በትምህርት ሚኒስቴር የከፌተኛ ትምህርት ዘርፌ የ2010 በጀት...

45
0 በትምህርት ሚኒስቴር የከፌተኛ ትምህርት ዘርፌ የ2010 በጀት ዓመት ዓመታዊ የዓብይ ተግባራት አፇጻጸም ሪፖርት ሰኔ 2010 ዓ.ም ትምህርት ሚኒስቴር

Upload: others

Post on 13-Mar-2020

25 views

Category:

Documents


0 download

TRANSCRIPT

0

በትምህርት ሚኒስቴር

የከፌተኛ ትምህርት ዘርፌ የ2010 በጀት ዓመት ዓመታዊ የዓብይ

ተግባራት አፇጻጸም ሪፖርት

ሰኔ 2010 ዓ.ም

ትምህርት ሚኒስቴር

1

ይዘት ገጽ

1. ዴርሞ (Excutive Summary) ............................................................................................................3

2. መግቢያ ..............................................................................................................................................6

3. ተሌዕኮ፣ ራዕይና እሴት .......................................................................................................................6

4. በከፌተኛ ትምህርት ዘርፌ የ2010 በጀት ዓመት ዓበይት ተግባራት አፇጻጸም ከዕይታዎች አንጻር ..........8

ዕይታ 1፡- የተገሌጋይ እርካታን ማሳዯግ (25%)..........................................................................................8

ግብ 1. የተገሌጋይ እርካታን ማሳዯግ (15%) ..............................................................................................8

ግብ 2. የተማሪዎችን ስነ ምግባር ማሻሻሌ /10%) ......................................................................................9

ዕይታ 2፡- ሀብት (10%) .......................................................................................................................... 11

ግብ 4. የሀብት አጠቃቀም ውጤታማነትን ማሻሻሌ (5%) ......................................................................... 11

ግብ 5. የሀብት ምንጮችን ማሳዯግ (5%)................................................................................................. 13

ዕይታ 3፡- የውስጥ አሰራር (40%) ........................................................................................................... 14

ግብ 6. የከፌተኛ ትምህርት ጥራት ማሻሻሌ (10%) .................................................................................. 14

ግብ 7. የትምህርት ተገቢነትን ማሻሻሌ (5%) ........................................................................................... 20

ግብ 8. የባሇዴርሻ አካሊት አጋርነትን ማሻሻሌ 5% .................................................................................... 21

ግብ 9. የከፌተኛ ትምህርት ዴጋፌ፣ ክትትሌና መረጃ ስርአትን ማሻሻሌ (5%) .......................................... 25

ግብ 10. የከፌተኛ ትምህርት አገሌግልት ፌትሀዊ ተዯራሽነትን ማሳዯግ 10% .......................................... 28

ግብ 11. የከፌተኛ ትምህርት ውስጣዊ ብቃት ማሳዯግ (5%) .................................................................... 34

ዕይታ 4. መማማርና ዕዴገት 20% .......................................................................................................... 35

ግብ 12.. የአመራሩንና የፇፃሚውን ብቃት ማሻሻሌ................................................................................... 35

ግብ13. የምርምር የቴክኖልጂ ውጤቶች አጠቃቀምና ሽግግርን ማሻሻሌ (10%)......................................... 37

5. በበጀት አመቱ በዕቅዴ ተይዘው ያሌተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት .......................................................... 39

6. ከዕቅዴ ውጭ የተከናወኑ ተግባራት ................................................................................................... 40

7. በዕቅዴ አፇፃፀም ወቅት ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰደ የመፌትሄ አቅጣጫዎች .................................. 40

7.1 ያጋጠሙ ችግችን .......................................................................................................................... 40

2

7.2 የነበሩ ጠንካራ አፇጻጸሞች ............................................................................................................. 42

7.3. የተወሰደ መፌትሄዎች................................................................................................................. 42

8. ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ........................................................................................................... 43

9. የከፌተኛ ትምህርት ዘርፌ የ2010 በጀት አፇፃፀም.............................................................................. 43

3

1. ዴርሞ (Excutive Summary)

መንግስት ትምህርት ሇኢኮኖሚ፣ ማህበራዊና ፖሇቲካዊ እዴገት ያሇውን ሚና ተገንዝቦ ዘርፈ በፌጥነትና

ፌትሃዊነት እንዱስፊፊ ቁርጥ አቋም ይዞ እየተገበረ ይገኛሌ፡፡ በዚህም ሂዯት በ5ኛዉ የትምህርት ሌማት

ፕሮገራም ሇማሳካት የተያዙት የከፌተኛ ትምህርት ቁሌፌ የዉጤት መስኮች በዘርፈ ፌትሃዊ

ተዯራሽነትና ተጠቃሚነትን ማሳዯግ፣ የከፌተኛ ትምህርት ጥራትና ተገቢነትን በማረጋገጥ በስነ ምግባር

የታነፀ፣ በገበያው ተፇሊጊና ስራ ፇጣሪ የሆነ ብቁና ተወዲዲሪ የሰው ሀይሌ ማፌራት፣ ተገቢና ችግር ፇቺ

ምርምርና ቴክኖልጂ ሽግግር በመተግበር የማህበረሰብ ተጠቃሚነትን ማሳዯግ እና የከፌተኛ ትምህርት

ተቋማዊ ትብብር አመራርና አስተዲዯር የመፇፀም፣ የማስፇፀም አቅም ግንባታና ስርዓት ዝርጋታን

በማረጋገጥ ቀሌጣፊና ውጤታማ አገሌግልት መስጠት ዋና ዋናዎቹ ናቸዉ፡፡

በዚሁ መሰረት በእቅዴ ዘመኑ የከፌተኛ ትምህርት ተዯራሽነትን ሇማሳዯግ በተሰራዉ ሥራ ቀዴም ብሇዉ

ከነበሩት ተቋማት በተጨማሪ 11 አዲዱስ ዩኒቨርሲቲዎች የመጀመሪያ ፋዝ ግንባታ ተጠናቆ ተቋማቱ

ወዯ ሥራ እንዱገቡ በመዯረጉ የመንግስት የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ወዯ 46 ማዯግ ችሎሌ፡፡ ከዚህም

በተጨማሪ ወዯ 125 የሚዯርሱ የግሌ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት በሥራ ሊይ ይገኛለ፡፡ በመሆኑም

በ2010 በጀት ዓመት የተቀበሌናቸዉን 140,082 መዯበኛ ተማሪዎች ጨምሮ 895,675 ተማሪዎች

በግሌና በመንግስት፣ በመዯበኛና መዯበኛ ባሌሆኑ አመራጮች በመማር ሊይ ይገኛለ፡፡ በዚህም ሂዯት

የቅዴመ ምረቃ የመዯበኛ ተማሪዎች ተሳትፍን 450,000 ሇማዴረስ ታቅድ 431,024 ማዴረስ መቻለ

የእቅደ 95.78% ማሳካትን ያሳያሌ፡፡ ከዚህም አንጻር በ2010 ጥቅሌ ተሳትፍን ወዯ 13% ሇማዴረስ

ታቅድ 12.3% ማዴረስ ተችሎሌ፡፡

በላሊ በኩሌ የዴህረ ምረቃ ተሳትፍን አስመሌክቶ ሇዯረጃዉ የሚመጥኑ መምህራንን የማፌራት ሥራዉ

ተጠነክሮ በመቀጠለና የግብአት ማሟሊት እየተከናወነ በመሆኑ የሁሇተኛ ዴግሪ የቅበሊ አቅሙ ከታቀዯዉ

በሊይ 43,000 ታቅድ 70,276የዯረሰ ሲሆን በሦስተኛ ዴግሪ ግን 4,834 ታቀድ መዴረስ የተቻሇዉ 4,225

ነበር፡፡

ከፌትሃዊነት አንጻርጥቅሌ የሴቶች ተሳትፍ 319,328 (34.53%) እና በኢንጂነሪንግ መስክ ዯግሞ

33.55% ነዉ፡፡ አጠቃሊይ ሌማታችንና ትምህርት ፌትሃዊነቱን እንዱጠብቅ የታዲጊ ክሌሌና የአርብቶ

አዯር አካባቢዎች ተወሊጅና አካሌ ጉዲተኛ ተማሪዎችን ተሳትፍን ከፌሇማዴረግ ሰፉ ስራ ተሰርቷሌ፡፡

በዚህም ከ2100 በሊይ አካሌ ጉዲተኞች እና ከ7000 በሊይ የታዲጊ ክሌሌ ተወሊጆች ሌዩ ዴጋፌ

ተዯርጎሊቸዉ ወዯ ከፌተኛ ትምህርት እንዱገቡ ተዯርጓሌ፡፡

በ2ኛ ዱግሪ ፕሮግራም የሴቶች ተሳትፍን 29% ሇማዴረስ ታቅድ ሇቅበሊና ምሌመሊ ዴጋፌ ቢዯረግም

እዴገቱ 16.9% ሊይ ይገኛሌ፡፡ በሦስተኛ ዴግሪም የሴቶች ተሳትፍን16% ሇማዴረስ ታቅድ ሰፉ ሥራ

ቢሰራም የ2ኛ ዱግሪ ያሊቸዉ ሴቶች አነስተኛ ከመሆናቸዉ የተነሳ ቁጥሩ421 (9.7%) ማሇፌ

4

አሌቻሇም፡፡ከዚህ አኳያ ሲታይ የተሳትፍ ግባችንን በታቀዯው መሰረት ሙለ ሇሙለ ባይሳካም ከፌተኛና

አበረታች ነው፡፡ ሇዚህም ጉዴሇት በተቋማት ማስፊፌያ፤ የተማሪ አቅርቦትና ውጤታማነትን በማሳዯግ

ዙሪያ የሰራናቸውን ስራዎች ዋና ዋና የክፌተቱ ምንጮች ነበሩ፡፡

በከፌተኛ ትምህርት ዘርፌ የሴት መምህራንናና አመራር ተሳትፍን ሇማሳዯግ የተዯረገዉ ጥረት አበረታች

ነዉ ማሇት ይቻሊሌ፡፡ ይህንንም ሇማረጋገት ዩኒቨርሲቲዎች ሴት መምህራንን ዴርሻ ሇማሳዯግ

የመጀመሪያ ዱግሪ ያሊቸውን በጀማሪ መምህርነት በመቅጠር የ2ኛ ዱግሪ የትምህርት እዴሌ ተጠቃሚ

እንዱሆኑና በሥራ ሊይ ያለትም የሙያ ማሻሻያ እንዱያዯርጉ በተሰራዉ መሰረት በአሁኑ ጊዜ 4540

(15%) ሴቶች በዘርፈ ተሰማርተዉ ይገኛለ፡፡

የሴቶች በአመራርነት ተሳትፍንም ሇማሳዯግ በተሰራዉ ሥራ 20 በከፌተኛ አመራርነት፣ 12.3%

በመካከሇኛ አመራር፣ እና 15% በታችኛዉ አመራር በሀሊፉነት ሊይ እንዱሰማሩ ተዯርጓሌ፡፡ በከፌተኛ

ትምህርት ተቋማት የሴት መምህራን በጥናት እና ምርምር ያሊቸውን ተሳትፍ 10% ሇማዴረስታቅድ

11.4% ማዴረስ ተችሎሌ፡፡

የትምህርት ጥራትንና አግባብነትን ማስጠበቅ ቁሌፌ የመንግስት የትኩረት አቅጣጫ በመሆኑ ሇዚህ

የሚያመች አዯረጃጀትና አሰራር መዘርጋት አስፇሊጊነቱን በመገንዘብ ከትምህርት ሚኒስቴር ጀምሮ እሰከ

ተቋሞቻችን በቅንጅት እየተሰራ ይገኛሌ፡፤ የአካዲሚክ ፕሮግራሞች አግባብነት፣ የምህራንን ብቃትና

የመማሪያ ግብዓች በሚፇሇገው ዯረጃ በማሟሊት ሇህዲሴው ጉዞ ሌማትና በገበያ ተፇሊጊ እና ብቃታቸው

የተረጋገጠ ባሇሙያዎችን ማፌራት የዚህ ፕሮግራም ዋና ግብ ነው፡፡ በዚሁ መሰረት በእቅዴ ዘመኑ

በሥራ ሊይ ያለትን 30319 መምህራን በአጫጭር ሥሌጠናዎች የማብቃት ሥራ እንዯተጠበቀ ሆኖ

በሁሇተኛ ዴግሪ 6000 መምህራን በሦስተኛ ዴግሪ 4000 መምህራንን ሇማሰሌጠን ታቅድ በቅዯም

ተከተሌ 5450 እና 2312 መመህራን በዉጭና በሀገር ዉስጥ እንዱማሩ እየተዯረገ ይገኛሌ፡፡ በሥራ ሊይ

ያለትን መምህራን ስንመሇከት ዯግሞ ምጥጥኑ 21፡64፡15 ሊይ መዴረስ ችሎሌ፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞ

የመምህር ተማሪ ጥምርታን ሇማስጠበቅ በሁለም ዩኒቨርሲቲዎች በርካታ መምህራንን መቅጠር

ተችሎሌ። ስሇሆነም አሁን በተሰበሰበው መረጃ መሰረት የተማሪ መምህር ጥምርታን ከ1፡18 ወዯ 1፡16

ማሻሻሌ ተችሎሌ።

ከትምህርት ጥራት ጋር ተያይዞ መማር ማስተማርና ምርምር በአስቻይ መሰረተ ሌማቶች የመዯገፌና

የማጠናከር ጉዲይ ሇአይ.ሲ.ቲ መሠረተ ሌማት መስፊፊት ሌዩ ትኩረት በመስጠት ከፌተኛ ትምህርት

ተቋማትን ከፌተኛ በኢተርኔት ዋናዉ ዲታ ማእከሌ አማካኝነት ፌጥነት ባሇዉ ኔትዎርክ ሇማገናኘት

የተቻሇ ሲሆን በዚህም ተቋማት ፇጣን የመረጃ ሌዉዉጥ እንዱያዯርጉ አግዟሌ፡፡

የትምህርት ፕሮገራም አግባብነትን ሇማስጠበቅ በተዯረገዉ ክትትሌና ዴጋፌ ባሇፈት ዘጠኝ ወራትከ11

ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት 68 አዲዱስ ፕሮግራሞችን ሇመክፇት ጥያቄ ቀርቦ ተገቢው ምሊሽ

ተሰጥቷሌ፡፡ የትምህርት ጥራትን ሇማሰጠበቅ ሊቦራቶሪና ወረክሾፖችን ስታንዯርዲይዝ ማዴረግ ተገቢ

በመሆኑ በእቅዴ ዘመኑ ሶስት የሳይንስ ሊቦራቶሪ (Biology, Chemistry & Physics) እና ሁሇት

5

የምህንዴስና ወርክሾፕ(Electrical & Civil Engineering Standard) ከኢትዮጵያ ሳይንስ አካዲሚ

ጋርዉሇታ ተይዞስታንዯርዴ እየተዘጋጀ ይገኛሌ፡፡

ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት በተሌዕኮ ከተሰጣቸው ተግባራት መካከሌ አንደና ዋንኛው ችግር ፇች

ጥናትና ምርምር ማካሄዴና ማህበረሰብ አቀፌ አገሌግልትን ተዯራሽ ማዴረግ ሲሆን በዚህ ረገዴ

ተቋሞቻችን አካባቢ ተኮር የሆኑ ችግሮችን በመሇየትና ምርምር በማካሄዴ በአካባያቸው ያለትን

ማህበረሰቦች በአዲዱስ የቴክኖልጅ የፇጠራ ውጤቶች ተጠቃሚ እያዯረጉ ይገኛለ፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞ

የዩኒቨርሲቲ ኢንዯስትሪ ትብብርን ከማጠናከር አንፃር በአቅራቢያቸው ካለ ኢንደስትሪዎች ጋር እና

የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ጋር በመተባበር በጥምረት በመስራት ሊይ ናቸው፡፡

ከሊይ የተዘረዘሩትን አሊማዎች እና ተግባራ ሇማሳካት የአመራሩ እና የፇጻሚዉን አቅም መገንባት ወሳኝ

ነዉ፡፡ በመሆኑም በእቅዴ ዘመኑ የተሇያዩ የአሰራር ሥርዓቶችን ከመዘርጋት ባሻገር ሁለንም በሚባሌ

ዯረጃ የዘርፈ ሠራተኞችና የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት መመህራንና ሠራተኞች የተሇያዩ አገራዊና

የሴክተር ሥሌጠናዎችን እንዱያገኙ ተዯርጓሌ፡፡ ይህም አሰራርን ከማሳሇጡም ባሻገር በማህበረሰቡ ዉስጥ

የሥራ መነቃቃትን የፇጠረ ነዉ፡፡

የአመራር ሥርዓቱ በብቃት ሊይ የተመሰረተ እንዱሆን የከፌተኛ ትምህርት አመራር ምሌመሊና ሥምሪት

መመሪያ በሚመሇከታቸዉ አካሊት ከተገመገመ በኋሊ ፀዴቆ ወዯ ሥራ ገብቷሌ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ

ዘርፈ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማትን ሇመምራት በሚያስችሇዉ ዯረጃ እንዱዋቀር የአዯረጃጀት ክሇሳ

እየተዯረገ ይገኛሌ፡፡ ከወቅቱ ሀገራዊና ተቋማዊ ሁኔታዎችም በመነሳት የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት

ሰሊማዊ መማር ማስተማር የሚከሄዴባቸዉ መሆኑን ሇማረጋገጥ ቀዯም ሲሌ ከተሇያዩ ባሇዴርሻ አካሊት

ጋር ሲሰራ ከነበረዉ ተግባር በተጨማሪ የሚኒስቴር መ/ቤቱን ኮማንዴ ፖሰት በማዋቀር ክትትሌና ዴጋፌ

እየተዯረገ ይገኛሌ፡፡

ከዚሁ ጋር ተያይዞ የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት እና ዘርፈ ከተሇያዩ ሀገራትና አሇምአቀፌ ተቋማት ጋር

የፇጠሯቸዉ ግንኙነቶች ተጠናክረዉ የቀጠለ ሲሆን በቅርቡም ተስምምነተ ተዯርጎ በተሇይም ሀገራችን

የስኮሊርሺፕ ተጠቃሚ እንዴትሆን እረዴቷሌ፡፡

6

2. መግቢያ

እንዯሚታወቀዉ የከፌተኛ ትምህርት ዘርፌ የከፌተኛ ትምህርት ተዯራሽነትን በማሳዯግ የከፌተኛ

ትምህርት አገሌግልት ተዯራሽ መሆኑን ማረጋገጥ፤ ፌትሀዊነትና ውስጣዊ ብቃትን በማሻሻሌ የከፌተኛ

ትምህርት አገሌግልት ፌትሃዊ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ፤ የትምህርት ጥራትና ተገቢነትን በማሻሻሌ

በስነ ምግባር የታነፀ፣ በገበያው ተፇሊጊና ስራ ፇጣሪ የሆነ ብቁና ተወዲዲሪ የሰው ሀይሌ ማፌራት፤

የጥናትና ምርምር፣ የቴክኖልጂ ፇጠራና ሽግግርን በማጠናከር የማህበረሰቡን ተጠቀሚነት ሇማሳዯግና

ተቋማዊ ትብብር፣ አመራርና አስተዲዯር የመፇፀም፣ የማስፇፀም አቅም ግንባታና ስርዓት በመዘርጋት

ቀሌጣፊና ውጤታማ አገሌግልት መስጠትን ዋነኛዉ ስታራቴጂክ የትኩረት መስኮችና አሊማዎች አዴርጎ

እየሰራ ይገኛሌ፡፡

ዘርፈ በእቅዴ ዘመኑ የተቋማት ግንባታዎችን ከማጠናከር ጎን ሇጎን ተማሪዎችን በዩኒቨርሲቲዎች

በመመዯብ እና የመምህራን ሥሌጠናዎችን በማካሄዴ አሊማዎቹን ሇማሳሇጥ የተሳካ የመማር ማስተማር

ሂዯት አጋዥ የሆኑ የአሰራር ስርዓትን ማጥናት፣ መተግበር፣ ውጤታማነታቸውን መከታተሌ፣ እና

የመዯገፌና የመገምገም ሥራ አከናዉኗሌ፡፡

በዚሁ መሠረት የከፌተኛ ትምህርት ዘርፌ በ2010 በጀት ዓመት ሇማከናወን ከያዛቸው ግቦችና ዋና ዋና

ተግባራትና ክንውናቸውን ሚገሌጽ ሪፖርት በተረክ (Naration) እና የውጤት ተኮር ሪፖርት ማቅረቢያ

ቅጽ መሠረት እንዯሚከተሇው አዘጋጅቷሌ፡፡ ሪፖርቱ በዓይነታዊና መጠናዊ እንዱሁም በሚዛናዊ ዉጤት

ተኮር መሰረት በአራቱ ዕይታዎች ስር ሆኖ ዘርፈ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በወሰዲቸው 12ቱ ግብ

መሰረት ተዘጋጅቷሌ፡፡ በያንዲንደ ግብ ስርም በዘርፈ ስራ ሇመተግበር የያዙ ዋና ዋና ተግባር፣

የተከናወኑ ተግባራት እንዱሁም ያሌተከናወኑትን ይዟሌ፡፡ በመጨረሻም በትግበራ ወቅት ያጋጠሙ

ችግሮች፣ በቀጣይ መሻሻሌ የሚገባቸው ጉዲዮች እና የተሠጡ የመፌትሄ ሀሳቦች ተካተዋሌ፡፡

3. ተሌዕኮ፣ ራዕይና እሴት

I .ራዕይ (Vision)፡-

ብቁ ዜጋ የሚያፇራ፤ጥራትና ፌትሃዊነትን የሚያረጋግጥ የትምህርትና ስሌጠና ሥርዓትን እስከ 2012

ሙለ በሙለ ገንብቶ መገኘት ነው ፡፡

7

I I .ተሌዕኮ (Mission) ፣

የትምህርት ዘርፌ ማስፇፀም አቅምን በመገንባት ፤ የብቃት መሇኪያዎችን በማውጣትና

በማስጠበቅ፤ዯረጃውን የጠበቀ የከፌተኛ ትምህርት በማስፊፊት ተግባሮቻችንን በአህዘቦትሥራ በማገዝ

፤ጥራት ያሇው ውጤታማና ፌትሃዊ የትምህርትና ስሌጠና ሥርዓትን ማረጋገጥ ነው ፡፡

I I I . እሴቶች (Values) ፤

ውጤታማነት

ጥራት

አሳታፉነት

ሌህቀት

ፌትሀዊነት

ተጠያቂነት

8

4. በከፌተኛ ትምህርት ዘርፌ የ2010 በጀት ዓመት ዓበይት ተግባራት አፇጻጸም

ከዕይታዎች አንጻር

ዕይታ 1፡- የተገሌጋይ እርካታን ማሳዯግ (25%)

ግብ 1፡ የተገሌጋይ እርካታን ማሳዯግ (15%)

ሀ. የታቀደ ዋና ዋና ተግባራት፣

የተገሌጋይ ዕርካታን ሇማሳዯግ ከተቀመጠው ግብ ስር በእቅዴ ዘመኑ ከተያዙት ተግባራት ዉስጥ

መካከሌ፤ የዘርፈን የአገሌግልት አሰጣጥ በማሻሻሌ የተገሌጋይ እርካታ 100% ማዴረስ፣ ሇከፌተኛ

ትምህርት ተቋማት አስተማማኝና የማይቆራረጥ የኔትዎርክ አገሌግልት መስጠት፣ የዯህንነት (Security)

