የ ኅ ሥ ማኅበሩ ስድስተኛ መደበኛ...
TRANSCRIPT
የ ኅ/ሥ/ማኅበሩ
ስድስተኛ መደበኛ ጉባኤ
ነሐሴ 26 ቀን 2009 ዓ.ም
ካሌብ ሆቴል
አመታዊ ሪፖርት
2009 ዓ.ም
(ከሐምሌ 1, 2008 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30, 2009 ዓ.ም)
ነሐሴ 27 ቀን 2009 ዓ.ም
ካሌብ ሆቴል
አቅራቢ፡ ጌታቸው ታደሰ መራሂ
ይዘት • የአባላት ብዛትና እድገት መጠን
• የቁጠባ እድገት መጠን
• የዕጣ መጠንና እድገት
• የብድር ሕይወት መድኅን
• የአመቱ ገቢ መጠን
• የአመቱ ወጪ
• የተጣራ ትርፍ
• ጠቅላላ ሐብት
• የሕዝብ ግንኙነት ሥራዎች
• የአቅም ግንባታ ሥራዎች
• ሌሎች ሥራዎች
የአባላት ብዛትና እድገት መጠን
የኅ/ሥ/ማኅበሩ አባላት ብዛት (ሰኔ 30, 2009 ዓ.ም)
2009 ዓ.ም 2008 ዓ.ም
እድገት በመቶኛ
ሴት ወንድ ድምር
ጠቅላላ የአባላት ብዛት
2,358
(41%)
3,453
(59%) 5,811
3,313
43 %
በአንድ አመት ውስጥ አዲስ የገቡ አባላት ብዛት (2009 ዓ.ም)
1,109
(40%)
1,666
(60%)
2,775
1,066
62 %
የኅ/ሥ/ማኅበሩን የለቀቁ አባላት (2009 ዓ.ም)
905 2009 ዓ.ም 2008 ዓ.ም
እድገት በመቶኛ ሴት ወንድ ድምር
በአንድ አመት ውስጥ የኅ/ሥ/ማ የለቀቁ አባላት ብዛት
98 (43%)
167 (57%)
265 (4%)
229 (6%)
{14} %
በአመቱ ውስጥ በወር በአማካይ የኅ/ሥ/ማን የለቀቁ አባላት ብዛት
8 (36%)
14 (64%)
22
19
{14} %
በ10 አመት ውስጥ የኅ/ሥ/ማን
የለቀቁ አባላት ብዛት 905 (13%) (5,811+905 = 6,716)
በ2009 ዓ.ም በየወሩ የተመዘገቡ አዲስ አባላት ብዛት
0 50 100 150 200 250 300 350 400
ሀምሌ
ነሀሴ
መስከረም
ጥቅምት
ህዳር
ታህሳስ
ጥር
የካቲት
መጋቢት
ሚያዚያ
ግንቦት
ሰኔ
132
134
162
184
218
192
203
297
301
263
352
353
በአመቱ የኅ/ሥ/ማን የለቀቁበት ምክንያት
ተ.
