the Government of the federal republic of GERMANY ...................................................................................... 23-24

ከፖለቲከኞች በላይ ገኖ የወጣው “ድምጻችን ይሰማ” ............................................................................................................................. 24-25

በአዲስ አበባ ሰላማዊ ሙስሊሞች ላይ ፖሊስ ጥቃት እየፈጸመ ነው .................................................................................................... 25

ርዕሰ አንቀፅ

ጠንካራ ድጋፍ የሚሻው አኩሪ እንቅስቃሴ ጠንካራ ድጋፍ የሚሻው አኩሪ እንቅስቃሴ ጠንካራ ድጋፍ የሚሻው አኩሪ እንቅስቃሴ ጠንካራ ድጋፍ የሚሻው አኩሪ እንቅስቃሴ ሊወገዝ የሚገባው አሳፋሪ ድርጊትሊወገዝ የሚገባው አሳፋሪ ድርጊትሊወገዝ የሚገባው አሳፋሪ ድርጊትሊወገዝ የሚገባው አሳፋሪ ድርጊት

ጣፋች ነገሮችን አብዝቶ የወሰደ ጥርስ ለህመም የመዳረጉ እድል የሰፊ ነው፡፡ የታመመ ጥርስ ደግሞ መነቀል

ይገባዋል ተነቅሎም መጣል አለበት፡፡ ይህ ካልሆነ በተበላሸው ጥርስ ምክንያት መላው የሰውነታችን ክፍል ለህመም ይዳረጋል ሰላምም አናገኝም ፡፡

በአሁኑ ሰዓት አንድ የተበላሸ ጥርስ አለ ይህ ጥርስ ተነቃንቋል የሚቀረው ነገር ተነቅሎ መጣል ነው አዎ ወያኔ! የተበላሸውና የተነቃነቀው ጥርስ ነው፡፡ ይህ መራዥ ጥርስ መነቀል አለበት፡፡

ሰማያዊ ፓርቲ የጀመረው ተግባር የሚያኮራ ነው ፓርቲው በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን መርቶ አደባባይ በመውጣት ከ19 97 ዓ.ም. ወዲህ ተዳፍኖ የነበረውን የተቃውሞ እንቅስቃሴ እንንዲያንሰራራ እና መንግስት የራሱን ህገ-መንግስት እንዲያከብር ለመጠየቅ የተቃውሞ ሰልፍ በማካሄድ የህዝቡን ስሜት ማነቃቃቱን ይበል የሚስብል ነው ፡፡

እንዲሁም በቀጣይ አንድነት ፓርቲ የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት በሚል መሪህ ቃል በጎንደርና በደሴ ከተሞች በተመሳሳይ ያካሄዳቸው የተቃውሞ ሰልፍ ይበል የሚያሰኝ ነው፡፡

ይህን እንቅስቃሴ መፅሔታችን ይበል ይቀጥል ትላለች በቀጣይ ለሚደረጉ እንቅስቃሴዎች የበኩሏን ድጋፍ ታደርጋለች፡፡

በብሶተኛ ህዝብ ድጋፍ የታጀበው የሁለቱ ፓርቲዎች እንቅስቃሴ የወያኔን መንበር ያነቃነቀ እንደሆነ ገዢው ፓርቲ እያደረገ ከሚገኘው ያልሞት ባይ ተጋዳይነት ተግባር መገንዘብ ይቻላል፡፡ ብረት ሲግል ቀጥቅጥ እንደሚባለው በሀገራችን ጉዳይ ያገባናል ይመለከታነል የምንል ሁሉ ተባብረን ልንቀጠቅጠው እና የተነቃነቀውን ጥርስ ልንነቅል ይገባል ፡፡

በራሱ ህገ-መንግስት ሰላማዊ ሰልፎች ማድረግ እንደሚቻል ፈቅጃለሁ የሚለው ዘረኛውና ጎጠኛው መንግስት እራሱን በራሱ የሚያጠራጥር ተግባር ላይ መሰማራቱ ሌላኛው አሳፋሪ ድርጊቱ ነው፡፡

እጅግ ሰላማዊ የሆነ ተቃውሞ ያሰሙ ፓርቲዎች አመራር አባላትና የሰልፉ አስተባባሪ ሰዎችን የተለያዩ ምክንያቶችን እየፈጠረ ሲያስፈልግም አሸባሪ ነቸሁ እያለ ወደ እስር ቤት የመውሰዱን ጉዳይ አጥብቀን እንቃወማለን፡፡

አንድነት ፓርቲ በቀጣይ ሊያደርጋቸው ያቀዳቸውን ሰላማዊ ሰልፎች ለማደናቀፍ ወያኔ እና ጭፍሮቹ እያደረጉ ያሉት እንቅስቃሴ አሳፋሪ በመሆኑ ጎህ አጥብቃ ትቃወማለች፡፡ የተነቃነቀው ጥርስ ለማስወገድ ሰዓቱ አሁን ነው፡፡ ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 1

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 2

ሪፖርታዥ ሪፖርታዥ ሪፖርታዥ ሪፖርታዥ የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ዘብ የፖለቲካ፣የዲፕሎማሲና አለማቀፍ ግንኙነት ክንፉን ያዋቀረበትን አራተኛ ዓመት በጀርመን ታሪካዊቷ የኑረንበርግ ከተማ ኤፕሪል 13, 2013 ዓ.ም ከተለያዩ የጀርመን አካባቢዎች እንዲሁም ከ ዩ.ኤስ. አሜሪካ የተጋበዙ በርካታ ኢትዮጵያውያን በተገኙበት አከበረ። ዝግጅቱን በንግግር የከፈቱት የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞ ግንባር ዘብ ሊቀመንበር አቶ ልዑል ቀስቅስ ሲሆኑ ፓርቲያቸው ከወያኔ ከመፋለሙም ባሻገር በዲፕሎማሲው ረገድም በከፍተኛ ደረጃ እየተንቀሳቀሰ ሲሆን ሰሞኑን ከቤኒሻንጉል ክልልና ከቤንች ማጂ ዞን የዘር መስመራቸው እየተቆጠረ እንዲፈናቀሉ በተደረጉት ኢትዮጵያውያን ዙሪያ ባለ 13 ገጽ ደብዳቤ ለጀርመን ፓርላማ ('ቡንደስታግ') እና ለአውሮፓ ህብረት የፓርላማ ቡድን ማስገባታቸውን ገልፀዋል።ድርጅታቸው በኢትዮጵያ የፖለቲካ ለውጥ እንዲመጣ ከሚታገሉ ኃይሎች ጋር መልካም የሚባል ግንኙነት ያለው ሲሆን አብሮ የሚሰራበትንም ሁኔታዎች ለማመቻቸት ብዙ ርቀት እንደተጓዘ ገልፀው በዚህም ከኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ እና አሜሪካ ከሚገኘው የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች አንድነት ጋር በህብረት ለመስራት እንቅስቃሴ መጀመሩን ገልፀዋል። በሌላ በኩል ከዋሽንግተን የመጡት የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች አንድነት ተወካይ አቶ ለይኩን ካሳሁን ''ዛሬ የፖለቲካ ፕሮግራም ልዩነቶችን የምናስተናግድበት ሳይሆን በወያኔ ዘረኛ ፖሊሲ ምክንያት በሀገራችን ሊመጣ ካለው እልቂትና ደም መፋሰስ ሀገራችንንና ህዝባችንን የምንታደግበት ወሳኝ ምዕራፍ ላይ እንገኛለን በመሆኑም እጅ ለእጅ ተያይዘን ዘረኛውን የወያኔ መንግስት ማስወገድ ይገባናል'' ብለዋል። በዕለቱ በርካታ ጥናታዊ ፅሁፎች በተጋባዥ እንግዶች እና በአባላት የቀረቡ ሲሆን በጀርመን የኢህአግዘ የድርጅት ጉዳይ ኃላፌና የጥላ መጽሔት ዋና አዘጋጅ ኢንጂነር ዳዊት ፋንታ ''የህወሃት ምስለ-ወራሪነት ሚና በኢትዮጵያ'' በሚል ርዕስ ባቀረበው ፅሁፉ ''ህወሃት በኢትዮጵያ ውስጥ በፖለቲካ፣በኢኮኖሚና በወታደራዊ መስኮች የበላይነቱን ብቻ ሳይሆን አይነኬነቱንም ለማረጋገጥ እንዲሁም የአንድ ወገንን የኢኮኖሚና የፖለቲካ ልዕልናን ለማሳካት በግልፅም ይሁን በህቡዕ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።ለዚህም ይረዳው ዘንድ ለህወሃት የውስጥ ተቀባይነትን /Internal Legitimacy/ ለማስገኘት ሲባል የተቋቋሙ የህወሃት ትርጁማን ተለጣፊ ድርጅቶችን በማዘጋጀት፣መዝባሪ የንግድ ኢምፓየሮችን በመገንባትና፣አናሳውን የወያኔ ቡድን በሚጠቅም መልኩ ዝንፍ የዘውጌ ፌደራሊዝምን በማስፈን /Implementation of Asymmetric Ethnic Federalism/በዚህም ምክንያት በባለ ብዙ ዘውጌ ክልሎች ውስጥ በየጊዜው የሚያገረሽ ግጭቶች እንዲከሰቱ በማድረግ በተለይ ውክልናን፣የተፈጥሮ ሀብት ክፍፍልን እንዲሁም በማንነት ጥያቄ ላይ በሚነሱ ነጥቦች መሰረት ለዘመናት አብረው የኖሩ ህዝቦች እንዲቃቃሩና በጠላትነት እንዲፈራረጁ በማድረግና በአጠቃላይ ሀገራዊ ራዕይ ያላቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች እንዳይፈጠሩ ይልቁንም በየአጥቢያቸው በዘውጌ ደረጃ የተመሠረቱ አቅመ-ቢስ ተቃዋሚዎች እንዲበራከቱ በዚህም ብረት የታጠቀው የህወሃት ምስለ ወራሪ ኃይልን እንዳይገዳደሩ በማድረግ ሃያ ሁለት አመት መጓዝ ችሏል።ስለሆነም የኢትዮጵያ ህዝብ ለህወሃት የሀብት ምንጭ የሆነበትን የብዝበዛ ሥርዓት እንዲሁም በብረት ኃይል በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ የተጫነውን የባርነት ቀንበር ማጋለጥ፣መቃወም እንዲሁም ይህን ሥርዓት ለማስወገድ በሚደረግ ትግል ውስጥ በንቃት መሳተፍ የዜግነትና የሞራል ግዴታ ነው!'' ሲል ፅሑፉን አጠቃሏል።

በሌላ በኩል በጋዜጠኛ አለሜ ቡቃያ ያቀረበው ''እምባዬን አብሱ!'' የሚለው ወቅታዊ ጽሑፍ ሲሆን የአማራ ብሄር ተወላጆችን ከኖሩበት አካባቢ በብሄራቸው ምክንያት ብቻ እንዲፈናቀሉ የተደረጉበትን የዘር ማጥራት ወንጀል ጉዳይ የቀደሙ ታሪካዊ ዳራዎችን በማንሳትና በማዋዛት ሰፊ ሐተታ ሰጥቶበታል። በዕለቱ የሴቶች ተሳትፎ ጎልቶ የታየ ሲሆን በተለይ ወ/ሪት ቤተልሔም ገድለ ባቀረችው ፅሁፍ፦ ''በእናት የምንመስላት ሀገራችን ኢትዮጵያ ከ51% በላይ የሚሆነው ህዝቧ ሴቶች ቢሆኑም ያላቸው የፖለቲካ ተሳትፎ፣የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትና የማህበራዊ ፍትህ ተጋሪነት ሚና እዚህ ግባ በማይባልበት ደረጃ ላይ ይገኛል።ለዚህም በዋነኛነት የወያኔ መንግስት መካን ፖሊሲዎች ተፅዕኖ ሲሆን ይህንን ቀንበር በመስበር ፋና ወጊ ይሆናሉ ያልናቸው እህቶች ሳይቀር የዚህ አስከፊ ሥርዓት ሰለባ ሆነዋል።ጋዜጠኛ ሠርካለም ፋሲል ህጋዊ የሆነ ጋዜጣ አዘጋጅ በመሆኗና ሃሳቧን በነፃነት በመግለጿ ብቻ በግፍ ታስራና ህክምና ተከልክላ በወህኒ በእስር እንድትማቅቅ መደረጓ የቅርብ ጊዜ ትዝታ ነው።

በዚህም ሳይወሰን ሌላኛዋ እህታችን ጋዜጠኛ ርዕዮት አለሙ የጋዜጠኝነት ሙያዋን ተጠቅማ ስራዋን ስለሰራች ብቻ ዛሬም ድረስ በግፍ በወህኒ ተጥላ ትገኛለች።በሌላ በኩል ይህ የመከነ የወያኔ ፖሊሲ በሴቶች ላይ እየደረሰ ያለውን የኢኮኖሚና ማህበራዊ ጫና መታደግ ባለመቻሉ ዛሬ በአሥር ሺዎች የሚቆጠሩ ሴቶች በህገ-ወጥ መንገድ ድንበር እየጣሱ እግር ወደመራቸው የሚሰደዱ ሲሆን በዋናነት በቀድሞ የወያኔ ወታደር በነበሩ ነገር ግን አሁን የጉዞ ወኪል ባለቤት በሆኑ ግለሰቦች አማካኝነት ቁጥራቸው አርባ አምስት ሺህ የሚሆኑ ሴቶች በየዓመቱ ልክ እንደቁም ከብት ለአረብ ሀገራት የቤት ሠራተኝነት ይላካሉ።ይህ ዜጎቹን እንደሸቀጥ ኤክስፖርት በማድረግ በዓለም ላይ ተወዳዳሪ ያልተገኘለት አረመኔ መንግስት በመካከለኛው ምስራቅ በሚገኙ ሀገራት ቆንስላ ጽ/ቤት እና ኤምባሲ ቢኖረውም በነዚህ ሀገራት በሚገኙ ዜጎች ላይ ግፍና ስቃይ ሲፈፀም በግዴለሽነት ዳር ቆሞ ሲመለከት በብዙ ታዝበናል።በቤይሩት አለም ደቻሳ የተባለች እህታችን በአሠሪዎቿ በግፍ ስትደበደብና መሬት ለመሬት ስትጎተት የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽ/ቤት ኃላፊ ሃምሳ ሜትር በማይሞላ ርቀት ላይ ቆሞ ይመለከት የነበር ሲሆን የአለም ዴቻሳ ህይወትም በማግስቱ ሊያልፍ ችሏል።

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 3

ሪፖርታዥ ሪፖርታዥ ሪፖርታዥ ሪፖርታዥ ይህም ቅስማችንንም ልባችንንም የሰበረ መሪር ሀዘን ሆኖ ሲያልፍ በተቃራኒው በኢትዮጵያ ውስጥ ሴቶችን ያማከለ የሶሺዮ-ኢኮኖሚና የፖለቲካ አስተዳደር ለመገንባት፥ ብሎም ይህን በዜጎቹ ደም ኪሱን የሚያረጥበውን አስከፊ ሥርዓት ለማስወገድ በቁጭት እና በእልህ እንድንነሣ አድርጎናል።በመሆኑም እኛ ሴቶች የጉዳዩ ባለቤት እንደመሆናችን በኢትዮጵያ የፖለቲካ ሥርዓት ለውጥ ላይ የምናደርገው አስተዋፅኦ ጎልቶ እንዲወጣ ተሳትፏችንን አጠንክረን መቀጠል ይኖርብናል!'' ስትል ሀሳቧን አጠናቃለች። በዕለቱ በርካታ መጣጥፎች የቀረቡ ሲሆን በዋናነት ንፁህ ወንድማገኝ፣ፎዝያ ቻቾ፣ራሔል ኤፍሬም፣ኤልሳዕ በረከት፣ኤልያስ ሰሙ ና አበራ አዝናኝና አስተማሪ ጽሑፎቻቸውን በማቅረብ ለዝግጅቱ ድምቀት የበኩላቸውን አስተዋጽዖ አበርክተዋል። በመጨረሻም ይህ ከ አራት ሰዓት በላይ የፈጀ ዝግጅት ባለአምስት ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቋል። Nürnberg, , , , Germany. . . . 13-04-2013.

ወያኔወያኔወያኔወያኔ የኢትዮዽያየኢትዮዽያየኢትዮዽያየኢትዮዽያ ጠላትጠላትጠላትጠላት

ትላንት የተናገሩትን ዛሬ፤ ዛሬ የተናገሩትን ነገ የማይደግሙ ከሀዲ አንባገነን እና ዘረኛ ቡድኖች የስልጣን ኮረቻ በሀይል ከተፈናጠቱበት እለት ጀምሮ የተለያዩ የማወናበጃ ዘዴዎችን እየተጠቀሙ የበርካታ ንጹሀን ዜጎችን ህይወት ቀጥፈዋል አስቀጥፈዋል፡፡እንኳን እንደጠላት የሚቆጥሩትንና በመርሃ ግብራቸው ነድፈው መጥፋት አለበት ብለው የፈረጁትን ህዝብ ቀርቶ አርነት እናወጣሀለን እያሉ ክእናንተ በመፈጠራችን ኮራንባችሁ የሚሏቸውን የትግራይን ንጹሀን ዜጎች ሳይቀር የራሳቸውን የስልጣን ዕድሜ ለማራዘም ውድ ህይወታቸውን እንዲገብሩ አድርገዋል፡፡ የሀውዚንን ጭፍጨፋ አቀናብረዋል፣በ1991ዓ.ም በኢትዮጵያና

በኤርትራ መካከል በተደረገው ጦርነት ከ70000 በላይ የጠርነቱ ሰለባ ሁነዋል፡፡አልሻባብን ለመደምስስ በሚል በሶማሊያ በረሃ የረገፉትን ወታደሮች ቤት ይቁጠራቸው፡፡ስልጣን ለወያኔ ከምንም ነገር በላይ ነው፡፡ ስልጣን ከሉአላዊነት፣ከባህር በር ፣ከሀገርና ከህዝብ እንደሚበልጥባቸው ከመጀመሪያው ጀምሮ የወሰዷቸው እርምጃዎች ማሳያ ናቸው፡፡የገንዛ ሀገሩን ቆርሶ ለሱዳን የሚሰጥ፣የባህርበር አያስፈልገኝም የአሰብን ወደብ ውሰዱት፣ኤርትራ እንድትገነጠል ፈቅጃለሁና እውቅና ስጡልኝ እባካችሁ እያለ የአለም መንግትታትን የተማጸነ፣የገንዛ ዞጎቹን አፈናቅሎ ለውጭ ባለ ሀብቶች መሬታቸውን የሚሰጥ፤የሀገሪቱን ሀብት ለተደራጁ ወንበዴወች የሚያስዘርፍና የሚዘርፍ፤ሌሎች የኢትዮጵያ ህዝቦችን አጥፍቼ ታላቋን ትግራይን እመሰርታለሁ ብሎ የሚንቀሳቀስ አንባገነን እንዴት ያለ ሀገራዊ ራዕይ ነው የሚኖረው ይህን የኢትዮዽያ ጠላት የሆነውን ኣምባገነን መሪ

ለመጣል ዛሬ በጋራ እንነሳ ድል ለኢትዮዽያ ህዝብ!!!

By zenebech mamo

(fulda) GERMANY.

እረ መልስ አጣን እረ መልስ አጣን እረ መልስ አጣን እረ መልስ አጣን በኢትዮጵያ የኑሮ ደረጀጃ እለት በእለት እየጨመረ የኑሮ

ሁኔታ ከአቅም በላይ እና ከሚጠበቀው በላይ ከሆነ ከዓመታት በላይ ሆኖታል፡፡

የወያኔ /ኢህአዴግ/ አንባገነን መንግስት በገዛ ወንድሙ ላይ መጨከን የገዛ ወንድሙን ገድሎ አስርቦ ዘራፊ ማለት ጀግናነኝ ማለት በገዛ ወንዱሙ ላይ በሐሰት መስክሮ ለጥቅምና ለስልጣን ሲባል የንፁሃንን ደም እያፈሰሱ እየገደሉ የባለስልጣን ማዳበር የመሳሰሉትን አስነዋሪ ተግባር ዛሬ ካለፉት ቀንደኛ መሪዎች የወረሱትን ሴጣናዊ አስተሳሰብና ፖሊሲዎች ናቸው፡፡

የሚገርመውና የሚያሳዝነው ወያኔ/ኢህአዴግ/ መንግስት የሱ ፓርቲዎች ጠግበው ሁሉ ነገር ተሟልቶላቸው ይኖራሉ የፓርቲው ደጋፊ ያልሆነ ህዝብ ግን በችግር በስቃይ ሰላም በማጣት በእስራት ይሰቃያል ስለዚህ እኛ ኢትዮጵያዊያን አንድ ልንሆን ይገባል ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ! Betelehem Gedle Betelehem Gedle Betelehem Gedle Betelehem Gedle

ለትግል እንዘጋጅለትግል እንዘጋጅለትግል እንዘጋጅለትግል እንዘጋጅ እናት ሃገራችን ኢትዮጵያ ከጥንት ጀምሮ ሕዝቦቿ

አንድነቷንና ታሪኳን አስጠብቀው አኩሪ ባህሏን አጎልብተው በአንድነቷ እናት ሃገርጥላ ስር ተሰባስበው ለዘመናት ለሌሎች ሃገራት ተምሳሌት ሆነን ኖረናል፡፡ ግና ነገሮች የተገላቢጦሽ ሆነና የዘረኛው ወያኔ መንግስት ይህችን ቅድስት ሃገራችንን ለመገነጣጠል ለመከፋፈል ለመበታተን ባሕልና ታሪኳን ለማውደም ጥድፊያውን ተያይዞታል፡፡

ወያኔ ኢሕአዴግ በዘር በጎሣ በመሰረተው ፌደራሊዝም አንድን ብሔር ከሌላው ጎሳን ከጎሳ በማጋጨት አንዱ በአንዱ ላይ እንዲነሳ እያደረገ የራሱን የሥልጣን ዘመን ለማራዘም እየታገለ ነው፡፡ ነገር ግን ከህዝባዊ ክንድ እንደማያመልጥ ጥርጣሬ አይግባን፡፡

ከጥቂት ወራቶች በፊት በጉራፈርዳ የደረሰው በአማራው ብሔረሰብ ከቤት ንብረት መፈናቀል የነፍስ ጥፋት ጠባሳው ሳይሽር ይኽው በቅርቡ ባልታደለው አማራው ብሔር ላይ በቤኒሻንጉል የደረሰው የዘር ጥፋት ከቤት ንብረት መፈናቀል ከፍተኛ የሆነ የታሪክ ጠባሳን አሳትሟል፡፡

ለመሆኑ ይህ የአማራው ብሔር ምን አደረገ? ኢትዮጵያዊ አይደለምን? ይህንን ለታሪክ እንተወው፡፡ እናት ሀገርን ከዚህ ጠባብ ብሔረተኞች ለማውጣት አንድና ዋነኛው አማራጭ እራስን ለትግል ዝግጁ ማድረግ ነው፡፡ ይኽውም ለአንድ ዓላማ ለነፃነት ለፍትህ ዲሞክራሲ ለማስፈን በታጠቀና በተደራጀ ፓርቲዎችና ግንባር ጥላ ስር በመሰባሰብ ከሕብረቱም ሆነ ከግንባሩ ጎን በመቆም በትጥቅ ትግል ውስጥ መሳተፍ ነው፡፡ ቸር ይግጠመን ድል የሰፊው ህዝብ ነው Aschalew Mengistu /NR..W/Aschalew Mengistu /NR..W/Aschalew Mengistu /NR..W/Aschalew Mengistu /NR..W/

አንባገነንነት እስከመቼ?አንባገነንነት እስከመቼ?አንባገነንነት እስከመቼ?አንባገነንነት እስከመቼ? ባለፉት ለ21 ዓመታት አይነቱና መጠኑ ይለያይ እንደሆን

እንጂ ጥቃት ግፍ በገል ግድያ እስራት የእያንዳንዱን ኢትዮጵያዊ ቤት አንኳኩቷል የወያኔ አገዛዝ የራሱን መንገድ በማመቻቸትና በመጥረግ ህዝቡን በመከፋፈል ዘረኝነት እንዲስፋፋ በማድረግ የባህልና የቋንቋ ስብጥርነታችንን እርስ በእርስ በማናከስ የቤተክርስቲያን እና የአብ መስኪዶች አስተዳደር በካድሬዎቹ ለመቆጣጠር ከሚያደርጉት ሴጣናዊ ተግባር በተጨማሪ ህዝቡ ሀይማኖት ለይቶ እንዲባላ ለማድረግ በእጅጉ የሚቀፍ ፕሮፖጋንዳ እያካሄዱ ነው፡፡ ይህም አልበቃ ብሎ ብሎት ለዘመናት በመከባበር የኖረውን ሙስሊሙንና ክርስቲያኑን ህብረተሰብ እርስ በእርስ ለማጋጨት ሌት ተቀን እየሰራ ይገኛል፡፡

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 4

አንባገነንነት .....አንባገነንነት .....አንባገነንነት .....አንባገነንነት ..... ዛሬ ከመቼውም በበለጠ ሀገራችን ወደ ማትወጣው

አደጋ እየተገፋች ነው፡፡ ይህንን ወያኔ ያዘጋጀልንን የክፍፍልና የግጭት ድግስ ለመመከት ይበልጥ በአንድነት ከኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ዘብ ጎን የምንቆምበት እና የምንታገልበት ግዜ ዛሬ ነው እኛ ስንተባበር ልዩነታችንን ለመጠቀም የሚደረገውን ሙከራ ስናከሽፍና አንዱ ላይ የሚደርሰውን ጥቃት የሁላችንም ብለን የተነሳን እለት ወያኔ የለም ይህንን አንባገነን መንግሰት ወያኔን በማስወገድ ነፃነታችንን መቀዳጀትና ነፃ ሀገር እንዲኖረን ማድረግ አለብን፡፡ ለዚህ ትግልም ማንኛውንም መስዋዕትነት ለመክፈል ከኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ዘብ ጎን በመቆም ነፃነትና ኮርተህ የምትኖርባት ሀገር እንድትኖርህ የምትወድ የኢትዮጵያ ህዝብ ሁሉ ተነሳ፡፡ ድል ለ ኢትዮጵያ ህዝብ!