አገሌግልቶች ከኢተርኔት ዲታ ማእከሌ ዝግጁ በማዴረግ አገሌግልት መስጠትና ሇተመራቂዎችና ሇላች

ዜጎች የሥራ እዴሌ መፌጠር የሚለት የታቀደ ዋና ዋና ተግባራት ናቸው።

ሇ. የተከናወኑ ተግባራትን

የዘርፈን አገሌግልት አሰጣጥ ስታንዲርዴ ከማዘጋጀት አኳያ የሚሰጠውን አገሌግልት ይበሌጥ

ወቅታዊነትና ታአማኒነት ሉያሳይ በሚችሌ መሌኩ በዘርፈ ውስጥ ባለ በያንዲንደ ዲይሬክቶሬት

የወሰዲቸውን ግብና ዋና ዋና ተግባራት ማዕከሌ ያዯረገ የአገሌግልት አሰጣጥ ስታንዲርዴ በመከሇስና

በማዘጋጀት ወዯ ስራ ተገብቷሌ፡፡ የአገሌግልት አሰጣጥ ስታንዲርደም ሇተገሌጋዮች በሚታይ ቦታ ሊይ

እንዱሇጠፌ ከመዯረጉም ባሻገር አገሌግልትም በስታንዲርደ መሰረት እየተሰጠ ነዉ፡፡ ይህም የዘርፈን ስራ

በተጨባጭ በዕቅዴ ከተቀመጠው ስታንዯርዴ ጋር ባገናዘበ መሌኩ ማስቀመጥ የዘርፈን አገሌግልት

ሇተገሌጋይ ግሌጽና ተዯራሽ እንዱሆን ማዴረግ ተችሎሌ፡፡

እንዯ ዘርፌ ከፌተኛ ተገሌጋይ የሚበዛባቸው የወጪ መጋራት እና ከመምህራን ሌማት አኳያ የተገሌጋይ

እርካታን ሇማሳዯግ ተገሌጋዮች ምንም አይነት የመሌካም አስተዲዯር ችግር ሳይገጥማቸዉ ቀሌጣፊና

ፌትሀዊ አገሌግልት እንዱያገኙ ማዴረግና የተጠቃሚዎችን መረጃ አያያዝ በማሻሻሌ የሚቀርቡ

መረጃዎችን ትክክሇኛነት ሇማረጋገጥ የሚወስዯውን ጊዜ ሇመቀነስ ተችሎሌ፡፡

በተመሳሳይ የኢተርኔት አገሌግልት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ በእቅዴ ዘመኑ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ፣

ከሌዩ ሌዩ ክፌልች የመጡ ባሇጉዲዮችንና ከመስሪያ ቤቱ ውጭ አገሌግልቱን ፇሌገው የመጡ

ተገሌጋዮችን በወጣው የአገሌግልት አሰጣጥ ስታንዲርዴ መሰረት አገሌግልት መስጠት ሊይ ይገኛሌ፡፡

9

በዚሁ መሰረት ወዯ ዘርፈ ከመጡ ተገሌጋዮች መካከሌ ከተሇያዩ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የመጡ

2115 መምህራን፣ ተማሪዎችና የተማሪ ወሊጆች፣ የከፌተኛ ት/ት ተቋማትና ላልች ተገሌጋዮች የመጡ

ሲሆን ጉዲያቸውን በአግባቡ ማስተናገዴ ተችሎሌ፡፡ በተጨማሪም በበትረ ሳይንስ መርሃ ግብር ቻይና 102

ተማሪዎች በመጀመሪያ ዱግሪ ቱርክ 48 ተማሪዎች (በ2ኛ 36 እና 3ኛ ዱግሪ 12) እና ህንዴ 387

ተማሪዎች በ1ኛ፤ በ2ኛ እና በ3ኛ ዱግሪ በዴምሩ 537 ተማሪዎች ሁኔታዎችን በማመቻቸት

የትምህርት እዴሌ እንዱያገኙ ተዯርጓሌ፡፡፡

በአጠቃሊይ አገሌግልት ሇማግኘት ወዯ ዘርፈ ከመጡት ዉስጥ 6234 ተገሌጋዮች አስተያየታቸዉን የሰጡ

ሲሆን ከዚህ ዉስጥ 96.5% በተሰጣቸው አገሌግልት መርካታቸውን ገሌጸዋሌ፡፡ ይህም የሚያሳያው እንዯ

ዘርፌ ዜጎችን ማገሌገሌ ክብር መሆኑን የዘርፈ ኃሊፉዎችና ባሇሙያዎች ተረዴተው ሇዯንበኛ ተገቢውን

አገሌግልት መስጠት ተቀዲሚ ተግባር እየሆነ መምጣቱን ነው፡፡ ይህም ሆኖ እርካታን 100% ሇማዴረስ

በበጀት ዓመቱ የታዩትን መሌካም ተሞክሮዎች በማጠናከር በቀጣዩ በጀት ዓመት ተጠናክሮ መስራት

በቀጣዩ ዕቅዴ ተይዟሌ፡፡

ግብ 2 የተማሪዎችን ስነ ምግባር ማሻሻሌ /10%)

ሀ. ዋና ዋና ተግባራትን፣

የተማሪዎችን ስነ ምግባር ሇማሻሻሌ የተያዘውን ግብ ሇማሳካት፤ በሁለም ከፌተኛ የትምህርት ተቋማት

ሰሊማዊ የመማር ማስተማር ሂዯት የሰፇነባቸው እንዱሆኑ ሇማዯረግ ዴጋፌና ክትትሌ ማዴረግ፣

በሁለም የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት መጠነ ኩረጃን 0% እንዱዯርስ ዴጋፌና ክትትሌ ማዴረግ፣ ሱስ

አምጪና አዯንዛዥ ዕፅ ክሌከሊ ዯንብ/መመሪያን ማዘጋጀት፣ ከተሇያዩ ባሇዴርሻ አካሊት ጋር በመሆን

በተመረጡ ከፌተኛ ትምርት ተቋማት ውስጥ ከሚገኙ ፀረ-ሱስ ክበቦች፣ የተማሪ ህብረት፣ የተማሪ

አገሌግልትና ማህበረሰብ ዲይሬክቶሬት ጋር በመሆን ግንዛቤ ማስጨበጫ መዴረክ ማዘጋጀት፣ በከፌተኛ

ትምህርት ተቋማት ሰሊማዊ መማር ማስተማር እንዱሰፌንና የሚመረቁ ተማሪዎች ሥነ-ምግባር

እንዱሻሻሌ ሇተማሪ አዯረጃጀቶች ግንዛቤ ማስጨበጫ ስሌጠና መስጠትና የመምህራንና የተማሪዎች ሥነ-

ምግባር ዯንብ (code of conduct) ማዘጋጀት በግቡ ስር የታቀደ ዋና ዋና ተግባራት ነበሩ፡፡

ሇ. የተከናወኑ ተግባራትን

የትምህርቱን ጥራት ከማስጠበቅና የተማሪዎችን ውጤት ከማሻሻሌ አኳያ በተቀመጠው ስርዓት መሰረት

ሁለም ዩኒቨርሲቲዎች አስፇሊጊ የትምህርት ግብአቶችን በማሟሊት በመጀመሪያው ቀን ትምህርት

በማስጀመር እና የተከታታይ ትምህርት ምዘና ስርዓቱ ተግባራዊ እየተዯረገ መሆኑን በወቅቱ በሪፖርትና

በሱፐርቪዥን ማረጋገጥ ተችሎሌ፡፡

10

ሆኖም ግን በሀገሪቱ የተፇጠረውን የፖሇቲካ አሇመረጋጋትን ተከትል በሁሇተኛዉ ሩብ ዓመት በብዙ

የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ሰሊማዊ የመማር ማስተማር ሂዯት ሇተወሰኑ ጊዜያት የተስተጓጎሇ ቢሆንም

ችግሩን ሇመፌታት ከፋዯራሌ እስከ ክሌሌ ተቋማቶች ዴረስ በተቋቋመው የኮማንዴ ፖስት ተቀናጅቶ

በመስራትና ከፌተኛ ክትትሌ በማዴረግ ችግሩን በቁጥጥር ስር በማዋሌ በሁለም ከፌተኛ የትምህርት

ተቋማት ሰሊማዊ የመማር ማስተማር ሂዯት የሰፇነባቸው እንዱሆኑ በማዴረግ ተማሪዎች ተረጋግተው

ትምህርታቸውን እንዱቀጥለ ተዯርጓሌ፡፡

ከዚሁ ጋር በተያያዘ ችግሩን በዘሊቂነት ሇመፌታት በየዯረጃው ያለትን አዝማሚያዎች በመገምገም

የአጭር የመካከሇኛ እና የረጅም ጊዜ ዕቅዴ ተዘጋጅቷሌ። በላሊ መሌኩ በሁለም ዩኒቨርሲቲዎች ሇአዱስና

ነባር ተማሪዎች ሰሊማዊ የመማር ማስተማር ሂዯትን ሇማረጋገጥ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት በተሇያዩ

ርዕሶች ሊይ፤ ማሇትም የተቋማቱ አዯረጃጀት፣ ራዕይና ተሌዕኮ፣ ስትራቴጂክ ዕቅዴ፣ በውጤታማ

የአሰራር ስርዓት /Deliverology/ በከፌተኛ ትምህርት አዋጅ ቁጥር 650/2001 ከ4 እስከ 10 ቀናት

የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥሌጠና ተሰጥቷሌ።

የተማሪዎችን ስነ-ምግባር ከሚፇታተኑት ተግባራት አንደ ሇሱስና አዯንዛዥ ዕፆች መጋሇጥ ነዉ፡፡

በመሆኑም ሱስ አምጪና አዯንዣዥ ዕጽ ጋር ተያይዞ ሇመከሊከሌ የሚያስችሌ ዯንብ ማዘጋጀት ወሳኝ

ከመሆኑ አንጻር ዯንቡን ሇማዘጋጀት የሚያስችሌ አዋጅ በያዝነው በጀት ዓመት በፋዯራሌ የመዴሃኒት

ምግብ ቁጥጥርና እንክብካቤ አስተዲዯር ባሇስሌጣንና በጠቅሊይ ዏቃቤ ሕግ እንዯሚዘጋጅ በተዯረገው

ክትትሌ ተገሌጾሌን የነበረ ቢሆንም የሚጠበቀው አዋጅ ባሇመጠናቀቁ ዯንቡን እስካሁን ሇማዘጋጀት

አሌተቻሇም፡፡ ይሁን እንጂ የከፌተኛ ትምህርት ተቋማትን ተማሪዎች የሱስ ተጋሊጭነትን እና

ተጠቂነትን በተወሰነ ዯረጃ ሇመቀነስ መመሪያ ይዘጋጅ በሚሌ ሃሳብ ስምምነት ሊይ በተዯረሰው መሰረት

የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ፀረ-ሱስና አዯንዛዥ መመሪያ የማዘጋጀት ስራ የመጀመሪያው ረቂቅ

ተጠናቆአሌ፤ በቀጣዩ በጀት ዓመት ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በማሻሻሌ በሁለም ዩኒቨርስቲዎች

ውስጥ የጋራ መግባባት ተይዞ እንዱሰራ ሇማዴረግ ዝግጅት ተዯርጓሌ፡፡

ከከፌተኛ ትምህርት ተማቋት ተማሪዎችን ከሱስ አምጪና አዯንዛዥ ዕፅ ጋር ተያይዞ ከዘርፊችን ጋር

በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ከተሇያዩ ባሇዴርሻ አካሊት ጋራ ሇመስራት በተዯረገው ውይይትና

ስምምነት መሰረት፤ የስራ ዴርሻ ክፌፌሌ ተዯርጎ፤ በተመረጡ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ

ማሇትም በሀዋሳ፣ ሏረማያ፣ ባህር ዲር፣ በአዲማ እና በአዱስ አበባ ዩኒቨርስቲ በመገኘት ፀረ-ሱስ ክበቦች፣

የተማሪ ህብረት፣ በተሇያየ ካምፓስ ያለ ተማሪዎች፣ የተማሪ አገሌግልትና የማህበረሰብ አገሌግልት

ዲይሬክቶሬት፣ የዩኒቨርስቲው የጸጥታ አካሊት ጋርና ላልች ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመሆን

ግንዛቤ የማስጨበጫ መዴረክ በማዘጋጀት ከፌተኛ ንቅናቄ መፌጠር ተችሎሌ፡፡

11

ከዚህም ላሊ የተማሪዎችን ስነ ምግባር ከማሻሻሌ አኳያ በተመረጡ 12 የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ባለ

የጤና ኮላጆች ክትትሌና ዴጋፌ ተዯርጓሌ፡፡ ይህም ተቋማት ወዯ ተቀራራቢ ዯረጃ የሚዯርሱበትና

ሉያሟለ የሚገባቸውን ዝቅተኛ ስታንዲርዴ ማዘጋጀት ተችሎሌ፡፡ የተዘጋጄዉን ዜሮ ዴራፌት የተማሪዎች

ስነ ምግባር ዯንብ (Students code of conduct) ከሚመሇከተዉ አካሌ ጋር በመሆን ረቂቁ የተዘጋጅ

ሲሆን በቀጣይም መመሪያውን በማዲበር አጽዴቆ ሇማዉጣት ይሰራሌ፡፡ ሇተማሪዎች አዯረጃጀቶች ኩረጃን

ሇመከሊከሌ በተፌተኛ ትምህርት ተቋማት ሊለ ተማሪዎች ስሌጠና መሰጠቱን በተዯረገው በዲይሬክቶሬቱ

ዴጋፌ ክትትሌ ሇማወቅ ተችሎሌ፡፡

በአጠቃሊይ ሁለም ከፌተኛ ትምህርት ተማቋት የተማሪዎችን ስነ ምግባር ከማሻሻሌ አንፃር (ከተማሪዎች

በአሇባበስ፣ ከጸጉር ስታይሌ፣ የብሄር ብሄረሰቦችን ብዝሃነት ከማክበር፣ ከአዯንዛዥ እጽ ከመራቅ፣

የተቋሙን ንብረት ከመጠበቅና ከመከባከብ እና ኩረጃን ከመፀየፌ አንፃር) የተማሪዎችን ኮዴ ኦፌ

ኮንክዲት እንዱያዘጋጁና ተግባራዊ እንዱያዯርጉ በክትትሌና ዴጋፌ ወቅት በቼክ ሉስት ውስጥ በማካተት

ዴጋፌ ተሰጥቷሌ፡፡ የሀሰት የትምህርት ማስረጃ ጋር ተያይዞ በሁለም ዩኒቨርሲቲዎች የአመራሩን፣

የመምህራን፣ የሰራተኞችንና የምሩቃን ትምህርት ማስረጃ ሊይ ህጋዊነት ማጣራት መዯረጉን ክትትሌና

ዴጋፌ ተዯርጎበታሌ ተገቢውን ግብረ መሌስም ተሰጥቶበታሌ፡፡

መ. ያሌተከናወኑ ተግባራት፡- የሇም

ዕይታ ፡- ሀብት (10%)

ግብ 4 የሀብት አጠቃቀም ውጤታማነትን ማሻሻሌ (5%)

ሀ. ዋና ዋና ተግባራትን፣

የሀብት አጠቃቀም ውጤታማነትን ማሻሻሌን ተግባራዊ ሇማዴረግ፤ በICT የተዯገፇ የፊይናንስ መረጃ

ስርዓትን ተግባራዊ ማዴረግን፣ ሇስራ ዘርፈ የሚመዯቡ ግብአቶችን በአግባቡ ጥቅም ሊይ ማዋሌን፣

በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት በICT የተዯገፇ የፊይናንስ መረጃ ስርዓትን ተግባራዊ እንዱዯረግ ዴጋፌና

ክትትሌ ማዴረግንና የቢሮ ግብዓት ማሟሊትና ቢሮዎችን እንዱታዯሱ ማዴረግን እንዯ ዋና ዋና ተግባራት

ታቅዯዋሌ፡፡

ሇ. የተከናወኑ ተግባራትን

ሇዘርፈ የተመዯቡ ቋሚና አሊቂ እቃዎች በአግባቡ ሇስራ ክፌለ ሇተመዯቡ ባሇሙያዎች ፌትሃዊ ክፌፌሌ

በማዴረግ ስራ ሊይ እንዱውለ ተዯርጓሌ፡፡ በተጨማሪም ሇስራ ክፌለ በግዥ የመጡትን ንብረቶች

12

ቁጥጥሩን ሇማጠናከርና የገቢና ወጪ ስርአቱ ከንብረትና ጠቅሊሊ አገሌግልት ክፌሌ ጋር በመናበብ በICT

የተዯገፇ የፊይናንስ መረጃ ስርዓትን ተግባራዊ ማዴረግ ተችሎሌ፡፡

በዚህም መሰረት ሇስራ ክፌለ የሚመዯቡ ግብአቶችን ያሇምንም ብክነት በአግባቡ ጥቅም ሊይ እየዋለ

ይገኛሌ፡፡ ሇዚህም እንዯ አብነት ሇማሳየት ያክሌ በመስክ ስምሪት የውል አበሌና ሇትራንስፖርት

የሚወጣን ወጪ እንዱሁም የስራ ጊዜን በአግባቡ ከመጠቀም አኳያ ሦስት እና ከዚያ በሊይ የሆኑ

ስራዎችን በማቀናጀት የመስራት ሁኔታ እየተሇመዯ መጥቷሌ፡፡ ይህም ሇስራ የተመዯበን የጊዜ፣

የጉሌበትና የፊይናንስ ሀብት በሚገባና ውጤታማ በሆነ መሌኩ ጥቅም ሊይ እንዱውሌ አስችሎሌ፡፡

ወዯ ዘርፈ አዱስ ሇመጡና ሇነባር ባሇሙያዎች ከፌተኛ የግብዓት ችግር የገጠመ ቢሆንም ሇግዢ

የቀረበውን ጥያቄዎች በወቅቱ እንዱፇጸሙ ሇማዴረግ የቅርብ ክትትሌ እንዯሚያስፇሌገው በአመራሩ

በተሰጠው መመሪያ መሰረት ክትትሌ እንዱያዯርጉ ባሇሙያዎች የተመዯቡ መሆኑንና አዲዱስ ሇመጡ

ባሇሙያዎች የቢሮ ችግር የገጠመ በመሆኑ ሇጊዜያዊ ችግር መፌቻ ሁሇት ሁሇት ሰዎች በትንሸ ጠባብ

ቢሮ እንዱቆዩ በማዴረግ ስራቸውን እንዱሰሩ ማዴረግ ተችሎሌ፡፡

በዘርፈ የተሇያዩ ዲይሬክቶሬቶች ውስጥ በነበሩ ክፌት የሥራ መዯቦች ሊይ የሰው ኃይሌ እንዱመዯብ

ሇመ/ቤቱ የሰው ሀ/ሌ/አመ/ዲይሬክቶሬት የሰው ኃይሌ ፌሊጎት ጥያቄ በቀረበው መሠረት የሰው ቅጥር

ተከናውኗሌ፡፡ በዚህ መሰረት ሁሇት የሥሌጠናና ሥርዓት፣ ሁሇት የጥናትና ምርምር ባሇሙያዎች እና

አንዴ የመሌዕክት ሰራተኛ ቅጥር ተፇጽሟሌ፡፡ አንዴ የዕቅዴ ዝግጅት ባሇሙያ ቅጥር በሂዯት ሊይ

ይገኛሌ፡፡

የሀብት አጠቃቀም ዉጤታማነት ማሳዯግ ጋር ተያይዞ በ11 ዩኒቨርስቲ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በበጀት ዓመቱ

በቅርቡ የተፇቀዯዉን ተጨማሪ በጀትን ጨምሮ ሇፕሮጀክቱ የተፇቀዯው የካፒታሌ በጀት ብር

2,878,896,570.00 (ሁሇት ቢሉዮን ስምንት መቶ ሰባ ስምንት ሚሉዮን ስምንት መቶ ዘጠና ስዴስት

ሺህ አምስት መቶ ሰባ ብር) ሲሆን ከዚህ ዉስጥ ብር 2,471,468,936.35 (ሁሇት ቢሉዮን አራት መቶ

ሰባ አንዴ ሚሉዮን አራት መቶ ስሌሳ ስምንት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰሊሳ ስዴስት ብር ከ35/100) – 85.8%

ሥራ ሊይ ዉሎሌ፡፡ የተፇቀዯውን በጀት ሙለ በሙለ ሥራ ሊይ ማዋሌ ያሌተቻሇው የሰኔ ወር 2010

ዓ.ም በጀት በገንዘብና ኢኮኖሚ ሌማት ሚኒስቴር ባሇመሇቀቁ ነው፡፡ ሆኖም በጀቱ የሚሇቀቅ ከሆነ

አፇፃፀሙ ከፌ ይሊሌ፡፡

በአጠቃሊይ በበጀት አመቱ በአጠቃሊይ ሇከፌተኛ ትምህርት ዘርፌ የተመዯበዉ የካፒታሌና የመዯበኛ በጀት

ዴምር 529,745,175.18 ሲሆን አገሌግልት ሊይ የዋሇዉ 391,437,562.16 (70.12%) ነዉ፡፡ ሇ11

አዲዱስ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የትምህርት መሣሪያዎችና ግብዏቶች ግዥ በ5ኛው የትምህርት ዘርፌ

ሌማት ፕሮግራምና በ2ኛው የዕዴገትና ትራንስፍርሜሽን ዕቅዴ አንፃር አፇፃፀሙን 53% ሇማዴረስ

የታቀዯ ሲሆን አሁን ያሇበት ዯረጃ 26% ነው፡፡ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት በICT የተዯገፇ የፊይናንስ

13

መረጃ ስርዓት እንዱኖራቸዉ ከኢንሳ ጋር በመተባበር የዲሳሳ ጥናት መሰራቱንና በአሁን ወቅት ሇዚሁ

የሚያገሇግሌ የቴክኒካሌ ሰነዴ እየተዘጋጀ ይገኛሌ፡፡ ይህም በዘርፈ ያሇውን በጀት ይበሌጥ ውጤታማ በሆነ

መንገዴ ሇታቀዯሇት ዓሊማ ብቻ እንዱውሌ በማዴረግ የሀብትና ዕቅዴ ክንውን ንጽጽርን 1፡1 እንዱሆን

ያግዛሌ፡፡

ከሀብት አጠቃቀም ጋር ተያይዞ ዘርፈ ከሚያከናዉናቸዉ ተግባራት ዉስጥ አንደ ተማሪዎች በወጪ

መጋራት የተማሩትን ገንዘብ ወዯ ስራ ሲሰማሩ እዱመሇሱ መከታተሌ ነዉ፡፡ በዚሁ መሰረት በተዯረገዉ

ዴጋፌና ክትትሌ በበጀት ዓመቱ ውስጥ በአገሌግልት እዲቸዉን የተወጡትን ሳይጨምር

132,413,328.84 ብር ሇገቢዎችና ጉምሩክ ገቢ እንዱዯረግ ተዯርጓሌ፡፡ እንዯ አጠቃሊይ ያሇውን ውስን

ኃብት በተገቢው ሇመጠቀም የታቀደ ዕቅድች በመከናወናቸው እንዯ ሀገር የከፌተኛ ትምህርት

ተዯራሽነትን ሇማረጋገጥ ሇሚዯረገው ርብርብ የራሳቸውን አስተዋጽኦ ማበርከት የሚችለ ናቸው፡፡

ያሌተከናወኑ ተግባራት፡- የሇም፡፡

የተገኘ ውጤት፡- ያለን ውስን ሀብት ለታለመለት ዓላማ የዋለ መሆኑን ማረጋገጥ፡፡

ግብ 5 የሀብት ምንጮችን ማሳዯግ (5%)