ቁ
የለቀቁበት ምክንያት
ብዛት
ብዛት በመቶኛ
1 ብድር ለመውሰድ የሚያስፈጉ ቅድመ ሁኔታወችን ማሟላት
አለመቻል 27 10
2 የመኖሪያ አድራሻ በመቀየር ምክንያት 73 28
3 ቁጠባውን ለአስቸኳይ ጉዳይ ስለፈለጉት 4 2
4 የጤና እክል ስላጋጠማቸው 3 1
5 ብድር ከባንክ ማግኘት በመቻላቸው 4 2
6 በገቢ ማነስ ምክንያት የሚቆጥቡት ገንዘብ በማጣት 35 13
7 በሌላ የግል ምክንያት 114 43
8 ያለባቸውን ብድር ለመዝጋት በማጣጣታቸው 3 1
9 ሌላ ምክንያት 2 1
ድምር 265 100
በአመቱ የኅ/ሥ/ማ የለቀቁ አባላት ብዛት
ብድር ለመውሰድ የሚያስፈጉ ቅድመ
ሁኔታወችን ማሟላት አለመቻል
የመኖሪያ አድራሻ በመቀየር ምክንያት
ቁጠባውን ለአስቸኳይ ጉዳይ
ስለፈለጉት
የጤና እክል ስላጋጠማቸው
ብድር ከባንክ ማግኘት
በመቻላቸው
በገቢ ማነስ ምክንያት
የሚቆጥቡት ገንዘብ በማጣት
በሌላ የግል ምክንያት
ያለባቸውን ብድር ለመዝጋት
በማጣጣታቸው
ሌላ ምክንያት
27
73
4 3 4
35
114
3 2
10
28
2 1 2
13
43
1 1
የአባላት ብዛት/ቁጥር
ብዛት በመቶኛ
ቁጠባ
የቁጠባ እድገት መጠን
ሰኔ 30, 2008
ሰኔ 30, 2009
ዕድገት
በመቶኛ
መደበኛ ቁጠባ 13,623,271.12 25,603,318 46.79
የፍላጎት ቁጠባ 25,158,276.08 50,265,129 49.95
የልጆች ቁጠባ 81,332.00 231,244 64.83
ድ ም ር 38,862,879.20 76,099,691.00 48.93
የቁጠባ እድገት (2008 እና 2009)
0.00
10,000,000.00
20,000,000.00
30,000,000.00
40,000,000.00
50,000,000.00
60,000,000.00
70,000,000.00
80,000,000.00
መደበኛ ቁጠባ የፍላጎት ቁጠባ የልጆች ቀጠባ ድ ም ር
13,623,271.12
25,158,276.08
81,332.00
38,862,879.20
25,603,318
50,265,129
231,244
76,099,691.00 ሰኔ 30, 2008
ሰኔ 30, 2009
ቁጠባ ክትትል
ተ.ቁ ቁጠባ ያቋረጡ ት ወራት የአባላት ብዛት
በቁጥር
የአባላት
ብዛት
በመቶኛ
1 ቁጠባ በትክክል በመቆጠብ ላይ ያሉ 3,616 62.23
2 6 ወራት ያቋረጡ 851 14.64
3 5 ወራት ያቋረጡ 94 1.62
4 ከ 1 እስከ 4 ወራት ያቋረጡ 1250 21.51
ድምር 2,195 37.77
ጠቅላላ የአባላት ብዛት 5,811 100
ዕጣ
የዕጣ መጠንና እድገት ንጽጽር
0
1,000,000
2,000,000
3,000,000
4,000,000
5,000,000
6,000,000
7,000,000
እቅድ ክንውን እቅድ አፈጻጸም በመቶኛ
2008 ዓ.ም የእድገት መጠን በመቶኛ
5,300,000
6,567,899
124
3,054,427
53
የዕጣ መጠንና እድገት ንጽጽር (ብር)
13,086,272.81
6,518,373.33
2009 ዓ.ም
2008 ዓ.ም
53 % እድገት
የብድር ሕይወት መድኅን
የብድር ሕይወት መድኅን (2009 ዓ.ም)
0
200,000
400,000
600,000
800,000
1,000,000
1,200,000
1,400,000
እቅድ ክንውን እቅድ አፈጻጸም በመቶኛ