Selamawet TameratSelamawet TameratSelamawet TameratSelamawet Tamerat 63505 Langenselbold63505 Langenselbold63505 Langenselbold63505 Langenselbold

የካህዲዎች አብዮት የካህዲዎች አብዮት የካህዲዎች አብዮት የካህዲዎች አብዮት ወያኔ ዘረኛና በአብዮታዊ ዲሞክራሲ ስም ሀገር ሺያጭና የእጅ ወያኔ ዘረኛና በአብዮታዊ ዲሞክራሲ ስም ሀገር ሺያጭና የእጅ ወያኔ ዘረኛና በአብዮታዊ ዲሞክራሲ ስም ሀገር ሺያጭና የእጅ ወያኔ ዘረኛና በአብዮታዊ ዲሞክራሲ ስም ሀገር ሺያጭና የእጅ

አዙር ቅኝ አገዛዝ አራማጅ ነውአዙር ቅኝ አገዛዝ አራማጅ ነውአዙር ቅኝ አገዛዝ አራማጅ ነውአዙር ቅኝ አገዛዝ አራማጅ ነው ህውሀት /ሕዝባዊ ወያኔ ሀረነት ትግራይ/ህውሀት /ሕዝባዊ ወያኔ ሀረነት ትግራይ/ህውሀት /ሕዝባዊ ወያኔ ሀረነት ትግራይ/ህውሀት /ሕዝባዊ ወያኔ ሀረነት ትግራይ/

ከመሠረቱ ሲነሳ የአማራው መንግስት ጨቁኖናል ቅኝ ገዝቶናል ስለዚህ ትግራይን ገንጥለን የራሳችን የትግራይ ልዋላዊነት እናስከብራለን ብለው ጥቂት ጠባብ ብሔረተኞች ተነስተው ነፍጠኛ መንግስት እኛን አይወክለንም ብለው በአብዛኛው ሰላማዊ ትግራይ ሕዝብን ሀሰተኛ ፕሮፖጋንዳ በመንዛትና በማወናበድ ህዝቡን በመቶሺዎች ለሞት በሺህ የሚቆጠሩትን ለአካለ ስንኩልነት ዳርጓቸዋል፡፡

በትግራይ ስም ትግራይን ነፃ ማወጣት የማይሳካና የህልም ቅዠት መሆኑን ሲያውቁ ከሻብያና ከሌሎች ደርግን ከሚቃወሙ ታጋይ ግንባሮች ጋር በመቀናጀት ኢህአዴግን ጭንብል ለብሰው ከገቡ በዃላ ከፍተኛውን የአመራር ቦታ ተንኮል በተመላበት ዘዴ ህውሀት በቁጥጥር ስር አዋለው፡፡

ሌባ የሰረቀውን ሲካፈል ይጣላል ሚባለው የአበው አባባል አይቀሬ ሻዕቢያ ከወያኔ ጋር ሀገርን በመዝረፍና የፈላጭ ቆራጭነት የበላይነት ለመያዝ ባደረጉት ሽኩቻ ወያኔ ኤርትራን ማስገንጠሉን ለበላይነት አማራጭ ሆኖ ስላገኘው ኤርትራ ተገነጠለች ከተገነጠለች በሗላ በሰበብ አስባቡ የባድሜን ጦርነት ቀስቅሰው ያለምንም ምክንያት ውሉ ባልታወቀ ጦርነት ከመቶ ሺህ ህዝብ በላይ አለቀ በብዙህ ሺህ የሚቆጠር ሰራዊት ለአካለስንኩልነት ተዳረገ፡፡

ወያኔ በዚሁ ሳያበቃ ሕዝቡን በዘር በሀይማኖት በማጋጨት የአገዛዝ እድሜውን ለማራዘም ህዝቡን ማዋከብ ተያያዘው በፌደራል ስም የእጅ አዙር ቅኝ ገዢዎቹ የሰጡትን መመሪያ በመጠቀም ሀገሪቱን የአማራ የኦሮሞ የደቡብ እያለ ህዝቡን በማጋጨት አንዱ ብሔር ወደሌላው ክልል ያለፈቃድ መግባት እንደማይቻለው የበታኝነት ህጉን አንሰራፍቶበሀገርና በህዝብ ጫንቃ ላይ ተንሰራፍቶ ቆሞ አለ፡፡

ካድሬውን የፌደራልንና የመከላከያ ሰራዊቱን በቁጥጥር ስር አድርጎ ሀገሪቱን ሀብት ለደህንነትና በወያኔ ዙሪያ ያሉትን የትግራይ ተወላጅ ለሆኑ ብቻ ገንዘብ በገፍ በመስጠት የአንድ ሌሊት ሚሊዮነሮች ሆነዋል፡፡ የወያኔ አብዮታዊ ዲሞክራሲ ማለት ሀገርን በዘዘር በጎሳና በሃይማኖት ከፋፍሎ ኢትዮጵያ እምትባል ሀገር ጨርሶ ከዓለም እንድትጠፋ ያልፈነቀለው ድንጋይ የለም ነገር ግን ሕዝቡ እለት ከእለት ግፍ መከራ መገደልና መሰደድ ሲበዛበት ትግስት ፍርቻ አለመሆኑን ለማሳየት ሕዝቡ ህብረቱን አጠናክሯል ወጣቱ የቅድመ አያቶቻችንን ወኔ ለብሰን ታጥቀን ተነስተናል የመሣሪያ ክምችት አይበግረንም በአሸናፊነት ወያኔን ወደ መቃብሩ እናሰናብተዋለን፡፡ ——-

ለእጅ አዙር ቅኝ ገዢዎች ታዛዥነትህም ያከትማል ኢትዮጵያ በታሪክ በሀገሩ ጉዳይ በአሸናፊነት ድልን

መቀዳጀት እንጂ ሽንፈትን ጨርሶ አታውቅም ነገር ግን የእናት ጡት ነካሾችና ባንዳዎች ታሪክን መለስ ብሎ ባለመገንዘብ የታሪክ ዝቃጭነታቸውን በገሀድ አሳይተዋል ህዝቡም የማያዳግም አይቀጡ ቅጣት ያሳያቸዋል፡፡ ኢትዮጵያ በጀግኖች ህዝቦቿ ትግል ነፃ ትወጣለች!!! ኢትዮጵያ ለዘለዓል ትኑር!!! Elsa MengistuElsa MengistuElsa MengistuElsa Mengistu Kelkheim Kelkheim Kelkheim Kelkheim

ለነፃነት በአንድነት እንነሳለነፃነት በአንድነት እንነሳለነፃነት በአንድነት እንነሳለነፃነት በአንድነት እንነሳ በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ የሚደርሰው በደልና መከራ

ወለደን ብለው ለትግል ጫካ የገቡት ዘረኞቹ የወያኔ መሪዎች አ.አ ገብተው ከተደላደሉ በሗላ በህዝብ መብትና ነፃነት በሀገር አንድነትና በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ህዝብ ብሔራዊ ጥቅሞች ላይ ይህ ነው ተብሎ ሊነገር የማይችልና ከነሱ በፊት ከነበሩ መንግስታት ጋር ሲተያይ እጅግ በጣም የከፋ በደል ፈፅመዋል እየፈፀሙም ይገኛል ዘረኞቹ የወያኔ መሪዎች አዲስ አበባ ገብተው የኢትዮጵያን መንበረ ስልጣን ከመቆጣጠራቸው በፊት እቅድ አውጥተውና አዘጋጅተው የመጡት የኢትዮጵያን ሕዝብ በዘር፣ በሀይማኖትና በክልል በመከፋፈል በጠመንጃ ሀይል የያዙት ስልጣን በግዜን በህገ-መንግሰት ያልተገደበ መሆኑን ለማረጋገጥና የእኛ ነው ለሚሉት የሕብረተሰብ ክፍልና ለሚተባበሯቸው ሆዳሞች ተቆጥሮ የማያልቅ ሀብት ማጋበስ የሚችሉበት መንገድ ለመፍጠር ነው የወያኔ መሪዎች ይህንን አገራዊ በደል ያለ ምንም ተቃውሞ መፈፀም እንዲችሉ ከሀገር ይልቅ የተወለድንበትን ክልል ብቻ ፣ ከብሔራዊ አንድነቱና አገራዊ ጥቅሙ ይልቅ የራሱን ጥቅም ብቻ የሚሰበስብ ሙሰኛ መንግስት ነው፡፡

የወያኔ ክፋት ፣ዘረኝነትን ልማት በሚል ሽፋን የተደበቀ ሀገርን የማፍረስ ሴራ ከወዲሁ የገባቸው የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች ከ1997ቱ ምርጫ በፊትም ሆነ በሗላ የወያኔን ገመና በማጋለጥና የኢትዮጵያ ህዝብ ለመብቱ፣ ለነፃነቱና ለእኩልነቱ እንዲታገል የተለያዩ ቅስቀሳዎች ሲደረጉ ቆይተዋል በዚህም ምክንያት ለእስራት፣ ለስቃይ፣ ለሞትና ለስደት ተዳርገዋል ስለዚህ የኢትዮጵያ ሕዝብ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ይህን አረመኔ መንግስት ከነ ስርዓቱ ነቅሎ ለመጣል በአንድነት መነሳት አለብን፡፡ ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ Bogalech WeldemariamBogalech WeldemariamBogalech WeldemariamBogalech Weldemariam GrossGrossGrossGross----umstadtumstadtumstadtumstadt

ጋንግሪኑ ወያኔጋንግሪኑ ወያኔጋንግሪኑ ወያኔጋንግሪኑ ወያኔ ጋንግሪን ስለሚባል በሽታ ያውቁ ይሆን? ይህ በሽታ

ያለበት የሰውነትን አካባቢ ተቆርጦ ካልወጣ በስተቀር ሊድን የሚችል አይደለም ፡፡ ተቆርጦ መውጣቱ ግድ ነው፡፡ በተለያዩ የህክምና ዘዴዎች ልንፈውሰው ልንፈውሰው የምንችለው በሽታ አይደለምና፡፡ በአሁኑ ወቅት ለኢትዮጵያውያን ጋንግሪን የሚሆንብን በሽታ አለ፡፡ እሱም አንባገነኑ ወያኔና ጭፍሮቹ ናቸው፡፡ የወያኔ ጋንግሪን እንደማይድን እያወቅን ላለፉት 22 አመታት ስናከናውነው ቆን እስዩም አልዳነም ሊድንም አልቻለም እናም ተሳስተናል፡፡ የማዳን ሙከራ ስናደርግ ቆይተናል አሁን መላ አካላችንን አዳአርሶ አካላችን የሆነችውን ሀገራችንን ኢትዮጵያን ሳያጠፋት ቀድመን ቆርጠን መጣል ይጠበቅብናል፡፡ ወያኔ መወገድ ያለበት በሽታ ነው፡፡ ለበርካታ የኢትዮጵያውያን ስደት ምክንያት የሆነ ለረሀብና ጉስቁልና ምክንያት የሆነ ነቀርሳ ነው፡፡

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 5

ጋንግሪኑጋንግሪኑጋንግሪኑጋንግሪኑ በየመን እንዲሁም በአረብ ሀገራት ያሉትን ወገኖቻችንን

እየደረሰባቸው ላለው ግፍና መከራ መንስኤው ወያኔ ዜጎች በራሳቸው እምነት እንዳይመሩ መንስኤው ወያኔ እየጠፉ ላሉት ገዳማት ታሪካዊ ቅርሶች መንስኤው ወያኔ ነው፡፡

በሀገራችን ተንቀሳቅሰን እንዳንሰራ እንቅፋት ወያኔ ችሎታ ሳይሆን ዘርህ እንዳትልቅ መስፈርት ተወስዶ የመስራት እድል እንዲዘረጋ የደረገ ወያኔ ነው፡፡

በአጠቃላይ እንደ ክፉ አጋንንት ጠፍሮ የዞ እያሰቃየን የሚገኘው ጋንግሪን ወያኔ ይቆረጥ፡፡ ጊዜው አሁን ነው፡፡ Senaiye Kifle KibedeSenaiye Kifle KibedeSenaiye Kifle KibedeSenaiye Kifle Kibede HöHöHöHöchstdatchstdatchstdatchstdat

እስከ መቼ በፀረእስከ መቼ በፀረእስከ መቼ በፀረእስከ መቼ በፀረ----ህዝብ እንመራህዝብ እንመራህዝብ እንመራህዝብ እንመራ

ኢትዮጰያ በአለም ላይ እንዳሉ ታላላቅ ሀገሮች ባለታሪክና ስመጥር የታሪክ ባለቤት የስልጣኔ ምንጭ እንደሆነች የታሪክ መጽሐፍት ይመሰክራል፡፡

አሁን ባለው ሁኔታ ጠላታችን ወያኔ በማን አለብኝነት ሀገሪቷን በታትኖ ህዝቦችንም መናገር፣ መፃፍ፣ መሰብሰብ እና ሰላማዊ ሰልፍ ማድረግ ፈፅሞ እንደማይቻል አስጠንቅቋል፡፡

በዚህ ሁኔታ የሰዎች የሰብዊነት መብት ሲጣስ ያለ ፍርድ ቤት ፍቃድ ሠዎችን ማሰር መደብደብ የዘወትር ስራው ሆኗል፡፡

ዛሬ ግን ህዝቡ ከአቅሙ በላይ ሆኖ የበደሉ ክፋት ስላንገሸገሸው የሚከፈለውን መስዋዕትነት ከፋሎ ይህን የዘረኛ መንግስት ለመጣል በትግል ላይ ይገኛል፡፡

እኛ ተቋዋሚዎች ትግላችን ወደፊት ለሚመጣው ትውልድ የተሻለ ነገር ለማምጣት ስንታገል ዕራያችን ጉልቻን በጉልቻ ለመቀየር ሣይሆን የሥርዓት ለውጥ ለማምጣት እና በህዝብ ድምፅ ውሳኔ የሚወከል መንግስት ማቋቋም ነው፡፡

የህንን በመገንዘብ ሀገራችንን ከዚህ ዘረኛ መንግስት ለመጣል ያለን ግዜ አሁን በመሆኑ ሁላችንም ብረት ላነገቡ ወገኖቻችን የማያስፈልገውን ለማድረግ ቆርጠን እንነሳ፡፡ ክብር ለኢትዮጵያ DDDDaniel Getachewaniel Getachewaniel Getachewaniel Getachew Eltmann Eltmann Eltmann Eltmann DDDDiiiippppppppachachachach

በቁጭት፣ በእልህ ተደራጅቶ መታገል ጊዜው አሁን ነውበቁጭት፣ በእልህ ተደራጅቶ መታገል ጊዜው አሁን ነውበቁጭት፣ በእልህ ተደራጅቶ መታገል ጊዜው አሁን ነውበቁጭት፣ በእልህ ተደራጅቶ መታገል ጊዜው አሁን ነው

አምባገነኑ የወያኔ ኢህአዴግ ስርዓት ህዝብን ነፃነት በማሳጣት ዲሞክራሲያዊ መብትን በመግፈፍ ጭቆናው ከመቼውም ጊዜ በበለጠ አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡

በአሁኑ ወቅት በሀገራችን ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የኑሮ ውድነት እና ከፍተኛ የሆነ የፖለቲካዊ ቀውስ መፍትሄ እያጣ ይገኛል ለዚሁም ከጊዜ ወደ ጊዜ አስከፊ ደረጃ ደርሷል፡፡

የሰዎች መብት የማይከበርበት የህዝቦች መብት ፣የሀይማኖት መብት የማይከበርበት የመፃፍ፣ የመናገርና የመምረጥ መብት የሌለበት ሃገር ሆናለች

ኢትዮጵያዊ የሆነ ሁሉ ለመብቱ ለክብሩ ብሎም ለሃገሩ ከመቼው ግዜ በላይ በቁጭትና በእልህ ተደራጅቶ በመታገል ህዝባዊ ሀይሉን በወያኔ/ኢህአዴግ አምባገነኖች ላይ ማሳረፍ አለበት Amanuel Kiros GebermedhinAmanuel Kiros GebermedhinAmanuel Kiros GebermedhinAmanuel Kiros Gebermedhin Scherinfurt Scherinfurt Scherinfurt Scherinfurt

የወያኔ ሀገርንና ህዝብን የመበታተን ተንኮላዊ ሴራየወያኔ ሀገርንና ህዝብን የመበታተን ተንኮላዊ ሴራየወያኔ ሀገርንና ህዝብን የመበታተን ተንኮላዊ ሴራየወያኔ ሀገርንና ህዝብን የመበታተን ተንኮላዊ ሴራ በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎች በየዘመኑ በህይወት

መስዋእትነት ጠብቀው ያኖሩትን የኢትዮጰያን አንድነት ዛሬ ከጫካ የወጣው ስብስብ/ወያኔ ከራሱ ጥቅምና በትእቢት መወጠር ለሀገር አንድነትና የሰው ልጆችን እኩልነት የማያውቅ ሰውን መግደልና ማሰርን የተለመደ ባህሪው ያደረገ እብሪተኛ ነው፡፡

ዛሬ ወያኔ በሀገርና በህዝብ ላይ ነገ ሊድኑ የማይችሉ ብዙ ጠባሳዎችን እየጣለ ያለ ቢሆንም ሀገራችንን ከሁሉ በላይ እያሳሰባት ያለው ግን ወያኔ ገና ጫካ እያለ የደቀነባት ሀገርን የመገነጣጠል ስትራቴጂ ነው፡፡

ይህንንም ሀገርን የመገነጣጠል መሰሪ አላማው ሰሞኑን ከህውሃት ኢህአዴግ አንጋፋ መሪዎች ይፋ እየሆነ የመጣ ሲሆን በቅርቡ የስርዓቱ ቁንጮ ከሆኑት አንዱ በረከት ስምኦን /አረቢን/ የሚባል ፓልቶክ ላይ ቀርቦ ቃለ ምልልስ ሲያደርግ እንደ ተከታተልንው መገንጠል ለሚፈልግ ጊዜው ሲደርስ መገንጠል መብቱ ነው ሲል ተደምጧል፡፡

ጊዜው ሲደርስ ማለቱ እንግዲህ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ዘረኞቹ ህውሀቶች ፈላጭ ቆራጭ የእጅ መዳፍ ውስጥ ያለች በመሆኗ እነሱ እንደፈለጋቸው እንደተመቻቸው የሚበጣጥሷት እንደሆነች እየነገሩን መሆኑ ነው፡፡

በዚህ መሰረት ወያኔዎች አላማቸው እንግዲህ አቅማቸው እስከፈቀደ ድረስ ተቃዋሚ ሃይሎችን አጥፈቶ ኢትዮጵያን እየዘረፉ መኖር ቢሆንም ይህ ካልተሳካና ተቃዋሚ ሃይሎች ወያኔ ላይ ጫና በማሳደር የወያኔን ስልጣን አደጋ ላይ ይወድቃል ብለው ከሰጉ እነሱ ትግራይን ተቆጣጥረው ሌላውን የኢትዮጵያ ክፍል በታትነው መሄድ ነው፡፡

እኛም ይህንን ተገንዝበን እነዚህን የሃገርና የህዝብ ቀንደኛ ጠላቶች ልንነቅላቸው ይገባል፡፡ Alemayhu MinwuyeletAlemayhu MinwuyeletAlemayhu MinwuyeletAlemayhu Minwuyelet SchweinfurtSchweinfurtSchweinfurtSchweinfurt

ወያኔ ሊበቃው ይገባልወያኔ ሊበቃው ይገባልወያኔ ሊበቃው ይገባልወያኔ ሊበቃው ይገባል

በአሁኑ ወቅት ለግለሰብና ለህብረተሰብ ደህንነት፣ ለሰብአዊ መብቶች፣ ለሃይማኖት መብት፣ ለነጻነት፣ ለፍትህ-ርትእ፣ ለህግ የበላይነት በተከታታይ የሚታገለው ተራው የኢትዮጵያ ህዝብ ነው፡፡ በዚህ ዲሞክራሳዊ የሆነ የህዝብ ትግል ድምፃቸውና አቋማቸው የማይሰማው በውጭና በሀገር ውስጥ የሚገኙ የማህበራዊና የፖለቲካ ተቃዋሚ አካሎች ናቸው ለማለት ይቻላል፡፡ ህውሀት አላሰራ አለ የሚለው እውነት ቢሆንም ዘላቂ መልስ አይደለም፡፡ የሚያበረታታው የሀገራችን ህብረተሰብ ከፖለቲካ መሪዎች መቅደሙ ብቻ አይደለም፡፡ የእስልምና ሃይማኖት መሪዎችና አባላት ለመብታቸው ሲታገሉ የክርስቲያን አባቶች በየገዳሙ ሲነሱ አብሮ የሚታገለው ወጣቱ፣ሴቱ፣ አባቱ፣ እናቱ፣ከተሜውና ገጠሬው ወዘተ መሆኑ ጭምር ነው፡፡

እንደ ደርግ ያለ አምባገነን መንግስት ሀገሩን በክህደትና በጥላቻ ለተሞሉ እንደ ሸአቢያዊንና እንደ ወያኔያዊያን ላሉ ሀገሩን አሳልፎ የሰጠ የለም፡፡ እንደ ወያኔ/ኢህአዴግ ያሉ ተቃዋሚዋች ልፍስፍስ ወኔ ቢስ እርስ-በርስ የሚናቆሩና ከትላንቱ የማይማሩ ሁሌም የጠላት መሳሪያ ሆነው የሚያገለግሉ ፖለቲከኞች ማግኘት ይከብዳል፡፡

በኢትዮጵያ ሕዝብና በራሳቸው የፖለቲካ ድርጅት አባላት ጭምር ሳይቀር አፈና፣ እንግልት፣ የእድሜ ልክ እስራት፣ ግድያና በጥቅል የሰብአዊ መብት ገፈፋ የሚፈፅም አምባገነን መንግስት በስብሶ ለመውደቅ በሚንገዳገድበት ወቅት ገፍቶ በመጣል ነፃነታችንን ማወጅ እንዳለብን ይሰማኛል፡፡

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 6

ወያኔ .....ወያኔ .....ወያኔ .....ወያኔ ..... ሀገር በባንዳ ልጆች የልጅ ልጆቻቸውና በሆድ-አደር

ሎሌዎች ስትፈራርስና አንጡራ ሀብቷ የባዕዳንና የወያኔዎች መቀለጃ ሲሆን እያየን አመታት አሳለፍን፡፡ እጅግ በጣም ጥቂት በጣት የሚቆጠሩ እውነተኛ ሀገራዊ ትግል ቢጀምሩም በግፈኛ ወያኔዎች የሚደርስባቸው ግድያና እስራት አንሷቸው እኛ የተለያየ ስም እንሰጣቸዋለን ፡፡

በዚህ በያዝነው ዘመን ሰው ሰው በመሆኑ ብቻ ተከባብሮና ተሳስቦ ድንበር እያፈረሰ በአብሮነት መኖርና መበልፀግ በተቻለበት አለም በኢትዮጵያ ግን ለእውነተኛ ሀገራዊ ልዕልና ለህዝቦቿ አንድነትና ህልውና የሚቆም መጥፋቱ ሲታሰብ የምናሳዝንና የሚታዘንልንም ዜጎች ብቻ ሳንሆን በእርግጥም ጤንነታችንም የሚያጠያይቅ ነው፡፡

የወያኔ መንግስት ሰላም፣ ፍቅር፣ አንድነት፣ ወንድማማችነት .... በሚሰበክበት በስፖርት መድረክ እንኳን ሳይቀር የተለመደ የመከፋፈል የጎሰኝነትና እኩይ ፖለቲካዊ አጀንዳውን እያራመደ መሆኑን ያስረገጠበት አሳፋሪና ተራ ፖለቲካዊ ቁማር ነው፡፡ ፊደል ቆጥረናል የሚሉት የሀገሪቱ ዜጎች ያስተማራቸውን ህዝብ ከድህነትና ከድንቁርና አውጥቶ ፍትህና እኩልነት ያለበት ሀገር ለመገንባት በመታገል ፈንታ ከእነሱ በእውቀትም ሆነ በስብዕና ለሚያንሱ የወያኔ ቡድኖች ጉዳይ አስፈፃሚ በመሆን ወገናቸውንና ሀገራቸውን ለሆዳቸው በሆዳቸው የሚሸጡ ፍጡራን እንደ አሸን የሚፈላባት ሀገር ኢትዮጵያ ሆናለች፡፡

ወያኔ እስካለ ድረስ የዚህ ዓይነት የስቃይ ኑሮ ወደፊትም በስፋት እንደምናይ ምንም ጥርጥር የለኝም ቁም ነገሩ ይህን አምባገነናዊ አገዛዙ ማራዘሚያ ይጠቅሙኛል ብሎ የተያያዘውን አካሄድ ድክመቶች መልሰን በግብአትነት በማጎልበት ስርዓቱን በአፋጣኝ ለማስወገድ ለሚደረገው ትግል እንደመሳሪያነት የመጠቀም አቅም ማሳደግ መቻላችን ነው፡፡

የኢትዮጵያ ህዝብ ማን ምን እንደሆነ በሚገባ ያውቃል፡፡ Mekdes Assefa TesfayeMekdes Assefa TesfayeMekdes Assefa TesfayeMekdes Assefa Tesfaye Gu eltmann Gu eltmann Gu eltmann Gu eltmann