ሀ. ዋና ዋና ተግባራትን፣

ከሌማት አጋሮች የሚገኘውን ሀብት ማሳዯግ፣ በተገኘው ሃብት የመምህራን አቅም ግንባታ ስራን

አጠናክሮ ማስቀጠሌ፣ በትምህርትና ምርምር አይሲቲ ዘርፌ ሊይ የሚሰሩ ዓሇምአቀፌ አጋሮችን

በመሇየትና ስምምነት በመፌጠር በትብብር የአይሲቲ ፕርጀክቶችንና ላልች ስራዎችን በጋራ በመስራትና

የአጋሮች ተሳትፍ በማሻሻሌ ዴጋፌ ማግኘት የሚለት የሀብት ምንጮችን ሇማሳዯግ የተያዙ ዋና ዋና

ተግባራት ናቸው፡፡

ሇ. የተከናወኑ ተግባራትን

ከገንዘብ ሚኒስቴር ተጨማሪ በጀት በመጠየቅ በቱርክ፣ በቻይናና በህንዴ በበትረ ሳይንስ ፕሮጀክት

ትምህርታቸውን እንዱከታተለ ተዯርጓሌ፡፡ በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የሥነ-ዜጋና ሥነ-ምግባር

ትምህርት ፕሮግራም ውጤታማነትን ማሻሻሌ እንዱቻሌ የፕሮጀክት ፕሮፖዛሌ ተቀርጾ ከከፌተኛ

ትምህርት ጋር በአጋርነት እየሰራ ሊሇው በጎ አዴራጎት ዴርጅት (GIZ) ቀርቦ ምሊሽ በመጠባበቅ ሊይ

እንገኛሇን፡፡

የንተርኔት አገሌግልትን ከማጠናከር አንጻር የኢተርኔት ዲይሬክቶሬት የተሇያዩ ስሌጠናዎችንና

ዎርክሾፖችን ሇማከናወን እንዱቻሌ የአጋሮች ተሳትፍ በማሻሻሌ ከ GIZ, EAS (Ethiopian Acadamy

of Sceince), እና ከህዋዌ ግንኙነት በመፌጠር ዴጋፌ (በአይነትና በገንዘብ) ተገኝቶ ስሌጠናዎችና

14

ዎርክሾች ሇከፌተኛ ት/ት ተቋማት ተዯርገዋሌ፡፡ ከነዚሁ ዴርጅት ጋር በተዯረገ ዴርዴር ሇከፌኛ

ትምህርት ተቋማት መምህራንና የአይሲቲ ሰራተኞች የኢንዯስትሪ ፇተና መዉሰዴ የሚያስችሊቸዉን

የገንዘብ ዴጋፌ (ቮቸር) አግኝተዉ አብዛኞቹ ሰሌጣኞች ፇተና እንዱፇተኑ ተዯርጓሌ፤ ሇ5 ዩኒቨርሲቲዎች

የአይሲቲ ኢንኩቤሽን ማእከሌ ሇማቋቋም የሚረደ መሳሪያዎችና ከ20 በሊይ ሇሚሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች

ሇተሇያዩ አገሌግልቶች የሚዉለ ሊፕቶፖች ዴጋፌ እንዱገኝ ተዯርጓሌ፡፡

የዩኒቨርሲቲ ኢንዯስቲሪ ትስስርን በአይሲቲ ሇመዯገፌ ህዋዌ ከተባሇ አጋር ዴርጅት ጋር በተዯረገ

ስምምነት ሇከፌተኛ ት/ት ተቋማት የአይሲቲ አገዲና የእቀባ ማእክሌ መክፇት የሚያስችሌ የሊብራቶሩና

ኮምፒዉተሮች ከክፌያ ነጻ ሇ5 ዩኒቨርሲቲዎች መከፊፇለን ጥሩ ዉጤት ሊመጡ ተማሪዎች በቻይና ሃገር

የኢንዯስትሪ ሌምዴ እንዱያገኙና ስሌጠና እንዱዎስደ የሚያስችሌ እዴሌ ሇ10 ከተሇያየ ዩኒቨርሲቲ

ሇተዎጣጡ ተማሪዎች እዴሌ በማመቻቸት የመረጣና ሇዉጪ ጉዞ አስፇሊጊ የሆኑ ሰነድች እንዱሟለ

መዯረጉን፡፡

ከተሇያዩ የሌማት አጋሮች ጋር በጋራ በመስራት የሀብት ወጪን በከፌተኛ ዯረጃ መቀነስ ተችሎሌ፡፡

ሇአብነት ያክሌም በሀዋሳ፣ ሏሮማያና በባህር ዲር ዩኒቨርስቲ በተዯረጉ የፀረ ሱስና አዯንዛዥ ዕፅና ሲጃራ

ሊይ የግንዛቤ ማስጨበጫ መዴረክ ሊይ ሇሻይ ቡናና ሪፌረሽመንት ሉወጣ የሚችሌን ከፌተኛ ወጪ

በተዯረገ ውይይትና በቀረበ ምክረ-ሀሳብ በላሊመንግስታዊ ባሌሆነ ዴርጅት እንዱሸፇን ተዯርጓሌ፡፡ በመስክ

ስምሪት ሇስራ ሲወጣ ስራዎችን በማቀናጀት ሁሇትና ሦስት ስራዎችን ዯርቦ በመስራት የጊዜ፣ ሇውል

አበሌና ትራንስፖርት ሉወጡ የሚችለ ወጪዎችን ማዲን ተችሎሌ፡፡

ሏ. የተገኘ ውጤት፡- ያዯገ የሀብት ምንጭና አጠቃቀም፡፡

ዕይታ 3፡- የውስጥ አሰራር (40%)

ግብ6. የከፌተኛ ትምህርት ጥራት ማሻሻሌ (10%)

ሀ. ዋና ዋና ተግባራትን፣

የትምህርት ጥራትን መጠበቁን ከሚያመሊክቱ ነገሮች ዉስጥ ሁለም ተማሪ የማሇፉያ ነጥብ ማምጣት

እንዱችለ ማዴረግ ሲሆን በዚሁ መሰረት ሁለም የከፌተኛ በትምህርት ተማሪዎች 2.0 እና ከዚያ በሊይ

ውጤት እንዱያመጡ የተዯረጃ የክትትሌና ዴጋፌ ስርዓት በመዘርጋት ተግባራዊ ማዴረግ፤ ሇተከታታይ

የመምህራን ሙያዊ ስሌጠና የሚሰጡ ማዕካሊት/CCPD/ በዩኒቨርሲቲዎች ማቋቋም እና ሁለም የከፌተኛ

ትምህርት ተቋማት መምህራን በተከታታይ ሙያ ማሻሻያ ስታንዲርድችን በማሟሊት የሙያ ብቃታቸውን

እንዱያሻሽለ ማዴረግ /CCPD፤

አዱስ ሇሚቀጠሩ መምህራን የስራ መግቢያ ስሌጠና ፕሮግራም ማዘጋጀት እና ተግባራዊነቱን

መከታተሌ አና በከፌተኛ ትምህርት የውጭ ሀገር መምህራን ቅጥር ማሳዯግ፤

15

የከፌተኛ ትምህርት የአመራር አካሊትን የመፇፀም አቅም ሇማሳዯግ ከፌተኛ አመራሩ ስሌጠና

እንዱውስደ ማዴረግ፣ የመምህራንን የትምህርት ዯረጃ ስብጥር እንዱሻሻሌ በማዴረግ የመምህራን ተማሪ

ጥምርታን ማስጠበቅ፤ የመዉጫ ፇተና የሚሰጥባቸውን የትምህርት መስኮች ማሳዯግ፤ ሶስት የሳይንስ

ሊቦራቶሪ (Biology, Chemistry & Physics) እና ሁሇት የምህንዴስና ወርክ ሾፕ (Electrical & Civil

Engineering Standard) ሇቅዴመ ምረቃ ማዘጋጀትና ሥራ ሊይ እንዱውሌ ማዴረግ፤ የ2010 የNIMEI

አዱስ ተማሪዎችን በፇተና መሇየትና በየስሌጠና ተቋማት ተመዴበው ትምህርታቸውን እንዱጀምሩ

ማዴረግ፣ በሁለም ተቋማት የሚገኙ ሁለም መምህራን አሳተፉ የመማር ማስተማር ስነ ዘዳ

እንዱተገብሩ ክትትሌ ማዴረግ፣ ከሃገር ውስጥ እና ከውጭ ምርጥ ተሞክሮዎችን በመቅሰም ወዯ

ከሃገሪቱ ነባራዊ ሁኔታ ጋር በማገናዘብ ተግባራዊ ማዴረግ፣ በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ሌዩ የመማር

ፌሊጎት ያሊቸው ተማሪዎች ሉጠቀሙባቸው በሚያስችሌ መሌኩ የተዘጋጁ የዱጅታሌ የትምህርት

ግብአቶች መሟሊታቸውን መከታተሌና መዯገፌ፣

በማሻሻሌ ሂዯት ሊይ የሚገኘውን የሥነ-ዜጋና ሥነ-ምግባር ትምህርት ገዥ መመሪያን ሇማዲበር

እንዱቻሌ የሚመሇከታቸውን የፋዯራሌና የከሌሌ ባሇዴርሻ አካሊትን በማሳተፌና ግብዓት ሇማሰባሰብ

አገራዊ የምክክር መዴረክ ማዘጋጀት፣ የሥነ-ዜጋና ሥነ-ምግባር ትምህርትና ሥሌጠና ገዥ መመሪያን

በመከሇስ፣ በማስተቸት በማስፀዴቅና በማሳትም ማሰራጨት፣ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የሥነ-ዜጋና

ሥነ-ምግባር ትምህርት ፕሮግራም በየዯረጃው የሚመራ አዯረጃጀት እንዱኖር ማዴረግ፣ በሥ/ሥ/ምግባር

ትምህርት ውጤታማነት ሊይ የተካሄደ ሶስቱን የጥናት ግኝቶች የሥሌጠና ሰነድችን ማዘጋጀትና

ማሰራጨት፣ በ5ኛው የትምህርት ሌማት ዘርፌ ፕሮግራምና 3ኛው የከፌተኛ ትምህርት ዘርፌ

ስቲራቴጂክ ዕቅዴ ውስጥ የሥነ-ዜጋና ሥነ-ምግባር ትምህርት መርሃ ግብር እንዱካተት ማዴረግ፣

የሥነ-ዜጋና ሥነ-ምግባር ትምህርት ውጤታማነትን ሇማሳዯግ ትምህርቱን ከአገሪቱ ታሪካዊ አፇጻጸሞችና

ኩነቶች ከትምህርቱ እሴቶች ጋር አስተሳስሮ ማስተማር የሚያስችሌ ማኑዋሌ ማዘጋጀት፣ በሥነ-ዜጋና

ሥነ-ምግባር ትምህርት ውጤታማነት ዙሪያ የጎሊ አስተዋጽኦ ያበረከቱ አካሊትን በመሇየት ሇማትጋት

የሚያስችሌ የመመዘኛ መስፇርት ማዘጋጀት፣

በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የመዉጫ ፇተናና ላልችንም ፇተናዎች ሇመስጠት የሚያስችሌ

በቴክኖልጂ የታገዝ አገሌግልት መስጠት፣ የተሟሊና ዯረጃውን የጠበቀ እንዱሁም በቴክኖልጂ የታገዘ

ጥራት ያሇው ትምህርትና ምርምር ሇመስጠት የሚያስችሌ የቴክኖልጂ አቅርቦትና የአይ.ሲ.ቲ መሰረተ

ሌማቶች በከፌተኛ ት/ት ተቋማት እንዱሟለ ዴጋፌና ክትትሌ ማዴረግ፣ የካምፓስ ኔትዎርክ፣ ዲታ

ሴንተርና ካምፓስ ሲስተም ያሊቸው ዩንቨርሲቲዎችን በማሳዯግ ኢንተርኔት በሁለም ከፌተኛ ትምህርት

ተቋማት እንዱሁም የመማሪያ ክፌልች ተዯራሽ እንዱሆኑ እንዱሟለ ዴጋፌና ክትትሌ ማዴረግ፣

የኢተርኔት ኔትወርክ ተጠቃሚ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ማሳዯግ የሚለት ዋና ዋናዎቹ ናቸዉ፡፡

16

ሇ. የተከናወኑ ተግባራትን

በ2010 ዓ/ም በአዱሱ የህክምና ስርአተ ትምህርት ተማሪዎች ሇመቀበሌ በአዱስ አበባ ዩኒቨርስቲ

የመግቢያ ፇተና በማዘጋጀት በዩኒቨርሲቲዎች የቅበሊ አቅም መሰረት 554 (ወ.496 ሴ.58 ) ተማሪዎች

ትምህርታቸውን እንዱጀምሩ ተዯር¹ሌ:: ከዚህም በተጨማሪ ተማሪዎች የህክምና ትምህርት ሇመማር

ከመምረጣቸው በፉት ስሇ ሙያው ተረዴተው ሙያውን እንዱቀሊቀለ የሚያስችሌ /Carrer choice and

Informed decision) ሰነዴ ተዘጋጅቷሌ፡፡ ከከፌተኛ ትምህርት ዘርፌ እና Jhipego Ethiopia ጋር

በመተባባር የመንግስት ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮላጆችን ሇመከታተሌና

ሇመዯገፌ ቼክሉስት በማዘጋጀት በተመረጡ 12 ኮላጆች ሊይ የክትትሌና ዴጋፌ ስራ ተሰርቷሌ፡፡ በነዚህ

ተቋማት በ62 የተሇያዩ የጤና ትኩረት መስኮች የምርምርና የቴክኖልጂ ሽግግር ስራዎች እየተሰሩ

ይገኛለ፡፡

በሁለም ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎች ውጤት እንዱሻሻሌና አጠቃሊይ የትምህርት ውጤታቸው 2.0 እና

ከዚያ በሊይ እንዱሆን በተዘረጋው ስርዓት መሰረት መምህራን በሚያስተምሩት ትምህርት የተከታታይ

ምዘናን በሳምታዊ እቅዲቸው ውስጥ በማካተት የተማሪዎችን ውጤት እሇት በእሇት የመገምግም

ሇማሻሻሌ ጥረት ተዯርጓሌ፤ በተጨማሪም ሇሴትና ወንዴ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት /Tutorial/

እየተሰጠ መሆኑን በዴጋ ክትትሌ ታይቷሌ፡፡

አካዲሚካዊና አካዲሚካዊ ያሌሆኑ ሇተማሪዎች የሚሰጡ አገሌግልቶች ዯረጃቸውን የጠበቁ መምህራን

ስሇመመዯባቸው፣ በዘመናዊ ቴክኖልጅ የተዯገፇና የተሟሊ የቤተ መጸሀፌት አገሌግልት ስሇመኖሩ፣

ተቋማት ወዯ ተቀራራቢ ዯረጃ የሚዯርሱበት ሉያሟለ የሚገባቸውን አነስተኛ ስታንዲርዴ የመጨረሻው

ሰነዴ በትምህርት ሚኒስቴር በሙያዎችና ከዩኒቨርሲቲዎች በወከለ ኃሊፉዎችና መምህራ በማሰተቸት

ተዘጋጅቷሌ፡፡ በተመሳሳይ ተቋማት መሌካም ተሞክሮዎችን ሇመቀመር የሚረዲ ማኑዋሌ ዝግጅት

ተጠናቋሌ፡፡

የከፌተኛ ትምህርት ጥራትን ሇማሻሻሌ ቁሌፌ ሚና ያሊቸዉ መምህራን ከመሆናቸዉ አንጻር በትምህርት

ዘመኑ 31 ዩኒቨርሲቲዎች ተከታታይ የመምህራን ሙያዊ ስሌጠና የሚሰጡ ማዕካሊት/ CCPD/

እንዱያቋቁሙ በዕቅዴ የተያዘ ሲሆን ይህም በዕቅደ መሰረት ሙለ በሙለ ተቋማት ሙያዊ የስሌጠና

ማዕከሌ አቋቁመው ሇመምህራን የእንግሉዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ ስሌጠና ELIP (English Language

Improvement Program) እና የHDP ስሌጠና መስጠታቸውን ክትትሌና ዴጋፌ ተዯር¹ሌ፡፡ በዚሁም

መሰረት እስካሁን ዴረስ ወንዴ 9641 ሴት 1760 ዴምር 11401 መምህራን የHDP መምህራን

ስሌጠናውን በመከታተሊቸውን በተዯረገው ክትትሌና ዴጋፌ ማረጋገጥ ተችሎሌ፡፡

17

በ2010 የትምህርት ዘመን አዱስ ሇተቀጠሩ ወንዴ 1860 ሴት 779 ዴምር 2639 መምህራን በተሇያዩ

ርዕሶች ሊይ የስራ መግቢያ ስሌጠና አግኝተዋሌ፡፡ በሁለም ዩኒቨርሲቲዎች የሀገር ውስጥ /ኢትዮዽያዊያን

/ ወንዴ 25779 ሴት 4540 ዴምር 30319 የውጭ ሃገር መምህራንን ወንዴ 1941 ሴት 219 ዴምር

2160 በዴምሩ ወንዴ 27720 ሴት 4759 ዴምር 32479 የሀገር ውስጥና የውጭ ሃገር መምህራን

በማስተማር ሊይ እንዲለ ከተሰባሰበው መረጃ ማወቅ ተችሎሌ፡፡ በዚህም መሰረት በአማካኝ የመምህር

ተማሪ ጥምርታ 1፡16 ማዴረስ ተችሎሌ፡፡

የከፌተኛ ትምህርት መምህራንን የትምህርት ዯረጃ ስብጥር ሇማሻሻሌ በማስተርስና በ3ኛ ዱግሪ 7182

መምህራን (በማሰተርስ ዱግሪ 5031፣ በ3ኛ ዱግሪ እና ስፔሻሊይዜሽን (Specialization) 2000 ታቅድ

2151) በሃገር ውስጥና በውጭ ሀገራት በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርታቸውን እንዱከታተለ ምዯባ

አካሂዶሌ፡፡ ከGIZ ጋር በመተባበር በ Home grown post graduate program በማስተርስ ዱግሪ

190( ከዚህ በፉት ከገቡት ጋር 593) በ3ኛ ዱግሪ 9 (ቀዯም ሲሌ ከገቡት ጋር 54 መምህራን)

ትምህርታቸውን በመማር ሊይ ናቸው፡፡ በተመሳሳይ በኢትዮ - ፌራንስ ሳንዱዊች ፕሮግራም በ3ኛ ዱግሪ

10 መምህራን የትምህርት ዕዴሌ አግኝተዋሌ:: በላሊ በኩሌ በሁለም የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት

የመምህራን የትምህርት ምጥጥን የመጀመሪያ ዱግሪ 21.8% የሁሇተኛ ዱግሪ 65.5% እንዱሁም

የሦስተኛ ዴግሪ 12.7% ማዴረስ እንዯተቻሇ የተቋማቶች በተሰባሰበው መረጃ ማወቅ ተችሎሌ፡፡

ሇትምህርት ጥራት መሳካት የግብአት አቅርቦትና ምጥጥኑን ማሻሻሌ ተገቢ ከመሆኑ አንጻር የመምህራን

ተማሪ ጥምርታን ሇማስጠበቅ አዱስ የተቀጠሩ መምህራን እና ወዯ ሥራ የተመሇሱትን አንዴ ሊይ

በማዕከሌ ሲታይ የመምህር ተማሪ ጥምርታዉ በአማካ 1፡16 ማዴረስ ተችሎሌ፡፡ ከዚህም ላሊ በሁለም

ዩኒቨርሲቲዎች በ6ቱም ባንድች የተማሪ መፃህፌት ጥምርታ በአማካኝ 1፡7 የዯረሰ ሲሆን በሰመራ

ዩኒቨርሲቲ የሂሳብና የኢንጂነሪግ መጽሃፌቶች እጥረት እንዲሇ በመስክ ምሌከታው ማረጋገጥ ተችሎሌ፡፡

ስታንዯርዴን ሇማስጠበቅ ያስችሌ ዘንዴ ሶስት የሳይንስ ሊቦራቶሪ (Biology, Chemistry & Physics) እና

ሁሇት የምህንዴስና ወርክሾፕ (Electrical & Civil Engineering Standard) ከኢትዮጵያ ሳይንስ

አካዲሚ ጋር ውሇታ ተገብቶ ሰነዴ ተዘጋጅቶ በዩኒቨርሲቲ ምሁራን ተተችቶ ሇስርጭት ዝግጁ ሆኗሌ፡፡

ጥራትን ሇማረጋገጥ በሁለም ተቋማት የሚገኙ ሁለም መምህራን አሳተፉ የመማር ማስተማር ስነ ዘዳ

እየተገበሩ ሲሆን ይህንንም የሁለም ተቋማት አመራሮች፣ ዱኖችና የትምህርት ክፌሌ አስተባባሪዎች

የክትትሌ ስርዓት በመዘርጋት ዯጋፌ ተዯርጓሌ፡፡ የመምህራን አቅም ግንባታ ሇመዯገፌ ከGIZ በተገኘ

የገንዘብ ዴጋፌ ከሃገር ውስጥ እና ከውጭ ምርጥ ተሞክሮዎችን ባቀናጀ መሌኩ ከ10 የመንግስት

18

ዩኒቨርሲቲዎች፣ ከ2 የግሌ ተቋማትና 1 የውጭ ሀገር አማካሪ ጋር በመሆን የHDP ረቂቅ የስሌጠና

ማኑዋሌ ተዘጋጅቷሌ፡፡

በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ሌዩ የመማር ፌሊጎት ያሊቸው ተማሪዎች ሉጠቀሙባቸው በሚያስችሌ

መሌኩ ተዯራሽ የሆኑ መንገድች፣ የሌዩ ፌሊጎት ያሊቸው ተማሪዎችን ተዯራሽ የዴጋፌ አገሌግልት

መስጫ ማዕከሌ ያሇው መሆኑ (Furnished Disability center with d/f facilities)፣ የተሇያዩ

አገሌግልት መስጫ ህንጻዎች፣ መንገድች፣ የመመገቢያ፣ የንጽህና አገሌግልት መስጫ ቦታ እና የመኝታ

አገሌግልት መስጫ ህንጻዎች ማየት ሇተሳናቸው እንዱሁም የእጅ እና የእግር ጉዲት ሊለባቸው

ተማሪዎችና የዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ እንቅስቃሴ ምቹና ተዯራሽ መሆናቸውን በተመረጡ

ዩኒቨርስቲዎች ዴጋፌ ክትትሌ ተዯርጓሌ፡፡

ዴጋፌና ክትትሌ በተዯረገባቸው ዩኒቨርስቲዎች ሌዩ ፌሊጎት ያሊቸውን ተማሪዎች ዴጋፌ

የሚያዯርጉሊቸው ሰዎችን አገሌግልት ሇመግዛት የሚያግዝ የገንዘብ ዴጋፌ የሚዯረግሊቸው መሆኑን

ሇማወቅ ተችሎሌ፡፡ ይሁን እንጂ ከዚህ አኳያ በታዩ ዩኒቨርስቲዎች ሁለ የሚሰጠው የፊይናንስ ዴጋፌ

የተሊያየ መሆኑን እና በቂ አሇመሆኑን ጭምር ሇመመሌከት ተችሎሌ፡፡ ዴጋፌ ሇሚያስፇሌጋቸው

ተማሪዎች እንዯ አስተርጓሚ፣ አንባቢና ጸሃፉና ሇላልችም እንዯ ጉዲታቸው ዓይነትና መጠን እየተዯረገ

ያሇው ዴጋፌ ዕጥረት የሚታይበት እና በቀጣይ ትኩረት ተሰጥቶት መስተካከሌ ያሇበት ጉዲይ እንዯሆነ

በተዯረገው ዴጋፌ ክትትሌና የጋራ ውይይት ሇማወቅ ተችሎሌ፡፡ የሚዯረጉ ዴጋፍች መጠናከር

ተማሪዎች ተረጋግተዉ እንዱማሩና የትምህርት ጥራትን ሇመዯገፌ ያስችሊሌ፡፡

የከፌተኛ ትምህርት ጥራትንና ፌትሀዊነትን ከማረጋገጥ አኳያ እንዱሁም ከዩኒቨርስቲ ዩኒቨርስቲ ሌዩ

ፌሊጎት ሊሊቸው ተማሪዎች የሚዯረጉ ዴጋፍችንና የሚሰጡ አገሌግልቶችን ሇማሻሻሌና ወጥነት ያሊቸው

እንዱሆኑ ሇማዴረግ የሚያግዝ የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ሌዩ ፌሊጎት ሊሊቸው ተማሪዎች አገሌግልት