የ2008 ዓ.ም ክንውን የእድገት መጠን በመቶኛ
780,000
1,296,021.85
166
946,676.88
27
ገቢ
የአመቱ ገቢ
የገቢ ምንጭ
የአመቱ ገቢ መጠን
(ብር)
መጠን በመቶኛ
(ከጠቅላላው ገቢ)
ከመመዝገቢያ ገቢ 1,387,500.00 14.59
ቅጣት 532,748.94 5.60
ከብድር ወለድ ገቢ 5,732,939.73 60.26
ከብድር አገልግሎት ገቢ 705,538.97 7.42
ከባንክ ወለድ ገቢ 144,230.58 1.52
ከኢንቨሰትመንት ትርፍ ክፍፍል
ገቢ 147,073.76 1.55
ከልዩ ልዩ ገቢ 862,934.52 9.07
ድምር 9,512,966.50 100.00
የአመቱ ገቢ መጠን
1,387,500
532,749
5,732,940
705,539
144,231
147,074
862,935
የገቢ ምንጭ
ከመመዝገቢያ ገቢ
ቅጣት
ከብድር ወለድ ገቢ
ከብድር አገልግሎት ገቢ
ከባንክ ወለድ ገቢ
ከኢንቨሰትመንት ትርፍ ክፍፍል ገቢ
ከልዩ ልዩ ገቢ
መመዝገቢያ
ከብድር ወለድ
ከቅጣት ከብድር አገልግሎት ገቢ
ከባንክ ወለድ
ከኢንቨ. ትርፍ ክፍፍል ገቢ
ከልዩ ልዩ
የአመቱ ገቢ መጠን ዝርዝር
የኅ/ሥ/ማ የ2009 ዓ.ም የገቢ መጠን እድገት ከ2008 ዓ.ም ጋር ሲነጻጸር
ሰኔ 30, 2008 ሰኔ 30, 2009
ዕድገት
በመቶኛ
ከመመዝገቢያ ገቢ 334,800 1,387,500 75.80
ቅጣት 287,279 532,749 43.98
ከብድር ወለድ 1,744,029 5,732,940 69.58
ከብድር አገልግ. ገቢ 207,444 705,539 70.60
ከባንክ ወለድ 44,173 144,231 69.37
ከኢንቨ. ትር.ክፍ. ገቢ 147,074
ከልዩ ልዩ ገቢ 87,289 862,935 89.88
ድምር 2,705,014 9,512,966 71.56
የኅ/ሥ/ማ የሁለት አመት የገቢ መጠን ንጽጽር
0.00
1,000,000.00
2,000,000.00
3,000,000.00
4,000,000.00
5,000,000.00
6,000,000.00
ከመመዝገቢያ ገቢ ቅጣት ከብድር ወለድ ከብድር አገልግሎት ገቢ
ከባንክ ወለድ ከኢንቨሰትመንት ትርፍ ክፍፍል ገቢ
ከልዩ ልዩ ገቢ
334,800.00 287,279.44
1,744,028.66
207,443.88
44,173.06 87,288.95
1,387,500.00
532,748.94
5,732,939.73
705,538.97
144,230.19 147,073.76
862,934.52
ሰኔ 30, 2008
ሰኔ 30, 2009
ወጪ
አጠቃላይ ወጪ - 2009 ዓ.ም
ተ.ቁ
ወጪ ዝርዝር
የአንድ አመት ወጪ (ብር)
በመቶኛ- ከጠቅላላው
ወጪ (7,013,237.
56)
በመቶኛ- ከጠቅላላው
ገቢ (9,512,966.50)
1 የቁጠባ ወለድ ወጪ 2,453,093.93 34.98 25.79
2 አጠቃላይ የአስተዳ. ወጪዎች 4,550,814.80 64.89 47.84
3 የፋይናንስ ወጪዎች 7,242.43 0.10 0.08
4 ሌሎች ወጪዎች 2,086.40 0.03 0.02
ጠቅላላ ድምር 7,013,238 100 74
የሁለት አመት የወጭዎች ንጽጽር
ወጪ ዝርዝር 2009 ዓ.ም 2008 ዓ.ም
ልዩነት መጠን
በመቶኛ
የቁጠባ ወለድ ወጪ 2,453,093.93 1,250,267.42 49.03
አጠቃላይ የአስተዳደ.