22 22 22 22 ዓመት ግፍ ይቁምዓመት ግፍ ይቁምዓመት ግፍ ይቁምዓመት ግፍ ይቁም

አንባገነን መንግስት 22 አመት በግፍ ሲገዛን ኖረ ስንቱ ሲገደል ስንቱ ሲታሰር እናት ልጆ እጃዎ ላይ ሲሞትባት ወላጁን ወንድም እህቱን ያላጠ የለም የኢትዮጵያ ህዝብ ያለ አይዞህ ባይ ያለቀበት ሀገር ከሆነች 22 አመት አሣለፍን፡፡

የአቶ መለስን ሞት ተከትሎ የተተካው ይባስ በየጊዜው አዳዲስ ህግና አዋጅ በማውጣት ህብረተ-ሰቡን ከቤት ንብረቱና ከስራው በማፈናቀል በየሀይማኖቱ ህዝብ ከህዝብ በማጋጨት እንዲሁም በሙስና በመጨማለቅ ነጋዴውን ህብረተ-ሰብ ግብር አልከፈሉም በሚል ምክንያት እስር ቤቱን ሞላው፡፡ ይህን ታዳ ምን ይሉታል ትሻል ስትሄድ ትብስ መጣች ማለት አደል፡፡ የወያኔ መንግስት ዜጎችን ለስደት፣ ለረሃብና ለሞት እየዳረገ ይገኛል ኢትዮጵያ ሀገራችን ሰብአዊነት በጎደላቸው መንግስት እየተመራች አለች ፡፡ አሁንም በቀጣይ አቶ መለስ ያቀዳቸው እቅዶች እንደሚቀጥሉበት በግልፅ አስታውቀዋል ሰዎች እራሳቸው በመረጧቸው መሪዎች እንደማይተዳደሩ በግልፅ አስቀምጠዋል፡፡

ከዚህ ፈላጭ ቆራጭ አንባገነን መንግስት ለመላቀቅ ለትውልድ መልካም ነገረ እነዲሁም በህግ የምትተዳደር ሀገር ለማስረከብ ትግላችንን አጠናክረን ሀገራችንን ነፃ እናውጣት ሀገር ከሌለ መኖር የለምና እንነሳ ፡፡

ኢትዮጵያን እግዚአብሔር ይባርካት!! Meti Meti Meti Meti CCCCristo risto risto risto ZZZZegyegyegyegy WindsbachWindsbachWindsbachWindsbach

አቦ አትመጥኑንምና ወረድ በሉልንአቦ አትመጥኑንምና ወረድ በሉልንአቦ አትመጥኑንምና ወረድ በሉልንአቦ አትመጥኑንምና ወረድ በሉልን

ሰላም ጤና ይስጥልኝ አንባቢያን እላለሁ፡፡ ሰላምታዬን ተቀብላችሁ እጅ ከምን ካላችሁኝ ልቀጥል፡-

ጠ/ሚኒስቴሪ ሐ/ማሪያም ደሳለኝ ስልጣን ከጨበጡ ወይም ለህውሀት ፍጆታ ማሙዋያ ከተቀመጡ ወዲህ ምላሽ ለሚያስፈልጋቸው ጥያቄዎች ቀጥታ ለጥያቄው መልስ ከመስጠት ይልቅ ያው እንደተለመደው ኢህአዴግአዊ ስልታዊ ማፈግፈግ ወይም ዙሪያ ገባውን ተራ በሆኑ አታካራዎች መጠመዳቸው እንዳለመታደል ሆኖ ዛሬም በሞተው ሰው መንፈስ ሊመሩን ሲታገሉ ማየቴ ከእጅ አይሻል ዶማ ሆነብኝ ፡፡ እኚሁ አዲሱ ጠ/ሚኒስቴር አንድ የፓርላማ ውሎቸው ላይ መድረኮችን ጅራፍ እራሱ ገርፎ .... እንደሚሉት ብለው ሲተቿቸው ሰምቼ ለዚህማ እንደ ኢህአዴግ ገድሎ ሲያበቃ እንኳን ገዳዩን አፋልጉኝ ባይ ማን አለና፡፡ ተረት ያለ ቦታው አያምርምና የግሌን አንድ ሁለት መለት ወደድኩ፡፡

እኔ እምለው ለኢህአዴጎች ቃላት ይመጥናል አይመጥንም ብሎ ማለት አለመፈጠሩን በነሱ ጭንቅላት ሳስብ ደረጃ በደረጃ ከላይ እስከ ታች የመመሪያ ዓይነት ይመስል በዘመቻ መዋሸት ቦታ አለመምረጥ ምን? ለማን? እንዴት? በቃ የለም ? ብዬ ስጠይቅ ፊቴ ላይ እኚህ ማናቸው ሴትዮዋ ድቅን ይሉብኛል የባሌ ዕራይ ሳይበረዝ ምናምን ሲሉን አልነበረም ለእነሱ የዱላ ቅብብል እንደወረደ ከዚያ ብልጣብልጥ ጋሽያቸው ውርስ ተቀብለው አንዴ የዘር ብርዝ ጠጡ ሌላ ጊዜ ምነው ብርዝ ብቻ ትሰክሩ ዘንድ ጌሾና ብቅሉንም እንጋታቹ ይሉናል ፡፡ ግን እኮ አልበዛም እኛም ቢሰለቸን ደግሞም ቋቅ ቢለን ማርም ሲበዛ ይመራልና ቢያንስ ቱባ ቱባ ውሸታችሁ ለዚህ ዙር አይመጥንም ብለናቸዋል፡፡

ለስሙ ደረጃ መዳቢ መስሪያ ቤታችሁ ለዚህም ትብብሩን ቢለግሳችሁስ ምን ነበረ? ዳሩ እሱም ተቋም ተብሎ በሹማምንቶቻችሁ የአስመጪነት ፈቃድ ከንቱና ከደረጃው በታች የወረደ ዕቃና ምግብ ሳይቀር እያሳለፈ በህዝብ ሃብትና ጤና ከመቀለድ የተሻለ ምን ሲፈይድ?

አሁንም የወይዘሮዋ ቀልድ ሳበኝና ልመለስ ስለ ባለቸው ደሞዝ ተቆጥራ ተቆራርጣ የተጣራች በአራት ሺህ ብር ከምናምን ቤተሰብ እንመራለን የዓለም ድሆች እኔና ባሌ ነበርን ሲሉን እንደ ኤፈርት ያሉ ድርጅቶችና ከሃገር ውጪ ያስቀመጦቸው የኢትዮጵያዊ ንፁህ ሃብቶች ትዝ ሲሉን ቀልዳቸው ለእኛ ለትላልቆቹ አይደለም የመዋዕለ ህፃናት ተማሪዎች የዘመናችን ምርጥ ፉገራ እንደሚልዋት ጥርጥር የለውም፡፡ ቆይ ቆይ እረ ማን ይሙት እናንተ ቤት አይደለም ካድሬዎቹ ቤት ገንዘብ ተቆጥሮ ያውቃል? እንደ ፈንዲሻ መዚህም ከዚያም እንደ ቡና ቁርስ ከመዝገን ውጭ እናም ወይዘሮዋ! ባሎት በህይወት ቢኖሩ እንኳ ይህ ቀልድ ቢያንስ አይመጥነንም አታሳጪኝ የሚልዎት ሊመስለኝ ነው ወይስ ሸርተት ማለት ተጀመረ እንዴ ...... አሃሃ ....

መቼም የእርሶ ከደረጃው በጣም ቢወርድብኝ እንጂ ኢህአዴግ ስትባሉ በመሞትና በመኖር መካከል ላይ ባለው ህዝባችን ቀልድ አይሉን ያላዋቂ ሳሚ አይነት ጉድ በየአደባባዩ ንግግራችሁ ቋቅ ካላችሁን ዓመታት አለፉ፡፡

ደረቅ ውሸታችሁ ሽብርተኛ ፣ኪራይ ሰብሳቢ፣ ሙስና፣ ትራንስፎርሜሽን፣ ዲሞክራሲ፣ የአባይ ግድብ ወዘተ አሁን አሁን ደግሞ አዲሱ ጠ/ሚኒስቴር አደርባይነት በነገሰበት ትሉናላችሁ ፡፡ መቼም ህውሀቶችስ ይሁን ቃሉን ቢሉት አይገርምም አቶ ሐ/ማርያም ሆዬ ግን እርሶ እና መሰሎቾ በምን ስሌት ይሆን አድርባይነት እናንተን የማይመለከተው ሕሊናውን ሸጦ ለሆዱ ያደረውስ ከእራሶ አለመጀመሩን ሳያውቁት ቀርቶ ይሆን ለማንኛውም በራሳቸው ሲቀልዱ የማውቀው ኮሜዲያኖች እንጂ አርያ መሆን የሚገባቸው ያሀር ቁንጮ ላይ የተቀመጡ ሰዎች አይመስሉኝም አያምርበትምና ለአርቲስቶቹ ይተውላቸው እላለሁ፡፡ መቼም ኢህአዴጎች ሆድ እንጂ ጭንቅላት እንደሌላቸው ካወቅን ቆየ፡፡ ሆዳም ደግሞ ፍቅር አይገባውም ጭድ እንዳየ በሬ ገደል መግባቱም ሩቅ አይሆንም በቃ ትክት አላችሁን ከፊታችን ለመቆምም ለመመምራትም የመንፈስም የሞራልም ብቃቱ የላችሁምና አቦ ወረድ በሉልን በአጠቃላይ አቦ አትመጥኑንምና ወረድ በሉልን፡፡

ኢትዮጵያችን ለዘለዓለም ትኑር!! ግዛቸው ማሞግዛቸው ማሞግዛቸው ማሞግዛቸው ማሞ ስዊዘርላንድ ዙግስዊዘርላንድ ዙግስዊዘርላንድ ዙግስዊዘርላንድ ዙግ

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 7

የሁለት ዝሆኖች እርግጫ ለሳሩ ይተርፋልየሁለት ዝሆኖች እርግጫ ለሳሩ ይተርፋልየሁለት ዝሆኖች እርግጫ ለሳሩ ይተርፋልየሁለት ዝሆኖች እርግጫ ለሳሩ ይተርፋል

ይህ የአባቶቻችን የቆየ አባባል ነው፡፡ አባባሉ ያለንበት አለም ትክክለኛ ነፀብራቅ ነው፡፡

የዝሆኖችን እርግጫ ከቀመሱት ውስጥ የኢትዮጵያና ኤርትራ ንፁሀን ዜጎች ዋነኞቹ ናቸው፡፡

17 ዓመት በጦርነት የተለበለበ ወጣት አሁን ሰላም አገኘሁ ብሎ የቆየው ለተወሰኑ አመታት ብቻ ነው የአብራከቸው ፍሬዎች በረሃ ውስጥ የቀሩባቸው ወላጆች ቀሪዎቹን እንኳን አተረፍክልኝ ብለው በእፎይታ ያሳለፉት ለጥቂት ጊዜ ነው፡፡

አንባገነኖቹ ኢሳያስ አፈወርቄ እና መለስ ዜናዊ የግላቸው የበላይነት ስሜት ትዕቢት ወጥሯቸው በማን አለብኝነት በድጋሚ በኢትዮጵያውያን ወጣቶች ደም ላይ ቀለዱ፡፡ እንደገና ወጣቶቹን በእሳት ለበለቧቸው፡፡ እንደገና እናቶችና አባቶችን መሪር ሀዘን ውስጥ እንዲወድቁ አደረጋቸው፡፡ እንደገና ወላጆች ያለ ጧሪ እንዲቀሩ አደረጓቸው እንደገና ህፃናት ያለ ወላጅ እንዲሆኑ አደረጋቸው፡፡

ለብዙ ሰዎች መፈናቀል፣ የቤተሰብ መለያየት፣ የልጆች ያላሳዳጊ መኖር ምክንያት ሆኑ፡፡

በዝሆኖቹ መለስና ኢሳያስ የእኔ እበልጥ እኔ እበልጥ አጉል ፉክክር ለረጅም ጊዜ በፍቅር የቆዩ፣ በረካታ ልጆች ያፈሩ ባለትዳሮች አንዳቸው ከኢትዮጵያ አሊያም ከኤርትራ ስለሆኑ ብቻ እንዲፈናቀሉ ተደርገዋል፡፡ የታሰሩና የተገደሉም ብዙ ናቸው፡፡

በዚህ ምክንያት ህፃናት ልጆች ለተለያዩ ማህበራዊ ቀውሶችና የስነ ልቦና ችግሮች ተዳርገዋል የደረሰባቸው ያውቁታል፡፡

እናም ሳሩን ለማዳን ዝሆኖቹን እናስወግድ!! Wondwosen Abraham, RibkaWondwosen Abraham, RibkaWondwosen Abraham, RibkaWondwosen Abraham, Ribka VVVViernheimiernheimiernheimiernheim

የመከራ ትውልድየመከራ ትውልድየመከራ ትውልድየመከራ ትውልድ

የሰው ልጅ ከትወለደበት አገር እንኳን ለመሰደድ ለአንድ ቀንም ለመሄድ አይፈልግም በተለይም የተፈጥሮ ህግጋት ፣የኑሮ ቦታ ለውጥና እራሱን ለማዝናናት ወይም ቤተሠቡና ጓደኛን ለመጠየቅ ካልፈለገ በስተቀር ከሀገሩ ተለይቶ ለመኖር እንደማይፈልግ የአብዛኛው የሰው ልጅ ባህሪ መሆኑ ይታወቃል፡፡ አለመታደል ሆነና ሀገራችን በህዝቧ ላይ በተለይም በዚህ ትውልድ ላይ ትልቅ የመከራ ተራራ ወድቆበታል ዛሬ በህውሐት/ኢህአዴግ መንግስት የፖለቲካና የማህበራዊ ኑሮ ምስቅልቅልነት የተነሳ በሀገራችን በህዝብ ላይ ከሚደርሰው መከራ አልፎ በስደት ምክንያት ያለው መከራ ፣በየበረሐው የሚደርሰው ሞት፣ የአካል መጉደልና እንግልት በየሀገራቱ እስር ቤቶች የሚደርሰው ሰቆቃ እንዲህ ቀላል አይደለም፡፡

ለ22 ዓመታት በትረመንግስቱን ተቆጣጥሬአለሁ፣ እኔ የዲሞክራሲ ግንባር ነኝ ብሎ ከሚመፃደቅ ስርዓት ለዓመታት የራሱን የሚመራውን ህዝብ መብትና ነፃነት እየገፈፈ ለፓርቲና ለቡድናዊ ብልፅግና ከሚሯሯጡ ጥቂት የህዝብና የሀገር ጠላቶች የሚጠበቅ ባይኖርም ይኽንን ሁኔታ ለመለወጥ መስዋዕትነትን ለመክፈል ግን ትልቅ የወቅቱ ጥያቄ ሆኖል፡፡ ባለፉት ዘመናት መስዋዕትነት አልተከፈለም ለማለት አደለም ከትላንት የበለጠና የህውሀት/ኢህአዴግን ጭቆና ለመቀልበስ የሚመጥን ትግል ግን ይጠይቃል፡፡ ዛሬ ኢትዮጵያውያን ሁለት አማራጮች ቀርበውልናል፡፡ አሁን የወደቀብንን ይህን የመከራ ተራራ /ህውሀት/ኢህአዴግ/ ከላያችን ላይ ማንሳት ወይም የመከራ ትውልድ ሆነን መቀጠል፡፡ እንደኔ ግን ይህ ትውልድ የለውጥ ራዕይ ይዞ እነዚህን የህዝብና የሀገር ጠላቶች ከህዝቡና ከሀገሪቱ ላይ ለማንሳት ጊዜ የሚሰጠው ጉዳይ ባለመሆኑ ተጨባጭ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ተንተርሶ ——-

ትግሉን ውጤታማ ወደሚያደርግ እንቅስቃሴ በጋራና በትብብር መግባት አማራጭ ነው ብዬ እገምታለሁ ካልሆነ ግን ያለውን መከራ ማብቂያ ካልኖረው የሥደተኛውን ቁጥር ለመገደብ ትልቅ ችግር እየሆነ እንደሚቀጥል ምንም ጥርጥር የለንም ፡፡

እንግዲህ በሀገር ውስጥ የሚደርሰው ግርፋት ፣እንግልት፣ እስራተ፣ ሞትና ሌሎች የሰብአዊ መብት ረገጣዎች እንዲሁም በመንግስት በተደራጁ ሀይሎች በሀገርና በህዝብ ላይ የሚደርሰው የሙስና ተግባር ፣የዘር ጥቃት፣ ህዝብን ማፈናቀል፣ ሀብትና ንብረት መዝረፍ፣ የመሬት ቅሚያ፣ ሚዛናዊነት የሌለው የንግድ መድሎ እየቀጠለ እንዳለ ሁሉም ኢትዮጵያዊ የሚያውቀው ሀቅ ነው፡፡

አሜሪካና ሌሎች ምዕራባውያን ሀገሮች ችግሩን እያወቁ እንዳላወቁ እየሆኑ ጆሮ ዳባ ልበስ ማለታቸውና ለነዚህ ለተደራጁ ሀገርንና ህዝብን ለሚያሸብሩ ዘረኞች በገንዘብና በቁሳቁስ በማጠናከርና በመርዳት የዚህን ትውልድ መከራ መጨመራቸው የሚያሳዝን ቢሆንም ትግላችን ከራሳችን የሀገርንና የህዝብን ስብዓዊና ቁሳዊ መብቶችን እየነጠቁ ከሚኖሩ የኢትዮጵያ መሪዎች ጋር መሆኑነን የትግሉም ውጤት ተጠቃሚዎች ኢትዮጵያውያን በመሆናችን በነዚሁ የሀገራችን መሪዎች ፣አንባገነኖች፣ ዘረኞችና የህዝብንና የሀገርን ጥቅም በሚሸጡ የህውሀት/ኢህአዴግ ባለስልጣናት አባላትና ደጋፊዎች ላይ ሠፊና ልዩ ልዩ የትግል ስልቶችን ተጠቅሞ ትግሉን ማቀጣጠል ከኢትዮጵያውያን ለኢትዮጵያውያን ይጠበቃል፡፡

በየተኛውም የትግል መስመር እየታገሉ ያሉ ሁሉ ትገሉን ከግብ ለማድረስ ትግሉን ለማፋፋምና የዚህ ትውልድ መከራ እንዲያበቃ እመክራለሁ ካልሆነ ግን የመከራ ተውልድ ሆነን እንደምንቀርና በስደት እንድንኖር እንደምንገደድ ሊገባን ይገባል፡፡ በሀገር ውስጥ ያለውም መከራ በዚሁ እንደሚቀጥል እሙን ነው፡፡

የአሜሪካና የምዕራብ ሀገራትም ህዝብ ከጠላው የህዝብና የሀገር ጠላት ጋር ለተወሰነ የዲፕሎማሲያዊና ወታደራዊ ትብብር ብለው ህዝብን ከሚያሸብር ጋር መወገናቸውን ትተው የኢትዮጵያውያንን ትግል እንዲያግዙና በታሪክም ከተወቃሽነት እንዲ መልጡ እጠይቃለሁ፡፡ እግዛብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ! Abera ShiferawAbera ShiferawAbera ShiferawAbera Shiferaw CCCCoburg oburg oburg oburg

የየየየ1997 1997 1997 1997 ዓ.ም. ሰቆቃ ይብቃንዓ.ም. ሰቆቃ ይብቃንዓ.ም. ሰቆቃ ይብቃንዓ.ም. ሰቆቃ ይብቃን

የተከበራችሁ ውድ አንባብያንእንደሚታወቀው ከማንኛውም ኢትዮጵያዊ አእምሮ ውስጥ የማይጠፋው ጥቁር ጠባሣ አለ፡፡ እርሱም የምርጫ 97 ጅምላ ጭፍጨፋ ውስጣችን መቼም ሊረሳው አይችልም ምክንያቱም ስንቱ ወጣት አዛውንት ህፃናት ጭምር ሳይቀሩ የተገደሉበት ዘመን ነበር፡፡ ታዲያ ምርጫ በመጣ ቁጥር በአእምሮአችን ውስጥ ሁሌ የምናስታውሰው የመከራ ጊዜ ነው ገዢው የወያኔ መንግስት ምርጫውን የምናካሄደው በነፃ እና በፍታዊ ነው በማለት ወሬውን ይነዛል፡፡ ማንኛውም የፖለቲካ ድርጅት በነፃ መንቀሳቀስ ህዝቡንም በነፃነት ተዘዋውሮ መቀስቀስ ይችላል በማለት በሚዲያዎች ይናገራል በጀትም ተመድቦል ይላል የሚገርመው ግን ህዝቡም ነፃነት ካለን የምንፈልገውን ፓርቲ እንመርጣለን ለሀገራችን ለወገናችን የሚጠቅም ብሎ ሲነሳ ህዝቡን አሸባሪ በማለት እጣሳደደ ያስራል ፓርቲዎችም የሚመደብላቸው በጀት በመኪና ኪራይ እና ለነዳጅም የሚበቃ ገንዘብ አይደለም አንዳንድ በራሪ ወረቀቶችንም ማሳተም እና ማባዛት እንኳን አይችሉም፡፡ አሣታሚ ድርጅቶች በራሪ ወረቀቶችን ከተሙ ይታሰራሉ ከራሱ በራሪ ወረቀቶች ውጪ የሌላ ፖለቲካ ድርጅት በራሪ ወረቀት ማተም አይችሉም ይታሠራሉ ድርጅቱ ይታሸጋል ህዝቡም አንዳንድ ስብሰባ እና የፖለቲካ ፓርቲ ሰልፍ መውጣት በጥብቅ የተከለከለ ነው ፡፡

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 8

የየየየ1997 1997 1997 1997 ዓ.ም. ......ዓ.ም. ......ዓ.ም. ......ዓ.ም. ......

አረመኔው የወያኔ መንግስት ሁልግዜም ምርጫውን የሚያካሂደው በማስፈራራት በግዳጅ ምረጡኝ እያለ ህዝቡን በማስገደድ ነው ፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎችም አንዳንድ አመራሮችን ይደበድባሉ ይታሠራሉ፡፡ ደጋፊዎቻቸው በሙሉ በማንኛውም መስሪያ ቤት ጉዳያቸው አይታይም መስተናገድም አይችሉም፡፡ ወያኔ ግን የራሱን ደጋፊዎች ከባለስልጣን እስከ ተራ ግለሰብ ልዩ መታወቂያ በማዘጋጀት በየተኛውም ቦታ በሚንቀሳቀሱበት አካባቢ ልዩ መታወቂያ ካሣዩ ቅድሚያ የሚስተናገዱት እነርሱ ነቸው፡፡

ወያኔ የህዝባችን እና የወገናችን መብቱን የሚያከብረው እና የሰቆቃ ኑሮ የሚያበቃው መቼ ነው? አበቃሁ፡፡

Metasebia Keflu TeshomeMetasebia Keflu TeshomeMetasebia Keflu TeshomeMetasebia Keflu Teshome Kronach Kronach Kronach Kronach

ወያኔ በሙታን ስም እየነገደ ነው!!ወያኔ በሙታን ስም እየነገደ ነው!!ወያኔ በሙታን ስም እየነገደ ነው!!ወያኔ በሙታን ስም እየነገደ ነው!!