አሰጣጥ ስታንዯርዴ ረቂቅ ሰነዴ በሚኒስቴር መስሪያቤቱ፣ በአዱስ አበባና በሀዋሳ ዩኒቨርስቲዎች አካሌ

ጉዲተኛ ዴጋፌ ማዕከሌ ባሇሙያዎች ጋር በጋራ በመሆን ሇማዘጋጀት ተችሎሌ፡፡

ከሃገር ውስጥ ምርጥ ተሞክሮዎችን በመቅሰም ከሃገሪቱ ነባራዊ ሁኔታጋር በማገናዘብ ተግባራዊ

ከማዴረግ ከአኳያ የመቀላ ዩኒቨርስቲ ከሱስ አምጪና አዯንዛዥ ዕፅ ጋር ተያይዞ የስራው ስራ እና

በዩኒቨርስቲው ተማሪዎች ግሇ ስብዕና ሊይ ያመጣው ሇውጥ ምርጥ ተሞክሮ ሇመቀመር የሌየታ ስራ

ተሰርቷሌ መረጃውንም የመሰብሰብ ስራዎች ተሰርቷሌ፡፡ በተመሳሳይ በጅማ ዩኒቨርስቲ የሚሰራባቸውን

የማህበረሰብ ችግር የመሇየት እና በተሇዩ ችግሮች ሊይ ትኩረት በማዴረግ እየተሰሩ ያለ ስራዎች ስራው

በሚሰራባቸው ቦታዎች ያሊቸውን ተቀባይነት በተሻሇ አሰራር የታየ ሲሆን በተሇይ በማህበረሰብ

አገሌግልት ተተግብረው ከፌተኛ ተቀባይነት ያገኙትን ሁሇት የአገሌግልት ዓይነቶችም በማህበረሰቡ ዘንዴ

19

ያመጡት ሇውጥ ዕምርታዊ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የተሇዩ የተሻሇ ተሞክሮ ሲሆን በቀጣዩ በጀት ዓመት

ከላልች የዘርፈ አካሊት ጋር በመሆን የቅመራውና የማስፊቱ ስራ የሚሰራ ይሆናሌ፡፡ የተሻሇ/ምርጥ

ተሞክሮን በመቀመር እንዱሰፊ ማዴረግ፤ ተሞክሮው በሚሰፊበት የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ያሇብዙ

ዴካምና ሃብት እንዱሁም የጊዜ ብክነት የተሻሇ ሌምዴና ውጤት ማምጣት የሚችሌ አስራርና ትግበራን

በማሰብ ከተሇያዩ ዲይሬክቶሬት የተውጣጣ ቡዴን በቀጣዩ በጀት ዓመት ወዯ ትግበራ ሇመግባት ስምምነት

ሊይ ተዯርሶ በዝግጅት ሊይ ይገኛሌ፡፡

በሥነ-ዜጋና ሥነ-ምግባር ትምህርት ውጤታማነት ሊይ የተካሄደ ሶስት የጥናት ግኝቶችን መሰረት

ያዯረገ የሥሌጠና ሰነድችን በማዘጋጀትና በማስፀዯቅ ሇትምህርት ተቋማት በማሰራጨት ሇመምህራን

ሥሌጠና እንዱሰጥ ተዯርጓሌ፡፡

በመሻሻሌ ሂዯት ሊይ የሚገኘውን የሥነ-ዜጋና ሥነ-ምግባር ትምህርት ገዥ መመሪያን በመ/ቤቱ

ባሇሙያዎች የመጀመሪያውን ዙር በነሏሴ ወር 2009 አጋማሽ ሊይ የመከሇስ ሥራ የተሠራ ሲሆን

የሥነ-ዜጋና የሥነ-ምግባር ገዥ ሠነደን በማሠራጨት በባሇዴረሻ አካሊቱ ተችተውና ግብዓት አካተው

የሊኩት ሠነድችን ሀገራዊ የጋራ መዴረክ ከመዘጋጀቱ በፉት የተሰጡ አስተያየቶችን (ግብዓቶችን)

ሇሚዘጋጀው የምክክር መዴረክ በሚመች መሌኩ ግብዓቶቹን በአግባቡ የማዯራጀት ሥራ ተሠርቷሌ፡፡

የሥነ-ዜጋና ሥነ-ምግባር ትምህርት መምህራንን የሚያሰሇጥኑ ዩኒቨርሲቲዎች የባሇሙያዎችን ቡዴን

በመሊክ አፇጻጸምን በመፇተሸ ዴጋፌ ክትትሌ በማዴረግ ግብረ መሌስ ተዘጋጅቷሌ፡፡ በትምህርቱ

ውጤታማነት ዙሪያ የጎሊ አስተዋጽኦ ሊበረከቱ አካሊት ሇማትጋት የሚያስችሌ የአፇጻጸም መመሪያ ረቂቅ

ሰነዴ ተዘጋጅቷሌ፡፡

ወዯ ሳይንስና ቴክኖልጂ ዩኒቨርሲቲዎች ሇሚገቡ አዱስ ተማሪዎች የመግቢያ ፇተናዉን በቴክኖልጂ

የታገዘ በማዴረግ ከሳይንስና ቴክልጂ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር፣ በዲታ ማእከሊችን የሚያስፇሌጉ

ሰርቨሮችና አፕሌኬሽኖችን ዝግጁ በማዴረግ እንዱሁም ፇተናዉ የሚሰጥባቸዉን ከፌተኛ ትምህርት

ተቋማት ሇመፇተኛ የሚያገሇግለ የኮምፒዉተር ክፌልችንና የኔተዎርክ መስመራቸዉን በየቀኑ

በመቆጣጠር ከማእከሌ እስክ ዩኒቨርሲቲዎች የተቀናጀ ስራ በመስራት ከ1871 በሊይ ሇሚሆኑ ተማሪዎች

የመግቢያ ፇተና በስኬት ማጠናቀቅ ተችሎሌ፡፡ በዚህም ሇወረቀት፣ ሇፇታኝ፣ ሇማረሚያ የሚወጣዉን

ሃብትና ጊዜ ሇማዲን ተችሎሌ፡፡

በከፌተኛ ት/ት ተቋማት የቴክኖልጂ አቅርቦትና የዉስጥ አይሲቲ መሰረተ ሌማቶች እንዱሟለ ዴጋፌና

ክትትሌ ተዯርጓሌ፡፡ እንዱሁም የኢተርኔት ኔትወርክ ተጠቃሚ ያሌነበሩ ዩንቨርሲቲዎች ማሇትም

ሇወሌቂጤ ዩኒቨርስቲ ሇወሇጋ ዩኒቨርስቲ ሇጅግጅጋ ዩኒቨርስቲ ሇዱፋንስ ኢንጂነሪንግ ዩኒቨርስቲ

የኢንተርናሌ ኔትዎርካቸውን ከኢተርኔት ኔትዎርክ ጋር ሇማገናኘት ሙያዊ ዴጋፌ ተሰጥቷሌ፡፡ አይፒ

20

ማይግሬሽን አጠናቀዋሌ፡፡ ሇአርሲና አርባምንጭ ዩኒቨርስቲ አዱስ ሇሚከፇተው ሳውሊ ካምፓስ የአይፒ

ፕሊን ተሰጥቷሌ፡፡ ሇኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርስቲ Office 365 email service መጠቀም እንዱችለ ሙያዊ

ዴጋፌ ተሰጥቷሌ፡፡ በተጨማሪም ሇ11ደ ከፌተኛ ት/ት ተቋማት ተጠቃሚ እንዱሆኑ ዴጋፌ እየተሰጠ

ነው፡፡ ከወሊይታ ሶድ፣ መዲ ወሊቡ፣ ኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርስቲ ዩኒቨርስቲ ሇትምህርታዊ ጉብኝት ሇመጡ

ተማሪዎች ኢተርኔት ስሇሚሰጣቸው አገሌግልቶች በቂ ማብራሪያና ገሇጻ ተዯርጎሊቸዋሌ፡፡

ሏ. ያሌተከናወኑ ተግባራት ከነምክንያታቸው

የስነ ዜጋና ስነ ምግባር ገዥ መመሪያዉን ሀገራዊ የምክክር መዴረክ (validation workshop)

በማካሄዴ አጸዴቆ ማዉጣት ማሰራጨት አሌተቻሇም፡፡ ምክንያቱም የበሊይ አበራሩ በተሇያዩ ወቅታዊ

በሆኑ ጉዲዮች ምክንያት ጊዜ በማጣታቸዉ ነዉ፡፡

ሇከፌተኛ ትምህርት ስነ ዜጋና ስነ ምግባር የሚያስተምሩ መ/ራን ስሌጠና መስጠት አሌተቻሇም፣

የጥናትና ምርምር ስራ በአንዴ ወር የሚሰራ ተግባር ባሇመሆኑ የተቀመጠዉ ጊዜ በቂ ባሇመሆኑ

ተግባሩን ማጠናቀቅ አሌተቻሇም፡፡

የተገኘ ውጤት፡- የተሻሻለ የተማሪዎች ውጤት፡፡

ግብ 7፡- የትምህርት ተገቢነትን ማሻሻሌ (5%)

ሀ. የታቀደ ተግባራት

የከፌተኛ ትምህርት ስርዓተ ትምህርት የማዋዯዴ (Harmonized) ስራ ሊይ ክትትሌ ማዴረግ፣ የሴክተሮችን

የሌማት ስትራቴጂዎችን መሰረት አዴረጎ የሰው ሃይሌ ፌሊጎት ቅዴመ ትንበያ መስራት የሚያስችሌ ሰነዴ

ማዘጋጀት፣ የሴክተሮች የሰው ሃይሌ ፌሊጎትና አቅርቦት የሚከታተሌና የሚገመግም የጋራ መዴረክ

መፌጠር፣ አዱስ የሚከፇቱ ፕሮግራሞች ከሀገሪቱ የሌማት ፌሊጎት አንፃር ተገቢነታቸውን ማረጋገጥ፣

በከፌተኛ የትምህርት ተቋማት በሥነ-ዜጋና ሥነ-ምግባር ትምህርት ተካትተው የሚሰጡ እሴቶች እና

ይዘቶች ተገቢነት በክትትሌና ዴጋፌ ማረጋገጥ የሚለት በግብ 7 ስር የታቀደ ዋና ዋና ተግባራት ናቸው፡፡

ሇ.የተከናወኑ ተግባራት

የትምህርት ተገቢነትን ከማሻሻሌ አንጻር በተግባር ሊይ ያሇዉን የተዋዯዯ የትምህርት አሰጣት ከማጠናከር

ባሻገር ተቋማት አዱስ ፕሮግራም ከመከፇታቸው በፉት የፌሊጎት ዲሰሳ ጥናት መካሄደ፣ ጥናቱን መሰረት

ያዯረገ ስርዓተ ትምህርት ተቀርጾና ሀገር አቀፌ አውዯ ጥናት የተዯረገበት እንዱሁም በከፌተኛ ት/ት

ተቋማት ሴኔት እና ቦርዴ ተገምግሞ መጽዯቁ ሲረጋገጥ የተጠየቁት ፕሮግራሞች እንዱከፇቱ ይሁንታ

ይሰጣቸዋሌ፡፡ ሇ8 ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት 45/አርባ አምስት ቅዴመ ምረቃ እና 49 በዴህረ

21

ምረቃ(MA/MSC/PhD) በዴምሩ 94/ ዘጠና አራት አዲዱስ ፕሮግራሞች ሇመክፇት የፌሊጎት ዲሰሳ ጥናት

በማዴረግና በተቀረጸው ስርዓተ ትምህርት ሀገር አቀፌ አውዯ ጥናት ተካሂድበት ጥያቄ ቀርቦ 94 አዲዱስ

ፕሮግራሞችን የተፇሇገው መስፇርት ስሊሟለ 94ቱም ፕርግራሞች እንዱጀምሩ ይሁንታ ተሰጥቷሌ፡፡

ይህንንም የበሇጠ ሇማሳሇጥ የሴክተሮችን የሌማት ስትራቴጂዎችን መሰረት አዴረጎ የሰው ሃይሌ ፌሊጎት

ትንበያ መስራት የሚያስችሌ የሰው ሃይሌ ትንበያ ሰነዴ ተዘጋጅቷሌ፡፡

በከፌተኛ ትምህርት የተዯረጃ የመረጃ ስርዓት ሇመዘርጋት እና የምሩቃንን ሁኔታ ሇመከታተሌ የሚያስችሌ

የመረጃ ስርዓት በመዘጋጀት ሊይ ይገኛሌ። ስሇሆነም የመረጃ ስርዓቱ ሲጠናቀቅ የከፌተኛ ትምህርት ምሩቃን

ሁኔታን በመከታተሌ የተቀጠሩ፣ ያሌተቀጠሩ፣ ተቀጥረው ውጤታማ የሆኑና ያሌሆኑትን ሇመሇየት

ከማስቻለ በሊይ ከከፌተኛ ትምህርት የሚወጡ ምሩቃን ከሀገሪቱ የሌማት አቅጣጫዎች ጋር የሚሄዴ

መሆኑን እና አሇመሆኑንን መገምገም ያስችሇናሌ። ከዚህም ላሊ በሥነ-ዜጋና ሥነ-ምግባር ትምህርት

ተካተው የሚሰጡ እሴቶች እና ይዘቶች በክትትሌና ዴጋፌ የማረጋገጥ ሥራ ተከናውኗሌ፡፡

ያሌተከናወነ ተግባር፡-የሇም

የተገኘ ውጤት፡-በስራ ገበያው ተፈላጊነታቸው እየጨመረ የመጣ ምሩቃን፣

ግብ 8 የባሇዴርሻ አካሊት አጋርነትን ማሻሻሌ 5%

ሀ. ዋና ዋና ተግባራትን: -

የባሇዴርሻ አካሊት አጋርነትን ሇማሻሻሌ ከታቀደት ተግባራት በዘርፈ የአጋሮችን ተሳትፍ ማሳዯግ፣ በአይሲቲ

የተዯገፇ ሇት/ትና ስሌጠና ስርአት ዉጤታማነት መሻሻሌ የሚያግዙ ወርክሾፖችን ከአጋሮች ጋር በመተበበር

ባሇዯርሻ አካሊት ግንዛቤ የሚጨብጡበት መዴረክ በማዘጋጅት የትምህርትና ስሌጠና ስርአቱን እንዳት

መዯገፌ እንዯሚችሌና ቀጣይ አቅጣጫዎችን በዯንብ ሉያሳይ የሚችሌና የሚዯግፌ ዎርክሾ ማዘጋጀት አና

የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የአጋሮችን ተሳትፍ እንዱያሳዴጉ ክትትሌና ዴጋፌ ማዴረግ፤ በላሊ በኩሌ

ከአጎራባች አገራት ጋር የሚዋሰኑ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የአጎራባች ተማሪዎችን መሳብ እንዱችለ

ዴጋፌ እና ክትትሌ ማዴረግ አና በግሌ ከፌተኛ የትምህርት ተቋማትም የሚገቡ ተማሪዎችን ቁጥር

እንዱሻሻሌ ዴጋፌና ክትትሌ ማዴረግ በእቅዴ ተይዟሌ፡፡

በተጨማሪም በዘርፈ የአጋሮችን ተሳትፍ ሇማሳዯግ በትምህርትና ምርምር አይሲቲ ዘርፌ ዓሇም አቀፊዊ

ትብብርንና ግንኙነቶችን ማሳዯግ አጋሮችን መሇየትና ስምምነት በመፌጠር ፕርጀክቶችን አብሮ መስራት

ግቡን ሇማሳካት ተያዙ ዕቅድች ናቸው፡፡

ሇ. የተከናወኑ ተግባራትን

22

በአንዲንዴ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ማሇትም በአክሱም፣ መቀላና ጎንዯር ከአጎራባች ሃገራት ተማሪዎችን

ሇመሳብ በፇጠሩት ምቹ ሁኔታ ከኤርትራና ሱዲን በተሇያዩ የትምህርት መስኮች ተማሪዎችን ተቀብሇው

በማስተማር ሊይ ይገኛለ፡፡

የዘርፈን የህዝብ ክንፍችና አጋሮች ተብሇው ከተሇዩት የግሌ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር ተቀራርቦ

መስራት በሚያስችሌ መሌኩ ከመንግስትና ከግለ ዘርፌ የሚጠበቁና የሚከናወኑ ተግባራትን በመሇየት የጋራ

እቅዴ በማዘጋጀትና የስምምነት ቻርተር በመፇራረም ወዯ ስራ ተገብቷሌ፡፡ የመንግስት ከፌተኛ ትምህርት

ተቋማት የዴህረ ምረቃ ፕሮግራሞችን የቅበሊ አቅም ሇማጠናክር በተዯረገው ስራ በሁለም ባንድች በተሇያዩ

ፕሮግራሞች(በመዯበኛ፣ በማታ፣ በርቀት) ወንዴ 58495 ሴት 11909 ዴምር 70404 ተማሪዎች

ትምህርታቸውን በመከታተሌ ሊይ ይገኛለ፡፡

በግሌ ከፌተኛ የትምህርት ተቋማት በቅዴመ ምረቃ ወንዴ 49006 ሴት 58531 ዴምር 107537፣ በዴህረ

ምረቃ ወንዴ.2437 ሴት. 1333 ዴምር. 3770 በአጠቃሊይ በሁሇቱም መርሃ ግብሮች ወንዴ. 51443 ሴት.

59864 በዴምሩ. 111307 ተማሪዎች ትምህርታቸውን በመከታተሌ ሊይ መሆናቸውን ከመስክ ሪፖርት

ማረጋገጥ ተችሎሌ:: ከግሌ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት አመራሮችና ማህበራት ጋር በእቅዴ ዝግጅትና

በቀጣይ ትኩረት በሚያስፇሌጋቸው ጉዲዮች በተሇይም በመዯበኛና ርቀት ትምህርት በተዯራሽነት ዙሪያ

የሚታዩ ችግሮችን በመሇየት እንዱፇቱ በማዴረግና በመንግሥት ተቋማት በኩሌ የሚታዩ የፕሮግራምና

የተማሪ ቅበሊ የማስፊፊት እንቅስቃሴዎች ህጋዊ መስመር እንዱከተለ ማዴረግ ዙሪያ 3 የውይይት

መዴረኮችን በማዘጋጀት አቅጣጫዎችን ማስቀመጥ ተችሎሌ፡፡

የኢትዮጵያ ከፌተኛ ትምህርት ዓሇም ቀፊዊነትን ከማጠናከር አኳያ ከተሇያዩ የአፌሪካ ሀገራት የመጡ

ተማሪዎችን በመቀበሌ በአዱስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 3 እንዱሁም በሀሮማያ ዩኒቨርሲቲ 1 በዴምሩ በ4 የሌቀት

ማዕከሊት ዩኒቨርሲቲዎች፤ ወንዴ 47 ሴት 18 ዴምር 65 ተማሪዎች እንዱመዯቡ ተዯርጎ በ4 የትምህርት

ዘርፌ ማሇትም (Water Management, Railway, Mental Health Epidemiology and Climate Smart

Agricalcure) በሁሇተኛና በ3ኛ ዱግሪ ፕሮግራም ትምህርታቸውን በመከታተሌ ሊይ ይገኛለ፡፡

በዘርፈ የአጋሮችን ተሳትፍ ከማሳዯግ አኳያ በተቻሇ መጠን ከዘርፊን ጋር ተያያዥነት ያሇው ስራ ካሊቸው

መንግስታዊና መንግስታዊ ካሌሆኑ መስሪያቤቶችና ተቋማት ጋር በጋራ እየተሰራ ነው፡፡ በተሇይም

በኢንዯስትሪ ዩኒቨርስቲ ትስስር፣ በአይ.ሲ.ቲና ተማሪዎችን ስነ ምግባር ማሻሻሌ ሊይ ከፌተኛ ስራ እየተሰራ

ይገኛሌ፡፡ ዘርፈ በጋራ ከሚሰራቸው ተቋማትና ዴርጅቶች መካከሌ ከGIZ, Jhpiego የፋዯራሌ ወጣቶችና

ስፖርት ሚኒስቴር፣ ከፋዯራሌ ምግብ መዴሃኒት ቁጥጥር ባሇሰሌጣን፣ ከማቴዎስ ወንደ የካንሰር ሶሳይቲ፣

ከመቋሚያ የማህበረሰብ ሌማት ዴርጅት እና ከተሇያዩ ዩኒቨርስቲዎች ጋር በመሆን ስራዎችን በጋራ መስራት

ተችሎሌ፡፡

23

በላሊ በኩሌ የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን ግሇ ስብናን በማሻሻሌ ከሱስና አዯንዛዥ ዕፅ

ተጋሊጭነት ነፃ እንዱሆኑና ምቹ የመማር ማስተማር አካባቢን ከመፌጠር አኳያ የሚሰራውን ስራ

ከወጣቶችና ስፖርት፣ ከመቋሚያ የማህበረሰብ ሌማት ዴርጅት፣ ከፋዴራሌ መዴኃኒት ቁጥጥርና አስተዲዯር

ባሇስሌጣን፣ ከማቴዎስ ወንደ የኢትጲያ ካንሰር ሶሳይቲ ጋር እና ከበርካታ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር

ያሇን ግንኙነት ማጠናከር ከመቻለም በሊይ በቀጣዩ በጀት ዓመት በጋራ የሚሰሩ ስራዎችን በጋራ ዕቅዴ ሊይ

እንዱታዩ የመረጃ ሌውውጥ ተዯርጓሌ፡፡

የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የምርምርና ማህበረሰብ አገሌግልት ሌማት ፕሮጀክቶችን መዯገፌ የሚችሌ

የውስጥ አመራር አቅም ከመፌጠር ጋር ተያይዞ፣ የማህበረሰብ አገሌግልቱ ራሱን የቻሇ የአተገባበር መመሪያ

(ማዕቀፌ) በሁለም ተቋማት የተዘጋጀ ስሇሇመሆኑ፣ አገሌግልቱ ውጤታማና ሳይንሳዊ በሆነ መሌኩ

በጥናቶች ሊይ ተመስርቶ ሇማህበረሰቡ ስሇመሰጠቱ፣ በጥናቶች መሰረት ወዯ ትግበራ ከመግባት አኳያ

ተቋማት በምን ዯረጃ እንዲለ፣ የቴክኖልጂ ሽግግርን በተመሇከተ ያለበት ዯረጃ፣ የተሰጡ አገሌግልት

ከውጤታማነቱ አንፃር ያሊቸው ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ፊይዲ ምን ያክሌ ችግር ፇቺ እንዯነበር፣

ዩኒቨርስቲው በአካባቢው ካለ አቻ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት፣ ከ2ኛ ዯረጃ ት/ቤቶች፣ በየዯረጃው ከሚገኙ