ወጪዎች 4,550,814.80 1,981,628.55 56.46
የፋይናንስ ወጪዎች 7,242.43 3,571.51 50.69
ሌሎች ወጪዎች 2,086.40 1,499.00 28.15
ድምር 7,013,237.56 3,236,966.48 58.84
የተጣራ ገቢ
የአመቱ የተጣራ ገቢ መጠን
ተ.ቁ
የ2009 ዓ.ም ጠቅላላ ገቢና ወጭ
ብር
1 የኅ/ሥ/ማህበሩ የአመቱ ጠቅላላ ገቢ 9,512,967
2 የኅ/ሥ/ማህበሩ የአመቱ ጠቅላላ ወጭ 7,013,238
3 የአመቱ የተጣራ ገቢ (ከታክስ በፊት) 2,499,729
የሁለት አመት የትርፍ መጠን ንጽጽር ንጽጽር
ተ.ቁ ገቢ/ወጪ/ትርፍ 2009 ዓ.ም
2008 ዓ.ም
እድገት በመቶኛ
1 የኅ/ሥ/ማህበሩ የአመቱ
ጠቅላላ ገቢ 9,512,967
4,466,887
53
2 የኅ/ሥ/ማህበሩ የአመቱ
ጠቅላላ ወጭ 7,013,238
3,236,967
54
3 የአመቱ የተጣራ ገቢ
(ከታክስ በፊት) 2,499,729
1,229,921
51
የሁለት አመት የትርፍ መጠን ንጽጽር
0
1,000,000
2,000,000
3,000,000
4,000,000
5,000,000
6,000,000
7,000,000
8,000,000
9,000,000
10,000,000
2009 ዓ.ም 2008 ዓ.ም እድገት በመቶኛ
9,512,967
4,466,887.07
53.04
7,013,238
3,236,966.48
53.84
2,499,729
1,229,921
50.80
1 የኅ/ሥ/ማህበሩ የአመቱ ጠቅላላ ገቢ
2 የኅ/ሥ/ማህበሩ የአመቱ ጠቅላላ ወጭ
3 የአመቱ የተጣራ ገቢ (ከታክስ በፊት)
ጠቅላላ ሐብት
ጠቅላላ የሐብት መጠን
0.00
10,000,000.00
20,000,000.00
30,000,000.00
40,000,000.00
50,000,000.00
60,000,000.00
70,000,000.00
80,000,000.00
90,000,000.00
100,000,000.00
2008 ዓ.ም 2009 ዓ.ም እድገት
8,339,146.91
16,510,073.67
44.18
48,630,001.06
94,947,601.74
49.49
ካፒታል
ጠቅላላ ሃብት
ብድር ስርጭት
በአመቱ የተሰጠ ብድር
ተ.ቁ ወር
ለመስጠት የታቀደ ብድር
በብር
የተሰጠ
ብድር በብር
ክንውን
በመቶኛ
የተበዳሪዎች ብዛት
ሴት ወን. ድም.
1 ሀምሌ 5,000,000 3,764,400 107.55 12 33 45
2 ነሐሴ 1,500,000 2,584,043 129.2 9 24 33
3 መስከ. 1,500,000 1,524,075 152.41 5 15 20
4 ጥቅም 4,000,000 6,733,273 168.33 34 47 81
5 ህዳር 4,000,000 4,051,550 101.29 17 25 42
6 ታህሳ. 4,000,000 7,290,600 182.27 29 49 78
7 ጥር 5,000,000 6,684,843 133.7 24 43 67
በአመቱ የተሰጠ ብድር
ተ.ቁ
ወር እቅድ (ብር)
የተሰጠ ብድር (ብር)
ክንውን በመቶኛ
የተበዳሪዎች ብዛት
ሴ ወ ድ
8 የካቲ. 5,000,000 6,916,055 138.32 31 49 80
9 መጋ. 5,000,000 5,239,749 104.79 27 31 58
10 ሚያ. 5,000,000 9,230,830 153.85 29 58 87
11 ግንቦ. 5,000,000 7,791,597 155.83 35 48 83
12 ሰኔ 5,000,000 10,242,886 204.86 35 67 102