ውድ አንባቢያን ሀገራቸን ኢትዮጵያ ብዙ የገቢ ምንጭ የሚያስገኝ መአድናትም ሆነ የገቢ ምንጮች አሉአት፡፡ እነርሱም የወርቅ የታንታለም መአድኖች የሚጠቀሱ ናቸው ዛሬ ግን ሀገራችን ኢትዮጵያ የወላድ መካን ሆና ለሀገሪቱ እድገት መዋል ያለባቸው ገቢዎች እየዋሉ ያሉት ለወያኔ ባለስልጣናት እና ወያኔ በስሙ ለሚያንቀሳቅሰው ድርጅቶች ድጎማ ሆነዋል፡፡ ለምሳሌ መስፍን ኢንጂነሪንግ ፣ኤፈርት፣ አምቼ፣ በከልቻ ትራንስፖርት እንዲሁም በሀገሪቱ ውስጥ አሉ የሚባሉት የመንገድ እና የህንፃ ተቋራጭ ሥራዎች በሙሉ የወያኔ መንግስት ባለስልጣናት የግል ድርጅቶች ናቸው ለሀገሪቱ ግን ምንም አይነት የገቢ ምንጭ የላቸውም፡፡ ይህ ደግሞ ለሀገሪቱ ትልቅ ውድቀት ነው ምሣሌ እነዚህ የተጠቀሱት ድርጅቶች በሙሉ ከውጭ ሀገር የተለያዩ እቃዎች ሲያስገቡ ለሀገሪቱ ምንም አይነት ቀረጥ እንዳይከፍሉ መንግስት ነፃ ፈቃድ ሠጥቷቸዋል፡፡ አንድ ሀገር ኢንፖርት እና ኤክስፖርት ስታደፈርግ የምታገኘው የውጭ ምንዛሪ እጅግ ከፍተኛ ነው፡፡ እድገቷም በምናዛሪው ልክ የጨምራል ገቢ እና ወጪ እቃዎች ከሌላት ለውጥ አዝጋሚ ነው ምክንያቱም ሀገራችን ኢትዮጵያ ወያኔ ወደቦቿን በሙሉ አሳልፎ ሰጥቷል በአመት ለጅቡቲ መንግስት የወደብ የሚከፈለው ዶላር ግን መጠኑ እጅግ ብዙ ነው፡፡ ሀገራችንን ያለወደብ አስቀርቶ የውጭ ምንዛሬዋን አሳጥቶ ወያኔ በየአመቱ በፓርላማ አሰራ አንድ በመቶ አድገናል ይላል የሚኒስቴሩ ንግግር፡፡ የተከበራችሁ አንባቢያን እርእሴ በሙታን ስም መነገድ እና መለመን የሚል ነው ከላይ የዘረዘርኳቸው ነጥቦች ግን ልጥቀሳቸው ብዬ ነው፡፡ አሁን ግን ሰሞኑን ወይዘሮ አዜብ አልበቃ ብሏቸው ሰሞኑን ልመና ወጥተዋል እርሱም መለስ ፋውንዴሽን ብለው አሳፋሪ የበዘበዙት ገንዘብ ሣያንሳቸው በሙታኑ መነገድ ጀምረዋል፡፡ ወ/ሮ አዜብ ልጆቻቸው የሚበላ አጥተው መለስ ልጆችን ለኢትዮጵያ ህዝብ አደራ ትቶነው የሞተው ምንም ገንዘብ የለንም ሲሉ በሚድያ ተደምጠዋል፡፡ እውነታው ምን ያህል ነው የጥሩ መሪ መንግስት ልጆቹ ሲራቡ ሲጠሙ የኢትዮጰያ ህዝብ ከመታዘብ ውጭ መልስ የለውም እና ምክንያቱም ያባይን ልጅ ውሃ ጠማው ይሆናል እና ወ/ሮ አዜብ ግን ሰሞኑን ልመናቸው ደርቷል ከሱዳኑ መንግስት ከሩዋንዳ መንግስት ከኬንያው መንግስት ከደቡብ አፍሪካው መንግስት ጠቀም ያለ ዶላር በልመና አግኝተዋል መቼስ ልመናው እንዳለ ይሁን በሙታን ስም መነገዱ ግን ያሳፍራል ግፍ የማይሰለቸው የኢትዮጵያ ህዝብ ግን አሁንም በበግድ ከኪሱ እየተመዘበረ ነው ምነው አንዴ ኖሮም ተረግሞ ፣ሞቶም ተረግሞ ለምን ይሆንበታል ያለፈው ይብቃን ግፍና በደል በዛብን

አበቃው ቻው፡፡ FFFFisshaTsion isshaTsion isshaTsion isshaTsion HHHHailegeberileailegeberileailegeberileailegeberile KronachKronachKronachKronach

የወያኔ አገዛዝ በቃንየወያኔ አገዛዝ በቃንየወያኔ አገዛዝ በቃንየወያኔ አገዛዝ በቃን ለለፉት 22 ዓመታት በስልጣን የቆው የወያኔ መንግስት በሀገራችንና በህዝቧቿ ላይ እያደረሰ ያለው ጉዳት ከጊዜ ወደ ጊዜ እከፋ ይገኛል፡፡ ከእዚህም መካከል ሀገራችን በዘረኝነት ከመከፋፈሏ ባሻገር ህዝቦቿ ማህበራዊም ሆነ ኢኮኖሚያዊ ፍትህ በማጣት በከፍተኛ ችግር ውስጥ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ወያኔ በስልጣን እስካለ ለዜጎቻችንም ሆነ ለሀገሪቷ የተሻለ ነገር ሊመጣ አይችልም ሁላችንም እንደምናውቀው የወያኔ አገዛዝ ዘርን ማዕከል ያደረገ በመሆኑ የተቀረውን ክፍል በማፈንና አንድን ብሄር በመጥቀም ላይ ይገኛል፡፡ በሀገራችን ውስጥ እየደረሰብን ያለው የሰብአዊ መብት ረገጣ ከመቼውም ጊዜ በበለጠ በወያኔ አገዛዝ እጅጉን እየባሰ መቷል ይህ ደግሞ በተጨባጭ እየታየ ያለ ሀቅ ነው ወያኔ የኢትዮጵያን ህዝብ ነፃ አወጣለሁ ብሎ ደርግን በጠመንጃ ሀይል ከስልጣን ከጣለበት ጊዜ አንስቶ ለ22 ዓመት በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ያላደረሰው በደል የለም ከዚህ ውጥ ሀይማኖቶችን መተንኮል፣ የህዝብን የምርጫ ድምፅ መቀማት በተቀነባበረ መልክ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወገኖቻችን ማስጨፍጨፍ፣ የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲ ደጋፊዎችንና አባላትን ማሠር ፣መግደል እንዲሁም ደብዛቸውን ማጥፋት ፣የሀገሪቱን ህገ-ደንብ መጣስ፣ የዩንቨርስቲ ተማሪዎችን በጭቆና ስር መጣል ህዝብን እንደ ዜጋ አለመቁጠር እንዲሁም ከእነዚህም በላይ የከፋ ጉዳቶች በወያኔ አንባገነን ግፎች ደርሰውብናል፡፡ ስለዚህ በተቀናጀና በተደራጀ ሁኔታ ዛሬ ነገ ሳንል ወያኔን በማስወገድ መነሳት አለብን መልካሙን ሁሉ ለኢትዮጵያ ለሀገሬ እመኛለሁ፡፡ Naomi TesfayeNaomi TesfayeNaomi TesfayeNaomi Tesfaye HöHöHöHöchschschschsppppadadadadpppp

ፍትህ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብፍትህ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብፍትህ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብፍትህ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ

ዛሬ የኢትዮጰያውያንን ችግር እያባባሰ ያለው ዘረኛው ወያኔ ህውሀት ነው ፡፡ እኛ ኢትዮጵያውያኖች በዘር በሃይማኖት ሳንለያይ ለብዙ ሺህ አመታት ተከባብረን ተቻችለን የኖርን ህዝቦች ነን ማንኛውም ኢትዮጵያዊ በየቴኛውም ብሔርና ጎሳ ይወለድ የየቴኛውም አይነት ቋንቋ ይናገር የየትኛውም ባሕልና ሐይማኖት ተከታይ ይሁን አንድ ነገር ይገባኛል ይህ ሰው ኢትዮጵያዊ መሆኑ፡፡

ኢትዮጵያዊ ነን ካልን ደግሞ የተወለድንበት ወይም ያደግንበት ማህበረሰብ ቦታና ክልል ከሰሜን እስከ ደቡብ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ ያለው ሁሉም ኢትዮጵያዊ መኖሪያ ናት፡፡ ዛሬ ወያኔ ይህንን አስተሳሰብ ለማጥፋት እጅግ ሲታትር እንመለከታለን ግን የሚሳካለትም አይሆንም እያንዳንዱ ጎሣ፣ ዘር፣ ሀይማኖት እርስ በራሱ የተሳሰረ አንድ የሚያደርገን ባህልና ሐይማኖት የረጅም ዓመት አብሮ የመኖር ባህል ያለን ማህበረሰቦች ነን፡፡ ወያኔ የኢትዮጰያን ህዝብ ከፋፍዬ በመግዛት አማራውን ከኦሮሞው ደቡቡን ከአማረ እንዲሁም በሀይማኖቶች መካከል ግጭት በመፍጠር ሕዝብን ከፋፍለህ ግዛ እየተጠቀመ ነው፡፡ ህውሀት/ወያኔ ግፉን በኢትዮጵያኖች ላይ እያደረሰ ያለው ግፍና በደል አሳዛኝ ደረጃ ላይ ደርሷል፡፡

ወያኔ/ህውሀት 22 ዓመት ኢትዮጵያን ሲመራ በሀገሪቱ አንድም የተሻሻለ ዲሞክራሲያዊ መብቶች አልታዩም የባሰ ቢሆን እንጂ፡፡ ጋዜጠኞች ያለ አግባብ ያለ ምንም ተጨባጭ ምክንያት ይታሰራሉ፡፡ የፖለቲካ ተቃዋሚ ፓርቲ አባላቶች ይታሰራሉ ይደበደባሉ እንዲሁም በስውር ይገደላሉ ማንኛውም ዜጋ ስለ መብቱና ዲሞክራሲ ቢጠየቅ እንደ አሸባሪ ተቆጥሮ ወደ ወህኒ ይወረወራል፡፡

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 9

ፍትህ.......ፍትህ.......ፍትህ.......ፍትህ.......

ዛሬ ዛሬ በሀገራችን የሐይማኖቶች ነፃነት የማይታሰብበት ደረጃ ላይ ደርሷል በእስልምና ሀይማኖትና በክርስትና ሀይማኖቶች ጣልቃ በመግባት ታላለቅ የሀይማኖት አባቶችን በማሰርና ቶርች በማረድግ እንዲሁም በኢንቨስትመንት ስም ታላላቅ ገዳማትን በማፍረስ የማይደፈረውን የሰው ልጆች የህሊና ማረፍያ ቦታዎችን በማጥፋት ላይ ይገኛል ይህ ማለት ወያኔዎች ለህዝብ ከልክ ያለፈ ጥላቻቸውን ነው የሚያሳየው፡፡

ሀገር ያለ ህዝብ ሕዝብ ያለ ሀገር ደግሞ ምንም ነው፡፡ ይህንን የተረዱ አይመስለኝም ይሁንና ወያኔዎች የሀገሪቱን ሀብት በመበዝበዝ በአቅምም ሆነ በሰው ሀይል የተደራጁና የከበሩ ቢሆንም ህዝቡ ግን እጅግ በጣም እየተበደለ ይገኛል የሀገሪቱ የጀርባ አጥንት የሆነው ወጣቱ ትውልድ የተወለደበትን ቀዬ ለቆ ለከፋ ችግር እራሱን እያጋለጠ ይገኛል በየበረሀው ና ባህሩ እየሞተ ያለውን ቤት ይቁጠረው ይህ ሁሉ ችግር የመጣው በሀገሪቱ ውስጥ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችና አንባገነናዊ አፈናዎች መበራከታቸው ነው፡፡ ይህን ሽሽት ደግሞ በማያገኘው ህይወቱ ፈርዶ እግር ወደመራው ያለ ምንም ስንቅ ፈጣሪውን ተስፋ በማድረግ ይሰደዳል፡፡

ታድያ ይህ ነው ወያኔዎች ለኢትዮጵያውያን ፍትህና ሠላምን አመጣንለት የሚሉት፡፡ ስለ ወያኔ አንባገነንነት ከኛ ከዜጎቹ በላይ ማን ይረዳዋል ከባለቤቱ ያወቀ እንደሚባለው፡፡ የሀይማኖቶቻችን መደፈር፣ ህዝባችን ነፃነቱን ማጣቱ ወጣቱ በስራ እጦት መንገላታቱ፣ ሚዲያዎች ከዲሲፕሊን የወረደ ስራ እንዲሰሩ ማስገደድ ፣ህግ አስፈፃሚውን ህግ አውጪውን እንዲሁም የህግ ተረጎሚውን በተፅኖ ስር ማዋል የፖለቲካ ሰዎችን በዛቻና በማስፈራራት ከሀገር ማባረር ነጋዴውን ከንግድ ቦታቸው ማፈናቀል ፣ሲቪሉ ህዝብ በስጋት መኖር እያንዳንዱ ዜጋ 5ለ1 በሚል መርህ የስለላ መረብ ውስጥ የወደቀ ነው፡፡ ታዲያ ወገኖቼ ወንድም እህቶቼ እንዲሁም መላው ኢትዮጵያውያን ታድያ ምንድነው የምንጠብቀው ከዚህስ የከፋ ምንስ ነገር አለ ለቀጣዩስ ትውልድ የምናስተላልፈው ምንድን ነው ድህነትን፣ ስደትን፣ መሰደብን፣ ንቀትን ሁሉን በቃ ማለት ይጠበቅብናል እኛ መስዋዕት ሆነን የቀጣዩን ትውልድ ከሰቆቃ ልንጠብቀው ይገባል አለበለዚያ የመጪው ትውልድ ማፈርያ ነው የምንሆነው፡፡

አንድነት ሀይል ነው ውስጣችን ያለውን ሀይልና የታመቀ እውቀት በመጠቀም ሁሉም ለእናት ሀገሩ መታገል ይኖርበታል ሀገራችን ውበታችን መታወቂያችን ናትና ልንጠብቃት ይገባል የወያኔን አገዛዝ ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ሁኔታ በመታገል ማስወገድ ግድ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር!! Minewer Abdulwahid KemalMinewer Abdulwahid KemalMinewer Abdulwahid KemalMinewer Abdulwahid Kemal HHHHof of of of

ፍትህ ያጣች ሀገርፍትህ ያጣች ሀገርፍትህ ያጣች ሀገርፍትህ ያጣች ሀገር

በሰለጠነው አለም እንደሚታወቀው የሀገሪቱ መሪ ሆኖ የሚያገለግለው ፕሬዝዳንት የመጀመሪያ ፍትሀዊ በሆነ ምርጫ ለ4 ዓመታት ብቻ ነው፡፡ ነገር ግን ባሳለፈው የስራ ጥራትና ትጋት ታይቶ ለሌላ ተጨማሪ 4 ዓመት በድጋሚ ምርጫ መወዳደር ይችላል ከተሸነፈ ይበቃል ከተመረጠ ይቀጥላል ይህ ነው ያደጉት ሀገራት የሚጠቀሙበት አሠራር ነገር ግን በተጨባጭ እንደምንመለከተው ከሆነ በብዙ አፍሪካ ሀገሮች የእዚህ አይነቱ አሰራር የለም ምክንያቱም አንድ ጊዜ ስልጣን ከተቆጣጠሩ ዳግመኛ ህጋዊ በሆነ መንገድ በሰላማዊ ምርጫ የስልጣን ሽግግር አይደረግም ይህ ማለት ደግሞ በሀገሪቷ ውስጥ ፍትህ እንደሌለ በደንብ ያሣያል ለምሳሌ በሀገራችን ኢትዮጵያ በተደረጉት ምርጫዎች ወያኔ በተደጋጋሚ አሸነፍኩ ቢልም የህዝቡን ድምፅ በመንጠቅ አንባገነንነቱን ለአለም ህዝብ ———

ያሣየበት አጋጣሚ ብዙ ነው፡፡ በመምሣሌነት መጥቀስ ካስፈለገ 1997ቱ የምርጫ ውጤት መመልከት በቂ ነው፡፡

አሁን በተጨባጫ እንደምንመለከተው ከሆነ ሀገራችን ፍፁም ኢ-ፍትህዊ በሆነ አንባገነን አስተዳደር ውስጥ ሙሉ በሙሉ ወድቃለች ማለት ይቻላል ፡፡ ምክንያቱም የአንድ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ለ2 አመታት ሀገርን ከመሩ በእዚያች ሀገር ውስጥ የከፋ ችግር እንዳለ በትክክል ያሣያል ማለት ነው፡፡

በሰለጠነው ዓለም በስልጣን ላይ የመቆያ እድሜ ቢበዛ 8 ዓመት ብቻ ነው፡፡ ታድያ እኛ ኢትዮጵያኖችን ወያኔ ለስንት አመታት ነው በግፍና በአንባገነንነት የሚመራን በገዛ ሀገራችን ሁለተኛ ዜጋ እስከ መባል የደረስንበት ደረጃ ላይ ነው ያለነው፡፡ ይህ አረመኔያዊነት ነው ነገ ሁሉም ነገር ይቀየራል ከትናንትና ወዲያ ንጉሱ በዙፋናቸው ላይ ነበሩ እሣቸውን አስወግዶ ደርግ ወንበራቸውን ተቆጣጠረ ደርግን አስወግዶ ወያኔ ሀገሪቷን ተቆጣጠረ ይህ ማለት የሗላው ከሌለ የሌም የፊቱ እንደተባለው ነው ወያኔ በህዝብ ላይ የከፋ ግፍን ቢፈፅምም ነገ ሁሉም ነገር ተለዋዋጭ ነው የኢትዮጵያ ህዝብ በፍርድ ቤት ይጠይቃቸዋል በያንዳንዶዋ ወንጀላቸው ትክክለኛውን ፍትህ ታገኛላችሁ በስልጣናችሁ ብትመኩ ታሪክ መቀየሩ አይቀርም የኢትዮጵያውያን እንባና ፀሎት አንድ ቀን መድረሱ አይቀርም ያኔ ግን እንፋረዳቹሀለን፡፡

ውድመትንና እልቂትን ለወያኔ ለሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ መልካሙን ሁሉ እመኛለሁ

ታሪኩ አባተታሪኩ አባተታሪኩ አባተታሪኩ አባተ HHHHof of of of

የዘረኛው የወያኔ ስርዓትየዘረኛው የወያኔ ስርዓትየዘረኛው የወያኔ ስርዓትየዘረኛው የወያኔ ስርዓት

አፈና ግድያ በሁሉም መንግስት የነበረ ቢሆንም ከሌሎቹ

ጋር ሲነፃፀር ደረግ እያቅራራ እየፎከረ እንዲሁም በአደባባይ ሰው ገዳይነቱን እያወጀ በስልጣኔ ይመጡብኛል ያላቸውን ሁሉንም

ብሄር ይገድል ነበር፡፡ የህውሃት የተለየ የሚሆነው በስውርና

በአማራው ላይ ብቻ ያነጣጠረ አንድ ዘር ላይ ያተኮረ ሲሆን ከሌሎች ብሄሮችም ጋር መልካም ግንኙነት እንዳይኖር በማድረግ

በማፈናቀል፣ በማሰር፣ በመግደል፣ በዘር ማፅዳት ዘመቻው የአማራ ነገድ ትውልዶችን እያመከነ ይገኛል፡፡ ስለዚህ ይሄ ጉዳይ

በቀላል ታይቶ የሚታለፍ አይደለም ምክንያቱም ሥርዓቱ ከህዝብ

የተነጠለ እና የበሰበሰ ቢሆንም ለይቶለት መቃብር የገባ ስላልሆነ አሁንም ሊቀጥፈው የሚችል ሕይወት እንደሚኖር ስለሚታወቅ

አማራው ልብ ሊለው የሚገባ ጉዳይ ነው፡፡ በተለይም ብሄራቸው

አማራ ሆነው ለሆዳቸው የተገዙ አማሮች ያስከተሉት መጠነ ሰፊ ጭፍጨፋ እስከመቼም የሚዘነጋ አይደለም ህውሀት

ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ምን ያህል የአማራ ተወላጆች እንዳለቁ መረጃ ማሰባሰብና ለፍርድ የሚቀርቡበት

ሁኔታ እንዲመቻች ውጤታማ ስራ መሰራት አለበት፡፡ አማራ

ኢትዮጵያዊ ነው አማራ በኢትዮጵያዊነቱ የሚኮራና የሚመካ በደሙ ባጥንቱ የኢትዮጵያን ዳር ድንበርና ሉአላዊነት አስከብሮ

የኖረና የሚኖር የሌሎች ኢትዮጵያውያን መብት ጠብቆና አክብሮ በፍቅርና በአንድነት የኖረ ሕዝብ ነው፡፡

ዘረኛው የወያኔ /ህውሀት/ ይወገድ ! ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር! Alem Goitom GilleAlem Goitom GilleAlem Goitom GilleAlem Goitom Gille HHHHeeeeppppppppenheimenheimenheimenheim

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 10

በሕገመንግስቱ ተሰፍሮ የተሰጠው የብሔር ብሔረሰቦች በሕገመንግስቱ ተሰፍሮ የተሰጠው የብሔር ብሔረሰቦች በሕገመንግስቱ ተሰፍሮ የተሰጠው የብሔር ብሔረሰቦች በሕገመንግስቱ ተሰፍሮ የተሰጠው የብሔር ብሔረሰቦች እና የክልሎች እራስን በራስ የመምራት እና የማስተዳደር እና የክልሎች እራስን በራስ የመምራት እና የማስተዳደር እና የክልሎች እራስን በራስ የመምራት እና የማስተዳደር እና የክልሎች እራስን በራስ የመምራት እና የማስተዳደር

መብትመብትመብትመብት

በኢትዮጵያዊያን ዘመን አቆጣጠር ህዳር 29 ቀን 1987 ዓ.ም. ታውጆ ከነሀሴ 15 ቀን 1987ዓ.ም ጀምሮ በሥራ ላይ እንዲውል የተደረገው 106 አንቀፅ ያካተተው ሕገ መንግስት የብሔረሰቦችን መብት እኩልነትን፣ ፍትሃዊነትን ያረጋገጠ ስለመሆኑ በሰነዱ ላይ ብቻ ተነባቢ እንዲሆን እና በሕገመንግስት ከሚመሩት አገሮች ተርታ ተሰላፊዎች ናቸው ከተባሉት ጋር ተጠቃሽ ስለመሆናችን በኢትዮጵያ መንግስት የዜና ማሰራጫ እና የንግድ ማስታወቂያ ላይ ሁሉ ሳይቀር በከፍተኛ ደረጃ ያለማቋረጥ ቀን ከለሊት ሚዲያ መነገር ከጀመረ እንሆ ዛሬ 22ኛ ዓመታችንን ይዘናል፡፡ ለነገሩ የኢትዮጵያ መንግስት ሚዲያ በተለይም ኢቲቪ ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የሚዲያ አገልግሎት ሰጪ ሳይሆን የ1 ፓርቲ /የህውሀት/ የምረጡኝ ቅስቀሳ አገልገይ ነው ብንል ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ይስማማል፡፡ አንድ መንግስት መደበኛ ሥራውን እኮ ማስተታወቂያ አድርጎ ማቅረብ አያስፈልገውም፣ ለምሳሌ አንድ ገበሬ የአካባቢውን ሰው ሰብስቦ ዛሬ እኮ እርሻ ውዬ ይህንን እና ያንን ሳደርግ ስዘራ ፣ሳጭድ፣ ስወቃ፣ ስከምር ወዘተ እያለ እለታዊ ዜና ማቅረብ የለበትም ምክንያቱም የአካባቢው ህብረተሰብ እኮ ሰውዬው ገበሬ መሆኑን ስለሚያውቁ ምን እንደሚሰራ እና ተግባሩ ምን እንደሆነ በሚገባ ያውቁታል፡፡ መንግስትም እያደረገ ያለው ይህንኑ ነው መንገድ ሲሰራ መንገድ እኮ ሰራሁ ይላል ድልድይ ሲሰራ ድልድይ እኮ ሰራሁ ይላል ታዲያ የምረጡኝ ቅስቀሳ እንጂ ዜና አይደለም በህዝብ ለመመረጥ ቀርቦ የነበረ ፓርቲ እንኳን ቢሆን ከመመረጡ በፊት ለመሥራት ያቀደውን ፕሪግራም ለማሳወቅ በምረጡኝ ቅስቀሳ ላይ ሊያቀርብ ይችላል ብለን መገመት እንችላለን፡፡ ለነገሩ እኛም ዜና ማለት ምን ማለት እንደሆነ እየገባን የመጣው ዓለም አቀፍ ሚዲያዎችን በተከታታይ ማየት ስንጀምር ነው የትኛውም በማደግ ላይ አለ የምንለው ሀገር የዜና ማሰራጫዎችን ብንመለከት የሚዲያ ሽፋናቸው የምረጡኝ ዘመቻቸውን የሚያበቁት አመራር ከመጨበጣቸው በፊት ነው፡፡

ስለ ኢትዮጵያ መንግሰት አሳፋሪ የሚዲያ አተቃቀም በቀጣዩ ጊዜ በሰፊው ለማቅረብ እሞክራለሁ፡፡ ዛሬ ግን ለማቅረብ የፈለኩት ክልሎች እና ብሔር ብሔረሰቦች እንዴት ነው እራሳቸውን በመምራት ላይ ናቸው በማስተዳደር ላይ ነቸው ሲባል ማን ነው እየተመሩ ያለው ማነውስ ማንን እያስተዳደረ ያለው የሚለውን ኮሚክ ድራማ ከብዙ በጥቂቱ የተረዳሁትን ያህል ላሳያችሁ ፈልጌ ነው፡፡ በፌደራሉ መንግስት የተደራጁት ክልሎች የራሳቸውን መብት በራሳቸው እንዲወስኑና እንዲመሩ እንዲያስተዳድሩ አረጋግጧል የሚለው ህገ-መንግስቱ እንጂ ተግባራዊነቱ ግን ከሹፈት ይቆጠራል፡፡ የህገ-መንግስቱ ጥራዝ በአገር ውስጥም ሆነ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ እውቅና እንዲያገኝ ከተደረገ በሗላ የሚፈፀመውን የአደባባይ ሚስጢር የሆነው አሳፋሪ የአፈና መረብ የፅዋው ቀን ሞልቶ እውነት ስትፈነዳ ወቀወታዊ ምላሽ ማግኘቱ አይቀረም ብዬ አምናለሁ፡፡ ከትግራይ ክልላዊ መንግስት በስተቀር በ8ቱም ክልል በመንግስት አስተዳደራዊ መዋቅሮች ውስጥ የትግራይ ተወላጆች ከከፍተኛ የመንግስት ስልጣን ጀምሮ እሰከ ታችኛው እርከን በሚባለው የቀበሌ አመራር ውስጥም ሆነ መንግስትዊ ባልሆኑም ሰብአዊ እና የልማት ድርጅቶች እንዲሁም መንግስታዊም ባልሆኑ ድርጅቶችም ውስጥ ሳይቀር ሙሉበሙሉ በበላይነት እና በፈላጭ ቆራጭነት ተሹመው እና ተመድበው እንዲቀጠሩም እየተደረገ ዘመናዊ በመሰለ ኮሎኒያዚም ስርዓት የፈለጉትን እየወሰኑ የፈለጉትን እያደረጉ ያለምንም ተጠያቂነት አመራር በመስጠት በዜግነታቸው ኢትዮጵያዊያን ቢሆኑም የሚፈፅሙት አመፅ እና በደል ሙሰኝነት ዘረፋ እና ግድያ ማንም ——-

ሊጠይቃቸው በማይቻልበት አምባገነንነት እና የውንብድና መጫወቻ ሜዳ እና ግብ አግቢነት ቁንጮ ላይ እንዲቀመጡ በታሪክ አጋጣሚ በእጃቸው የገባው ጠብመንጃ አመቻችቶላቸዋል፡፡ እጅግ በጣም አሳፋሪ እና አሳዛኝ ብሎም ማን አለብኝነትን በአደባባይ ከሚያሳየው ከብዙ በጥቂቱ ለማየት ከምስኪኑ ህዝባችን ዓይን እና ጆሮ እንዲሁም ሕሊና በየእለቱ እንዳይጠፉ በሕዝባችን ዓእምሮ ላይ የህትመት ሥራን ያህል የሚፈፅመው ድርጊት አንድ አንዴም ከውስጥ ቁጣ እና ብሶት አልፎ የድራማ እውቀት ሳይኖራቸው ወደ መድረክ እንደሚወጡ አርቲስቶችን ይመስላል፡፡ የቡብን ክልል ስናይ በልዩ ልዩ ቢሮዎች ወስጥ በተለያዩ ሀላፊነት ላይ የተሰገሰጉት የትግራይ ተወላጅ /ትግሬ/ በአማራው ክልል በርካታ የመንግስት ባለስልጣናት እና የቢሮ ሀላፊዎች እና ተሿሚዎች እንዲሁም ተቀጣሪዎች የትግራይ ተወላጆች /ትግሬ/ በየክልሉ ምደባ ተሰጣቸውን የሚዲያ ጋዜጠኞች እና ባለሙያዎች ሁሉ የትግራይ ተወላጆች /ትገሬ/ ስለ አማራው ክልል ዜና አቀናባባሪ እና አቅራቢነት የሚመደቡት የትግራይ ተወላጅ የሆኑ ትግሬዎች በኦሮሚያ በርካታ ቢሮዎች በሀላፊነት ላይ ያሉት የትግራይ ተወላጅ ትገሬዎች ሲሆኑ ከገዚው መደብ ፓርቲ በስተቀር ከትግራይ ክልል በስተቀር ማለት ነው በማንኛውም ክልል ላይ በህውሀት የበላይ አመራሮች ውሳኔ መሰረት ትእዛዝ እየተሰጠ ቁልፍ በሆነ የአመራር ቦታ በመሆን በተለመደው ስትራቴጂያቸው ከታች ሆነው የላይኛውን አመራር በመንዳት የክልሎችን የእራስን እድል በራስ መወሰን በሚለው ህግ ተግባራዊ እያደረጉ ነው፡፡ በሌላ በኩል ስንመለከት በትግራይ ክልል በመንግስታዊም ሆነ መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች ጭምር አንድም የአማራ፣ የደቡብ፣ የኦሮሞ፣ የአፋር፣ የሱማሌ፣ የቤኒሻንጉል እንዲሁም የጋምቤላ ክልል ተወላጆች እንኳን በስልጣን ደረጃ አይደለም በተቀጣሪነት ደረጃ አይታሰብም አይሞከርም፡፡ እራስን በራስ የማስተዳደር መብት ተጠብቆ እና ተከልሎ ተሰጥቷል የሚባለው ምናልባት ቀድሞ በበረሃ እያሉ አቅደውት የነበረውን የወያኔ አርነት ትግራይን ሪፐብሊክ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ነው ወይስ ሁሉን አያውቅ አላዋቂ የመሰለውን ኢትዮጵያዊያንን ለማጭበርበር የተፈፀመ ውንብድና ብለን ለነገው ተተኪ ትውልድ የታሪክ ማረጋገጫ ብናቆየው ይሻል ይሆን?