ተቋማት ጋር ግንኙነት በመፌጠር አገሌግልት እየተሰጠ ስሇመሆኑ እና በዩኒቨርስቲዎችና በኢንደስትሪዎች

ትብብር የጋራ የምርምርና ማህበረሰብ ሌማት ፕሮጀክቶች ተቀርፀው እየተተገበሩ ስሇመሆኑ በተመረጡ

የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት በአካሌ በመገኘት የዴጋፌ ክትትሌ ስራ በመሰራቱ ተቋማት የአገሌግልት

አዴማሳቸዉን እንዱያሰፈ አግዟሌ፡፡

የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰጡት በሚያዯርጓቸው የማህበረሰብ አገሌግቶች እንቅስቃሴዎች ውስጥ

ያካባቢውን ማህበረሰብ በማሳተፌ ሁለም ተቋማት በሚጠበቅባቸው ሌክ ባይሆንም በተሇያየ ዯረጃ ችግሮችን

ሇመፌታት ጥረት እያዯረጉ እንዯሆነ ከዯረሱን ሪፖርቶችና በተዯረጉ ዴጋፌ ክትትሌ ሇማወቅ ተችሎሌ፡፡

በማህበረሰብ አገሌግልት የተያዙ ፕሮጀክቶችና አሁን በተግባር ሊይ ያለና የሚሰጡትን የማህበረሰብ

አገሌግልቶች መረጃ በሚገባ በመያዝ፤ በቀጣይ ትርጉም ያሇው ዴጋፌና ክትትሌ ሇማዴረግ መረጃ

የማዯራጀት ስራ ተሰርቷሌ፡፡ ይህም ሁኔታ የከፌተኛ ትምህርት ተቋማቶች የተሰጣቸውን የማህበረሰብ

አገሌግልት ተሌዕኮ ብቃት ባሇውና ያካባቢውን ማህበረሰብ ህይወት ሊይ በተጨባጭ የሚሇውጥ ስራዎችን

እንዱሰሩ ከማዴግ አኳያ የሚኖረው ፊይዲ ትሌቅ ነው፡፡

ወጪ መጋራትን በተመሇከተ የባሇዴርሻ አካሌ አጋርነት በማሻሻሌ መንግስት በወጪ መጋራት ምክንያት

ያወጣውን ወጪ በአግባቡ በመሰብሰብ ቀጣይነት ሊሇው የከፌተኛ ትምህርት መስፊፊት ባሇዴርሻ አካሊት

የሚጠበቅባቸውን ዴርሻ የተሇያዩ ሥሌጠናዎችን በመስጠት ግንዛቤ እንዱፇጠር አስችሎሌ፡፡

ከመንግስታዊ ካሌሆነ Jhpiego ከሚባሌ ዴርጅት ጋር በመተባባር በመንግስት ዩንቨርሲቲዎች የጤናና

ህክምና ኮላጆች በየጤና ትምህርት ጥራት ማስጠበቂያ /ማጎሌበቻ ማዕከሌ/ አዯረጃጀትን በተመሇከተ፣

24

የሥርዓተ ትምህርት ቀረጻና ክሇሳን፣ ፊካሌቲ ዱቨልፕመንት (Faculty development)፣ ጥናትና ምርምርን

በተመሇከተ፣ የውስጥ ጥራት ኦዱት አሰራርን፣ የስርአተ ፆታ በተመሇከተ፣ የክህልት ማዲበሪያ ቤተ

ሙከራንና መሌካም ተሞክሮዎችን በዋና የትኩረት ነጥብ በማካተት በአክሱም፣ በአዱግራት፣ መቐሇ. በዴብረ

ታቦር፣ በባህር ዲር፣ በዯብረ ማርቆስ፣ በወል፣ በዯብረ ብርሃን፣ በአርባ ምንጭ፣ በዋቻሞ፣ በወሊይታ ሰድና

በዴሬዲዋ የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት በሁለም የህክምና ኮላጆች ክትትሌና ዴጋፌ ተዯርጎ ግብረ መሌስ

ተዘጋጅቶ የተሊከና የማጠቃሊያም ሪፖርት ተጠናቅሮ ሇሚመሇከተው ክፌሌ እንዱዯርሰ ተዯርጓሌ፡፡

የባሇዴርሻ አከሊት አጋርነትና ተሳትፍ ሇማጠናከር ከሚመሇከታቸው ባሇዴርሻ አካሊት ጋር በስነ-ዜጋና ስነ-

ምግባር ትምህርት ገዥ መመሪያ ሊይ አንዱተቹ በማሳተፌ የግንኙነት ስርአት እንዱኖር ጥረት ከማዴረግ

ባሻገር አንዴ የገንዘብ ዴጋፌ መጠየቂያ ፕሮፖዛሌ በማዘጋጀት ሇከፌተኛ ትምህርት አጋር ዴርጅት (GIZ)

ቀቧሌ፡፡

ከኢትዪጲያ አካዲሚ ኦፌ ሳይንስ ጋር በመተባበር የተሇያዩ ባሇዴርሻ አካሊትን (ከከፌተኛ ትምህርት ተቋማት

የተወጣጡ የሪሰረች ቫይስ ፕሬዚዲንት፣ የሊይብረሪ ሃሊፉወች፣ ተመሳሳይ ስራ ሊይ ከሚሰሩ አሇም አቀፌ

ተቋማት የሚሰሩ ተማራማሪዎች) በማሳተፌ “Assessing the Landscape of Open Access to

Scientific Publications in Ethiopia” የሚሌ ዎርክሾፕ ሇ አንዴ ቀን በማዘጋጀትና ኢተርኔት ሉሰራ

ያሰባቸዉን Open Access Repository (የምርምር ጥናቶችን ናሽናሌ በሆነ ዲታ ቤዝ መያዝ የሚያስችሌ)

ስራዎች ገሇጻ በማዴረግ ሇወዯፉተ ስራዉ ግብአት መገኘቱና ሇተጠቃሚዎች ግንዛቤ መፇጠር ተችሎሌ፡፡

UbuntuNet Connect 2017 ማሇትም ከ300 በሊይ ተሳታፉዎች ከተሇያዩ የአሇማችን ክፌልች የተወጣጡ

ባሇዴርሻ አካሊት የተሳተፈበት ዎርክሾፕና ኮንፌረንሶች በስኬት መጠናቀቃቸዉን፤ በዚህም በጣም የተቀናበረና

ዉጤታማ የሆነ አሇምአቀፌ ስብሰባ ተካሆዶሌ፡፡ የዩኒቨርሲቲ ተመራማሪችና የአይሲቲ ዲይሬክተሮችም

ተሳትፍ ማዴረጋቸዉን፤ በዚህም መሰረት የወርክሾፑ አንዴ አካሌ በማዴረግ ዋናዉ ኮንፌረንስ ሇ2 ተከታታይ

ቀናት ሁለም ዩኒቨርሲቲዎች ጭምር የተሳተፈበት ዎርክሾፕ ተካሂዶሌ፡፡

በኢተርኔት አጋርነትን ከማሳዯግ አኳያ፤ Pre-Conference Workshop በ Open Science ሊይ ከ270 በሊይ

ተሳታፉዎች በተገኙበት ሇ 1 ቀን ምክክር ተዯርጓሌ፣ከሁለም ዩኒቨርሲቲዎች ሇተወጣጡ ጀማሪ

ተመራማሪዎች በ Data Carpenter training/Workshop ሇምርምር የሚያገሇግለ የኦፕን ሶርስ ሶፌትዌር

ስሌጠናዎችና ሌምምድች ሇ 2 ቀን፣ Advanced Routing & BGP Workshop እና Service Deployment

Clinic /training ሇኢተርኔት ባሇሙያዎችና ከ10 የአፌሪካ ሃገራት ሇተወጣጡ ባሇሙያዎች ሇ 4 ቀናት፣

Main Conference for 2 days የcheckpoint የተባሌ ኩባንያ ባዘጋጀው የIT Security Workshop

25

ተሳትፍ በማዴረግና ተዯጋጋሚ ዉይይቶችን በማዴረግ በኢተርኔት ዲታ ማዕከሌ IT Security Audit ከክፌያ

ነጻ እንዱሰራሌን ስምምነት ሊይ በመዴረስ ስራዉ እንዱሰራ ዝግጅት ተዯርጋሌ፡፡

ትምህርት ሚኒስቴር ከፌተኛ ተመራማሪዎችን ሇመዯገፌ የሚያስችለ የተሇየያዩ የአይሲቲ መሰረተ

ሌማቶችን በማሟሊት ሊይ ስሇሚገኝ ይህንን ሇመዯገፌ ከ Intel ጋር በመተባበር ሇከፌኛ ተመራማሪዎች

አገሌግልት የሚያገሇግሌ የ “High Performance Computing” ስሌጠናና የግንዛቤ መዴረክ ሇአንዴ ቀን

በምርምር ዘርፌ የሚሰሩ ከሁለም ዩኒቨርሲቲ ሇተወጣጡ ባሇሙያዎች ስሌጠናዉ መሰጠቱ፡፡ በተመሳሳይ

የcheckpoint የተባሌ ኩባንያ ባዘጋጀው የIT Security Workshop ተሳትፍበማዴረግና ተዯጋጋሚ

ዉይይቶችን በማዴረግ በኢተርኔት ዲታ ማዕከሌ IT Security Audit ከክፌያ ነጻ እንዱሰራሌን ስምምነት ሊይ

በመዴረስ ስራዉ እንዱሰራ ተዯርጋሌ፡፡

ከሁዋዌ ኩባንያ በተገኘው Seeds for the Future 2018 በተባሇ ፕሮግራም ከከፌተኛ ትምህርት

ሇተውጣጡ 10 ተማሪዎች የትምህርታዊ የጉብኝት በቻይና ሃገር አንዱሳተፈ ዴጋፌና እገዛ ተዯርጎአሌ፡፡

ሏ. ያሌተከናወኑ ተግባራት ፡- የከፌተኛ ት/ተቋማት የመረጃ ቡክላት በተያዘው ዕቅዴ

መሰረት ማዘጋትና ማሰራጨት አሇመቻለ፣

የተገኘ ውጤት፡- ያደገ የባለድርሻ ኣካላት ተሳትፎ

ግብ 9 የከፌተኛ ትምህርት ዴጋፌ፣ ክትትሌና መረጃ ስርአትን ማሻሻሌ (5%)

ሀ. ዋና ዋና ተግባራትን፣

የከፌተኛ ትምህርት ዴጋፌ፣ ክትትሌና መረጃ ስርአትን ማሻሻሌ ሁለን አቀፌ የመረጃ ስርዓት በመገንባት

የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ተዓማኒና ወቅታዊ መረጃ እንዱሰጡ ማዴረግና ማጠናቀር፣ የባሇዘርፇ ብዙ

ጉዲዮችን የተመሇከቱ ፕሮግራሞች ተዯራሽ መሆናቸውን መከታተሌና መተግበር ግቡን ሇማሳካት የተያዙ

ተግባራት ናቸዉ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ሁለን አቀፌ የመረጃ ስርዓት መዘርጋት፣ ሌህቀትን ሇማሳዯግ

በሚያስችሌ መሌኩ ሁሇተኛ ዯረጃ ት/ቤቶችን ዩኒቨርሲቲዎች መዯገፊቸውን መከታተሌ ተገቢ ይሆናሌ፡፡

የማህበረሰብ ተጠቃሚነትን ሇማረጋገጥ በከፌተኛ ትምህርት ተቋማትና ኢንደስትሪ ትስስር የተሰሩ

የምርምርና ማህበረሰብ ሌማት ፕሮጀክቶች መከታተሌና መዯገፌ፤ በከፌተኛ ትምህርት ተቋማትና ከውጭ

በመጡ ኩባንያዎች መካከሌ ያሇውን ግንኙነት ማጠናከር የክትትሌና ዴጋፌ ስራ መስራት፤ የከፌተኛ

ትምህርት ተቋማት የምርምርና ማህበረሰብ አገሌግልት ሌማት ፕሮጀክቶችን መዯገፌ የሚችሌ የውስጥ

አመራር አቅም መፌጠራቸውን መከታተሌና መዯገፌ፤ በምርምርና ማህበረሰብ አገሌግልት ውስጥ

26

የመምህራንን ምርታማነትን ሇማሻሻሌ ሀገራዊ የጥቅማ ጥቅም ስርዓትን መዘርጋቱን መከታተሌ፤ የስራ

ፇጠራ ማዕከሊትን ሇመፌጠርና ሇመተግበር የሚያስችሌ የዩኒቨርስቲ- ኢንደስትሪ ትስስር መፇጠሩን

መከታተሌና መዯገፌ፤ በዩኒቨርሲቲ-ኢንደስትሪ ትስስር መሌካም ተሞክሮችን በመቀመር ሇማስፊፊት የሚረዲ

የተዯራጀ የመረጃ ቋት መፌጠር፤ የተሟሊና ዯረጃውን የጠበቀ እንዱሁም በትክኖልጂ የታገዘ ጥራት ያሇው

ትምህርትና ምርምር ሇመስጠት የሚያስችሌ የቴክኖልጂ አቅርቦትና የአይሲቲ መሰረተ ሌማት በከፌተኛ

ትምህርት ተቋማት እንዱዘረጋ መከታተሌና መዯገፌ፤ ጥናትና ምርምሮችን እንዱሁም የመመረቂያ ጥናቶችን

ማእከሊዊ በሆነ ዲታ ቤዝ ማዯራጀት ሥራ ከናወናሌ፡፡

ከዚህም በተጨማሪ መካከሇኛ ዯረጃ የአስተዲዯርና አመራር አቅም ማጎሌበቻ ማዕከሌ በክሊስተር ማዕከሊት

መቋቋሙን መከታተሌና መዯገፌ፤ የታችኛው የአስተዲዯርና አመራር አቅም ማጎሌበቻ ማዕከሌ በከፌተኛ

ትምህርት ተቋማት ዯረጃ መቋቋሙን መከታተሌና መዯገፌ፤ ሁለም ምሩቃን በሰሇጠኑበት ሙያ ስራ

እንዱሰማሩ ክትትሌና ዴጋፌ ማዴረግ የመሳሰለት ተይዘዋሌ፡፡

ሇ. የተከናወኑ ተግባራትን

በከፌተኛ ትምህርት ተቋማትና ከውጭ በመጡ ኩባንያዎች መካከሌ ያሇውን ግንኙነት ከማጠናከር አኳያ

በአብዛኛዎቹ ተቋማት በኩሌ ያሌተጀመረና አንዲንድቹ ዯግሞ ኩባንያዎቹን በመሇየት ግንኙነት ሇመጀመር

በዝግጅት ሊይ ሲሆኑ የወል ዩኒቨርሲቲ ከ Jay Jay Textile PLc እና ከ ICT india እንዱሁም የሰመራ

ዩኒቨርሲቲ ከ ICEL Potash Company ጋር ግንኙነት ፇጥረው ወዯ ተግባር ሇመሸጋገር በዕቅዴ ሊይ

ይገኛለ፡፡

የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የምርምርና ማህበረሰብ አገሌግልት ሌማት ፕሮጀክቶችን መዯገፌ የሚችሌ

የውስጥ አመራር መዋቅር በመፌጠርና በበጀት በማጠናከር ወዯ ተግባር የገቡ ሲሆን ሇምሳላ የመቀላ

ዩኒቨርሲቲ በክሌለ በሚገኙ የመንግስት ሴክተር ቢሮች ጋር በዕቅዴና በበጀት በፇጠረው ግንኙነት

ከሏምላ/2009 እስከ ህዲር/2010 ዓ.ም ዴረስ በ12 የተሇያዩ ርዕሰ ጉዲዮች ሊይ የስሌጠናና የምርምር

ተግባራትን አከናውኗሌ፡፡ ከአራተኛ ትውሌዴ በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት በስተቀር በላልቹ ተቋማት

አዯረጃጀታቸውን መሰረት አዴርገው በምርምርና ማህበረሰብ አገሌግልት ውስጥ የመምህራንን ውጤታማነትን

ሇማሻሻሌ የጥቅማ ጥቅም ስርዓት ዘርግተው ተግባራዊ እየተዯረገ ይገኛሌ፡፡

የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ጥራት ያሇውና ታዓማኒ የሆነ መረጃ በዓይነትና በጥራት እንዱሰጡ ማዴረግና

ከመያዝ አኳያ ስራው እየተሰራ ነው፡፡ አሁንም ባሇበት ሁኔታ የሚገኙ መረጃዎችን በሚገባ ዲይሬክቶሬት

በማዯራጀት ከከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር የሚኖረን ግንኙነት በተሻሇ መንገዴ የትምህርና ስሌጠና፣

የምርምርና የማህበረሰብ አገሌግልት ትግበራን በሚያግዝ መሌኩ የማዯራጀት ስራዎች ተሰርተዋሌ፡፡ ይሁን

እንጂ በዘርፈ ባለ የተሇያዩ ዲይሬክቶሬቶች ውስጥ ያለትን መረጃ ከዲይሬክቶሬት ዯረጃ ባሻገር የዘርፌ

27

ከማዴረግ አኳያ ስራዎች የተሰሩ ቢሆንም በቀጣይም ተጠናክሮ መሰራት ይኖርበታሌ፡፡ የከፌተኛ ትምህርት

ተቋማት ጥራት ያሇውና ታዓማኒነት ያሇው መረጃ በዓይነትና በብዛት እንዱሰጡ በማዴረግ የማዯራጀት ስራ

ከበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ጀምሮ ሙለ ባይሆንም ተከናውኗሌ፡፡ ይሄም ስራ ዘርፈ ከከፌተኛ

ትምህርት ተቋማት ጋር የሚሰራውን ስራ ውጤታማና ቀሌጣፊ እንዱሆን እያስቻሇ የሚገኝ ቢሆንም በስሌክ፣

በኢሜይሌና በሱፐርቪዥን ክትትሌ የተዯረገ ቢሆንም፤ በተሟሊ ሁኔታ መረጃ ሇማግኘት አሌተቻሇም፡፡

የከፌተኛ ትምህርትን የመረጃ ስርዓት ዘመናዊ ሇማዴረግና አስፇሊጊ መረጃዎችን ሇማቅረብ የሚያስችሌ

የአ.ይ.ሲ.ቲ መሰረተ ሌማትና የስቱዯንት ኢንፍርሜሽን ሲስተም በኢተርኔት ዲታ ማዕከሌ ሇማሟሊት

ከኢንፍርሜሽን መረብ ዯህንነት ጋር በመሆን ሌምዴ ባሊቸዉ ዩኒቨርሲቲ በአካሌ ጉብኝት በማዴረግ የቴክኒክ

ፌሊጎት የመጀመሪያዉ ሮዴ ማፕ ሰነዴ ተዘጋጅቷሌ፡፡

የባሇዘርፇ ብዙ ጉዲዮችን የተመሇከቱ ፕሮግራሞችን ተግባራዊ መሆናቸውን በበጀት ዓመቱ ከመጀመሪያው

ሩብ ዓመት ጀምሮ በዘርፈ እንዯ ሀገር ካለን የመንግስት ከፌተኛ ትምህርት ተቋማትን በበቂ ሁኔታ ሉወክለ

በሚችሌ መሌኩ በአካሌ በመገኘት የመከታተሌና የመዯገፌ ስራ የተሰራ ሲሆን ከላልች ከፌተኛ ትምህርት

ተቋማት ጋር ያሇውን ስራ በስሌክና በሪፖርት እንዱሁም ከሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን የስርዓተ ፆታ

ዲይሬክቶሬት ጋር በሚዯረግ ግንኙነት የባሇዘርፇ ብዙ ጉዲዮች ትግበራ ባለን የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት

ዯረጃውን ሇማወቅ ተሰርቷሌ፡፡ ይህም ግንኙነት ሇተዘጋጀው የመጀመሪያ የሴት መ/ራን አዎንታዊ ዴጋፌ

ረቂቅ መመሪያ ስራ ሊይ እንዱዉሌ አስተዋጾ አዴርጓሌ፡፡ በሁለም የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት

በሁለም ዩኒቨርሲቲዎች የስራ ክፌለ ላልች የዘርፈን ባሇሙያዎች ጭምር በማስተባበር መረጃዎችን በአካሌ

በመገኘት ሇማሰባሰብ ቢቻሌም የተወሰኑ የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት መረጃ አያያዝ ክፌተት ያሇበት

በመሆኑ በጊዜው ማጠናቀቅ ባይቻሌም ባሇሙያዎች በአካሌ በመገኘት ዴጋፌ በመስጠትና በስሌክ በመዯወሌ

የመረጃ ሌውውጡ የተከናወነ ሲሆን ጥቂት በሚባለ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት በወቅቱ ማዴረስ

ባሇመቻሊቸው ከፌተኛ አመረሩ አቅጣጫ በመሰጠት ተቋማዊ መረጃው እንዱጠናቀቅ ተዯርጓሌ፡፡

በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የስነ ዜጋና ስነ ምግባር ትምህርት አፇጻጸምን ሇመከታተሌ ቼከሉስትና

ፕሮፖዛሌ በማዘጋጀት በአራት የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ክትትሌና ዴጋፌ ስራ ተሰርቷሌ፡፡ ከዚህም

በተጨማሪ በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የሥነ-ዜጋና ሥነ-ምግባር ትምህርት መምህራን መረጃ ሇማሰባሰብ

ከሁለም ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት መረጃዎችን በመሰብሰብና በማዯራጅት የመተንትን ሥራ ተሠርቷሌ፡፡

ተያይዞም የሥነ-ዜጋና ሥነ-ምግባር ትምህርት ክበባት መዯራጀታቸውን፣ ሥነ-ዜጋና ሥነ-ምግባር ትምህርት

ይዘት፣ ወቅታዊነትና ተገቢነትን ሊይ፣ ተገቢው ትኩረት ተስጥቶ ጥናትና ምርምር እየተሰራበት ስሇመሆኑ

በክትትሌና ዴጋፌ ማረጋገጥ ተችሎሌ፡፡

28

ሇከፌተኛ ትምህርት ተቋማት በአይሲቲ ዘርፌ በኔተዎርክ፣ በአፕሌኬሽንና ላልችም፣ በከፌተኛ ት/ት

ተቋማት የሚያስፇሌጉ ሙለ መረጃዎችን በአይ.ሲ.ቲ የታገዘ የሚያዯርግ ፕሮጀክት ከ GIZ Step ፕሮጀክት

ጋር በመሆን ተሰርቷሌ፣ ከ INSA ጋር በየጊዜዉ ውይይት በማዴረግ Requirement analysis ሰነድችን

የማዯበር ስራና የRoadmap ሰነዴ የGIZ ኮንሰሌታንቶች አዘጋጅተዉ ወዯ ትግበራ ምእራፌ ሇመግባት

ዝግጅት ተዯርገጓሌ፡፡ የኢተርኔት ፕሮጀክት ክትትሌ ከኢትዩ ቴላኮም ጋር በመሆን ኢንተርኔትን ሳይቆራረጥ

ከኢትዩ ቴላኮም የፕሮጀክት ቡዴን ጋር በመሆን OPGW ባሇቀባቸዉ ቦታዎች የፊይበር መስመሩ ወዯ

OPGW እንዱዞር የመሇየትና ሇቅዴስተ ማሪያም ዩኒቨርሲቲ፣ ፓዉልስ ሚሉኒየም ሜዱካሌ ኮላጅና

የፋዯራሌ ፖሉስ ኮላጅ ወዯ ኢተርኔት ኔትዎርክ እንዱገቡ የሚያስፇሌጋቸዉን ሪሶርስ (አክችዋ

የትራንስሚሽንና የአይፒ እቃዎች) ተሇይተዋሌ፡፡

በዕቅዴ ዘመኑ ሉተገበሩ የታቀደትን የ11ደ ዩኒቨርሰስቲ ግንባታ ስራዎች በዉጤታነማት መፇፀም እንዱቻሌ

ከህዝብና ከመንግሥት ክንፌ ጋር፣ ባለት አዯረጃጀቶች እንዱሁም በመስክ በመገኘት የግንባታ አፇፃፀም፣

የግንባታ ግብዏት አያያዝና አጠቃቀም ምሌክታ በማዴረግ ሊጋጠሙ ችግሮች መፌትሔ ተሰጥዋሌ፡፡

ሏ. ያሌተከናወኑ ተግባራት፡- የሇም

የተገኘ ውጤት፡- የተጠናከረ ክትትል፣ ድጋፍና ግብረ-መልስ ስርዓት

ግብ 10 የከፌተኛ ትምህርት አገሌግልት ፌትሀዊ ተዯራሽነትን ማሳዯግ 10%

ሀ. ዋና ዋና ተግባራትን፣

የአካዲሚክ ፕሮግራም የብቃት ዯረጃ/ Qualification Standard/ ሇማዘጋጀት የሚያስችሌ ፌኖተ-ካርታ

ማዘጋጀት፣ ሀገራዊና አሇም አቀፊዊ አጋርነት በመፌጠር የሃገር ውስጥ የዴህረ ምረቃ መርሀ ግብሮችን

ሇማጠናከርና የማጠናቀቂያ ጊዜ ርዝመት ሀገራዊ መመሪያ ተፇጻሚነቱን ክትትሌና ግምገማ ማዴረግ፣

በከፌተኛ ትምህርት ሴት መምህራን የ2ኛ እና 3ኛ ዱግሪ የትምህርት እዴሌ እንዱያገኙና ዴርሻቸው

እንዱያዴግ ክትትሌና ዴጋፌ ማዴረግ፣ በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የሴት መምህራን በጥናት እና ምርምር