ድ ም ር 50,000,000 72,053,901 144.11 287 489 776
በአመቱ (2009 ዓ.ም) የተሰጠ ብድር መጠን (በየወሩ)
0
2,000,000
4,000,000
6,000,000
8,000,000
10,000,000
12,000,000
ሀምሌ ነሀሴ መስከረም ጥቅምት ህዳር ታህሳስ ጥር የካቲት መጋቢት ሚያዚያ ግንቦት ሰኔ
3,764,400.00
2,584,042.66
1,524,074.83
6,733,272.76
4,051,550.00
7,290,600.00 6,684,843.46
6,916,055.01
5,239,749.06
9,230,829.68
7,791,596.93
10,242,886.48
ለመስጠት የታቀደ ብድር (ብር)
በአመቱ ውስጥ የተሰጠ ብድር ምክንያትና መጠን
ተ.ቁ
የብድር ምክንያት
ብድር የወሰዱ አባላት ብዛት በፆታ የተሰጠ ብድር መጠን
በመቶኛ (ከጠቅላላው
የተሰጠ ብድር) ሴት
ወንድ
ድምር
1 ቤት (ግዥ ፣ እድሳት እና ለኮንደሚኒየም ክፍያ)
66 101 167 15,586,418.32 21.63
2 ትምህርት 5 5 10 503,143.46 0.70
3 ጤና (ሕክምና) 5 4 9 406,500.00 0.56
4 መኪና (ግዥ፤ እድሳትና መለዋወጫ)
65 166 231 27,934,611.79 38.77
5 ለንግድ 113 175 288 25,072,364.12 34.80
6 እቃግዥ 13 16 29 1,324,439.81 1.84
7 ለግል ጉዳይ 20 21 41 946,423.37 1.31
8 ሌላ 0 3 3 280,000.00 0.39
ጠቅላላ ድምር 287 491 778 72,053,901 100
በአመቱ ውስጥ የተሰጠ ብድር ምክንያትና መጠን
0.00
5,000,000.00
10,000,000.00
15,000,000.00
20,000,000.00
25,000,000.00
30,000,000.00
ቤት (ግዥ ፣ እድሳት እና
ለኮንደሚኒየም ክፍያ)
ትምህርት ጤና (ሕክምና) መኪና (ግዥ፤ እድሳትና
መለዋወጫ)
ለንግድ እቃግዥ ለግል ጉዳይ ሌላ
15,586,418.32
503,143.46
406,500.00
27,934,611.79
25,072,364.12
1,324,439.81
946,423.37 280,000.00
ብድር ክትትል
የብድር ክፍያ አመላለስ ሁኔታ (ሰኔ 30, 2009 ዓ.ም)
ተ.ቁ ብድር መክፈል ያሳለፉት
ወር ብዛት
የተበዳሪ
ዎች ብዛት
የተሰጠ ብድር (ብር)
ቀሪ እዳ (ብር)
ቀሪ እዳ በመቶኛ ከጠቅላላ
ው የተሰጠ ብድር
ቀሪ እዳ በመቶኛ -አሁን ካለ የተሰጠ ብድር
1
ኅ/ሥ/ማህበሩ ከተቋቋመ
ጀምሮ ያሉ ጠቅላላ
የተበዳሪዎች ብዛት
2,321 155,130,021 86,717,195
55.90
80.50
2 አሁን ያሉ የተበዳሪዎች
ብዛት 1,109 107,723,216 86,717,195
80.50
80.50
3 ብድራቸውን በትክክል
በመመለስ ላይ የሚገኙ 964 98,583,001 76,365,670
77.46
70.89
የብድር ክፍያ አመላለስ ሁኔታ
ተ.ቁ ብድር መክፈል ያሳለፉት ወር
ብዛት
የተበዳሪ
ዎች
ብዛት
በመቶኛ
- (አሁን
ካሉ
ተበዳሪ
ዎች
ብዛት)
የተሰጠ
ብድር
(ብር)
ቀሪ እዳ
(ብር) ቀሪ እዳ
በመቶኛ -
ከጠቅላላው
የተሰጠ
ብድር
ቀሪ እዳ
በመቶኛ -
አሁን ካለ
የተሰጠ
ብድር
1 የብድር ክፍያ ያሳለፉ ተበዳሪዎች
ብዛት 145
13.03