እንግዲህ የህንን ነው የብሔር ብሔረሰቦች የራሳቸውን ክልል በማስተዳደር እና የመምራት መብት የተሰጣቸው ተብሎ በታዋቂው ሕገመንግስታችን ላይ የተነገረን ሕዝባችን ይህን በአደባባይ በቀትር ጸሀይ የተሰጠውን አምባገነናዊነት የመረዳት አቅም ቀርቶ ባሕር ተሻግሮ የመጣውን የፋሺስት ኢጣሊያ ወረራ ግንባር ለግንባር ተፋልሞ ምደራችንን ከኮሎኒያስቶች ነፃ አውጥቷል ደረጃውን ጠብቆ በፊውዳሊዚም ስርዓት የተንሰራፋውን አገዛዝም ታግሎ ነፃ አውጥቷል የደርግንም ፋሺዝምን ታግሎ አስወገወዶታልም ተራውን ጠብቆ በታሪክ አጋጣሚ ሾልኮ በስልጣን ኮርቻ ላይ የተፈናጠጠውንም ዘረኛውንና ዘራፊውን ነፍሰ ገዳዩንና አምባገነኑን የወያኔውን ሥርዓት ከስር መሰረቱ ለዘለዓለም የሚያስወግድበት ጊዜው ቅርብ ነው፡፡ እውነት እና ንጋት እያደር ይጠራል ጀግንነቱን እና ኢትዮጵያዊነቱን ጠብቆ የኖረው ህዝባችን ግን ከዘረኝነት እና ፀረ-ኢትዮጵያዊው የወያኔው ሥርዓት ነፃ የሚሆንበትን ትግል በኢትዮጵያዊነት አርበኝነት እና አንድነት መንፈስ ማጠናከር እና ውጤታማ መሆን እንድንችል የበኩላችንን የዜግነት ድርሻችንን እንወጣ፡፡

KM KM KM KM NNNNüüüürnberg rnberg rnberg rnberg

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 11

ቃሉን አንሳተውቃሉን አንሳተውቃሉን አንሳተውቃሉን አንሳተው መፅሐፍ ቅዱስ የዲአብሎስን ሐሳብ አንስተውም ሲል

ይናገራል ሁላችንም እንደምናውቀው የወያኔ ዘረኛ መንግስት ሐሳብ ከዲያብሎስ ያነሰ ስላልሆነ ሐሳቡን መሳት የለብንም፡፡ ምናልባት ከዲያቢሎስ የሚያንሰው በእድሜ ሊሆን ይችላል እንጂ እየሰራ ያለው ሥራ ከእሱ አያንስም፡፡

ለምሳሌ ያህል ወያኔ ገና በጫካ እያለ ለአማራው ያለው አስተሳሰብ የፍርሐት ይሁን የጥላቻ ብዙም ባይገባንም የከፋ ነበር፡፡ ከዛው ከጫካ ጀምሮ የአማራው ህዝብ በጨቋኝነት በመፈረጅ የማጥላላት ፕሮፖጋንዳ ሲነዛ ቆይቶ እንደ መንግስት ሥልጣን ሲይዝ በአማራው ላይ የሚያደርገውን ጥቃት ዘመቻ በማስፋት በግልፅና በድብቅ ሲያጠፋ ቆይቶ አሁን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየፈፀመ ያለውን በአማራ ብሔር ተወላጆች ላይ በተለየ ሁኔታ እያጠቃ ሲሆን ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ የአማሮች ቤት ንብረት በመዝረፍና በግድ በመሳሪያ እያስፈራሩ ከነበሩበት እያፈናቀሉ ይታያሉ፡፡

በዚህም ምክንያት በአሁኑ ሰዓት ቤት ንብረታቸውን አጥተው በስቃይ ላይ ሲሆኑ የተቀሩት ደግሞ የት እንደደረሱ አይታወቅም ስለዚህ የወያኔ ዘረኛ መንግስት በአማራ ህዝብ ላይ እየፈፀመ ያለው የዘር ማጥፋት ዘመቻ አጀማመሩና አካሔዱ ኢትዮጵያ በዘር በተነሳ ግጭት እንድትታመስና ደም ለማፋሰስ እንደሆነ ሐሳቡን መሳት የለብንም፡፡

በተጨማሪም ደግሞ አሁን በቅርቡ የአውሮፓ ፓርላማ አባል ቡድን ወደ ኢትዮጵያ በመሔድ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉትን እስረኞች ያሉበትን ሁኔታ ለማየትና ለመጎብኘት ፈልገው መንግስትን ፈቃድ ሲጠይቁ መንግስት ለቡድኑ እሺ ብሎ የእስር ቤቱ ሀላፊዎች አናሳይም ማለታቸው ይታወቃል፡፡

ይሔ ማለት እንግዲህ ለሁላችንም ግልፅ የሆነ ነው በሐገሪቱ ውስጥ ምን ያህል የመብት ረገጧ እንዳለ በግልፅ ያስረዳል፡፡ ስለዚህ በአሁኑ ወቅት በግፍ እየታሰሩ እየተሰቃዩ ያሉትን ጋዜጠኞች ፖለቲከኞች እንዲሁም በጥላቻና በተለያዩ ምክንያት የታሰሩት ምን ያህል እንደሆኑ ቤት ይቁጠራቸው እንላለን፡፡

የዚህ አይነቱ አሰራር በአሁኑ ሰዓት ሁላችንም ነቅተን ሐሳቡን አውቀን በዜግነታችን እና ሰው በመሆናችን ብቻ እንጂ በዘራችን /በብሔራችን/ ሳንመካ ፍትሐዊ ዲሞክራሲያዊ አስዳደር ለመገንባት እንዲሁም በሐገራችን ላይ እያንዣበበ ካለው የደም አፍሰሽ የእርስበርስ እልቂት ለመታደግ ሐሳቡን አውቀን ዘረኛውን የወያኔ መንግስት በአንድነት ልናስወግድ መነሳት አለብን

Genet Genet Genet Genet ZZZZewdie Wondmu ewdie Wondmu ewdie Wondmu ewdie Wondmu DDDDuisburg uisburg uisburg uisburg

ማነው አሸባሪማነው አሸባሪማነው አሸባሪማነው አሸባሪ ለአንድ ሀገር መሠረታዊ ከሚባሉት ነገሮች ውስጥ ዋናው ትልቁ የሀገሪቱ ህግና ደንብ ነው ሀገር ያለ ህግ እንዲሁም ያለ ፍትህ ሀገር ልትባል አትችልም ይህ ማለት በሀገሪቱ ውስጥ የረቀቁት ህጎች በተግባር ማዋል ሲቻል ነው፡፡ ይህንን ሊሰራ የሚችለው አካል ህጋዊ ውክልና የተሰጠው በሀገር አቀፍ ምርጫ አሸናፊ የሆነው በህዝቦች የተመረጠ አስተዳደር ነው፡፡ ይህ ሲሆን ሀገሪቷም እንደ ሀገር እራሷን ችላ ትቆማለች ዜጎችም ያለ ምንም ማመንታት ለሀገራቸው ይቆማሉ ማለት ነው፡፡ ይህ ዛሬ የሰለጠነው አለም የሚጠቀምበት አሰራር ነው፡፡ እንደ አፍሪካና አንዳንድ በኢኮኖሚ የተጎዱ ሀገራት ግን የእዚህን ሰላማዊና ፍትህአዊ ስርዓት ተከታዮች አደሉም ይህ ማለት በሚመሯቸው መሪዎች ጫና ውስጥ በመውደቃቸው ማለት ነው፡፡ ፍትህ የማይታሰብባት ሀገራችን ኢትዮጵያ ለዘመናት የዜጎችዋ እንግልት ከመጠን ያለፈ እንደሆነ ነው በተገኘው አጋጣሚ ለኢትዮጵያ መሪ ሆነው የሚመጡ ጉሩፖች ሀገራችንና ህዝቦቿን ከመበዝብዝ አልተቆጠቡም ዜጎችን እያስለቀሱ በደም እያራጩ ቁልቁል ———

እየወረድን በአለም ህዝብ መሳቂያ መሳለቂያ አድርገውናል እጅግ በጣም ያሳዝናል ከእዚህም ውስጥ አሁን በስልጣን ላይ ያለው የወያኔን አገዛዝ መመልከት እንችላለን፡፡ በየቤቱ ልጆች ያልተገደሉበት ቤተሰብ የለም እንዲሁም ብሎ በሀገሪቷ ያለው ሁኔታ ያልተረጋጋ በመሆኑ ወጣቱ እየተሰደደ ለከፋ ችግር የሚጋለጠው ወገናችን በዝቷል፡፡ እሱራሱ ገዳይ እራሱ ቀባሪ እራሱ አሳሪ እራሱ መርማሪ እራሱ ዘራፊ እራሱ በርባሪ እራሱ ቆርጦ ቀጥሎ ወሸት ተናጋሪ ተበደልኩ እያለ በዜና አብሳሪ ታድያ ይህ ከሆነ የሱ ልዩ ባህሪ ማነው ገብስ ገዳይ ማነው አሸባሪ YYYYohannis selamuohannis selamuohannis selamuohannis selamu HHHHofofofof

ለማን አቤት ይባልለማን አቤት ይባልለማን አቤት ይባልለማን አቤት ይባል

የስልጣኔ ምንጭ ከቶ እንዳልነበረች እንዲት እናት ሀገር በወያኔ ተከፋፈለች

በጎሣ በዘር በሃይማኖት ህዝብን መከፋፈል ወገን በወገኑ እልቂትን ማስከተል ከየት ያገኘው ነው እስኪ ልብ እንበል ይህን ያደረገው የስልጣን ዘመኑን ለማራዘም አደል

ታዳያ ወንድሜ የኔ ሰው በውስጡ ታምቆ አልችልህ ልበለው በቤንዚን እራሱን አቃጥሎ አርማ ልሁን ያለው

ስለዚህ ወገኔ የታጋይ የኔሰው አርማውን አንግበህ ሰሚ ስክታገኘ ድረስ ትግልህን ቀጥለህ ከወያኔ አገዛዝ ሀገርህን ታድገህ ሰላም ዲሞክራሲ ነፃነት ያለበት ሀገር እንድትኖርህ ጩኽትህን አሰማ እንደ ድር ተሣስረህ

Alem KebedeAlem KebedeAlem KebedeAlem Kebede MMMMüüüünnerstadtnnerstadtnnerstadtnnerstadt

ሻዕብያ እና ወያኔሻዕብያ እና ወያኔሻዕብያ እና ወያኔሻዕብያ እና ወያኔ አብረው ነበር ያሣጡን መድረሻ

ይኽውና ዛሬም እኛም አብረናል ከነጠላ ትግል ክንድ አፈርጥመናል የእናንተ ወይ የእኛ ዘንድሮ ይለያል አንቀልባችን ላልቶ ዶቃው ተበትኖል ውረጂ ከላዬ ላይ ሸክሙ በቅቶኛል ትንሽ ልንፈራገጥ አይቀርም ናፍቆኛል

አትካረጥብኝ ገለል በል ከፊቴ ፊቴን ፀሐይ ይምታው ሸብሽቦል ጉልበቴ

22 አመት ሙሉ ተፈናጠጥክብኝ አሁንስ ይበቃል ውረድ ከጫንቃዬ ወገቤ ሣይጎብጥ ሣይደክም ጀርባዬ

ምኒሊክ ይነሱ ወይንስ ዮሐንስ አሉላ አባ ነጋ ወይንስ ቴዎድሮስ

መስመሩን ያሣዩህ የትግል ስልቱን አመካከትና አሰነዛዘሩን ወኔ ያበድሩህ ወይንስ ሀሞቱን

ያለህ ይበቃሀል ከተጠቀምክበት መሰብሰብ ብቻ ነው ሁሉም ከያለበት

እንግዲህ ወገኔ ጨዋታው ይበቃል ተስቦ ተስቦ ይኽው እዚህ ደርሷል

ሲጨሱ ከመኖር እያዩ ከማረር አሁን ነው ሰዓቱ መኖር አለመኖር

ይኽው ጊዜው ደረሷል የጥሪው ቃል ቀርቧል

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 12

ስሙ ወገኖቼስሙ ወገኖቼስሙ ወገኖቼስሙ ወገኖቼ

ስሙ ወገኖቼ አባቶች እናቶች ስሙ ወገኖቼ ወጣቶች ጎልማሶች ስሙ ወገኖቼ ህፃን ታዳጊዎች ሁላቹም በድምር ወንዶችና ሴቶች

እስላም ነህ ክርስቲያን ኦሮሞ ነህ ትግሬ ሸዋነህ ጎጃሜ ወሎየነህ ትግሬ ባላገር ነጋዴ አራሽ ነህ ገበሬ እንዲህ የሚባል አልነበረም ወሬ

ስሙ ወገኖቼ ወጣቶች ጎልማሶች ሁላቹም በድምር ወንዶችና ሴቶች ቅድመ አባቶቻችን፡-

እምነታቸው ፅኑ ለውድ ሀገራቸው ፈቅራቸው የጋለ ለብር ለዝናቸው ደማቸው ጠብታ ለውድ ሀገራቸው ያምርባቸው ነበር አንድነት ኑሮዋቸው

ስሙ ወገኖቼ ወጣቶች ጎልማሶች ሁላቹም በድምር ወንዶችና ሴቶች ያገር መከፋፈል የጎሣ ልዩነት የነገድ ቆጠራ የሐይማኖት ዕምነት ምክንያት አይሆንም ለዘር መለያየት በሽታ መሆን ነው ለአንድነት ለህብረት ነቀርሳ ቁስል ነው ለዘር ለነፃነት ተስቦ ማግባት ነው በሀገር ላይ መቅሰፍት ተፋቅረን እንታገል በአንድነት በህብረት ስሙ ወገኖቼ ወጣቶች ጎልማሶች ሁላቹም በድምር ወንዶችና ሴቶች ለፍትህ ፍለጋ የተሰደድን በባዕድ ሀገር ላይ ኑሮ ቢደላን እየታመሰ ነው ቀሪው ወገናችን የሰው ቤት የሰው ነው አንርሳ ሀገራችን ስሙ ወገኖቼ ወጣቶች ጎልማሶች ሁላቹም በድምር ወንዶችና ሴቶች ኢትዮጵያዊ ሁሉ ለኔ ወገኔ ነው ያገሬ ጠላቷ ዘረኛው መንግስት ወያኔ ብቻ ነው Tigist BantideruTigist BantideruTigist BantideruTigist Bantideru Walluf /RhfWalluf /RhfWalluf /RhfWalluf /Rhf

ሻዕብያሻዕብያሻዕብያሻዕብያ................................

ወንድ ልጅ ታሞ እንጂ ፈርቶ መች ይሞታል ባዕድ ሀገር ሆኖ ሳህን ከማለቅለቅ ምናምንቴ ሁሉ በእኔ ከሚሳለቅ

ብሞት ይሻለኝል ድንበርሽ ላይ ቆሜ ለህልውናሽ ስል ካደሙት አፅሜ

ይህው እናት ዓለም ቃል ለምድር ለሰማይ ከእንግዲህ ስቃይሽን ጥቃትሽን ላላይ

ቃል እገባልሻለሁ እማማ ከስደት ዓለምሩቅ ሀገር ከተስማሙት ጋር ልስማማ ካደሙት ጋር ላብር

ፍፃሜው ጦርነት ነው ሁሉም ዘብ ይቁም በቦታው ለሀገር አንድነት ምንድነው ቸልታ

አልበጅህም ካለ ታግሎ መገርሰስ ነው ምንድነው ፈራቻ እሱም ሰው እኛም ሰው፡፡

HHHHaimanot Alemuaimanot Alemuaimanot Alemuaimanot Alemu NNNNüüüürnberg rnberg rnberg rnberg

Mo

ha

mm

ed B

alch

a,

Ab

du

lha

kim

እረእረእረእረ ስማንስማንስማንስማን ወያኔወያኔወያኔወያኔ!

የአንዷን ሀገር ልጀች በቋንቋ ለያይቶ

የአንዷን ሀገር ህዝብ ብሄርን ከብሄር አጣልቶ

እየከፋፈሉ ኢትዮጵያን ገደል ገቶ

አደገች ይሉናል ወያኔ አፉን ሞልቶ

የእምነት መሪዎችን እያሳደዳችሁ

ነፃ ጋዜጠኞችን ወህኔ እየጣላችሁ

ተማሪን ከትምህርት እያባረራችሁ

አርሶ አደሩን ከእርሻው እያስለቀቃችሁ

በዴሞክራሲ አግባብ ህዝብ ያልመረጣችሁ

ልማታዊ መንግስት ይባል ወይ ስማችሁ

ሀገር ቆርሶ መሸጥ በቃ ኪዳናችሁ

ኢትዮጵያዊ አይደለም ቀድሞም አጀንዳችሁ

ኢትዮጵያዊ አይደለም ቀድሞም አላማችሁ

አቶ ሀይለማሪያም የለጋሲው ዳኛ

ኢትዮጵያ አትፈርስም እኛ እያለን እኛ

ኢትዮጵያ አትወድቅም እኛ እያለን እኛ

የሀገሬ ዜጐች በዓለም ላይ ያላችሁ

የኢትዮጵያ ልጀች በዓለም ላይ ያላችሁ

ድሉ እኮ የኛ ነው ከተሰባሰባችሁ

ድላችን ቅርብ ነው ከተባበራችሁ፡፡ ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር፡፡

ማትያስማትያስማትያስማትያስ ሀይሉሀይሉሀይሉሀይሉ

ስዊዘርላንድስዊዘርላንድስዊዘርላንድስዊዘርላንድ

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 13

Escalating human right violations in

Ethiopia Ethiopia remains one of the poorest and un-

der developed countries in the world. The country

faces the daunting challenged of famine, poverty,

dictator ship poor governance and human rights

violations,

The ethnic dictator symbol of TPLF Haile-

mariam Hessalegn still controls the country and

rules by killing fortuning imprisoning of political

opponents and those suspected of having dissent

against his rule. The regime of Meles Zenawi use

the archaic and colonial method of divide and rule

to cling to power in the past 21 years it has polar-

ized the ethnic groups and communities of the

country & incited conflicts & violence among them

up on taking over political power the TPLF symbol

Hailemariam Dessalegn promised for reaching eco-

nomic & political reforms to pot the country in the

path of democracy, peace, stability & development.

The TPLF leader do not only control politi-

cal power put also the most important sectors of the

country’s economic. Ending so, the TPLF has re-

fined & put in to practice auniqe kind of corruption

through its merging of political and economical

power.

The regime continues to commit violations

like politically motivated extrajudicial imprison-

ments, killings, tortures including the force use of

shared razor blades, internal displacement of the

Amhara ethnic farmers supp ressiof of freedom of

expression penalizing dissent banning of the free

media including democracy interference in the reli-

gious affaires & unconditional release of all mus-

lim religious leaders and human activist who are

unjustly in prison in Ethiopia.

Elsa Hagos

Siegener Str.11

Lahntal

Land Grab by The Dictator Woyane

Government Land grab by the dictator woyane govern-

ment affect the life’s of several thousand of farmers

in regions of Oromia, Gambela and other part of

the country.

The land leasing takes place in different part

of the country but mostly focused an this two re-

gions Gambela and Oromia witch leads farmers to

evacuate from their land mostly with out their inter-

est and concerns.

The Government performs this action with

out preparation and proper plan, the locals are not

beneficiaries from this land leasing.

They are simply giving their land for for-

eign investors mostly by force, they have problem

of settlement and support from the government.

The leasing of agrarian land to foreign in-

vestors generate a huge amount of cash to the dicta-

tor woyane government while thousand of farmer

are suffering from it what is the corrupt govern-

ment going to do with this huge cash is still ques-

tion.

The dictator woyane government also in-

volved in leasing of land witch belongs to church

and believed as holly place for the people. The dic-

tator only focuses on the agreements, prices and

other detail facts of the land to be sold.

Most of the investors who participate on

this land grab business came from Arab and middle

Este countries with an aim of supplying the food

shortage in their country specially focused on crops

cultivation.

Food shortage is the country’s biggest prob-

lem for decades and the danger is still imminent.

Last year there was a big famine in the country why

is the government ignoring the situation inside and

leasing fertile land to supply the foods shortage in

other countries.

If local investors hi have engaged largely in

this sector it wills provide eahlsge amasnt of food

supply that the country is in need of and also brings

foreign currency by exporting cash crop for foreign

market.

Farmer will also get a chance to organized

and produce crop in a mechanized way and will

open the chance for them to introduce themselves

with technology.

The Woyane government spent hundreds of

millions of dollar military purpose and strength the

security subjects in order to stay in power.

We Ethiopian must unite to say no for land

grabbing like Madagascar and Reggie for our coun-

tries what aver ethic group we belong we are from

the same it will be a problem of all soon if we can’t

say no to the dictator Woyane government actions .

Foziya Chacho

Windsbach

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 14

Ethiopians stand together for freedom

Ethiopians inside and out side of Ethiopia to

stand together with our Muslim Brother and sisters

in this difficult times.

Ethiopian Christians and Muslims faith

must stand together as a community to continue the

struggle for freedom, Justice, Democracy that we

live in the context of each other and acknowledging

that the source of our freedom is our collective

struggle.

The demands of Ethiopian Muslims are

simple and crystal clear. They have asked the re-

gime for freedom of worship and for the right of

elect their religious leaders in their own way and

place of their own choosing. These rights are pro-

tected by the Ethiopian constitution which the re-

gime is obligated to respect but

The Prime Minister Hailemariam Dessalegn

mercilessly took the lives of his victims in a stand

off that started inside of a Holly mosque in Addis

Ababa and other cities.

According to the reliable local sources there are

money people who are seriously wounded and the

death toll may increase by two fold.

Ethiopian people patriotic front Guard and

the Ethiopian people understand the Importance of

global war on terror. How ever member ship in the

international military campaign against Terror must

not allow the criminal regime in Ethiopia to terror-

ize its own people the us, the UK and EU can’t

fight terrorism in Somalia while enabling a terrorist

regime to commit genocide in Ethiopia this miss

guided foreign policy is morally. Reprehensible

and a danger to the long term stability of Ethiopia.

All cavilled nations should strongly con-

demn this act of terror against the Muslim commu-

nity in their place of worship.

Mohammed Balcha, Abdulhakim

Frankfurt am Main

EPRDF and its hidden weapon -allowing

corruption

As far as I know EPRDF has no problem with

corruption and corruptors. Rather it indirectly al-

lows or pushes its influential officials to participate

in this corruption. It knows everything .It keeps si-

lent as if it does not know about these corruptors

and it keeps in its" red note book“what these offi-

cials are doing. Because it is a hidden weapon for it

that will help when EPRDF needs it for its hidden

purpose. But if one of its officials is trying to do

something wrong to the aim of EPRDF, or if he

tries to do against the interest of TPLF, then that

red note book starts its work. This is the appropri-

ate time that this weapon starts its action .At this

time that official became a corruptor and will send

to the court or loses his position. This is what re-

cently happend for Mr Melaku Fanta ,Ethiopian

Revenue and Customs Authority Chief and Mr Bir-

han Hailu ,Ethiopian Justice Ministry Minister.