ያሊቸውን ተሳትፍ ከ12% ወዯ 15% እንዱያዴግ ክትትሌ ማዴረግ፣ በከፌተኛ ትምህርት ዘርፌ የትምህርት

እዴሌ የሚያኙ የአካሌ ጉዲት ያሇባቸው፣ የታዲጊ ክሌልች ተማሪዎች ተሳትፍ ሇማሳዯግ ክትትሌና ዴጋፌ

ማዴረግ፣ የከፌተኛ ትምህርት የቅዴመ ምረቃና የዴህረ ምረቃ (2ኛ ዱግሪ)ና የዴህረ ምረቃ (3ኛ ዱግሪ)

ጥቅሌ ተሳተፍን ሇማሳዯግ ክትትሌና ዴጋፌ ማዴረግ፣ የግሌ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማትን የሬጅስትራር

አሰራር ክፌተት ሇመሙሊት የተጀመረውን የሬጅስትራር አሠራር ማንዋሌ ማጠናቀቅና ተግባራዊ እንዱዯረግ

ማዴረግ፣ የሴት መምህራን የምሌመሊ እና የአቅም ግንባታ መመሪያ ማዘጋጀት እና ማስተግበር፣ ሴቶች

በአመራርና በአስተዲዯር የሚያዯርጉትን ተሳትፍና ውጤታማነት የሚያዲብር ሌዩ ፕሮግራም መቀረፁንና

መተግበሩን መከታተሌ እና መዯገፌ፣ የተመረጡ የከፌተኛ ትምህርት ተቋማትን በሌዩ ፌሊጎት ትምህርት

29

የብቃት ማአከሌ እንዱሆኑ ድክመንት ማዘጋጀት፣ ሌዩ ፌሊጎት ያሊቸው ተማሪዎች ሉጠቀሙባቸው

በሚያስችሌ መሌኩ የተዘጋጁ የዱጅታሌ የትምህርት ግብአቶች የሚያገኙበትን ሁኔታ መፇጠሩን በክትትሌና

ዴጋፌ ማረጋገጥ የሚለት ተግባራት በዚህ ግብ ውስጥ ታቅዯዋሌ፡፡

ሇ. የተከናወኑ ተግባራትን

የከፌተኛ ትምህርት አገሌግልት ፌትሀዊ ተዯራሽነትን ሇማሳዯግ ከተሇያዩ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት

የተውጣጡ መምህራንን ያካተተ Qualification Standard ዝግጅት የሚረዲ ፌኖተ ካርታ በማዘጋጀትና

በማጽዯቅ ሇአመራሩ ቀርቦ ወዯ በ2011 ሇማዘጋጀት ታቅዶሌ፡፡ አብዛኛው ተቋማት ሀገራዊና አሇም አቀፊዊ

አጋርነት በመፌጠር የሃገር ውስጥ የዴህረ ምረቃ መርሀ ግብሮችን ያጠናከሩ መሆኑን በምሌከታ ማረጋገጥ

ተችሎሌ፡፡ አዱስ አበባ፣ ሏረማያ፣ ጅማ፣ መቐሇ፣ ወል፣ አክሱም፣ ጎንዯር፣ ሰመራ ዩኒቨርሲቲዎች የውጭ

ሃገር ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በፇጠሩት ግንኙነት በተሇያዩ የትምህርት አይነቶች የዴህረ ምረቃ መርሀ ግብሮችን

መምህራንን ሌከው እያስተማሩ ያለና ሇአብነት የሚጠቀሱት ናቸው፡፡

የቅዴመ ምረቃ ትምህርት ተዯራሽነትን ሇማረጋገጥ በተሠራዉ ሥራ በ2010 በጀት ዓመት የተቀበሌናቸዉን

140,082 መዯበኛ ተማሪዎች ጨምሮ 895,675 ተማሪዎች በግሌና በመንግስት፣ በመዯበኛና መዯበኛ

ባሌሆኑ አመራጮች በመማር ሊይ ይገኛለ፡፡ በዚህም ሂዯት የቅዴመ ምረቃ የመዯበኛ ተማሪዎች ተሳትፍን

450,000 ሇማዴረስ ታቅድ 431,024 ማዴረስ መቻለ የእቅደ 95.78% ማሳካትን ያሳያሌ፡፡ በአጠቃሊይ

በ2010 ጥቅሌ ተሳትፍን ወዯ 12.3% ማዴረስ ያስቻሇ ሲሆን ከዚህ ዉስጥ ጥቅሌ የሴቶች ተሳትፍ 319,328

(34.53%) እና በኢንጂነሪንግ መስክ ዯግሞ 33.55% ነዉ፡፡ በላሊ በኩሌ የተቋማት የዴህረ ምረቃ

ፕሮግራሞችን የቅበሊ አቅም ሇማጠናክር በተዯረገው ዴጋፌና ክትትሌ በሁለም ባንድች በተሇያዩ ፕሮግራሞች

ወንዴ 58375 ሴት 11901 ዴምር 70276 ተማሪዎች በ2ኛ ዴግሪ ትምህርታቸውን በመከታተሌ ሊይ

የሚገኙ ሲሆን በሦስተኛ ዴግሪ ግን 4,834 ታቀድ መዴረስ የተቻሇዉ 4,225 ነዉ፡፡

አጠቃሊይ የከፌተኛ ትምህርት ፌትሃዊነትን ከማሳዯግ አኳያ የታዲጊ ክሌሌና የአርብቶ አዯር አካባቢዎች

ተወሊጅና ተማሪዎችን ተሳትፍን ከፌ ሇማዴረግ ሰፉ ስራ ተሰርቷሌ፡፡ በዚህም ወንዴ 1387 ሴት 628 ዴምር

ከ2019 አካሌ ጉዲተኞች እየተማሩ ሲሆን፤ በሁለም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ከአርብቶ አዯርና ታዲጊ

ክሌልች የሚመጡ የቅዴም ምረቃ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች ወንዴ 7099 ሴት 3207 ዴምር 10306

ተማሪዎች ወዯ ከፌተኛ ትምህርት እንዱገቡ ተዯርጓሌ፡፡

ከዚሁ ከፌተሃዊነት ጋር ተያይዞ በ2ኛ ዱግሪ ፕሮግራም የሴቶች ተሳትፍን 29% ሇማዴረስ ታቅድ ሇቅበሊና

ምሌመሊ ዴጋፌ ቢዯረግም እዴገቱ 16.9% ሊይ ይገኛሌ፡፡ በሦስተኛ ዴግሪም የሴቶች ተሳትፍን 16%

ሇማዴረስ ታቅድ ሰፉ ሥራ ቢሰራም የ2ኛ ዱግሪ ያሊቸዉ ሴቶች አነስተኛ ከመሆናቸዉ የተነሳ ቁጥሩ 421

(9.7%) ማሇፌ አሌቻሇም፡፡ ከዚህ አኳያ ሲታይ የተሳትፍ ግባችንን በታቀዯው መሰረት ሙለ ሇሙለ

30

ባይሳካም አበረታች ነው፡፡ ሇዚህም ጉዴሇት በተቋማት ማስፊፌያ፤ የተማሪ አቅርቦትና ውጤታማነትን

በማሳዯግ ዙሪያ የሰራናቸውን ስራዎች ዋና ዋና የክፌተቱ ምንጮች ነበሩ፡፡

በሁለም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በቅዴመ ምረቃ የሴቶች ተሳትፍ ሇማሳዯግ ሇሴት ተማሪዎች ሌዩ

ዴጋፌ/ Afirmative action/ ተጠቃሚ በማዴረግ በ2009 ዓ/ም ከነበረው 57503(43%) በ2010 ዓ/ም ወዯ

59296(43.23%) ሇማሳዯግ ምዯባ ተችሎ:: በሁለም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በሳይንስና ቴክኖልጂ

በቅዴመ ምረቃ የሴቶች ተሳትፍ ሇማሳዯግ ሇሴት ተማሪዎች ሌዩ ዴጋፌ/ Afirmative action/ ተጠቃሚ

በማዴረግ በ2009 ዓ/ም ከነበረው 38033 በ2010 ዓ/ም ወዯ 52409 ዯርሷሌ:: በሁለም የመንግስት

ዩኒቨርሲቲዎች በ2ኛ ዱግሪ የሴቶች ተሳትፍ ሇማሳዯግ በተዯረገው ጥረትና ሌዩ ዴጋፌ/ Afirmative action/

በ2010 ዓ/ም 5143 (19.75%) ሴት ተማሪዎች ትምህርታቸውን በመከታተሌ ሊይ ይገኛለ:: በሁለም

የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች በ3ኛ ዱግሪ የሴቶች ተሳትፍ ሇማሳዯግ በተዯረገው ጥረትና ሌዩ ዴጋፌ/

Afirmative action/ በ2010 ዓ/ም 397 (18.30%) ሴቶች ትምህርታቸውን በመከታተሌ ሊይ ይገኛለ፡፡

በከፌተኛ ትምህርት ዘርፌ የሴት መምህራንናና አመራር ተሳትፍን ሇማሳዯግ የተዯረገዉ ጥረት አበረታች ነዉ

ማሇት ይቻሊሌ፡፡ ሴት መምህራንን ዴርሻ ሇማሳዯግ የመጀመሪያ ዱግሪ ያሊቸውን በጀማሪ መምህርነት

በመቅጠር የ2ኛ ዱግሪ የትምህርት እዴሌ ተጠቃሚ እንዱሆኑና በሥራ ሊይ ያለትም የሙያ ማሻሻያ

እንዱያዯርጉ ተሰርቷሌ፡፡ በዚህም በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የሴት መምህራን ዴርሻን ሇማሳዯግ

በተዯረገው ስራ በመጀመሪያ ዱግሪ 2292፣ በ2ኛ ዱግሪ 1990፣ በ3ኛ ዱግሪ 138 ፣ በስፔሻሉቲ 109፣

በስፔሻሉስት 11 በጠቅሊሊው 4540 (15%) ሇማዴረስ ተችሎሌ ፡፡ በመንግስት ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት

የሴት መምህራን በጥናት እና ምርምር ሊይ ያሊቸው ተሳትፍ 711 (11.24%) መሆኑን በክትትሌ ሇማወቅ

ተችሎሌ:: በተጨማሪም 190 ሴቶች ዯግሞ በምርምር ዘርፌ በመሪነት ዯረጃ እያገሇገለ ናቸው::

የሴቶች በአመራርነት ተሳትፍንም ሇማሳዯግ በተሰራዉ ሥራ 20 በከፌተኛ አመራርነት፣ 12.3% በመካከሇኛ

አመራር፣ እና 15% በታችኛዉ አመራር በሀሊፉነት ሊይ እንዱሰማሩ ተዯርጓሌ፡፡ በከፌተኛ ትምህርት

ተቋማት የሴት መምህራን በጥናት እና ምርምር ያሊቸውን ተሳትፍ 10% ሇማዴረስ ታቅድ 11.4% ማዴረስ

ተችሎሌ፡፡

በዴጋፌ ክትትለ በታዩ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ሌዩ ፌሊጎት ያሊቸውን ተማሪዎች በትምህርት ሇማዝሇቅ

የሚያዯርገው ትምህርታዊ ዴጋፌን ሇማየት ተችሎሌ፡፡ በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ዯረጃ የሚሰጥን

ትምህርት ፌትሃዊነትን ከማሻሻሌ አኳያ በተቋማቱ የተዘጋጁ የዱጅታሌና ሌዩ ሌዩ የትምህርት ግብአቶች

መሟሊታቸውን ክትትሌና ዴጋፌ የተዯረገ ሲሆን በዚህም ሇማየት የተቻሇው በታዩ በርካታ ዩኒቨርስቲዎች

በሚፇሇገው ዓይነት እና መጠን ሇአካሌ ጉዲተኞች ዯረጃውን የጠበቀ አገሌግልት እየተሰጠ አይዯሇም፡፡

31

የከፌተኛ ትምህርት ፌትኃዊነት ከማሳዯግ አኳያ ዘርፈ በርካታ ስራዎችን በማከናወን ሊይ ይገኛሌ፡፡

ከእነዚህም ዉስጥ የአሰራር ሥርዓትን መዘርጋት አንደ ሲሆን የተማሪዎች የቅበሊ ዯንብ ዝግጅት በበርካታ

ሂዯቶች አሌፍና የተገቢነት ፌተሻ ከከፌተኛ ትምህርት ተቋማትና ከአካሌ ጉዲተኞች ፋዴሬሽንና በከፌተኛ

ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ህብረት ተወካይ ተገምግሞና ዲብሮ ሇመጽዯቅ ዝግጁ ሆኗሌ፡፡ በተመሳሳይ

የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት አገሌግልት ሌዩ ፌሊጎት ሊሊቸው ተማሪዎች የሚሰጡ አገሌግልቶች ተዯራሽና

አካቶነት ባሇበት መንገዴ እንዯ ሀገር ወጥነት ባሇው መንገዴ ስራዎች እንዱሰሩ የሚያስችሌ ማዕቀፌ

ተዘጋጅቶ እና በሚመሇከታቸው አካሊት ተገምግሞና ተገቢነቱ ተረጋግጦ ሇአገሌግልት ዝግጅት የማዴግ

ስራዎች ተሰርቷሌ፡፡ በዘርፈ ተዘጋጅተው እየተጠናቀቁ ያለት አምስት ሰነድች ማሇትም ሌዩ ፌሊጎት ያሊቸው

ተማሪዎች ቅበሊና የመዝሇቅ ዯንብ፣ የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ሴት መምህራን አዎንታዊ ዴጋፌ

መመሪያ፣ በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ሌዩ ፌሊጎት ሊሊቸው ተማሪዎች የአገሌግልቶት አሰጣጥ

ስታንዯርዴ፣ የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ፀረ-ሱስ ሱስ አምጪና አዯንዣዥ ዕጽ እና የከፌተኛ ትምህርት

ተቋማት የማህበረሰብ አገሌግልት ማዕቀፌ ሰነድች በረቂቅ ዯረጃ የተጠናቀቁ ሲሆን በቀጣይ እንዲለበት ዯረጃ

ቀሪ ስራዎች ተጠናቀው ወዯ ስራ እንዱገቡ ይዯረጋሌ፡፡

ይህም የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ፌትሃዊ፣ ተዯራሽ፣ ጥራት ያሊቸውና ሇህብረተሰብ ሇውጥ የሚሰሩ፣

እንዱሆን የሚያስችሌ ማዕቀፌ ተጠናቀው ወዯ ትግበራ መግባት የከፌተኛ ትምህርት ፌትኃዊነት ከማሳዯግ

አኳያ የሚኖረው ሚና ከፌተኛ ነው፡፡ ይህም የከፌተኛ ትምህርት አካቶነት ትግበራ እንዱኖረው በማሻሻሌ

የአካሌ ጉዲት ያሇባቸው ተማሪዎች ተሳትፍን በማሳዯግ የ5ኛውን ት/ት ሴክተር ሌማት ዕቅዴ ውጤታማነት

እንዱረጋገጥ ያግዛሌ፡፡ የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ሌዩ ፌሊጎት ያሊቸው ተማሪዎች ሉጠቀሙባቸው

በሚያስችሌ መሌኩ የተዘጋጁ የዱጅታሌ የትምህርት ግብአቶች የሚያገኙበትን ሁኔታ መፇጠሩን በተመረጡ

ተቀዋማት የክትትሌና ዴጋፌ የማረጋገጥ ሥራ ተከናውኗሌ፡፡

እንዯ አጠቃሊይ የከፌተኛ ትምህርት ፌትሃዊነትን ከማሳዯግ አኳያ በዴጋፌ ክትትለ በተሸፇኑ የከፌተኛ

ትምህርት ተቋማት የታዩ ስራዎች የከፌተኛ ትምህርት ተዯራሽና ሌዩ ፌሊጎት ሊሊቸው ተማሪዎች ሌክ እንዯ

ላልች ጉዲት የላሇባቸው ተማሪዎች እኩሌ የመማሪያ አካባቢ ከመፌጠር አኳያ ገና ጅምር ሊይ መሆናቸውን

እና በቀጣይ በትኩረት ካሌተሰራ የትምህርት ሴክተር ሌማት ዘርፌ በታቀዯው ሌክ የከፌተኛ ትምህርት

ፌትኃዊነት ማሳዯግ አስቸጋሪ ነው፡፡

ሴቶች በመምርነት፣ በአመራርና በአመራርነት ያሊቸው ውክሌናን ፌትሃዊነት ሇማረጋገጥ በዕቅዴ ተይዞ ወዯ

ትግበራ የተገባውን መመሪያ ሇማዘጋጀት ግብዓት የሚሆንውን መረጃ ሇማግኘት ስራ ተጠናቋሌ፡፡ ከዚህም

አኳያ ከፌተኛ ትምህርት ተቋት ተፇሊጊው መረጃዎች ተሰብስቧሌ የሰነዴ ዝግጅቱ ስራ ተጀምሯሌ፡፡ የጾታ

ፌትሃዊነትን እና ተጠቃሚነትን ሇማረጋገጥ ሴቶች ወዯ መምህርነት፣ ተመራማሪነት እና አመራርንት

እንዱመጡ የተሇያዩ ፕሮግራሞች ተዘርግተው እየተተገበረ ስሇ መሆኑ የተሻሇ እንቅስቃሴ አሊቸው ተብል

32

በዲይሬክቶሬታችን እና በስርዓተ ፆታ ዲይሬክቶሬት ወዯ ተሇዩ የባህር ዲር፣ ጎንዯር፣ መቀላ እና ጂማ

የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት በመሆዴ ሰነደን ሇማዘጋጀት የሚያስችለ መረጃዎችን የመሰብሰብ እና ዴጋፌ

ክትትሌ የማዴረግ ስራዎች ተሰርተዋሌ፡፡ በተሰበሰቡ መረጃዎችም መነሻ መመሪያ ተዘጋጅቷሌ ይበሌጥ

ሇማዲበር በቀጣይ ዴጋፌ ክትትሌ ይሰራሌ፡፡

በዚህም ዴጋፌ ክትትሌና መረጃ የማሰባሰቡ ተግባር፤ በተቋማቱ የሴቶችን እኩሌ ተጠቃሚነት ከማጎሌበት

አኳያ የመምህራን የምሌመሊ እና የአቅም ግንባታ፣ የሴት መምህራን በምርምር፣ በመካከሇኛና ከፌተኛ

አመራርነት ያሊቸውን ተሳትፍ ከማሳዯግ አንጻር መመሪያ በማዘጋጀት እየተተገበረ ስሇመሆኑ፡፡ ሇሴት

ተማሪዎች የሚዯረጉ የኢኮኖሚ ችግር ሊሇባቸው የኢኮነሚ ዴጋፌና የማጠናከሪያ ትምህርት ዴጋፍች

እየተሰጠ ስሇመኖሩ ዴጋፌ ክትትሌ ማዴረግና መረጃ መሰብሰብ ዋና ዓሊማ በነር፡፡ በዴጋፌ ክትትለና በመረጃ

የማሰባሰቡ ሂዯት በሂዯት ሉዲብር የሚችሌ የመጀመሪያ ረቂቅ የሴት አካዲሚክ ስታፌ አዎንታዊ ዴጋፌ

መመሪያ ረቂቅ ተዘጋጅቷሌ፡፡

በተዯረገው ዴጋፌና ክትትሌም በሁለም በተሸፇኑ የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የሴቶችን እኩሌ

ተጠቃሚነት ሇማረጋገጥ የተሇያዩ ስራዎች እየተሰሩ መቆየታቸዉን እና አሁንም እየተሰራ መሆኑን፣ የሴት

መምህራን ቁጥር ከማሳዯግ አኳያ በየዓመቱ የተሻሇ ውጤት የሚያመጡ ሴት ተማሪዎችን ወዯ መምህርነት

እንዱገቡ የሚዯረግ እንዯሆነ፣ ሇሴቶች የተመቻቸ የስራና የመኖሪያ ቤት አካባቢን ከመፌጠር አኳያ የመኖሪያ

ቤት ምዯባ ሊይ ሇሴቶች የተሻሇ ዕዴሌ እንዱኖራቸው እየተዯረገ መሆኑን፣ በአብዛኛው ተቋማት የህጻናት

ማቆያ አገሌግልት ሇመስጠት ቅዴመ ዝግጅት ስራ እየተሰራ መሆኑና የተወሰኑት ተቋማት ዯግሞ

አገሌግልት መጀመራቸውን፣ የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የቅጥር፣ የትምህርት ዕዴሌ ውዴዴር በሚኖር

ጊዜ ሴቶችን የበሇጠ ተጠቃሚ ሇማዴረግ ፐርሰንቱ ይሇያይ እንጂ ሁለም ተቋማት አዎንታዊ ዴጋፌ

የሚዯረጉ መሆኑን፣ የሴት መምህራን በምርምር ያሊቸውን ተሳትፍ ከማሳዯግ አኳያ ሇሴቶች የሚሰጡ

የተሇያዩ ስሌጠናዎች መኖሩና ሴቶች ብቻ የሚሳተፈባቸው የጥናትና ምርምር ስራዎችና ተገቢው የፊይናንስ

ስራዎች የሚዯረግ መሆኑን በተዯረገው ዴጋፌ ክትትልች ሇማረጋገጥ ተችሎሌ፡፡

የሴቶችን ወዯ መካከሇኛና ከፌተኛ አመራርና ከማሳዯግ በፉት ከነበረው በተሸሇ ሁኔታ እየመጣ ያሇ ነገር

ቢኖርም አሁንም የሚቀር ነገር መኖሩና በቀጣይም ተጠናክሮ መሰራት እንዲሇበት፣ የሴቶችን ተጠቃሚነት

ከማጎሌበት አኳያ በአብዛኛው ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የስርዓተ ፆታ ፖሉሲና ፀረ ትንኮሳ መመሪያ