% 9,140,215 7,008,043
4.52
6.51
2 ሁለት ወር የብድር ክፍያ
ያሳለፉ 93
1.60
% 6,358,395 4,814,871
3.10
4.47
3 ሶስት ወር የብድር ክፍያ ያሳለፉ 30 0.52
% 2,051,450 1,619,585
1.04
1.50
4 ከአራት ወር እስከ አንድ አመት
ክፍያ ያሳለፉ 10
0.17
%
561,500.0
0 473,738
0.31
0.44
5 ከአንድ አመት በላይ ክፍያ
ያሳለፉ 12
0.21
%
168,870.0
0 99,848
0.06
0.09
የኮሙኒኬሽንና ሕዝብ ግንኙነት ሥራዎች
የኮሙኒኬሽንና ሕዝብ ግንኙነት ሥራዎች
• የኅ/ሥ/ማኅበሩ ኢምፓክት አሰስመንት ጥናት ተሰርቶ አገልግሎት ላይ እየዋለ ይገኛል፡፡
• በታላቁ ሩጫም ተሳትፎ በማደረግ 50 ቲሸርት በመግዛት ለአባላት ተከፋፈሎ በሩጫውም 20 ሴቶችና 30 ወንዶች ከማህበሩ ተውጣጥተው ተሳትፈዋል፡፡
• ባዛር እና ሲምፖዚያም ላይ በመሳተፍ ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች ማህበራችን እንዲያውቁ የተደረገ ሲሆን ለዚህም ባዛር የሚሆን የተለያዩ ፎቶዎች በፍሬም በማድረግ ለየት ባለ መልኩ እንዲቀርብ ተደርጉ ኅሥ/ማኅበሩን የማስተዋወቅ ስራ ተሰርቷል፡፡
• የኅብረት ሥራ ማኅበሩ ድህረ ገጽ በአዲስ መልክ ተዘጋጅቶ ወቅታዊ መረጃ መስጠት ተጀምሯል
• የህብረት ስራ ማህበሩ 10ኛ ዓመት ግንቦት 26, 2009 ዓ.ም. በታላቅ ድምቀት እንዲከበር ተደርጓል
የኮሙኒኬሽንና ሕዝብ ግንኙነት …. • በአጠቃላይ 12,000 የማህበሩ ብሮሸሮች አገልግሎት ላይ ውለዋል
• በየሶስት ወር እየታተመ የሚወጣው የማህበሩ ጋዜጣ በወቅቱ ተዘጋጅቶ ተሰራጭቷል
• የኅ/ሥ/ ማህበሩ ዓመታዊ መፅሔት ተዘጋጅቶ ተሰራጭቷል
• የኅ/ሥ/ የማህበሩ የስርዓተ ፆታ ፖሊሲ በመዘጋጀት ላይ ነው
• የኅ/ሥ/ ማህበሩን የአካባቢ ጥበቃ እና ልማት ማንዋል በመዘጋጀት ላይ ነው
የኮሙኒኬሽንና ሕዝብ ግንኙነት ….
• ከሐገር ውስጥና ከውጭ ሐገር ለልምድ ልውውጥ ለመጡ እንግዶች አስፈላጊው መስተንግዶ ተደርጓል
• በመቀሌ ዩኒቨርሲቲና በትግራይ ክልል ኅብረት ሥራ ማኅበራት ኤጀንሲ በተዘጋጀ መድረክ ላይ የአዋጭ ተሞክሮ ቀርቧል
ስልጠናዎች/የአቅም ግንባታ ስራዎች
ስልጠናዎች/የአቅም ግንባታ ስራዎች
• የነባር አባላትንና አዲስ የሚገቡ አባላትን አቅም የማጎልበት ስራ ተከናውኗል፡፡
• በአጠቃላይ ከ4,000 በላይ ለሚሆኑ ሰዎች የህብረት ስራ ማህበርን ፅንሰ ሀሳብ፣ የአዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበርን በተመለከተ ገለፃ ተደርጓል፡፡
• ነባር አባላት አያያዝን በተመለከተ ደግሞ ከአሁን ቀደም አባል ሆነዉ በግንዛቤ ማነስና በገንዘብ አቅም ማነስ ምክንያት ከማህበሩ ያላቸዉን ወስደዉ ለመዉጣት ያሰቡትን አባላቶች በተቻለ መጠን በአባልነት እንዲቆዩ ተድረጓል፡፡ የኅ/ሥ/ማህበሩን የሚለቁ አባላት ቁጥርም በጣም ቀንሷል፡፡
ስልጠናዎች/የአቅም ግንባታ ስራዎች
• ለ50 ያህል ነባር አባላት የመሰረታዊ የንግድ ክህሎት ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
• ለቅጥር ሰራተኞች የኅብረት ስራ አመሰራረት እና ዕድገት በሚል ታዋቂ ባለሙያዎች በመጋበዝ