Clearly Mr Melaku Fanta was not happy by some

businessmen specially who were supported by

TPLF and he started to take a measure on these

greedy people .That is why he became a victim as

if he is a corrupted (actually we can’t say he is free

of corruption). But the main reason is not corrup-

tion. It is not the first time when this kind of con-

trolling system has applied. We can remember Mr

Tamirat Layne, former vice prime minister of

Ethiopia. It was the same case that had applied on

Seye Abirha and Abate kisho and others.

Alemie Bukaya Eneyew

Alsbach-Hanline

Examining the depths of Ethiopian cor-

ruption

On May 11,in the biggest crackdown on

corruption in Ethiopia in the last 21

years ,authorities arrested more than 50 high profile

people including government offi-

cials ,businessmen and a minister. But the arrests

have raised questions about the endemic corruption

at the heart of the country’s political elite. These

arrests highlighted how corruption has insinuated

itself into the higher levels of officialdom.

Corruption is a serious problem we are facing .We

now see that corruption is occurring in higher

places than we had previously expected .Areas vul-

nerable to corruption are land administration ,tax

and revenue ,the justice system, telecommunica-

tions, land procurement, licensing areas and the

finance sector.

If they are really serious about

combating corruption, the EPDRF should start do-

ing so from the top.

Abraham Desta Gney

Fulda

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 15

We need Freedom!!!

Wayane announced by its own television

that the Muslims demonstrated in the country to

creat dispute with other society of the country. As

we see repeatedly, Muslims in Ethiopia has shown

their manner in different publics on their revolt to

the current regime .Muslims` basic question is state

and religion has to be separated .And this is not

only question for Muslims, it is a question of all

Ethiopian citizens.

On the other hand, 19 police officers from

Dangela region from north central Ethiopia, typical

Amhara have disappeared carrying their weapons.

Amhara peoples are forced to move on from

different part of the region to their respective re-

gion and take away the property of the people and

create disrepectance of the region and state in the

country.

To conclude wayane paved the way for in-

stability of the country. Let’s stand for Unity, de-

mocracy and freedom of speech .Avoid discrimina-

tion among each other for better Ethiopia .By sup-

porting EPPF lets fight the ruling tyrant party until

we see our goals.

God bless Ethiopia!

By Eden Habtom

Langenselbold

Heading to freedom

The Tigray liberation front (TPLF) has been

ruling for the last 22 years especially, discriminat-

ing the Oromo people interims of humanity, exces-

sive usage of natural resources, killing peo-

ple ,holding back the Oromo people interests

which is leading to poverty and migration to other

countries as a result of it.

We Oromo people have precious mining

resources like silver, gold but even so we have not

got the chance to use our resource very well. In-

stead we do not know for how many years we will

continue watching the government doing its unfair

ruling system against Oromo people.

Let living Oromo people, young’s, chil-

dren adults, all living in the darkness, being very

discriminated, prisoned, denied the access to use

the national resources have been exposed to fam-

ine ,migration and so much suffer got over !——-

We Oromo people need to see the bright light of

our future.

Therefore we people of Oromo can have

our freedom of living by destroying the current rul-

ing government, struggling through Oromo Libera-

tion front(OLF) and make our success.

Victory to all Oromo people!!!

Habtamu Tesfaye

Fulda

Still continuing fighting...?

Woyane, in order to keep the advantages

of some candidates of its party, had exploited the

poor farmer revealing them for hunger and poverty.

When the people raise about their human

rights, there were a lot of sufferings and problems

that follows as a result of it, especially those who

are in prison, nobody can not explain how it is too

much stressing and suffering except the people

themselves.

In order to get rid off these terrible re-

gime which is exploiting the human resource and

cultural as well as religion , historical assets of the

country with out any care of sympathy for his own

country people. We people, we will obliged to take

some measure until to get freedom.

In order to avoid this terrible situation we

see people are getting and breaking out of the shell

of these garment of fear and distress, being the

most courage’s people in their struggle to defeat

their enemies. In order to avoid this stressful chain

that is invaded around them the neck of our poor

country people, we must stand aside with Ethiopian

people’s patriotic front (EPPF) side by side and

struggle to the end. We must also prove ourselves

by fighting the good fight and defeat them until to

get the fruit of freedom.

Freedom for Ethiopia and victory for our strug-

gle !!!

Belen Teklemedhin

Langenselbold

Democracy for all Ethiopians

A revolution, it hasn’t heard for half a century,

comes once again.

The revolution which is started in the

dictatorial countries is an opportunity for us to

overthrow the dictator and to have democratic ad-

ministration .So this is the time to stand and con-

tribute what we have for our country.

The movement specially motivates

people who live with dictator leaders to get ride

off .The Ethiopian people from every direction of

the world are eager to have such pressure against

our corrupted government-EPRDF.

The government controls every-

thing .There is no freedom of media and peaceful

meeting more over jailing, torture and even killing

of opposition in public.

Ethiopia is also a land of political

oppression and other kinds of human right abuses.

EPRDF came to power ,the regime brutally re-

pressed several ethnic groups that were opposed to

its systemic oppression .

The regime tries to demoralize and

terrorise the people, still millions of Ethiopians

who struggle and work to bring about a better

Ethiopia.

We all of us stand up together for

our country and our right .Let us struggle and avoid

EPRDF .

Ezana woldesilassie

(Hemsbach)

Enough is Enough

It is a well known fact that the Ethiopian dic-

tator regime has been using and still uses different

tactics to divert the Ethiopian attention when some-

thing gets wrong. These cheating tactics are quite

clear to all Ethiopians .

These days woyane is facing opposition from

different directions .So the same old fashioned

methods are being employed by woyane by arrest-

ing some of its high officials and business men in

the name of corruption.

———-

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 16

But what about most of the highly top officials, top

military personals and their respective families who

by robbing billions of Ethiopian birr builds their

business empires and huge buildings throughout the

country.

These highly corrupted woyanes use their

political power or bribe regional officials to grab

lands in cities and rural areas. But still nobody

raises a finger at them.

So my fellow Ethiopians, I said it is time we

said enough is enough and do something to stop

them.

Wubit Adane

Aschaffenburg (Deutschland)

Freedom for Ethiopia

In the past, our country Ethiopia well known

by history of peace ,prosperity ,respecting each

other like by race ,nation ,language, color as well as

religion.

However, Woyane has ruled the country

by dividing religion, nation and nationalities, cul-

tures, violating human rights and freedom of the

people .Civil war, corruption and bad administra-

tion system, citizens are forced for hunger and pov-

erty, the literate instead to work in their country,

and they are forced to migrate in searching political

freedom. For how long our country will led by dic-

tatorial government?

The ruling tyrant party has ruled for the last

two decades without democracy, without integrity,

without accountability, without transparency and so

many problems- has ruled the country by its own

self cantered policy and strategy.

For the development and bright future of our

country, we Have to encourage and support on be-

half of Ethiopian peoples patriotic front (EPPF) to

diminish the existing ruling party until to get free-

dom .

Victory to Ethiopian peoples patriotic front!

Elsa Diriba Ajo

Frankfurter Str. 8,b

Fulda

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 17

TPLF`s Manifesto is a Failed Strategy

both Politically and economically

First the feudal system ,then the communist

regime by Mengistu Haile Mariam and now the

TPLF (woyane) regime has ruled the country for

almost over 80 years and still all of them couldn’t

address the important question of the Ethiopian

people. All of them were merely an organization

which were serving only the few elite personalities.

The majority of the Ethiopian people were and still

are suffering then and now.

Especially the TPLF officials orchestrated a

vicious manifesto, starting from taking office back

then , 22 years ago , or may be long before they

took office, which was never attempted during its

predecessors because it was too vicious and may

endanger the sovereignty of our country. But the

cruel and influence thirsty TPLF officials imple-

mented it just in order to prolong their stay in

power and to accumulate immense wealth beyond

the country could afford.

Their propaganda machines proclaim day

and night that the country is on the road of democ-

racy and economic miracle but the real fact is a lot

different than this. In terms of democracy Ethioian

peoples are facing severe and intense day to day

surveillance by TPLF collaborators which were

bought only for such purposes. Freedom of speech,

expression of opinion and publishing a neutral po-

litical newspapers and magazines are virtually for-

bidden because there is a strong censorship .The

number of scholars who write and analyse are al-

most non existent because of this severe censor-

ship. The situation is a lot worse than it used to be

40 years ago .Economically the cunning and vi-

cious wayane leaders are building some ambitious

projects as a show of economic power by scraping

every available material n revenue as well as im-

mense foreign help but the obvious fact is not hid-

den from the ordinary people. Everywhere the

country corruption is worse than ever because vir-

tually all the top officials are deep down in it and

they are never been ashamed of their exploits. Un-

employment , nipotism and the number of people

living below povery line are ———-

increasing in an alarming speed but the wayane

propaganda machines from the foreign Ministry are

saying the country is on the road of greatness. Who

is going to believe them while we all know the

truth .Their out of date n rotten system of governing is

near to its end. What we need is some underground pro-

test within the country and to use every opportunity

to overthrow this cruel and egoistic regime once

and for all.

Peace, democracy and justice for Ethiopia!

Samuel Solomon Wubna

Bayreuth

European Human Rights Committee de-

nied access to Ethiopian Prison

The members of a European Parliament

human right delegation have been blocked from

visiting an Ethiopian prison and concerned about

the human right situation in the nation

On Wednesday the European Parliament

subcommittee from human right wrapped up a visit to

Ethiopia to assess the country’s human rights situa-

tion .The delegation had a trip scheduled to the infa-

mous Kality prison just outside the capital Addis

Ababa .The facility is known for housing political pris-

oners in harsh living conditions. In spite of previous

assurances from Ethiopian government, the group was

denied access to the prison Wednesday morning accord-

ing to delegation member Jacek Protasie Wicz.

The parliament members wanted to know how

people detained and the conditions in the prison. It is

clear that something is to be hidden. The members of

the committee called upon the Ethiopian government to

release journalists and opposition members jailed under

Ethiopian Anti-terrorism Proclamation..

The European Union (EU) delegation said it

believes the proclamation is used arbitrarily .The Proc-

lamation has also been criticised by organizations such

as Amnesty international and Human Rights watch.

The conclusions of the visitor will be presented

to the European Parliament- if Ethiopia doesn’t improve

its human rights record, it might complicate the coun-

try’s trade with the European Union. The EU is consid-

ering linking trade policy agreement to other factors

such as Human rights.

Betewedaj Adnew

Bayreuth

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 18

Can we say there is development in

Ethiopia ?

Now days the government of Ethiopia

changes its cheating by talking about development

which is faraway from the country and in my small

(short) article I want to say something about unreal

report of the Ethiopian government a month before

they announced that Ethiopia is growing in alarm-

ing rate, In the rate of 8.5% GDP , but it is amazing

how they measure its GDP. what is development?

development is a total progress in once personal

life or country. It may also be turn right and move

forward from once static position or having posi-

tive change . The news which is reporting in Ethio-

pia is the contrary of this fact. Talking without

moving one step forward . If we say there is devel-

opment where most of the people living under pov-

erty , unemployment runs in unexpected rate, infla-

tion increasing everyday and productivity decreas-

ing -we are cheating ourselves and those around

us.

Totally we can’t see anything increasing

rather than those corrupted officials coming in

power ,moral prisoners in Kality, brain drain and

migration .The country’s largest population lives in

rural areas leading subsistence or hand to mouth

way of life. After EPRDF came to power even the

right of land ownership and freedom of work in

their homeland is taken away. Enlightened citizens

are flowing outside because of political persecution

and lack of freedom .If so where is development?

Where is progress ?_ If we want to talk about it po-

litical ,social and economic life situations must be

also concerned . We can’t talk about development

without democracy and we can’t say we are devel-

oping where as the citizens are living under suf-

fer .From this young boy observation there is noth-

ing either developing nor to develop in the coming

future in Ethiopia . Only corruption , sufferings and

persecutions are increasing and developing.

If there is development and democracy

in the country why citizens runaway from their

homeland , why many of our brothers and sisters

swallowed by sharks in the oceans ,why those

youngsters left in the desert of Sinai ,

why young women including teenagers suf-

fer ,raped ,abducted and sold ? And who is selling

them and who is the broker ? Why they slaughtered

in the desert and lost their heart, liver and kid-

ney .Do u think they don’t like their country? Are

they enjoying or making vacation trip? Or do you

think they want to donate their body for butchers?

No, no, no ... .It’s because there is no development

and democracy in their country, its because they

have no freedom and comfort .So whom are the

Ethiopian Media and government thieving

(cheating) through their lies ? I also wonder how

World Bank gives that report knowing the coun-

try’s problems.

Some one said to me " If wishes were

donkeys ,everybody would have ridden them "

even if donkey’s price is increasing because of im-

proper marketing and inflation .The Ethiopian gov-

ernment is riding those intangible wishes and mak-

ing the country hopeless .They are in power even

more than my age -almost 23/24 years but no

change , only distraction. The one China proverb

says" One generation plants a tree, the next genera-

tion will sit on its shade ". How an interesting prov-

erb but for us it is the contrary. Our forefathers

shed their blood and plant plenty of freedom and

shade but those fake children took our dignity and

freedom. They are pulling our country back-

ward .Let them stop their hypocrisy and heresy.

To sum up, before talking about develop-

ment it is better to talk about democracy .Otherwise

development is not full. It can’t come easily by

pulling like a sheep. The Ethiopian government

also shall to turn its face from backward move-

ment .No development no democracy at this mo-

ment.

Basazenew Ayalew Abate

Memmingen

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 19

"Life" Without Freedom of Speech will

not Achieve Substantial Democracy

It’s hard to begin where from ... because

when Ethiopians still lost any hope with their po-

litical leadership. We have seen for years and years

when government restrictions on civil society, de-

tention of Journalists, violence against demonstra-

tors, and pursuit of development policies that pe-

nalize political opponents. At this moment journal-

ists life involves in threats of beating, prison or

forced to flee to the neighbouring countries so for

them without freedom of media it’s tough to

achieve substantial democracy. But , sometimes to

flee is not guaranties for them because the Ethio-

pian government’s efforts at political control are

supported by a wide network of informers and se-

cret police groups and take them back to home

country ,later on accuse with corruption , terrorist

and other things .

As far as our understanding goes since the

2005 elections, the human rights situation in Ethio-

pia has progressively deteriorate: the government

has shut down legitimate political avenues for

peaceful protest; and opposition leaders, civil soci-

ety activists and independent journalists have been

jailed or forced to flee. As far as my understanding

goes the current media environment in Ethiopia is

tightly controlled, that means people can partici-

pate only if they play the government’s rules so the

government has the power to check on the media .

But the media cannot be a check on the govern-

ment. It seems the Ethiopian Constitution has guar-

antees for freedom of expression, for access to in-

formation and it acknowledges the role of media in

development but that is not for us. That is for out-

siders to those who support the government of

Ethiopia and that is bringing a larger suffering to

the majority of the Ethiopian people as a whole . So

it is disappointing that these restrictive laws were

passed with little consideration for what they will

do to paralyze civil society. As it is, the govern-

ment will only encourage being a membership so

you will not find a job unless you are a member.

There are millions of people that they can

change policies and contribute tangible develop-

ment system to their own country but, because of

such thinkers limit, lots of educated people leave as

"brain drain" to other countries. So, membership

required for Ethiopian government is Employment.

Above all, they know how Medias have great value

on changing people dimensions, for this reason me

———-

dia is highly restricted not to continue to play a sig-

nificant role in democratization. It is a call to local

activists as well as members of the international

community to persist in pressuring for the Ethio-

pian government to revise its laws. Unless the gov-

ernment upholds freedom of expression and gives

citizens the right to participate and to hold their

officials accountable, if so ... Ethiopia will not

achieve substantial democracy.

Mohamednur Anwar Sadat

Regensburg

The cause of our poverty is not natural

disaster but...

Always when I want to write I have to say

"where from..." because of enormous problems . If

Ethiopia can manage to have a free democratic po-

litical system that allows opposition parties to join and

debate, have free and fair elections, it can be a model

for the region and the whole of Africa. Now is the time

for Ethiopia to be a democracy. The ethnic problems

need to be resolved and everyone in Ethiopia and out-

side of Ethiopia should respect each other whether we

speak Oromo, Amharic, Tigrigna, Somali, Afar or so

on . Ethiopia has a chance to make peace with its

neighbours instead of being under pressure by for-

eign governments and also Ethiopia has a chance to

get out from poverty .Yes , poverty has many

roots ,however , the deep and the thick one is govern-

ment corruption and unfair policy which we are seen in

Ethiopia .

We have seen when the top leaders` gang-

ster not only embezzling the country money but also

they have taken the money coming from the humanitar-

ian groups to help the emaciated Ethiopian children.

You can imagine the thieves stealing from the street

beggars. That is exactly the promised leaders are doing,

they steal from the emaciated, sick and starved Ethiopi-

ans.

Seemingly, they are the most unsympa-

thetic beats who are devoid from normal human behav-

iour; no one has done such a big crime and starved its

own citizen deliberately and utilizes the humanitarian

money for its private service.

To conclude, the cause of our poverty is

not natural disaster or lack of natural resource, but its

government corruption and unfair policy, which inhib-

ited the motivation of the citizens.

Neguss Mengistu Abera

Nürnberg

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 20

የኢህአዴግ የቤተሰብ ትስስር ማሳያየኢህአዴግ የቤተሰብ ትስስር ማሳያየኢህአዴግ የቤተሰብ ትስስር ማሳያየኢህአዴግ የቤተሰብ ትስስር ማሳያ ከሰለሞን ስርዎ መንግስት (Solomon Daynasty) ውጭ

ላሉና በዚያ የስልጣን ዘር ሀረግ ውስጥ ያሉ ሆነው በጉልበትም ይሁን በብልሃት ስልጣን ላጡት ስልጣን የሚሰጣቸው በጋብቻ ትስስር እንደነበረ ለማስታወስ የአፄ ኃይለስላሴ ልጆች ከማንና የት ተጋብተው እንደነበረ ማስታወሱ በቂ ምሳሌ ነው፡፡ ከፍ ብዬ የጠቀስኩትን የታሪክና የንድፈ ሀሳብ ማነፃፀሪያ ይዘን የኢህአዴግ አባል ድርጅት ስለሆነው ብአዴን የስልጣን ድልድልና ከሕወሓት በሚሰጣቸው መመሪያ ድርጅቱን በሞኖፖል አንቀው የያዙትን ግለሰቦች የጋብቻ ትስስር፣ በትጥቅ ትግል ዘመን ጊዜ የነበራቸው ተሳትፎን እንዲሁም ዛሬ ያሉበትን ሁኔታ እንደሚከተለው ላቀርብ ተከታተሉ፡– በክልል ሶስት በዋግ ህምራ ዞን ብርሃኔ አበራ ስለሚባሉ ባልቴት ታጋይ ነው የማወጋችሁ፡፡ ለስሙ የዋግህምራ ዞን ኃላፊ (ሊቀመንበር) ልጃለም ወልዴ ሆኑ እንጅ የዞኑ ህቡዕ መሪ ብርሃኔ አበራ ናቸው፡፡ ይታሰር ያሉት ይታሰራል፤ ይፈታ ያሉት ይፈታል፤ ይባረር ያሉት ሁሉ ከስልጣን ላይ ይባረራል፡፡ ወይዘሮ ብርሃኔ አበራ ለመሆኑ ይኀን ሁሉ ገበሬ ኩሉ ስልጣን ከየት አገኙት? የስልጣን ምንጫቸውን የጨበጡት ከዚህ ቀጥሎ ዝርዝራቸውን

በማቀርባቸው ‹‹ታጋይ›› ልጆቻቸው፣ እህቶቻቸውና አማቾቻቸው ወዘተ ነው፡፡ የብርሃኔ አበራ ልጆች 1. መዝሙር ፈንቴ የብአዴን ማ/ኮ

አባል የነበረ አሁን የተባረረ፤ 2. አሰፋ ፈንቴ፡- የበረከት ስምኦን ሚስት/ ሲቭል ሰርቪስ ኮሌጅ የምትማር፤ 3. ገነት ፈንቴ፡- አንድ የሕወሓት

የደህንነት ባለስልጣን ያገባች፤ 4. የሺሀረግ ፈንቴ 5. አሸናፊ ፈንቴ 6. መላኩ ፈንቴ 7. አበባ ፈንቴ፡- የሟቹ ሙሉአለም አበበ ሚስት የነበረች፤ በአገር ውስጥ ጉዳይ የኢሚግሬሽን ቪዛ ኃላፊ የነበረች፤ (የብርሃኔ አበራ

እንጀራ ልጅ) 8. አለሚቱ ፈንቴ፡- በክልል ሶስት የምክር ቤት አባል የነበረች፤ አሁን እንግሊዝ አገር ያለች (የብርሃኔ አበራ የእንጀራ ልጅ) 9.

ኃይሉ ፈንቴ፡- የጢጣ ት/ቤት አስተዳደር 10. አድና ፈንቴ (የተሰዋች) የወይዘሮ ብርሃኔ አበራ ታጋይ እህቶች 1. የሺ አበራ የጄኔራል ኃይሌ

ጥላሁን ሚስት፣ ጦር ኃይሎች ሆስፒታል በኃላፊነት ቦታ የምትሰራ፤ 2. ነጻነት አበራ፡- የታደሰ ጥንቅሹ (ካሳ) ሚስት ክልል ሶስት በፕሮፖጋንዳ

ክፍል ውስጥ የምትሰራ፤ የብራሃኔ አበራ ታጋይ የልጅ ልጆች 1. ውዲቱ አጋዡ፤- መከላከያ ውስጥ የነበረች፤ 2. ፍሬህይወት አጋዡ፡- የኢህአዴግ ቢሮ ውስጥ ያለች፣ የውዲቱ አጋዡና የፍሬህይወት አጋዡ እናት የብርሃኔ አበራ ታላቋ ልጃቸው ዋርቃ ናት፡፡ የብርሃኔ አበራ የእህት ልጆች 1.