ያሊቸው ቢሆንም የመኖሪያ ቤት፣ የሴት መምህራን ቅጥር፣ የትምህርት ዕዴሌና መሰሌ ጉዲዮች ሊይ

ሇሚሰራው ስራ በካውንስሌ ወይም በሴኔት ተወስኖ በወጣ ዯብዲቤና ቃሇ ጉበኤ የሚዯረግ አዎንታዊ ዴጋፌ

መሆኑን ከሰበሰብነው መረጃ ሇማወቅ ተችሎሌ፡፡

33

የኢኮኖሚ ችግር ሊሇባቸው ሴት ተማሪዎች የሚዯረግ ዴጋፍችና ሴቶችን በትምህርት ከማዝሇቅ አኳያ

የማጠናከሪያ ትምህርት ዴጋፌ እየተሰጠ ያሇበት ሁኔታ ቢኖርም በአብዛኛው የከፌተኛ ትምህርት በሚሰጠው

የማጠናከሪያ ትምህርት ሊይ ትግበራው የራሱ የሆነ ውስንነት እንዲሇበት ዴጋፌ ክትትለ አሳይቷሌ፡፡

ሴቶች በአመራርና በአስተዲዯር የሚያዯርጉትን ተሳትፍና ውጤታማነት የሚያዲብር ሌዩ ፕሮግራም

መቀረፁንና መተግበሩን ሇመከታተሌ የዴጋፌ ክትትሌ ስራ ተሰርቷሌ በነዚህም ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት

ሴቶችን በአመራርና በአስተዲዯር የሚያዯርጉትን ተሳትፍና ውጤታማነት የሚያዲብሩ የተሇያዩ ፕሮግራሞች

ተቀርጸው ተግባራዊ እየተዯረጉ መሆኑን ሇማወቅ ተችሎሌ፡፡ እንዯ አጠቃሊይ ፌትሃዊነት ባሇው መሌኩ

የሴቶችን ተጠቃሚነት ከማሳዯግ አኳያ ዴጋፌ ክትትለ በተዯረገባቸው ሁለም ተቋማት ወጥነት በላሇው

መንገዴም ቢሆን የሚሰሩ ስራዎች፣ የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ጉዲዩን አጀንዲ አዴርገው እየሰሩ መሆኑን

ሇመረዲት ያስችሊሌ፡፡

የግሌ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማትን የሬጅስትራር አሰራር ክፌተት ሇመሙሊት የተጀመረውን የሬጅስትራር

አሠራር ማንዋሌ የተዘጋጀ ሲሆን በቀጣይ ከግሌ ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ማህበር ጋር በውይይት

ሇማጽዯቅ የቅዴመ ዝግጅት ስራው ተጠናቋሌ፡፡

የአዲቡሌቱም ዩኒቨርሲቲ ግንባታ ከካሳ ክፌያ መዝግየት ጋር ተያይዞ አፇፃፀሙ 8.69% ሊይ ግንባታው

ቁሟሌ፡፡ የሁሇተኛው ምዕራፌ ሕንፃ ግንባታ ከኦዲቡሌቱም ዩኒቨርሲቲ በስተቀር የአፇር ቆረጣ፣

የፍቲንግ/Footing pad works/ እና የኮሇን ማቆም ሥራ እየተከናወነ ይገኛሌ፡፡ የቦረና ዩኒቨርሲቲ ሕንፃ

ግንባታ የዱዛይን ክሇሳቸው ተጠናቆ ተቋራጮችን የመሇየት ሥራም ተሰርቷሌ፡፡ በአጠቃሊይ የህንፃ ግንባታ

አፇፃፀም ከ2ኛው የእዴገትና ትራንስፍርሜሽን ዕቅዴና ከ5ኛው የትምህርት ዘርፌ ሌማት ፕሮግራም ዕቅዴ

አንፃር ሲታይ በዘንዴሮው የዕቅዴ ዘመን መጨረሻ 39 % (የአንዯኛዉን ምዕራፌ ህንፃ ግንባታ በማጠናቀቅ

የ2ኛዉን ምዕራፌ ህንፃ ግንባታ ማጋመስ) ሇማዴረስ የታቀዯ ሲሆን አፇፀፃሙ ግን 28.5% ነው፡፡

የመሰረተ ሌማት ግንባታ ሥራ የመጀመሪያው ምዕራፌ ሥራዎች ከኦዲቡሌቱም ዩኒቨርሲቲ በስተቀር

በቀሪዎቹ ዩኒቨርሲቲዎች ከ75% በሊይ ተጠናቋሌ፡፡ በዘንዴሮው የትምህርት ዘመን ተማሪዎችን ሇመቀበሌ

የሚስችለ የዉስጥ ሇውስጥ መንገዴ ግንባታ፣ የፌሳሽ ማስወገጃ መስመሮች ዝርጋታ፣ የኤላክትሪክና የዉሃ

መስመሮች ዝርጋታና የሴፕቲክ ታንክ ግንባታ እንዱሁም በተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎች ዯግሞ የዉሃ

ማጠራቀሚያ ጋኖች ግንባታ ከኦዲቡሌቱም ዩኒቨርሲቲ በስተቀር የተጠናቀቀ ሲሆን የዋና መንገዴ ሥራዎች

እየተከናወነ ነው፡፡ በአጠቃሊይ የመሠረተ ሌማት ግንባታ ሥራ ከ2ኛው የእዴገትና ትራንስፍርሜሽን ዕቅዴና

ከ5ኛው የትምህርት ዘርፌ ሌማት ፕሮግራም ዕቅዴ አንፃር ሲታይ በዘንዴሮው የዕቅዴ ዘመን መጨረሻ

56.2% ሇማዴረስ የታቀዯ ሲሆን አፇፀፃሙ 43.6% ነው፡፡

34

የሥራ ዕዴሌ ፇጠራን በሚመሇከት በዕቅዴ ዘመኑ የመጀመሪያ 3 ወራት ኦዲቡሌቱም ዩኒቨርሲቲን

ሳይጨምር ሇ 4345 ወንድችና ሇ 2648 ሴቶች በዴምሩ 6992 ዜጎች የሥራ እዴሌ የተፇጠረ ሲሆን በአሁኑ

ወቅት ዯግሞ የ2ኛው ምዕራፌ ምዕራፌ (ተጨማሪ ሕንፃ ግንባታ) በመጀመሩ ሥራ አጥ ወጣቶች

የሚሳተፈበት የሥራ ዕዴሌ ተፇጥሯሌ፡፡

ሏ. ያሌተከናወኑ ተግባራት፡- የሇም፡፡

የተገኘ ውጤት፡- ያደገ ፍትሃዊ ተደራሽነት እና ተጠቃሚነት

ግብ 11፤ የከፌተኛ ትምህርት ውስጣዊ ብቃት ማሳዯግ (5%)

የታቀዯ ተግባር

በዚህ ግብ ስር በከፌተኛ ትምህርት የቅዴመ ምረቃ ተማሪዎች የማቋረጥ ምጣኔ ሇመቀነስ ክትትሌ ማዴረግ፣

በከፌተኛ ትምህርት የቅዴመ ምረቃ ተማሪዎች የመዝሇቅና የማጠናቀቅ ምጣኔ ሇማሳዯግ ክትትሌ ማዴረግ፣

የአይ.ሲ.ቲና የሊይብረሪ ዲይሬክተሮች ፍረምን አጠናክሮ በማስቀጠሌ የምርጥ ተሞክሮ ማስፊፊያና አብሮ

ሇመስራት የሚያስችለ ሁኔታዎችን የመፌጠሪያ መዴረክ ማዴረግና በኢተርኔት ተቋም ውስጥ የሚሰጡ

አገሌግልቶችን የቅዴመ መከሊከሌ (Preventive maintenance) እንዱሁም የማስተካከሌ ስራዎችን

(Corrective maintenance) መስራት የተያዙ ዋና ዋና ተግባራት ናቸው፡፡

የተከናወነ ተግባር፡

በከፌተኛ ትምህርት የቅዴመ ምረቃ ተማሪዎች የማቋረጥ ምጣኔ ሇመቀነስ በሁለም ከፌተኛ ትምህርት

ተቋማት የተማሪዎችን የማቋረጥ ምክንያቶች በሌማት ሰራዊትና በተማሪዎች የምረቃ አካዲሚክ ኮሚሽን

መረጃዎችን በመሰብሰብና በማጥናት የኢኮኖሚ፣ የስነ ሌቦና እና የትምህርት ክብዯት ችግር ያሇባቸውን

በመሇየት የዴጋፌ ስራ ተሰርቷሌ፡፡ ሇዚህም ያመች ዘንዴ በሁለም ከፌተኛ የትምህርት ተቋማት የ2009

ዓ.ም የዕቅዴ አፇፃጸማቸውን ውጤት ሇመሇካት የሚያስችሌ 12 የትኩረት ነጥቦችንና 55 የተግባር

ስታንዲርድችን የያዘ ቼክሉስት ተዘጋጅቶ በከፌተኛው አመራር ጸዴቆ በስራ ሊይ ውሎሌ፡፡

ሇሁለም ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት በአንዴ አይነት ስታንዲርዴ ሇመመዘን የሚያስችሌ የከፌተኛ ትምህርት

ሱፐርቪዥን የትኩረት መስኮች ከሦስቱ መሇኪያዎች ማሇትም ከግብዓት፣ ከሂዯትና ከዉጤት አንጻር

የሀገሪቱን የከፌተኛ ትምህርት ዘርፌ ግቦችና አቅጣጫዎች መሰረት አዴርጎ በ18 የትኩረት መስኮች በ29

ስታንዲርድች እና በ139 አመሊካቾች በክፌለ የተዘጋጁ ስታንዲርድችን በከፌተኛ ትምህርት ዘርፌና

በዩኒቨርስቲ ባሇሙያዎች በጋራ እንዱተች በዯብረ ብርሃን ከተማ በተዘጋጀው የ 5ቀን ወርክሾፕ በባሇሙያዎች

ተሰጥቶ ወዯ ተግባር ተገብቷሌ፡፡

35

ዉስጣዊ ብቃትን ሇማሻሻሌ የሊይብረሪ ዲይሬክተሮች ፍረም በማካሄዴ የምርጥ ተሞክሮ መቀመሪያ መሆኑና

በጋራ አብሮ ሇመስራት የሚያስችለ ስራዎች በመሇየት ወዯ ስራ መገባቱና (Open Access Policy)፣

በአሁኑ ሰአት የፖሉሲ ዝግጅት እየተዯረገ መሆኑን ላሊዉ የተከናወነ ተግባር ነዉ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ

በዲታ ማዕከለ ሊለ የተሇያዩ መሳሪያዎች በየጊዜዉ የቅዴመ መከሊከሌ (Preventive maintenance)

እንዱሁም የማስተካከሌ ስራዎች (Corrective maintenance) ተሰርተዋሌ፡፡ እነዚህም ተግባራት

በመከናወናቸው የከፌተኛ ትምህርት ውስጣዊ ብቃት እንዱያዴግ እና ጥራቱን የጠበቀ ከፌተኛ ትምህርት

ሇዜጎች ከማቅረብ አኳያ ውጤት እያመጣ ነው፡፡

ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የቅዴመ ምረቃና የዴህረ ምረቃ የመመረቅ ምጣኔ ሇማሳዯግ ትኩረት መስጠት

በኩሌ በሁለም ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት በዕቅዴ የተመሰረተ ፕሮግራም፣ ግባዓቶችን ማሟሊት፣ የግባታ

ሂዯትችን ማፊጠን፣ የትምህርት ብክነትን መከሊከሌ፣ አሳታፉ የመማር ማስተማር ስነ ዘዳን መከተሌ፣

የተከታታይ ምዘና ስርዓትን መተግበር፣ የመምህራን ሌማት ማጠናከር፣ ተጨማሪ የማጠናከሪያ ትምህርት

መስጠት፣ ችግር ሊሊባቸው ተማሪዎች የተሇያዩ የኢኮኖሚ ዴጋፌ መስጠት ተቋማት ጠንክረው እየተሰሩ

ያለጉዲዮች መሆኑን ማረጋገጥ ተችሎሌ፡፡

ያሌተከናወነ ተግባር፡- የሇም

የተገኘ ውጤት፡- ያዯገ የትምህርት ውስጣዊ ብቃት

ዕይታ 4፡- መማማርና ዕዴገት 20%

ግብ12. የአመራሩንና የፇፃሚውን ብቃት ማሻሻሌ

ሀ. ዋና ዋና ተግባራትን፣

የመማማር እና እዴገትን ሇማሳሇጥ የከፌተኛ አመራሩን ብቃት ማሻሻሌ ያስፇሌጋሌ፡፡ በዚሁ መሰረት

ሇመተግበር ከተያዙት ዉስጥ የከፌተኛ ትምህርት ዘርፌን መዋቅራዊ አዯረጃጀት እንዯገና መፇተሸ፤

የዩኒቨርስቲ ቦርዴ አመራሮች ማዯራጃና የመተዲዯሪያ ዯንብና ስርዓት በአገር አቀፌ ዯረጃ መመሪያ

ማዘጋጀት፤ የተቋማት አመራሮችና አሰተዲዯሮች ምዯባ/ሹመት ብሄራዊ መመሪያ እንዱፀዴቅ ማዴረግ እና

የከፌተኛ ትምህርት የአመራር አካሊትን የማስፇፀም አቅም ሇማሳዯግ ስሌጠና መስጠት፣ ከዚህም ላሊ

በየዯረጃው መሌካም የስራ ግንኙነት በመፌጠር የውስጥ ሰራተኞች ማርካት፤ ሇስራው ተገቢው ዕውቀት፣

ክህልት፣ አመሇካከትና የሇውጥ ፕሮግራሞችን መምራት የሚያስችሌ አቅም ያሇው አመራርና ፇጻሚ

መገንባት፣ ሇዚህም በሇውጥ ስራዎች አዯረጃጀት (የጠቅሊሊ ሰራተኛ መዴረክ፡ የማኔጅመንት ካውንስሌ፣

ፕሮሰስ ካውንስሌ፣ የዲይሬክቶሬት ፍረምና 1ሇ5) ስራዎች ማከናወን አና ሇሁለም የስራ መዯቦች የስራ

ዝርዝር ማዘጋጀትና ዱጂታሊይዝዴ ማዴረግ ተገቢ እንዯ ሆነ ታምኖበት በዕቅዴ የተያዙ ዋና ዋና ትግባራት

ናቸው፡፡

36

ሇ. የተከናወኑ ተግባራትን

በዘርፈ ስር ባለ ዲይሬክቶሬቶች ውስጥ በተዯራጁት የ1ሇ5 አዯረጀጀትም ሆነ በዲይሬክቶሬት ፍረምና

በትራንስፍርሜሽን ፍረም የሥራ ክንውን ግምገማ በመካሄደ መሻሻልችም እየታይ ነው፡፡ ሇትምህርት

ሴክተር የሚያገሇግሌ የBSC ሶፌትዌር በሚፇሇገዉ መሌኩና ሇተጠቃሚ ምቹ በሆነ ሁኔታ በዉስጥ አቅም

ተሰርቶ በየጊዜዉ እየተስተካከሌ ሇትግበራ ዝግጁ በማዴረግ ስሌጠናና ዴጋፌ ተሰጥቷሌ፡፡ እንዯ ዘርፌ

የካይዘን የመጀመሪያ ዯረጃ ትግበራ ተከናውኗሌ፡፡ የፇጻሚውንና የአመራሩን አቅም ሇማሳዯግ የተሇያዩ

ስሌጠናዎችን እና በዘርፈ ባሇሙያዎች የውስጥ አቅምን ሇማሳዯግ ይቻሌ ዘንዴ የዕርስ በዕርስ አቅም ግንባታ

ስራዎች ተሰርተዋሌ፡፡ በዚህም የፇጻሚው የመፇጸም አቅም እየጨመረ መጥቷሌ፡፡

በአሁኑ ወቅት የከፌተኛ ትምህርት ዘርፌ አሁን ካሇው የተቋማት ብዛት እና ዘርፈ ከሚጠይቅው የሰው

ኃይሌ ፌሊጎት ጋር የተጣጣመ አዯረጀጃት እንዱኖረው ሇማዴረግ አዯረጃጀቱን እንዯገና በመከሇስ

ሇሚመሇከታቸው አካሊት ተሌኳሌ። በላሊ በኩሌ የዩኒቨርሲቲ የቦርዴ አመራሮችን ማዯራጃና መተዲዯሪያ

ዯንብ በማዘጋጀት ተግባራዊ እንዱሆን ተዯርጓሌ። በዚህም መሰረት የዩኒቨርሲቲ ቦርዴ አመራርን የማዯራጀት

ስራ ተሰርቷሌ። በተመሳሳይ የዩኒቨርሲቲዎች ከፌተኛ አመራር የአዯረጃጀት መመሪያን በመከሇስ መሪትን

(ብቃትን) መሰረት ያዯረገ እንዱሆን ተዯርጓሌ። በዚህም መሰረት ሁለም ዩኒቨርሲቲዎች ተግባራዊ

እንዱያዯርጉት እየተዯረገ ይገኛሌ። ከGIZ ጋር በመተባበር 22 ከፌተኛ የዩኒቨርሲቲ አመራሮች ሇ15 ቀናት

በአዉሮፓ ሀገራት ሥሌጠና እና ተሞክሮ እንዱቀስሙ ተዯርጓሌ።

አመራር እና ፇፃሚውን ከማዘጋጀት አንፃር በዝግጅት ምዕራፌ እና በትግበራ ምዕራፌ በፖሉሲ፣

በስትራቴጂ፣ በህግ ማዕቀፌ እና በሇውጥ መሳሪያዎች ዙሪያ ስሌጠና እንዱወስደና ውይይት እንዱያዯርጉ

ተዯርጋሌ። ከ36 ዩኒቨርሲቲዎች ሇተውጣጡ ከ40 ባሊይ ባሇሙያዎች ስሇቪዱዮ ኮንፌረንሲንግና ተያያዥ

ቴክኖልጂዎች ዙሪያ ሇ6 ቀናት ከዉጪ በመጡ ባሇሙያዎች ስሌጠና እንዱወስደ ተዯርጓሌ። በላሊ መሌኩ

በዘርፈ ያለ ሁለም ባሇሙያዎች በKaizen ጽንሰ ሃሳብና ትግበራ ዙሪያ ስሌጠና ተሰጥቷሌ። በዚህም

መሰረት የመጀመሪያ ዯረጃ የካይዘን ትግበራ ስራ ተጀምሯሌ በዚህም እንዯዘርፌ የስራ ቦታን ሇስራ ምቹና

ሳቢ ከማዴረግ አኳያ በርካታ ሇውጦች ተገኝተዋሌ። በተሇያዩ የህግ ማዕቀፍችና የአሰራር ሥርአቶች ዙሪያ

በየዯረጃዉ ከተሰጡት ሥሌጠናዎች በተጨማሪ ፇጻሚዉ በተሇያዩ ሀገራዊ የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት

የስራ መመሪያዎች፣ ማዕቀፍችንና አዋጁን በማንበብ ስራውን የመተዋወቅ ሁኔታ እና በቀጣይ ስራዎችን

በዕውቀት እና በሙለ መረዲት በመያዝ ሇመስራት ጥረት ተዯርጓሌ፡፡

ሏ. ያሌተከናወኑ ተግባራት፡ - የሇም፡፡

የተገኘ ውጤት፡- የመፇፀም እና የማስፇፀም ብቃታቸው ያዯገ ፇፃሚዎችና አመራሮች

37

ግብ13፡ የምርምር የቴክኖልጂ ውጤቶች አጠቃቀምና ሽግግርን ማሻሻሌ (10%)

ሀ. ዋና ዋና ተግባራትን፣

በግቡ ስር ከተያዙ ተግባራት መካከሌ፣ የባሇሙያዎችን የቴክኖልጂ ውጤቶች አጠቃቀም ማሻሻሌ፣ ከባሇዴረሻ

አካሊት የተውጣጣ የምርምርና ማህበረሰብ አገሌግልትን የሚከታተሌ ፓነሌ ቡዴን በየዩኒቨርሲቲው ማቋቋም፣

የከፌተኛ ትምህርት የምርምርና ቴክኖልጂ ሽግግር የአፇፃጸም መመሪያ ማዘጋጀት፣ በታዋቂ ጆርናልች

የጥናትና ምርምር ስራዎችን ያሳተሙ የሴት ተመራማሪዎች ዴርሻ ከ9% ወዯ 11% ሇማሳዯግ ክትትሌ

ማዴረግ፣ ሇወጣት ተመራማሪዎች የምርምር አቅምን የሚገነባ ክፌሌ በየዩኒቨርሲቲው መመስረቱን

መከታተሌ፣ በምርምር ሊይ የሚሳተፈ መምህራንን ቁጥር ሇማሳዯግ ጀማሪዎችና ከፌተኛ ተመራማሪዎች

በትብብር ምርምር ሇማካሄዴ የሚያግዝ ስርዓት መዘርጋቱን መከታተሌና መተግበር፣ በየዩኒቨርሲቲ አካባቢ

የምርምርና ቴክኖልጂ ሽግግር ካውንስሌ መመስረቱን መከታተሌ፣ ነባር የከፌተኛ ትምህርት ተቋማትን

በየትኩረት መስካቸው አንጻር በሰው ኃይሌ እና በምርምር ፊሲሉቲ እንዱጠናከሩ ማዴረግ፣ በምርምር

የከፌተኛ ትምህርት ተቋማትና ኢንደስትሪዎች የሚመሩት የምርምር ማዕከሊት መመስረታቸውን

መከታተሌ፣ በከፌተኛ ትምህርት የተሸጋገሩ ቴክኖልጂዎችን መከታተሌና መረጃ ማጠናቀር፣ ወዯ ማህበረሰቡ

ከተሸጋገሩ ቴክኖልጂዎች ውስጥ ውጤታማ የሆኑትን እንዱሇዩ ክትትሌ ማዴረግ፣

እንዱሁም በሁለም የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የጥናትና ምርምር የገንዘብ ዴጋፌን የሚመራ አካሌ

ማቋቋም፣ ከኢንዲስትሪና ከአሇም አቀፌ ምንጮች የሚገኝን የጥናትና ምርምር በጀት 50% እንዱያዯርሱ

ተቋማትን መዯገፌ፣ በቴክኖልጂ ፇጠራ ሊይ ተመስርተው የተከናወኑ የጥናትና ምርምር ስራዎች ከ35%

ወዯ 50% ስርጭቱ እንዱያዴግ ክትትሌ ማዴረግና የአይ.ሲ.ቲ አቅም ግንባታ ስሌጠና ሇፇጻሚዎች፣

ሇከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የአይ.ሲ.ቲ ባሇሙያዎች፤ ሇመምህራንና ሇተመራማሪዎች መስጠት የሚለት

ናቸዉ፡፡

ሇ. የተከናወኑ ተግባራትን

የቴክኖልጂ ውጤቶች አጠቃቀም ከጊዜ ወዯ ጊዜ ከማሻሻሌ አንጻር የአመራሩን እና ፇጻሚውን አቅም

ሇማጎሌበት በተከናወኑ ተግባራት በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ስር ጠንካራ የትምህርት የሌማት ሰራዊት

በመገንባት የከፌተኛ ትምህርት ዘርፌ የተጣሇበትን ሃሊፉነት ሇማሳካት የፇጻሚውን ብቃት እርስበርስ

በመማማር በማጎሌበት ሃሊፉነቱን በብቃት እንዱወጣ በመዯረግ ሊይ ይገኛሌ፡፡

ከዚህም ላሊ ከአራተኛ ትውሌዴ የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት በስተቀር በላልቹ ተቋማቶች ከባሇዴረሻ