ስልጠና እንዲወስዱ ተደርጓል
• እንዲሁም የኅ/ሥ/ ማህበሩን አሰራር ለማጠናከር በፐርልስ ላይ ከፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ ከፍተኛ ባለሙያ በመጋበዝ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
• የማህበሩን አሰራር ለማጠናከር የተለያዩ አስፈላጊ ማንዋሎች ተዘጋጅተዋል
• የኅ/ሥ/ ማህበሩን አሰራር ሙሉ ለሙሉ ኮምፒዩተራይዝድ ለማድረግ ተሞክሮ ነበር
• የኅብረት ሥራ ማኅበሩ ሰራተኞች አዲስ አበባ መስተዳድር ባዘጋጀው ሶፍትዌር ላይ ስልጠና
በመውሰድ ልምዳቸውንም ለተመሳሳይ ማህበራት እንዲያካፍሉ የተደረገ ሲሆን ሶፍትዌሩም በቅርቡ ሥራ ላይ ይውላል፡፡
ሌሎች ስራዎች
ሌሎች ሥራዎች • በጫንጮ እና ቢሾፍቱ ከተማዎች ቅርንጫፍ ቢሮዎች ተከፍተው አገልግሎት
ጀምረዋል፡፡
• ስምንት አዲስ ሰራተኞች በአንድ አመት ውስጥ በመቀጠራቸው የሰራተኞች ቁጥር 20 ደርሷል ከፍተኛ ስራም እየተሰራ ይገኛል፡፡
• በፌደራል ህብረት ስራ ኤጀንሲ እንድንመዘገብ ከፍተኛ የሆነ ስራ ተሰርቷል፤ አባል ሆነንም ተመዝግበናል፡፡
• የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት 81.6 በመቶ በማግኘት ህብረት ስራ ማህበራችን በየትኛውም አካል እውቅና እንዲያገኝ እና አሰራራችንም ተመዝኖ ደረጃውን የጠበቀ አሰራር እንደምንሰራ ተረጋግጧል፡፡
• የህብረት ስራ ማህበራችን ህንፃ ዲዛይንና ቢዝነስ ፕላን/ፕሮፖሳል፡፡
ሌሎች ሥራዎች
• አዳማ ላይ የፌደራል ኅብረት ስራ ኤጀንሲ ባዘጋጀው የንቅናቄ መድረክ ላይ የአዋጭ ተሞክሮ ቀርቧል፡፡
• አዲስ በወጣው አዋጅ ማስፈፀሚያ ደንብ ላይ ስለመወያት አዳማ ላይ ከህብረት ስራ ማህበሩ ቁጥጥር ኮሚቴ ሰብሳቢ ጋር በመገኘት ሃሳብ በመስጠት ተሳትፈናል፡፡
• በንቅናቄ መድረኩ ላይ የህብረት ስራ ማህበሩ ቅጥር ሰራተኞችና ሥ/አ ቦርድ አባላት የሌሎችን ማህበራት ተሞክሮ ለማየት ችለዋል፡፡
• ህብረት ስራ ማህበራችን በአገሪቷ ካሉ ጋዜጦች፣ ሚዲያዎች የሰራቸውን ስራዎች ማቅረብ ተችሏል (በአዲስ ዘመን፣ የግል ጋዜጦች እና በአዲስ ቴሌቪዥን)
ያጋጠሙ ችግሮች
ያጋጠሙ ችግሮች
– በህብረት ሥራ ማህበሩ ያለው የብድር ጥያቄ በከፍተኛ ደረጃ መጨመሩ የሁሉንም ብድር ጠያቂ አባላት ፍላጎት ማሟላት እንዳይቻል አድርጓል፡፡
– የኢንተርኔትና የመብራት መጥፋት
– በመጨረሻም ሊጠቀስ የሚችል ችግር የም/ስራ አስኪያጁ ለረጅም ጊዜ በከባድ በሽታ መታመሙ ነበር (ፕሉሞናሪ ኢምቦሊዝም እና ፕሉሞናሪ አርተሪያል ሃይፐርቴንሽን)፡፡
ማጠቃለያ
• በአመቱ ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል
• ካለፉት ሁለትና ሶስት አመታት ጀምሮ በያመቱ ከፍተኛ ለውጥ እያመጣ ነው፡፡
• አሁን ያሉ ሁኔታዎች እንደሚያሳዩት ቀጣዮች ሁለትና ሶስት አመታት ሌላ በጣም ከፍተኛ ለውጥ እንደሚኖር ይታመናል፡፡
• ስለዚህ የኅብረት ሥራ ማህበሩ በሰው ኃይል፣ በቴክኖሎጂና በአወቃቀር ደረጃ ለከፍተኛ ለውጥ መዘጋጀት አለበት፡፡
• የአባላትን ፍላጎት በተሸለ ሁኔታ ማርካትና የማኅበራዊ ተልእኮአችንም እየተጠናከረ መሄድ አስፈላጊ ነው፡፡
እናመሰግናለን !