እንወይ ገብረመድህን የጸረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር (የአዲሱ ለገሰ ሚስት የነበረች) 2. ቢያድጎ፤ 3. የዋግህምራ አቃቢ ህግ ሹም-ወይዘሮ

እንወይ ገ/መድህን የአንድ ወንድ ልጅና የሁለት ሴት ልጆች እናት ናቸው፡፡ የወ/ሮ እንወይ ልጆች አባት አቶ ብርሃኑ ነጋሽ ዛሬ ነዋሪነታቸውን አሜሪካ አገር ያደረጉ ሲሆን፣ ከባለቤታቸው ጋር

የተለያዩት ወ/ሮ እንወይ ገና ወደትግል ሜዳ ከመግባታቸው በፊት ነበር፡፡ ወ/ሮ እንወይ የብርሃኔ አበራ ቤተሰብን በጋብቻ የተዛመደው ታደሰ ካሳ (ጥንቅሹ) ወደ ትግል ከገቡ በኋላ ከአቶ አዲሱ ለገሰ ጋር አንድ ወር ላልበለጠ ጊዜ ጋብቻ መስርተው ነበር፡፡ የአሁኗ የአዲሱ ለገሰ

ሚስት የሰቆጣዋ ታምር ተሻለ ነች፡፡ ወ/ሮ እንወይ በአሁን ሰዓት ትዳር የላቸውም፡፡ ወ/ሮ እንወይ ትግሉን ሙሉ በሙሉ የተቀላቀሉት ከ1978

ዓ.ም ወዲህ ነው፡፡ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል የሆኑት ኢህዴን ወደ ብአዴን ከተለወጠ በኋላ ነው፡፡ ምንም እንኳ በበረሃው ዘመን የነበራቸው የፖለቲካ ንቃት የኢህዴን ማእከላዊ ኮሚቴ አባል ሊያደርጋቸው የሚችል የነበረ ቢሆንም፣ ኢህዴን ከሕወሓት የፖለቲካ ፕሮግራም የገለበጠውን ‹‹ፊውዳሊዝም አስፈጊ ጠላታችን በመሆኑ

(Threa-tening enemy) በፕሮግራማችን ውስጥ መስፈር

አለበት›› የሚለውን አመለካከት ወ/ሮ እንወይ ሙሉ በሙሉ የኢትዮጵያ አብዮትና ደርግ ጠራርገው የጣሉት ስርዓት የሌለ ስለሆነ፣ ስለሌለ ፊውዳሊዝም መሰረታዊ የኢትዮጵያ ህዝቦች ጠላት ነው ብሎ ፕሮግራማችን ውስጥ ማስፈር የለብንም›› የሚል አቋም ነበራቸው፡፡ ይህ አቋማቸው እንዲያውም የኢህአፓን ፕሮግራም ተከታይ አስብሏቸው

ስለነበረ ነው በጣባው ኮንፍረንስ የኢህዴን ማ/ኮ አባል ሆነው ሳይመረጡ የቀሩት፡፡ 4. ሌላኛዋ የብርሃኔ አበራ የአክስት ልጅ፡- የአቶ ታምራት ባለቤት ሁለት ልጆቿን አሜሪካ ይዛ የገባችው ወ/ሮ ሙሉ ግርማይ ናት፡፡

የዚህ ቤተሰብ የእርስ በእርስ ግንኙነት ሁኔታ በትጥቅ ትግሉ ዘመን ይህ ቤተሰብ እርስ በራሱ በጣም ይደጋገፍ ነበር፡፡ ከእንወይ ገ/ መድህን በስተቀር እስከ 1983 እንወይ ገ/ መድህን ከዚህ ቤተሰብ እንዲገለሉ ያደረጋት ታደሰ ጥንቅሹ ነበር፡፡ በ1975 ዓ.ም የኢህዴን የህቡዕ አባላት ተጋልጠው የህይወትና የአካል አደጋ ደርሶባቸው ነበር፡፡ ይህን የህቡዕ አባላት እንቅስቃሴ በጊዜው ይከታተለው የነበረው ታደሰ ጥንቅሹ ነበር፡፡ የእቡዕ አባሎቻችንን ያጋለጠችው እንወይ ነች ብሎ ስላስወራባት ነው እስከ 1983 በመጠኑም ቢሆን ከዚህ ቤተሰብ የተገለሉት፡፡ ሌላኛዋ የዚህ ቤተሰብ አባል ሆና ይኸን ያህል የጎላና እፍ እፍ የቤተሰብ ፍቅር ያልነበራት ወ/ሮ ሙሉ ግርማይ ነች፡፡ እንዲያውም ወደመጨረሻው አካባቢ የአንድ ቤተሰብ አባል ሆነው በባሎቻቸው

የስልጣን ከፍና ዝቅ ማለት፣ በአኗኗርና በአለባበስ በወ/ሮ ሙሉ ግርማይና በሌላው ቤተሰብ አባላት ከፍተኛ አለመግባባት ተከስቷል፡፡ አቶ ታምራት ላይኔም ከብርሃኔ አበራ ቤተሰብ ጋር ይዛመዳሉ ከዚህም

በላይ አቶ ታምራት የግንቦት 20 ትምህርት ቤት ይማሩ በነበሩ የዚህ ቤተሰብ አባላት ዘንድ ከፍተኛ ፈንጠዝያ ተፈጥሮ ነበር፡፡

ዘ-ሐበሻ ድረገጽን ሁልጊዜ ያንብቡ። በየሰዓቱ አዲስ ነገር አያጡም። በትጥቅ ትግሉ ወቅት የዚህ ቤተሰብ ተሳትፎና መስእዋትነት በመግቢያዬ የዘረዘርኳቸው የዚህን ቤተሰብ አባላት ዋና ዋናዎቹን ነው፤ እንጂ ጠቅላላ በብአዴን ውስጥ ያሉትን ኢህዴን ውስጥ የታገሉት

በቁጥር 60 ናቸው፡፡ በትጥቅ ትግሉ ውስጥ የነበራቸውን ተሳትፎ በትክክል ማየት እንድንችል ከዚህ ቀጥዬ ስም ዝርዝራቸውን የማቀርብላችሁ በኢህአዴን ውስጥ እንደታጋይ ታቅፈው ጊዜው ይጠይቅ የነበረውን የትጥቅ ትግል ምላሽ ለመስጠት እንዲችሉ የወታደራዊ ስልጠና (ተአለም) ያልወሰዱትን ነው፡፡ 1. እንወይ ገ/መድህን 2. ኃይሉ

ፈንቴ 3. የሺሀረግ ፈንቴ 4. ገነት ፈንቴ 5. አሸናፊ ፈንቴ 6. አለሚቱ ፈንቴ 7. ብርሃኔ አበራ ከማስታውሳቸው የዚህ ቤተሰብ አባላት ከፊሎቹ ናቸው፡፡ ሁሉም ሰው መገንዘብ እንደሚችለው በአንድ የሽምቅ ውጊያ ስልታዊ ንቅናቄ ውስጥ የሚገኙ የድርጅት አባላት በሙሉ ትግሉ የሚጠይቀውን የወታደራዊ ስልጠና ወስደው ቢያንስ ራሳቸውን መከላከል በሚችሉበት ሁኔታ ላይ መገኘት አለባቸው፡፡ ሙያና ምንም አይነት የመጀመሪያ ደረጃ የውጊያ እውቀት የሌለው ታጋይ ጠላት ኃይሉን አጠናክሮ ወደ ድርጅቱ ቤዝ አምባ ሊገባ በሚዘጋጅበት ጊዜ ከእቃ ጋር አብሮ መሸሽ ነበር የመጨረሻ እጣ ፈንታው፡፡ ይህ በደፈናው የሚቀርብ የንድፈ ሀሳብ ትንተና ሳይሆን ኢህዴን ውስጥ በተግባር የታየ ሀቅ ነው፡፡ ይህ ቤተሰብ በትጥቅ ትግሉ ዘመን መሽጎ የኖረው ጠላት ይደርስበታል ተብሎ በማይገመተው የኢህዴን ቤዝ አምባ ውስጥ ነው፡፡ የትጥቅ ትግሉ የሚጠይቀውን የውዴታ ግዴታ ይህ ቤተሰብ ሊፈፅም ባለመቻሉ በተለይ በ1978 አካባቢ በሌላው የድርጅቱ አባላትና ይኸን

ቤተሰብ ጉያው ውስጥ በሸጎጠው የኢህዴን ማ/ኮ አባል መካከል ከፍተኛ አለመግባባት ተፈጥሮ ነበር፡፡ በወቅቱ ይነሱ የነበሩ ጥያቄዎች ይህ ቤተሰብ ለመስእዋትነት ዝግጁ አይደለም፤ የሌላውን የድሀ ገበሬ ልጅ

ላብና ደም እየጋጠ መኖር የሚፈልግ ነው፤ የኢህዴን ማ/ኮ ለዚህ ቤተሰብ (የነማዘር ቤተሰብ) አባላት ልዩ እንክብካቤ ያደርጋል የሚሉ የሰላ ሂሶች ነበሩ፡፡ ከላይ ስለዚህ ቤተሰብ የገለፅኳቸውና ያነታርኩ የነበሩ

ጥያቄዎች ምን ያክል ትክክል መሆናቸውን ለማየት ከ60 የቤተሰብ አባላት ውስጥ ስንቶቹ የህይወት፣ ስንቶቹ የአካል መስእዋትነት ከፈሉ የሚለው ጥያቄው በትክክል ይመልሰዋል፡፡ ከዚህ ቤተሰብ ውስጥ

የህይወት መስእዋትነት የከፈለችው አድና (ታሪክ) ፈንቴ ብቻ ነች፡፡ በጥይት የቆሰሉ 1.ነፃነት (አምራየ) አበራ በ1977 ዓ.ም ቀስታ ውስጥ ልዩ ስሙ አቡነይ ጋራ በተባለ ቦታ በተካሄደ ውጊያ ዳሌዋ ላይ መጠነኛ የመቁሰል አደጋ የገጠማት ሲሆን በሌላ ውጊያ በጌምድር ክፍለ ሀገር ደጎማ ከተማ በተካሄደ ውጊያ ቀኝ እጇን በብርቱ ቆስላለች፡፡ 2.መዝሙር ፈንቴ በ1977 ዓ.ም ዋግ አውራጃ ልዩ ስሙ ተላቁዝቁዛ ይገኝ ከነበረው የኢህዴን ቤዝ አምባ ከራሱ ከመዝሙር ፈንቴ ቤተሰብ ጥይት እግሩ ላይ የመቁሰል አደጋ ገጥሞታል፡፡ ሲጠቃለል ከስድስት ግለሰቦች ውጪ በዚህ ቤተሰብ ላይ የደረሰበት የአካልም ይሁን የህይወት መስእዋትነት የለም፡፡ ስለዚህ የኢህዴን አባላት ለዚህ ቤተሰብ መስእዋትነት ከፈሉ እንጂ ይህ ቤተሰብ ለኢህዴን የከፈለው መስእዋትነት ኢምነት ነው፡፡ ታዲ ኢህአዴግ በቅርቡ በአቶ መላኩ ፈንቴ ላይ የወሰደው እርምጃ የዚህን ቤተሰብ አቅም ለማዳከም የተጀመረ ዘመቻ ወይስ......? ምንጭ፡ምንጭ፡ምንጭ፡ምንጭ፡---- ዘባዘባዘባዘባ ሲልሲልሲልሲል ከዜጋከዜጋከዜጋከዜጋ 1997ዓዓዓዓ.ምምምም. አቶ ልል ቀስቅስአቶ ልል ቀስቅስአቶ ልል ቀስቅስአቶ ልል ቀስቅስ

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 21

ፐሮፖጋንዳ መፍትሔ አይሆንምፐሮፖጋንዳ መፍትሔ አይሆንምፐሮፖጋንዳ መፍትሔ አይሆንምፐሮፖጋንዳ መፍትሔ አይሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በመንግስት ሚዲያዎች እየተነዛ

የሚገኘው ፕሮፖጋንዳ ከኢትዮጵያ በሚሰደዱ ሰዎች ዙርያ

የሚያጠነጥን ነው፡፡ መንግስት ስደትን ለማስቆም እንደመፍትሔ አድረርጎ

የያዘው መንገድ ይመስላል ፡፡ ይህ ግን በምንም አይነት መፍትሔ እንዳልሆነ እያወቁ ሰዎችን ለማደናገርና እንደ ማደናገሪያ

እየተጠቀመበት ይገኟል፡፡

ለኢትዮጵያ ህዝብ የሚያስፈልገው ፐኢሮፖጋንዳ ሳይሆን ችግሩን ከምንጩ መርምሮ ወደ ዘላቂ መፍትሔ መንቀሳቀስ ብቻ

ነው፡፡ ዜጎች በሀገራቸው እንደ ሰው ለሰው ልጅ የሚገቡ መብቶች

ማለትም በነፃነት የመስራት፣ በነፃነት ሀሳብን የመግለፅ፣ በነፃነት የመደራጀት፣ በነፃነት የመሰብሰብ እንዲሁም ልዩነት ሳይደረግብት

ማለትም የመንግስት ደጋፊ ወይም ተቃዋሚ ሳይል ምንም አይነት አድልዎ ሳይደረግበት በእወቀቱ መጠን ተወዳድሮ የሚሰራበት

መብት ሳይኖረው ይባሱኑ መብቱን ጠያቂ ከሆነ የከፋ ችግርና

በደል እየደረሰብት እንዚህና ተያያዥ ችግሮቸች መፍትሔ ሳያገኙ በአንድ ሰሞን የቴለቪዥን ፕሮፖጋንዳ ብቻ ስደትን ማስቆም

አይቻለም፡፡ የሰው ልጅ በባህሪው ከትውልድ ሀገሩ ያላንዳች ችግር

አልያም ያለግዴታ ማለትም እራሱን ከሚደርሱበት ከመከራ

እራሱን ለመጠበቅ ካልሆነ በስተቀር ሀገሩን ለቆ አይሰደድም የኢትዮጵያ መንግስት ግን ህዝቡ ሀገሩን ለቆ ስደትን

እንደአማራጭ ያየው ደልቶትና ጠግቦ እያስመሰለው ነው፡፡

ወጣቱ ይህን ያህል ስቃይ እየተቀበለ ያለው በሎም በየበረሃውና በየባህሩ ያወሬና የውሃ እራት እየሆነ ያለው እውነት

ደልቶት ነው ሰው ከደላው እንዴት ይህንን ሁሉ የሂወት መስዋትነት ይከፍላል? ቀድመውት የተሰደዱትን ሰዎች ታሪክ

እየሰማ በሂወቱ ጨክኖ እዚህ ውሳኔ ውስጥ ይገባልን? የመንግስት

ሰዎች በምን አይነት አይምሮ እያሰቡ ይሆን ይህን የሚሉት ይልቁን ይህን አይነት የንቀት አመለካከቱን ትቶ ወደ ትክክለኛው

መፍትሔ መቅረብ ነው የሚሻለው፡፡ በተለይ ችግሩ እየተፈጠረ ያለው በህገወጥ ደላሎች

እንደሆነ እያስመሰሉት ነው፡፡ ለደላላ ገንዘብ ከፍሎ መሰደድ

የሚችለው ምንያህሉ ነው በዚህስ መንገድ መሸሽ አቀቶት የት እንደደረሰ የማይታወቀውን ቤቱ ይቁጠረው ስንቶቹ እናቶች

ናቸው ልጆቻቸው የት እንዳሉ የት እንደወደቁ ሳያቁ ከውስጥ

በማይወጣ ሀዘን ውስጥ የሚገኙት፡፡ እናም ይህ ስደት በአንድ ሰሞን ፕሮፖጋንዳ ብቻ

መፍታት /ማስቆም/ አይቻልም ይህ መፍትሄ እንዳልሆነ አውቆ ኢህአዴግ እራሱ ላፀደቀው ህገ-መንግስት ተገዝቶ የዜጎችን መበት

በማክበር የሰዎችን እኩልነት በማረጋገጥ ሀገሪቷን ከጥፋት

መታደግ ነው የሚያዋጣው፡፡ DDDDessalegn Adellaessalegn Adellaessalegn Adellaessalegn Adella BayreuthBayreuthBayreuthBayreuth

ለመረጃ ያህልለመረጃ ያህልለመረጃ ያህልለመረጃ ያህል የኢትዮኦጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር የተመሰርተው በአራት

ግሩቦች-ሲሆን ´- 1-በአቶ ዮሴፍ ይመራ የነበርው የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞ ዲሞከራሲ ግንባር፣ 2-በአቶ ተስፋዩ ጌታቸው ይመራ የነበርው የአትዮጵያ አንድነት አርበኞች ንቅእናቄ፣ 3-በአቶ ቱሃት ፖል ይመራ የነበርው የኢትዮጵያ አንድነት አርበኞች ግንባር ፣ 4-በአቶ ጁማ ሩፋኤል ይመራ የነበርው የቤንሻንጉል ንቅናቄ -ሲሆን በጋራ ባደርጉት የሁደት ጉባኤ

1-ኮለኔል ታደሰ ሙሉነህ ሊቀመንበር 2-አቶ ቱሃት ፖል ም/ሊቀመንበር 3-አቶ ዮሴፍ ድርጅት ጉዳይ ኃላፈ 4-አቶ ተስፋዩ ጌታቸው የርዕዮት ዓለም ኃላፈ አድረገው ሌሎችንም በማካተት የአመራረ አባል መረጡ።የሁደቱ ስም የአትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ተባለ ፡ስለዚሀ ለሚምታታባችሁ ወገኖች ዕውነታው ይህን ይመስላል። ምንጭ፡- ከመስራቾቹ አንዱ

ወያኔ/ኢህአዴግወያኔ/ኢህአዴግወያኔ/ኢህአዴግወያኔ/ኢህአዴግ የሙስሊሙን ጥያቄ ከመመለስ ይልቅ የሙስሊሙን ጥያቄ ከመመለስ ይልቅ የሙስሊሙን ጥያቄ ከመመለስ ይልቅ የሙስሊሙን ጥያቄ ከመመለስ ይልቅ ወደ ግጭት እየቀየረው ነውወደ ግጭት እየቀየረው ነውወደ ግጭት እየቀየረው ነውወደ ግጭት እየቀየረው ነው

ባለፈው ዓርብ ማለትም ሐምሌ 26/2005ዓ.ም. በመላው

አገሪቱ አንድ ወጥ የ”ድምጻችን ይሰማ” የተቃውሞ ድምጽ ለማሰማት የወጣውን መርሃ ግብር ተከትሎ የፌደራል ፖሊስ እስከ ግድያ ሊደርስ የሚችል ርምጃ ለመውሰድ እንደሚገደድ የሚያመላክት መግለጫ አውጥቶ ነበር። የድምጻችን ይሰማ አመራር መሆናቸውን የሚገልጹት ክፍሎች ፌደራል ፖሊስ ያወጣውን መግለጫ ተከትሎ ተቃውሞው እንዲቀር መመሪያ ማስተላለፋቸውን ይናገራሉ ፖሊስ በከረሩ ቃላቶችና በማስጠንቀቂያ አጅቦ ባወጣው

መግለጫ ” … አክራሪ ወሃቢ ሰለፊዎች ላይ ተገቢውን ክትትል በማድረጉ ፖሊስ ለሚወስደው ርምጃ ተገቢውንና የተለመደውን ትብብር እንዲያደርግ ጥሪያችንን በድጋሚ እናቀርባለን” በማለት

አስፈራርቶ ነበር። “ምንደኛ፣ ከውጪ በሚላክላቸው ንዋይ ዓይናቸው ታውሮ አርብ በመጣ ቁጥር በተመረጡ መስጊዶች ሁከትና ብጥብጥ

ለመፍጠር ጥረት የሚያደርጉ …” በማለት በመግለጫው አስቀድሞ እንደፎከከረው በኮፈሌ ብቻ ከፍተኛ ሰብዓዊና ቁሳዊ ጥፋት መድረሱ ተረጋግጧል። የአሜሪካ ሬዲዮ ዘጋቢ የአካባቢውን ነዋሪዎች በምንጭነት

ጠቅሶ እንደዘገበው ሀምሌ 26 ቀን 2005 ዓ ም የተከሰተው ግጭት መንስዓው በዋቤ መስጊድ ፖሊስ ሰዎችን በቁጥጥር ስር ማዋል መጀመሩን ተከትሎ ነው። ህዝቡ የፖሊስን ድርጊት እየተቃወመ ሳለ በድንገት ቦምብ መፈንዳቱን ዘገባው አመልክቷል። ቦንቡን ከህዝብ ወገን የሆኑ እንዳላፈነዱትና ቦምቡ እንደፈነዳ ፖሊስ ጥይት በመተኮስ ሰዎችን መግደሉን ያስታወቀው የቪኦኤ ዘጋቢ፣ አስራ ሁለት የሚጠጉ ሰዎች መሞታቸውን ተናግሯል። የስድስቱን ሟቾች ስም ዝርዝር አስታውቋል። 1ኛ፣ ቱርኬ ሳቶ 2ኛ፣ መሐመድ ሃሰን 3ኛ፣ ሌንጮ

4ኛ፣ ኩርሴ ቱራ 5ኛ፣ ረሺድ ቡርቃ፣ 6ኛ፣ ሳፊ ቴሲሳ በየተራ ዘርዝሯል። ቦንብ ማፈንዳቱ ለምን እንደተፈለገ ዝርዝር መግለጫ አልተሰጠበትም። የሲኤንኤን የአይን ሪፖርተር ደግሞ በተመሳሳይ ቀን በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች 25 ሰዎች መገደላቸውንና በርካቶች መቁሰላቸውን አስነብቧል። ዜናው ከ1500 በላይ ሰዎች መታሰራቸውን ያመለከተ ሲሆን፣ ከሟቾቹ መካከል አንድ ህጻን አንደሚገኝ የአይን እማኙን በመግለጽ አመልክቷል።

ፖሊስ በበኮፈሌ ሙስሊሞች ላይ እርምጃ ሲወስድ ፎቶ ከጎልጉል ድረገፅ የተገኘ

ኢትዮጵያና የመከራዋ ቀን ማብቂያ ኢትዮጵያና የመከራዋ ቀን ማብቂያ ኢትዮጵያና የመከራዋ ቀን ማብቂያ ኢትዮጵያና የመከራዋ ቀን ማብቂያ

የኢትዮጰያ ህዝብ አሁን ያለበት የመከራ አዘቅት

ከትውልድ ትውልድ እየተሸጋገረ ዛሬም በዚሁ የመከራ እና

የስቃይ እንግልት ውስጥ ይገኛል በአሁን ሰዓት የመለስ

ወታደራዊና በንግድ የተወሰነ ቡድን የሚንቀሳቀስ አምባገነን

መንግስት መሆኑ በአለም የሚወራ የአደባባይ ሚስጥር መሆን

ከጀመረ ውሎ አድሯል፡፡ ሕዝቡን በዘር ብሎም በሐይማኖት

በመለያየት እርስ በእርስ እንዲፈራራ እና አንድነት

እንዳይኖረው በማድረግ የከፋፍለህ ግዛው የአመራር

እስትራቴጂውን በመጠቀም አቻ የሌለው ግፍ እና ስቃይ

በኢትዮጰያ ህዝብ ላይ በማድረስ የአገዛዝ ሂደቱን ቀጥሏል

የኢትዮጰያ ህዝብ የዚህ የወንበዴ አገዛዝ በመገንዘብ በተለያየ

መልኩ ተቃውሞዉን ሲገልፅ ቆይቷል ምንም እንኳን

የመታፈንና የመታሰር እንዲሁም መገደል እጣ ፈንታ

ቢገጥመውም ይህ አደገኛ የወንበዴ ስብስብ ከስሩ ለማጥፋት

ሰፊ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ይገኛል ለዚህም የህዝብ ትግል

በተለያየ የሀሳብ ልዩነት ተቃዋሚ ፓርቲዎች አንድ ላይ በመሆን

ይህንን የህዝብ ፀር የሆነ ሀይል ከየኢትዮጰያ ምድር ጠራርጎ

ለማውጣት ከመቼውም በበለጠ ጠንክሮ እየሰራ ይገኛል ይሄ

ፀረ ሕዝብ የወንበዴ ስብስብን መቼም ቢሆን የማይተኛ ሀይል

መሆኑ ህዝቡ ሁሉ ያውቃል ነገር ግን የኢትዮጰያ ህዝብ ከዚህ

አደገኛ አገዛዝ አስተሳሰብ ልቆ የሄደ ህዝብ ስለሆነ ባለው

የተረጋጋና የአንድነት ስሜት በርትቶ ትግሉን እንዲቀጥል እኛም

በውጭ ሀገር የምንገኝ ኢትዮጰያውያን የሕዝባችን ችግር የኛ

ችግር እንደሆነ በመረዳትና አገራችን ከአደጉት ሀገራት ተርታ

እንድትሰለፍ የበኩላቸንን ሁሉ እንወጣለን፡፡ ወያኔ ኢህአዴግ

ምንጊዜም የኢትዮጰያ ጠላት እንደሆነ ሁሉም የኢትዮጰያ ህዝብ

ጠንቅቆ ያውቃል እናም ያለምንም መሰልቸት ትግሉ ይቀጥላል

ኢትዮጰያ በልጆቿ የለሰለሰ ትግል የቀድሞ ታሪኳ ይመለሳል፡፡

ድል ለኢትዮጰያ ሕዝብ!

YYYYbekal Engeda Tsegayebekal Engeda Tsegayebekal Engeda Tsegayebekal Engeda Tsegaye

Kassel Kassel Kassel Kassel

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 22

Seeing believing We believe that a European union is one of

the most influential union in the world, it has great

role to bring a change in one countries political

situation. The European parliamentary deligation

visited Ethiopia in July 2013.

We know that the delegation had enough

information about the country´s current political

situation before going there. This is because of

what we have done before this done reason,

Our organization the Ethiopian people

patriotic front guard ,is one of the strongest

opposition political organization .Now days

specially in the last four years has struggled with

the so called woyane Beyond that EPPFG was

informing to the Germany´s Government what the

dictator government of Ethiopia is doing.

In addition to this ,we have tried to expose

what TPLF( EPRDF) administration looks like to

European union, Amnesty international, human

right watch and so on in different ways for example

we can take the peaceful demonstration that we

held in October 2012 in Nurnberg (Bayern) and

March 2013 Frankfurt am Main( Hessen)

We hope these activities played a vital role to

European union had realized the problem

confirmed how much people , Journalist and

members of political parties and their leaders by the

most dictator narrow group ( government.)

That is way the delegation strongly critical

woyane.

We can on the Ethiopian authorities ( narrow-

group) to release all journalists members of

opposition parties and others arbitrarily detained or

imprisoned for exercising their legitimate right to

freedom of expression freedom of association, as

well as freedom of religion and belief said Ms

Barbara Lochbihler, Who led the delegation

We appreciate the European Union

parliamentary deligation effort, Thank you for

giving attention to our problems. However, we do

expect EU to go further until Ethiopian people get

their freedom hopefully that day will come soon we

hope it will not an end but it is the start.

And finally, we put here for our readers one

of the letters we wrote -to Germany Government-

01-03-2013

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 23

To the Government of the federal republic

of GERMANY The dictatorial regime in Ethiopia, TPLF/EPRDF, is currently abusing citizens’ right by violating basic Human Right principles, denying press freedom and demolishing the independent judiciary system in the country. All elections taken place in Ethiopia are not free and fair. This was also confirmed by election observers that there was wide spread ballot rigging and intimida-tion. However, the TPLF/EPRDF promoted through its government owned media as if it had won the elections. We believe that, as long as EPRDF is in power, there will never be free and fair election in the country. Ethiopian People Patriotic Front (EPPFG) is an organiza-tion which was established in October 1998 by patriot Ethiopians who are determined to liberate their country from the scourge of TPLF/EPRDF rule to end through all means of struggles, to eliminate Tyranny and Op-pression; and then to bring justice, democracy and equality of the Ethiopian people. Mean while, the chair-man, Ato Leul Keskis, was elected to parliament in 2005 as members of the Coalition for Unity and Democracy Party (Kinijit). When the Woyane regime stole the elec-tion, and after witnessing the atrocities Woyannes were committing against their constituents, instead of joining the rubber-stamp parliament, he, along with four other parliamentarians, chose to join the EPPF fighters. After 3 months in the field, the EPPF leadership decided that they are more needed in the political field and Cur-rently, Ato Luel, who is the chairman of Ethiopian peo-ple patriotic front Guard , Whereas the political situation of Ethiopia is be-coming worse and worse and we strictly believe that the current regime is the real source of all problems. Set-ting down some of the problems that the TPLF regime inflicting on the people of Ethiopia will be helpful in shedding light on: Q The seriousness of the problem that the people of Ethiopia face; Q The reprehensible acts of the minority power, TPLF, in Ethiopia; Q The rationality and the morally-acceptable of our struggle. 1. Repression of Freedom of Expression, arbitrary arrest for indefinite time, unwarranted search of individuals’ house: The Adoption of the broad and ambiguous ‘’Anti-Terrorism Law’’ proclamation No. 652/2009 is one of the post election-2005 repression wave that wrecked freedom of expression and press freedom inThat any news reports or commentaries on rebel groups can be taken as supporting, promoting, encouraging or endors-ing the causes of terrorists; and journalists reporting on rebel groups could be convicted for terrorism. The im-plication of this law like dictatorial edict has also endan-gered the basic human rights including the rights to bodily integrity, peaceful assembly and the right to fair trial. The ‘’anti-terrorism law’’ also denies citizens the right to fair trial by stating a terrorist ———

suspects can be held for up to four months without being charged. And many journalist, activists and oppo-sition party leaders have been the innocent victim of this dictatorial order that left them behind the bar for no practical reason. That any news reports or commentaries on rebel groups can be taken as supporting, promoting, encour-aging or endorsing the causes of terrorists; and journal-ists reporting on rebel groups could be convicted for terrorism. The implication of this law like dictatorial edict has also endangered the basic human rights in-cluding the rights to bodily integrity, peaceful assembly and the right to fair trial. The ‘’anti-terrorism law’’ also denies citizens the right to fair trial by stating a terror-ist suspects can be held for up to four months without being charged. And many journalist, activists and oppo-sition party leaders have been the innocent victim of this dictatorial order that left them behind the bar for no practical reason. 2. Repression of Freedom of Religion: Significantly on the two major religious institutions, Orthodox Church and Islam, the TPLF regime is interfering to appoint its own cadre for the leadership. Besides, it has confiscated the tenure of the church and it is persecuting monks and hermits. 3. Unfair Wealth Distribution: The natural resources of the country and every facet of the economy has been dominated by the TPLF owned trade empire called EF-FORT /Endowment Fund for the Rehabilitation of Ti-gray/. And the remained is mostly occupied by one eth-nic group which is originally from same region. 4. Implementation of Asymmetric Ethnic Federalism which most probably leads to ethnic conflict, a severe blood-shed and disintegration of the country: For the last twenty two years the TPLF regime has divided the country into ethnic lines and is still sowing seeds of dissension among the people which might result into total havoc, genocide and blood-shed. For the country like Ethiopia which is comprised of more than 75 eth-nic lines it is unworthy to try to implement a federal-ism system based on only ethnicity; rather, as we saw in Rwanda, such kind of federalism and ethnic profiling of the people will make the country to lose its territo-rial integrity and will change the already volatile region, East Africa, into powder keg. 5. Iron-curtaining the political space by enacting sub-jective law-like dictatorial order which makes an up-hill battle for opposition parties where as it irrationally benefits the ruling party. 6. State terrorism. 7. Land grabbing: It is one of the incidents that the indigenous people of the Gambella Region have been denied its natural right to live on its natural right to live on its ancestral land. 42% of the Gambella region has either being earmarked for lease or awarded to neo-colonizers (particularly Saudi Arabian and Indian land-grabbers) at a giveaway price which left more than 70,000 indigenous people for forcible relocation to the place where the soil is dry with poor

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 24

To the Government …... quality and without infrastructure. As a result the in-digenous people are suffering from hunger and starva-tion. 8. Politicized Judiciary System: Trials of political pris-oners are held only for show. Their “guiltiness’’ has been determined in ad-vance. And most charges on political prisoners are fab-ricated to incarcerate them and to intimidate others to total submission. Incidentally the Ethiopian courts are one of the institutions that have lost public credibility. 9. Unfair Election, Ballot rigging, Misuse of State re-sources for the ruling party 10. Expulsion of one Ethnic Group from the other parts of the country: the expulsion of the Amhara people from different regions of Ethiopia by the TPLF regime is one of the cruelest conspiratorial repressions to weaken and impoverish the Amhara people by destabi-lizing hundreds of thousands of families to start life from the scratch. For example, in year 2012 alone 78,000 Amharas have been expelled from south region of Ethiopia by confiscating their tenure.

In conclusion, the EPPFG pursues all peaceful means of struggle to bring justice, democracy, equality and freedom to our nation which is the second popu-lace country in Africa. So we kindly solicit your coop-eration to consider the just of our cause. Cc: To whom it may Concern. Contact-EPPFG-International

ከፖለቲከኞችከፖለቲከኞችከፖለቲከኞችከፖለቲከኞች በላይበላይበላይበላይ ገኖገኖገኖገኖ የወጣውየወጣውየወጣውየወጣው “ድምጻችንድምጻችንድምጻችንድምጻችን ይሰማይሰማይሰማይሰማ”

ኢህአዴግኢህአዴግኢህአዴግኢህአዴግ አክራሪነትንአክራሪነትንአክራሪነትንአክራሪነትን እየጋበዘእየጋበዘእየጋበዘእየጋበዘ ነውነውነውነው!! ”የሰላማዊ ትግል ምንነት ለማይረዱ ትልቅ ትምህርት የሰጠ፣ ኢህአዴግ ፍጹም የሆነ ልምድ ባካበተበትና ኤክስፐርት በሆነባቸው

የትግል ስልቶች ብልጫ ወስዶ ለማንበርከክ እንደሚያስቸግር፣ ሰላማዊ

ትግል ከራስና ከስሜት ጋር የሚደረግ ታላቅ አስተምህሮት መሆኑን ለማረጋገጥ ተችሏል። የድምጻችን ይሰማ ትግል በዚህ መልኩ

በኢትዮጵያ ቀዳሚ ሆኖ ይቆያል” በግል አድራሻ ከተላከ አስተያየት

የተወሰደ። በአሃዝ፣ ጉዳቱ በሚገለጽበት መጠን፣ ጉዳቱ የሚገለጽበት

ደረጃና የቋንቋው አቅም ልዩነት ካልሆነ በስተቀር ሁሉም ወገኖች፣ የውጪ ታዛቢዎች፣ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት፣ ራሱ ኢህአዴግ፣ ህወሃትና መላው ወዳጆቹ

በአንድ እውነት ይስማማሉ። እሱም ህወሃት ራሱ ባመጣው ጣጣ፣ ራሱ ትዕዛዝ ሰጪ ሆኖ ያደረሰው ሰብአዊና በቀላሉ ሊበርድ የማይችል

መከራ እንደሆነ በየአቅጣጫው አስተያየት እየተሰጠ ነው። ያለ ምንም ማጋነን ኢህአዴግ ደም አፍሷል፣ ህይወት ቀጥፏል፣ አስሯል፣ ገርፏል፣ ፈንክቷል፣ ጣጣው ለሌሎች የሚተርፍ አካሄድ

በመከተሉ ችግሩን አወሳስቦታል። ኢህአዴግ ይህንን ሁሉ ርምጃ

የሚወስደው “ከብዙ ትዕግስት” በኋላ መሆኑን “በመንግሥት ወግ”

ቢገልጽም “የሚያምነው ያገኘ አይመስልም” የሚል ወቀሳም

ይሰነዘርበታል። እንደውም “ለየትኛዋ የሚወዳት አገር” በሚል

ለፕሮፓጋንዳ አፉን በከፈተ ቁጥር ዘለፋ እየወረደበት ነው። “ ኢህአዴግኢህአዴግኢህአዴግኢህአዴግ ጉልበትጉልበትጉልበትጉልበት አልባአልባአልባአልባ ተደረገተደረገተደረገተደረገ!” ኢህአዴግ አቅም አልባ ሆኗል የሚሉ ወገኖች አሉ። እነዚህ ወገኖች ገለጻቸው ለሌላው ግራ የሚያጋባ አባባል ሊሆን እንደሚችል

ይገምታሉ። ————

ግን በነሱ እምነት ኢህአዴግ አቅም አልባ ሆኗል። አቅም አልባ ያደረገው “የድምጻችን ይሰማ” የትግል ስልት ነው። ኢህአዴግ

ያለውና የሚታወቅበት መለያው የታጠቀው መሳሪያ፣ ወታደሩ፣ የፌደራል ሃይሉ፣ የክልል ፖሊስ፣ ፈጥኖ ደራሹ፣ የሰላምና መረጋጋቱ ፣ የስለላ ሃይሉ፣ የአጋዚ ጦሩ፣ የአንድ ለአምስት አወቃቀሩ … ከሁሉም

በላይ ደግሞ ጉልበተኛነቱን የሚቆጣጠሩለት የአንድ ብሔር “ታማኝ”

ሃይሎች መሆናቸው እንደሆነ አብዛኞች ይስማማሉ። “ኢህአዴግ አለኝ የሚለውን ጉልበቱን መጠቀም ቢፈልግም

መድረኩን ‘በተጠና’ የትግል ስልት በሚፈልገው ደረጃ ሊጠቀም

አለመቻሉ በደጋፊዎቹና በራሱ ዘንድ ስጋት ፈጥሯል” የሚሉት

አስተያየት ሰጪ “የሙስሊሞች እንቅስቃሴ፣ የዕዝ ሰንሰለታቸውን ጠብቀው የሚያካሂዱት ትግል ኢህአዴግ ጉልበቱን እንዳይጠቀም

ከልክሎታል። አሁን እየወሰደ ያለውና የወሰደው የሃይል ጥቃት

ሊወስድ ከሚፈልገው ጋር ሲነጻጸር ሃይሉ ሽባ መደረጉን ያሳያል፤ ይህ

ደግሞ የሰላማዊ ትግል ውበት ነው” ሲሉ ኢህአዴግ በገባው ጭንቅ

መጠን ርምጃ ባለመውሰዱ እንደሚቆጭ ይናገራሉ። በሌላ አነጋገር የሽብር፣ የማሸበርና የመግደል “ጠቢብ” ለሆነው ኢህአዴግ አሁንም

ችግሩ የሚፈታው በሃይል፣ በባሰ ሃይል እንደሆነ ከማመን አላፈገፈገም

ሲሉ ያብራራሉ። ኢህአዴግ ነገሮችን እያባባሰ የሰላማዊ ትግሉን ወደ አመጽ

ለማስቀየር ሃሳብ ቢኖረውም “የድምጻችን ይሰማ ህብረት አስቀድሞ

መረጃ የማግኘትና በሰላማዊ ትግል ተክኖ መገኘት ኢህአዴግ ያሰበውን እንዳይፈጽም አድርጎታል” በማለት አስተያየታቸውን ይሰጣሉ። እነዚህ

ክፍሎች ኢህአዴግ “አክራሪነትን የሚሰብኩና የሚያቀነቅኑ አሉ”

በማለት ለሚለፍፈው “እስካሁን የአክራሪ ሙስሊም እንቅስቃሴ

ስለመታየቱ መረጃ የለም። ከተፈጠረም አክራሪነት እንዲፈጠር ምክንያት የሚሆነው ራሱ ኢህአዴግ ነው። ደም ማፍሰሱን አጠናክሮ

በቀጠለና ዜጎችን ማሰሩ በገፋበት ቁጥር ለመሞት የሚዘጋጁ ዜጎች

አገር ውስጥ የመኖራቸውን ያህል የወንድሞቻቸውን ጭፍጨፋ

በመመልከት የመስዋዕትነቱ ተካፋይ ለመሆን ዓለምአቀፋዊ የሙስሊም

ኅብረተሰብ ቁጣ ያስተባብርና ራሱን ችግር ላይ ይጥላል፤ ለአገርም

መከራ ይሆናል፡፡” በተቃራኒው አክራሪነት እየተስተዋለ የመጣው አሁን እንዳልሆነ የሚናገሩ ክፍሎች “በአሁኑ ሰዓት አገራችን ውስጥ ያለው የሃይማኖት

ውህደት ቀደም ሲል እናቶቻችንና አባቶቻችን በየዋህነት ሲያደርጉት

እንደነበር አይነት ነው ብሎ ማሰብ የዋህነት ነው” በማለት ይናገራሉ። በማያያዝም እንዲህ ያለው ስጋት በሰላማዊ ትግል ጉልበት አልባ የሆነውን ኢህአዴግ ሃይል እንዲያገኝና ይህንን ሃይል እንዲተማመን አድርጎታል ሲሉ ይከራከራሉ። “ኢህአዴግኢህአዴግኢህአዴግኢህአዴግ ሰክሯልሰክሯልሰክሯልሰክሯል” ኢህአዴግ መስከሩን፣ አንጎሉ መዞሩንና የሚያደርገው

እንደጠፋው የሚናገሩ ክፍሎች እንደሚሉት የኢድ ቀን ኢቲቪ

ያሰራጨውን ዜና ቀላል ምሳሌ አድርገው ያቀርባሉ። የድምጻችን ይሰማ

መነሻ ምክንያት የሆኑትን አዲሱን የመጅሊስ መሪ በቴሌቪዥን መስኮት

አቅርቦ “ሙስሊሞች ላይ የወሰዳችሁትና የምትወስዱት ርምጃ

የሚደገፍ ነው፣ ትክክል ነው” በማለት ያቀረበው ቃለ ምልልስ “ከስካርም በላይ አዙሪት ነው” ሲሉ የኢህአዴግን የበሽታ መጠን ይገልጻሉ። ሙስሊሙን አንኳን አሰራችሁት፣ ደበደባችሁት፣ ገደላችሁት

በሚል ደረጃ “ደግ አደረጋችሁ፣ ርምጃችሁ ትክከል ነው” በማለት ዜና ማሰራጨቱ ኢህአዴግ በራሱ ሚዲያ በችግሩ ላይ እሳት ማርከፉን የሚያመላክት ስለመሆኑ በማሳያነት ያቀርባሉ። አንድ ጤና ያለው መንግስት የህዝብ ቁጣ ሳይለሳለስ፣ የቁጣውን መንስዔ አደባባይ በማቅረብ “ተጎዳን በሚሉ የህብረተሰብ፣ በተለይም

የአንድ እምነት ተከታዮች ፊት ማዘፈን ኢህአዴግን የያዘውን የስካር የዞረ ድምር (ሃንግኦቨር) የማሽተት ያህል ነው” የሚሉት ክፍሎች

ኢህአዴግ ቢያንስ ለራሱ፣ ህወሃትና ቁንጮው ላይ ሆነው ሃብት

ጎህጎህጎህጎህ መፅሔትመፅሔትመፅሔትመፅሔት 2005 ዓዓዓዓ.ምምምም አንደኛአንደኛአንደኛአንደኛ አመትአመትአመትአመት ቁጥርቁጥርቁጥርቁጥር 3 25

በአዲስ አበባ ሰላማዊ ሙስሊሞች ላይ ፖሊስ ጥቃት

እየፈጸመ እንደሆነ ሰማሁ! በአዲስ አበባ ስታድየም አመታዊውን የኢድ በዓል

አክብረው እግረመንገዳቸውንም በሰላማዊ መንገድ ተቃውሟቸውን ሲገልፁ የነበሩ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች በፖሊስ የድብደባ ጥቃት እየደረሰባቸው እንደሆነ እየሰማሁ ነው፡፡

በተለያዩ የአዲስ አበባ ክፍሎች እንዲሁም በሌሎች ክልሎች ከኢድ በዓል ጋር ተየያይዞ የተሰማውን ተቃውሞ ለምን አሰማችሁ ያለው መንግስት ርምጃዎችን እየወሰደ ነው፡፡

ሙስሊም ኢትዮጵያውያን በዛሬው ተቃውሟቸው ባለፈው ወቅት አንድ ግለሰብ አሮጌ ባንዲራ ሲያውለበለበ እያሳየ የድምጻችን ይሰማ አባላት ባንዲራ እንዳቃጠሉ አድርጎ ሲዘግብ የነበረውን የመንግስት ሚዲያ ዘገባ ፉርሽ በሚያደርግ መልኩ በባንዲራ አጊጠው ነበር የወጡት፡፡

ወያኔ/ኢህአዴግ ጥቃት እየፈጸመ ያለው ለምን ባንዲራ ያዛችሁ ብሎ ይሁን? ለምን አላህ አክበር አላችሁ ብሎ ይሁን? መከራ እያዩ ነው፡፡ ለተቀሪው ትውልድ ሁላችንም በእውነትና ከልብ ሀገሬ ፣ወገኔ ልንል ይገባል ስል ታላቅ እና ውድ ለሆነው ለኢትዮጵያ ህዝብ በስደት ለምትገኙ ወገኔ መልክቴን አስተላልፋለው።

ከኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ዘብ {ኢህአግዘ}

ከቅስቀሳ እና ፕሮፓጋንዳ ሀላፊ ጀርመን => ፀጋዬ መርጊያ በሻህ

EPPFG > head of propaganda and Agita-

tion => Tsegaye Mergiya Beshah Germany

ድልድልድልድል ለኢትዮጵያለኢትዮጵያለኢትዮጵያለኢትዮጵያ ህዝብህዝብህዝብህዝብ …

ሁሉምሁሉምሁሉምሁሉም ለናትለናትለናትለናት ሀገሩሀገሩሀገሩሀገሩ ዘብዘብዘብዘብ ይቁምይቁምይቁምይቁም

በአዲስበአዲስበአዲስበአዲስ አበባአበባአበባአበባ ሰላማዊሰላማዊሰላማዊሰላማዊ ሙስሊሞችሙስሊሞችሙስሊሞችሙስሊሞች ላይላይላይላይ ፖሊስፖሊስፖሊስፖሊስ ጥቃትጥቃትጥቃትጥቃት

እየፈጸመእየፈጸመእየፈጸመእየፈጸመ ነው፡፡ነው፡፡ነው፡፡ነው፡፡

ከፖለቲከኞችከፖለቲከኞችከፖለቲከኞችከፖለቲከኞች በላይበላይበላይበላይ ገኖገኖገኖገኖ የወጣውየወጣውየወጣውየወጣው ........................ ለሰበሰቡት ሲል እርቅ ሊወርድ የሚችልበትን መንገድ እንዲያስብበት ይመክራሉ። ጉዳዩንም በጥበብ እንዲይዘው ይመክራሉ። መተማመንመተማመንመተማመንመተማመን ድሮድሮድሮድሮ ቀረቀረቀረቀረ!! በሙስሊም ወገኖች አወሊያ የተጀመረው የድምጻችን ይሰማ ጥያቄ፣ የኢህአዴግ የጥያቄው አያያዝ ችግር ተዳምሮበት የእምነቱ ተከታዮች ባሉበት ቦታ ሁሉ ተቃውሞው እየተዳረሰ ይገኛል። የአገሪቱን ሙስሊሞች ከጫፍ እስከጫፍ በሚያስገርም የግንኙነት መረብ እያስተባበረ የሚነደው ሰላማዊ ቁጣ የሌሎች እምነት ተከታዮችን ድጋፍ አለማግኘቱን ለኢህአዴግ ሃይል እንደሆነው የሚናገሩ ወገኖች “ይህንን አስመልክቶ በሚቀርበው መረጃ ግራ ተጋብተናል” ይላሉ። “እንኳን የሌላውን ሃይማኖት የራሳቸውን ሃይማኖትና ስርዓት ማስጠበቅ ያቃታቸው የክርስትናው ሃይማኖት ተከታዮች፣ የሙስሊሙን እንቅስቃሴ ደገፉ ተብሎ ሲዘገብ ዘገባው ሚዛን የሚደፋ አይሆንም” በማለት የሚከራከሩ ክፍሎች “የክርስትና እምነት ተከታዮች ለእምነታቸው ሊሰጡ የሚገባውን ክብር ከድምጻችን ይሰማ እንቅስቃሴ መማር ከቻሉ ይህ ብቻ በራሱ ይበቃል” በማለት በተቃራኒ ወቀሳ ይሰነዝራሉ። እንደውም የራሳቸውን የእምነት ቤት ማጽዳት ባለመቻላቸው ሊወቀሱ እንደሚገባ መረጃ በማጣቀስ ይከራከራሉ። በሌላ በኩል ኢትዮጵያ ላይ ካለው የረዥም ጊዜ የተቀነባበረ ሴራና የምንገኝበት የጂኦ ፖለቲካ ካሸከመን ጣጣ ጋር በማዳመር “ሜዳዎች ሁሉ ሸራተን ሆነው አይዋቡም” የሚል አስተያየት የሚሰጡ ክፍሎች “መተማመን ድሮ ቀረ” ሲሉ የሌሎች እምነት ተከታዮችን ዝምታ ይገልጹታል። “ሙስሊሞች አብዛኞች በሆኑበት ቦታ ያለ ችግር ቢፈልጉ አክርረው፣ ቢፈልጉ አለዝበው እምነታቸውን ያራምዳሉ። አነስተኛ በሆኑባቸው አገራት ደግሞ ያለውን የአስተዳደር መሰረት የመጋራት ፈተና ይፈጥራሉ” የሚሉት እነዚህ ክፍሎች “እነዚህ በሌሎች አገሮች የታዩ ተሞክሮዎች ከምዕራቡ መገናኛ ውስወሳ ጋር ተዳምረው በክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች ላይ ያስቀመጡት ጠባሳ ቀላል አይሆንም። ኢትዮጵያ ውስጥም ይህ ችግር አለ” ባይ ናቸው። በሌላም በኩል በማህበራዊ ድረገጾች አርሲ አርባ ጉጉና ጅማ የተከናወነውን በማንሳት ሰሞኑንን ለመከራከር የሞከሩትን በመጥቀስ የፍርሃቻው ማሳይ አድርገው ያስቀምጡታል። ፍጹምፍጹምፍጹምፍጹም ሰላማዊሰላማዊሰላማዊሰላማዊ ትግልትግልትግልትግል – ፍጹምፍጹምፍጹምፍጹም የሚያስቀናየሚያስቀናየሚያስቀናየሚያስቀና ህብረትህብረትህብረትህብረት!! መሰረታዊ የእምነትና አመራር ጥያቄ በማንሳት ትግላቸውን በተጠና መንገድ የሚያካሂዱት የ”ድምጻችን ይሰማ” የትግል መስመር አስገራሚ እየተባለ ነው። ህብረታቸውና በተዋረድ የሚያካሂዱት

መናበብ አስደማሚ ሆኗል። አልፎ አልፎ ከሚሰራጩ ወፍ

ዘራሽ መልዕክቶች በስተቀር መሪዎችን በመከተል የሚያሳዩት ትብብር የሚያስቀና እንደሆነ እየተነገረ ነው። ተመሳሳይ ዓላማ ይዘው እርስ በርስ የሚቧቀሱት የተቃዋሚ የፖለቲካ ሃይሎች ከድምጻችን ይሰማ

“የሰላማዊ ትግል” ቀመር ሊማሩና ይሁንታ ካገኙ ስልጠናም ሊወስዱ

እንደሚገባ የሚናገሩ ተበራክተዋል። እነዚህ ወገኖች እንደሚሉት የሙስሊም ወገኖች ጥያቄና ጥያቄያቸው

መልስ ካላገኘ ወደኋላ እንደማይሉ በመደጋገም ይፋ እያደረጉ ነው። ኢህአዴግ ከተካነበት ድርጅቶችን የመሰንጠቅና “የእባቡን አንገት

ቁረጥ” ከሚለው የአምባገነኖች መርሁ አንጻር ድምጻችን ይሰማ

ውስጥ ዘልቆ መግባት አለመቻሉ አስገራሚ የሆነባቸው ጥቂት

አይደሉም። ቅንጅት እንደ ሰደድ እሳት አገር አዳርሶ ኢህአዴግን ባስጨነቀ ማግስት “ሳሎኑ ተበርግዶ ኢህአዴግ ሲንቦጫረቅበት”

—————

የተመለከቱ፤ ዓመት ከመንፈቅ ያህል የዘለቀውንና ከዕለት ወደ ዕለት

በብቃትም ሆነ የኢህአዴግን መሠሪነት በመመከት እንዲሁም የተጠና የትግል ችሎታ በማሳየት ወደር ያልተገኘለትን የድምጻችን ይሰማ ትግል

ከማድነቅ ወደኋላ አይሉም። ለሌሎች ሲመክሩም የመስመርና የትግል

አስተላለፍ ለውጥ ለማድረግ አሁንም ጊዜው እንዳላለፈ ሊገነዘቡት

ይገባል በማለት ለሌሎች የሰላማዊ ትግል ምንነት ላልገባቸውና የገባቸው መስሏቸው ተስፋ ለቆረጡ ይመክራሉ፡፡ ምንጭ፡ምንጭ፡ምንጭ፡ምንጭ፡----ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® /www.goolgule.com

የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ዘብ መደበኛ ጉባዬ ስዕላዊ መግለጫየኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ዘብ መደበኛ ጉባዬ ስዕላዊ መግለጫየኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ዘብ መደበኛ ጉባዬ ስዕላዊ መግለጫየኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ዘብ መደበኛ ጉባዬ ስዕላዊ መግለጫ

ውድ የጎሕ መፅሔት አንባቢያን ጎሕ ቁጥርውድ የጎሕ መፅሔት አንባቢያን ጎሕ ቁጥርውድ የጎሕ መፅሔት አንባቢያን ጎሕ ቁጥርውድ የጎሕ መፅሔት አንባቢያን ጎሕ ቁጥር4 4 4 4 ዕትሟ ዕትሟ ዕትሟ ዕትሟ NoNoNoNovvvvemberemberemberember 30/2013 30/2013 30/2013 30/2013 ስለሚወጣ አስተያየትና መጣጥፍ ስለሚወጣ አስተያየትና መጣጥፍ ስለሚወጣ አስተያየትና መጣጥፍ ስለሚወጣ አስተያየትና መጣጥፍ

መላክ የምትፈልጉ የፁሁፍ የመላኪ ቀን እስከ መላክ የምትፈልጉ የፁሁፍ የመላኪ ቀን እስከ መላክ የምትፈልጉ የፁሁፍ የመላኪ ቀን እስከ መላክ የምትፈልጉ የፁሁፍ የመላኪ ቀን እስከ NoNoNoNovvvvemberemberemberember 15 15 15 15 ድረስ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለንድረስ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለንድረስ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለንድረስ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን

Leul KeskisLeul KeskisLeul KeskisLeul Keskis Am Baron Str. 6Am Baron Str. 6Am Baron Str. 6Am Baron Str. 6 63303 63303 63303 63303 DDDDreieichreieichreieichreieich

ብለው ቢልኩልን ይደርሰናልብለው ቢልኩልን ይደርሰናልብለው ቢልኩልን ይደርሰናልብለው ቢልኩልን ይደርሰናል ስልክ ስልክ ስልክ ስልክ 015210597842015210597842015210597842015210597842 015785069477 015785069477 015785069477 015785069477