አካሊት የተውጣጣ የምርምርና ማህበረሰብ አገሌግልትን የሚከታተሌ ፓነሌ ቡዴን ተቋቁሞ ወዯ ስራ

ተገብቷሌ፡፡ ከዚህ አንፃር የሁለም ተቋማት የምርምርና ማህበረሰብ ካውንስሌ ከሁለም ኮላጆች የተውጣጣ

38

ቡዴን/ፓናሌ በማቋቋም የክትትሌና ግምገማ ሥርዓት ተዘርግቶ ዴጋፌ እየተዯረገ ይገኛሌ፡፡ የምርምር ሥራን

ሇመምራት እንዱቻሌም ሇከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የሚያገሇግሌ የምርምርና ቴክኖልጂ ሽግግር የአፇፃጸም

መመሪያ ተዘጋጅቷሌ፡፡

በታዋቂ ጆርናልች የጥናትና ምርምር ስራዎችን ያሳተሙ የሴት ተመራማሪዎች ዴርሻ ከ9% ወዯ 11%

ሇማሳዯግ ክትትሌ የተዯረገ ሲሆን እስካሁን ዴረስ 10% ማዴረስ ተችሎሌ፡፡ በ2010 ዓ/ም በሁለም

ዩኒቨርሲቲዎች በጥናትና ምርምር እየተሳተፈ ያለ መምህራን ብዛት ወንዴ 4684 ሴት 604 በዴምሩ 5288

መምህራን 1550 የጥናትና ምርምር ርእሶች ወይም ፕሮፖዛልች በግሌና በጥምረት የምርምር ሥራዎችን

እየሰሩ ይገኛለ፡፡

በሁለም ዩኒቨርሲቲዎች የምርምርና ቴክኖልጂ ሽግግር ካውንስሌ በክሌሌና በከተማ አስተዲዯር ዯረጃ

ተቋቁሞ በየክሌልቹ በሚገኙት ዩኒቨርሲቲዎች የሚያከናውኑት የምርምር ስራዎች በተቀናጀና የህብረተሰቡን

ችግር ፇቺ በሆነ ሁኔታ እንዱከናወን የተቋቋመው ካውንስሌ በየ15 ቀን የግንኙነት መርሃ ግብር በማውጣት

የተጠናከረ ክትትሌ እየተዯረገ ይገኛሌ፡፡

በሁለም ነባር የከፌተኛ ትምህርት ተቋማትን በየትኩረት መስካቸው አንጻር በሰው ኃይሌ፣ በምርምር

ፊሲሉቲና በበጀት በመጠናከር ሊይ መሆናቸውን በመስክ ምሌከታው ማረጋገጥ ተችሎሌ፡፡ ነባር የከፌተኛ

ትምህርት ተቋማት በአቅራቢያቸው ከሚገኙ ኢንደስትሪዎች ጋር በጋራ የሚሰሩት የጥናትና ምርምር

ስራዎች ቢኖሩም በአብዛኛው ተቋማት ከዝግጅት ባሇፇ ወዯ ተግባር የተሸጋገረ የጋራ የምርምር ማዕከሊት

የሊቸውም፡፡ የምርምርና ቴክኖልጂ ሽግግር በሚመሇከት በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት በበጀት ዓመቱ ውስጥ

የተገኘ መረጃ ከ2008 አስከ 2010 ዓ.ም ዴረስ 394 የቴክኖልጂዎች ውጤቶች የተሸጋገሩ ሲሆን ይህም

ከዕቅዴ በሊይ ተከናውኗሌ፡፡ ከነዚህም ውስጥ ወዯ ማህበረሰቡ ከተሸጋገሩ ቴክኖልጂዎች ውስጥ 289 ያህለ

ውጤታማ መሆን ችሇዋሌ፡፡

በሁለም የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የምርምርና ማህበረሰብን የገንዘብ ዴገፌ በዋናነት የሚመራው

የምርምርና ማህበረሰብ አገሌግልት ም/ፕ/ጽ/ቤት ሆኖ በፊይናንስና አስተዲዯር ዲሬክቶረት ጽ/ቤት የተመዯቡ

ሠራተኞች ክትትሌና ዴጋፌ ያዯረጋሌ፡፡ በተሇይም በየኮላጆች የተመዯቡት የፊይናስ ሠራተኞች ጉሌህ

አስተዋጽኦ እንዱኖራችው ተዯርጓሌ፡፡ በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ከኢንዲስትሪና ከአሇም አቀፌ ምንጮች

የሚገኝን የጥናትና ምርምር ገንዘብ 50% እንዱያዯርሱ ክትትሌ የተዯረገ ሲሆን በ2010 ዓ.ም ከአገር

ውስጥም ሆነ ከውጪ ካለ የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት እና ተቋማትጋር ሆኖ በጋራ የተሰሩ የጥናትና

ምርምር ስራዎችን በሚመሇከት ከአገር ውሥጥ ተቋማት ጋር በጋራ የሚሰሩ 221 እንዱሁም ከውጭ

ኩባንያዎች ጋር በጋራ የሚሰሩ 14 ዯርሰዋሌ፡፡

39

በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት በቴክኖልጂ ፇጠራ ሊይ ተመስርተው የተከናወኑ የጥናትና ምርምር ስራዎች

ከ35% ወዯ 50% ስርጭቱ እንዱያዴግ በተዯረገው ክትትሌ አስካሁን ዴረስ ውጤታማ ሆነው ወዯ

ህብረተሰቡ የተሸጋገሩትን የቴክኖልጂ ፇጠራዎች መሰረት አዴርጎ 51% ማዴረስ ተችሎሌ፡፡ ከጥር 21-23

ከሁለም ከፌተኛ ት/ት ተቋማት ሇተወጣጡ ከ 80 በሊይ የሊይብራሪ ሰራተኞ በ Library Carpentry (digital

libraries, faculty and university repositories, etc) በተግባር የተዯገፇ ስሌጠና ከዯቡብ አፌሪካ በመጡ

አሰሌጣኞች ተሰጥቷሌ፤ ከየካቲት 12-15 2010 ዓ.ም የመጀመሪያ የሆነዉን ሃገርአቀፌ National

Academic Digital Repository of Ethiopia (NADRE): Towards the Ethiopian Knowledge Society

የሚሌ ወርክሽፕ ተዘጋጅቷሌ፤ በተመሳሳይ በ 12/06/2010፣ A pre-conference workshop,

ሇሊይብረሪያንና እና ሇሊይብረሪ አይሲቲ ባሇሙያዎች በተግባር የተዯገፇ ስሌጠና በ DOIs እና ORCID

አጠቃቀም ሊይና አተገባበር ሊይ ስሌጠና ተሰጥቷሌ፣ በ13/06/2010 የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ሊይብረሪና

የሪሰርች ዲይሬክተሮች የተሳተፈበት ዋናዉን ኮንፌረንስ በማዴረግ የተሇያዩ የኢሮፕ ሃገሮችን የናሽናሌና

የኢንስቲትዮሽናሌ ሪፖዚተሪ ምሳላ በመዉሰዴ ፕረዘንቴሽንና ሌምዴ ሌውውጥ ተዯርጓሌ፣ በዚሁ ወር ፖስት

ኮንፌረንስ በማዴረግ ሁለም የዎርክሾፕ ተሳታፉዎች በተግባር የተዯገፌ የሪፖዚተሪ አሰራር ስሌጠና

እንዱያገኙ ተዯርጓሌ፡፡ በzte በኩሌ በተገባው ውሌ መሰረት ሇሶስት ባሇሙያዎች ሇ15ተከታታይ ቀናት

በቻይና የኔትዎርክ ስሌጠና መሰጠቱን፤

በመጨረሻም ተጀምሮ የነበረው የዕቅዴና ሪፖርት ማሳሇጫ (መተግበሪያ) ኦቶሜሽንን ተጠናቆ መጠቀም

መቻለ የዘርፈን ስራ ይበሌጥ ሇመከታተሌና ሇመተግበር አጋዥ ሆኗሌ፡፡

ሏ. ያሌተከናወኑ ተግባራት፣ የሇም፡፡

5. በዚህ በጀት ዓመት ውስጥ በዕቅዴ ተይዘው ያሌተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት

የቦረና ዩኒቨርሲቲ ግንባታ፣

የመምህራን መኖሪያ ግንባታ፣

የሁሇተኛ ምዕራፌ እና የቦረና ዩኒቨርሲቲ ሕንፃ ግንባታ የሚያስፇሌገው የአርማታ ብረትና ሲሚንቶ

ግዥ፣

ከጂንካ ከተማ ወዯዩኒቨርሲቲው መሻገሪያ ሊይ ያሇዉ ወንዝ ዴሌዴይ ግንባታ ሥራ ፣

በኤሌሲ ምክንያት የሚፇሇጉ የአይ.ሲ.ቲ መሰረተ ሌማቶች በሊመቅረባቸዉ በሚፇሇገዉ መሌኩ

የአይ.ሲ.ቲ አገሌግልቶችን መስጠት አሇመቻለ፣ በቀጣይ የኤሌሲዉ ፇቃዴ በተቻሇ ፌጥነት

የሚፇቀዴበትን ሁኔታ ቢመቻች፡፡

የ10 Gbps ባንዴዊዴዝ ሇከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ሇመስጠት በኢትዩ ቴላኮም በኩሌ ጥያቄዉ

ከዎራት በፉት ቢቀርብም ሂዯቱ አዝጋሚ ስሇነበር እስካሁን የአሇም አቀፌ ባንዴዊዯዝ ማግኘት

40

አሌቻሌንም፡፡ ስሇሆነም ዴጋሚ ጥያቄዉ ሇመገናኛና ኢንፍርሜሽን ቴክኖልጂ ሚኒስቴር ቀርቦ ወዯ

ኢትዩ ቴላኮም ቢመራም እስካሁን እንዲሌተሰራ፣ ጉዲዩን በተዯጋጋሚ በኢሜሌና በስሌክ ሇአመራሮቹ

ብናሳዉቅም እስካሁን እንዲሌተፇታ፡፡

በአንዲንዴ የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የህዋዌ የሌህቀት ማዕከሊት እንዱከፌቱ በተሰጣቸዉ

መመሪያ መሰረት እገዛና ክትትሌ ቢዯረገሌቻዉም ተፇጻሚ አሇማዴረጋቸዉን፡፡

የማይክሮሶፌት የዩኒቨርሲተ ኢንደስትሪ ትስስርን የበሇጠ ሇማጠናከር ቢታቀዴም ሁለም የከፌተኛ

ትምህርት ተቋማት የዓመታዊ አካዲሚ ክፌያን በመክፇሌ የአገሌግልት ተጠቃሚ መሆን አሌቻለም፡፡

በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሌምዴ ሌውውጥ ሇማዴረግ የታቀዯ ቢሆንም ዕዴለ ባሇመፇጠሩ

ተግባራዊ ማዴረግ አሌተቻሇም፣

6. ከዕቅዴ ውጭ የተከናወኑ ተግባራት

በግብርናው ዘርፌ ባሇሙያዎችን ከሚያስመርቁ ከፌተኛ ትምርት ተቋማት ጋር በመሆን ሰሌጥነው

የሚወጡ ምሩቃን በሥርዓተ-ምግብ ተቃኝተው አንዱወጡ በሥርዓተ ምግብ ተኮር ግብርና ስትራቴጂ

በተቀመጠው አቅጣጫ እና ቀዯም ሲሌ በትምህርት ሚኒስቴር በኩሌ የግብርና ከፌተኛ ትምህርት

ተቋማት በኮርሶች ማካተት እንዯሚገባቸው አቅጣጫ በተሰጠው መሰረት በሥርዓተ-ምግብ ተኮር

ግብርና ሥርዓተ ትምህርት (syllabus) ዝግጅት ሊይ ተሳትፍ የተዯረገ ሲሆን የማረጋገጫ

/validation/ አውዯ ጥናት እንዱካሄዴ የማመቻቸት ሥራ ተሰርቷሌ፡፡

በስራ ክፌለ አዱስ ሇሚቀጠረው የከፌተኛ ትምህርት ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ ባሇሙያ እና የግሌ

ከፌተኛ ትምህርት ተቋማት ክትትሌና ዴጋፌ ባሇሙያ ቅጥር ከምሌመሊ እስከ ፇተና የማዘጋጀትና

የመፇጸም ሥራ ተሠርቷሌ፡፡

በቅዴመ ምረቃ ሚዴዊፌሪ ስርዓተ ትምህርት የክሇሳ ስራ ሊይ በመሳተፌ ሙያዊ ዕገዛ ተዯርጓሌ'

በቴክኖልጂ ኢንስተትዩት አጠቃሊይ ፇተና (holistic Examination) ቅዴመ ምረቃ 3ኛ ዓመት

ትምህርት ከጨረሱ በ|ሊ እንዱሰጥ ተkማት የተስማሙ ሲሆን ፇተናን በተመሇከተ ብዙሃኑ በ Pass

and Fail ሆኖ አስገዲጅ( Compulsory) እንዱሆን ስምምነት መኖሩን በክትትሌ ታውkሌ'

7. በዕቅዴ አፇፃፀም ወቅት ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰደ የመፌትሄ አቅጣጫዎች

7.1 ያጋጠሙችግችን

የግዥ ሂዯት መጓተት እና የውጭ ምንዛሪ እጥረት፣

የተፇቀዯው በጀት የ2ኛ ምዕራፌ ሕንፃ ግንባታ፣ ሇትምህርት መሣሪያዎችና የአርማታ ብረትና

ሲሚንቶ ግዥ በቂ አሇመሆኑ፣

ዘሊቂ የኤላክትሪክ ኃይሌ አቅርቦት በተጠየቀዉና በተፇሇገው መሌኩ በወቅቱ አሇመቅረቡ ፣

41

የኦዲቡሌቱም ዩኒቨርሲቲ ግንባታ ቀዯም ሲሌ የጠራ የካሳ ክፌያ ሰነዴ ባሇመቅረቡና የክፌያ ሂዯት

እዱጓተት በማዴረጉ ግንባታው ዘግይቶ መጀመሩ እንዱሁም ባሇይዞታዎች የካሳ ክፌያ ከተከፇሊቸው

በኋሊ ዯግ ምትክ ቦታ አሌተሰጠንም በማሇት ግንባታዉን እዱጓተት ማዴረጋቸዉና ማሰቆማቸው፣

የሰኔ ወር 2010 ዓ.ም በጀት ባሇመሇቀቁ ምክንያት የቀረቡ ክፌያዎችን ማስተናገዴ

የሇዉጥ መሳሪያዎች አተገባበር ዙሪያ በውስጥ ባሇሙያዎች ስሌጠናዎችን በመስጠት የማብቃት

ስራዎች የተሰሩ ሲሆን በላልች በዕቅዴ ተይዘው ተግባራዊ ያሌሆኑና የባሇሙያዎችን አቅም

ያሌተገነባባቸው በፕሮጀክት አቀራረጽ፣ በክትትሌና ዴጋፌ አሰጣጥ እና በቴክኖልጂ አጠቃቀም

እዉቀትና ክህልት ዕቅድች ተግባራዊ አሇመሆናቸው፡፡

በሁለም ዩኒቨርሲቲዎች አመራሮች በመማር ማስተማር፣ በጥናትና ምርምር፣ በማህበረሰብ

አገሌግልት እና በሌማት ሰራዊት አዯረጃጀት ዙሪያ የተግባር አፇፃፀሙ ወዯ ሊቀ ዯረጃ እንዱሸጋገር

ተቋማት የሌማት ሰራዊቱን ሇማጠናከር የሄደበት እርቀት የሚበረታታ ቢሆንም በወቅቱ ክስተት

ምክንያት የሌማት ሰራዊቱ እንቅስቃሴ የተገታ መሆኑን ማየት መቻለ፣

በሁለም ዩኒቨርሲቲዎች በማዕከለ የተሊመደ የስራ ፇጠራዎች፣በተፇጠሩ ስራዎች ተጠቃሚ የሆኑ

የህብረተሰብ ክፌልች ተሇይተው መረጃ የተያዘ ቢሆንም የተቋቋሙ የስራ ፇጠራ ማዕከሊት

(business incubation center) በአብዛኛዎቹ ዩኒቨርሲቲዎች ተግባራዊ አሇመሆኑ፣

ከክህልት አንፃር

የፇጻሚዎችን አቅም ከማሳዯግ አንጻር ሚዛናዊ ውጤት ተኮር ዕቅዴ ትግበራ ዙሪያ ሇሁለም

ባሇሙያዎች ሥሌጠና ባሇመሰጠቱ የሇዉጥ መሳሪያዎችን በሙለ አቅም ሇመፇጸም የተወሰነ

የክህልት ዉስንነት መታየት

አዱስ ሇተቀጠሩት ባሇሙያዎች ስሇ ተቋም አጠቃሊይ የአሰራር ባህሌ ሊይ በቂ ኢንዲክሽን

አሇመሰጠቱ፡፡

12.2. ከግብአት አንፃር

ባሇሙያዎች የዕሇት ተዕሇት ሥራቸውን በአግባቡ ሇማከናወን እንዱቻለ የባሇሙያ ወንበሮች፣ ዳስክ

ቶፕና ሊፕቶፕ ከምፒውተሮች፣ ፕሪንተርና ላልች የቢሮ ቁሳቁሶች በበቂ ሁኔታ አሇመሟሊታቸዉና

ያለትም ሊፕቶፕ ኮምፒተሮች ብዙ አመት ያገሇገለ በመሆናቸዉ የሚሰጡት አገሌግልት በጣም

ዝቅተኛ መሆኑ፣

በተፇቀደ ክፌት የሥራ መዯቦች ሊይ መሟሊት ያሇባቸዉ ባሇሙያዎች እና ዴጋፌ ሰጭ ሰራተኞች

በጥናቱ መሰረት ሙለ በሙለ አሇመሟሊት፣

የአዯረጃጀትና የሰው ሃይሌ እጥረት

የግብአት እጥረት በተሇይ ሊፕ ቶፕ፣ፕሪነተር፣ የባሇሙያ ወንበርና ጠረንጴዛ፣

ከአብዛኞቹ ዩኒቨርሲቲዎች የጠራና ወቅታዊ መረጃ ያሇማግኘት፣

የኢንተርኔት መቆራረጥ ወዘተ… ናቸው፡፡

42

7.2 የነበሩ ጠንካራ አፇጻጸሞች

ሁለም ባሇሙያዎች የራስን ማብቃት እቅዴ በማቀዴ ያለባቸውን የአመሇካከትና የክህልት

ክፌተቶችን ሇመሙሊት በሙለ ተነሳሽነት እየሰራ መሆኑ

ሁለም ባሇሙያዎች የሚያከናዉኑትን ተግባራት በወረዯሊቸው እቅዴ መሰረት በአመት፣ በ6 ወር፣

በወር ፣ በሳምንት እና በእሇት በመሸንሸን ሇግቦች ስኬትና ውጤታማነት በሙለ ተነሳሽነት እየሰሩ

መሆናቸው ፤

ባሇሙያዎች ተግባራትን በቡዴን የመስራትና የመተጋገዝ ባህሊቸው ያዯገ መሆኑ

በየእሇቱ የተሰሩ ተግባራትን ሳይቆራረጥ የመገምመምና ሪፖርት የማዴረግ ሌምዴ ያዯገ መሆኑ

ከላልች የስራ ሂዯቶች ጋር መሌካም ትብብርና ትስስር የተፇጠረ መሆኑ፣

በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የስነ ዜጋና ስነ ምግባር ትምህርትን የሚያስተምሩ መ/ራን ከ47

ዩኒቨርስቲዎች የ749 መ/ራን መረጃ ማሰባሰብ መቻለ፡፡

የጠባቂነት መንፇስ በዲይሬክቶሬቱ ባሇሙያዎች ዘንዴ ጎሌቶ አሇመታየቱ በጥንካሬ የሚጠቀሱ

ናቸው ፡፡

7.3. የተወሰደ መፌትሄዎች

ያጋጠሙ ችግሮችን ሇመፌታት ጉዲዩ ከሚመሇከታቸው አካሊት ጋር በመነጋገርና በመወያየት

ሇተወሰኑ ችግሮች በተወሰነ ዯረጃ መፌትሔ እንዱያገኙ የተዯረገ ሲሆን የተቀሩት ችግሮች መፌትሔ

እንዱያገኙ እየተሰራ ይገኛሌ፡፡

ያሌተሟለ ቁሳቁሶችን በተመሇከተ ከጄነራሌ ዲይሬክተሩ 1 ፕሪንተር እና አንዴ ያገሇገሇ ዱስክ ቶፕ

ኮምፒተር በትብብር በመዉሰዴ መጠቀም፣

ያገሇገለ ሊፕ ቶፕ ኮምፒተሮችን በባሇሙያዎች በማስጠገን የመጠቀም ስራ እየተሰራ መሆኑ

አሁን ባሇዉ ባሇሙያ ተግባራትን ተከፊፌል በመስራት ያሇዉን ክፌተት መሸፇን መቻለ፣

የአዯረጃጀት ችግርና ሇመቅረፌ የከፌተኛ ትምህርት መዋቅር እንዯገና እንዱሰራ ተዯር¹ሌ'

በተጨማሪም የስራ ክፌለ ባሇሙያዎች ስራዎችን በሰራዊት አግባብ ተቀናጅተው በመስራት፣

ባሇሙያዎች የትርፌ ሰዓታቸውን በመጠቀምና ከላሊ ክፌሌ ባሇሙያዎችን በመሳብ ስራው እንዱሰራ

ተዯርጓሌ፡፡

የግብአት እጥረቱን ሇመቅረፌ ግዥ ጥያቄ ቀርቦ በተወሰነ መሌኩ በመፇጸም እና ከላልች ክፌልች

አንዲንዴ ንብረቶችን በመዋስ ችግሩን ሇመቅረፌ ተሞክሯሌ፡፡ ይሁን እንጂ አሁንም ያሌተፇቱ

ችግሮች አለ'

43

ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር በስሌክ በመነጋገር አንዲንዴ መምህራንን የቦታ ዝውውር ማዴረግና ላልቹን

ባለበት እንዱሰሩ ዩኒቨርሲቲዎችን የማግባባት ስራ ተሰርቷሌ'

የጠራና ወቅታዊ የመረጃ አቅርቦትን በተመሇከተ በስሌክና በኢሜይሌ መረጃ የመሰብሰብ ስራ የተሰራ

ቢሆንም አሁንም ክፌተቶች ይስተዋሊለ'

8. ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች

የዉጭ ምንዛሪ ሊሌተገኘሊቸው የትምህርት መሣሪያዎች ግዥ ገንዘቡን በማስፇቀዴ ግዥዎችን

መፇፀም፣

ዘሊቂ የመጠጥና የጽዲት ውሃ አቅርቦት ባሌተሟሊባቸው ዩኒቨርሲቲዎች አቅርቦቱ እንዱሟሊ የግንባታ

ሥራው እንዱፊጠን ክትትሌ ማዴረግ፣

የተቋረጠዉንና ወዯኋሊ የቀረዉን የኦዲቡሌቱም ዩኒቨርሲቲ ግንባታ በየዯረጃው ካሇው አመራር ጋር

በመነጋገር ግንባታው እንዱፊጠን ማዴረግ፣

የ2ኛ ምዕራፌ ሕንፃ ግንባታ እንዱፊጠንማዴረግ፣

የቦረና ዩኒቨርሲቲ ሕንፃና መሠረተ ሌማት ግንባታ እንዱጀመር ማዴረግ፣

ሇ2ኛ ምዕራፌና ሇቦረና ዩኒቨርሲቲ ሕንፃ ግንባታ የሚዉሌ የአርማታ ብረትና ሲሚንቶ ግዥ

መፇፀም ናቸው፡፡

9. የከፌተኛ ትምህርት ዘርፌ የ2010 በጀት አፇፃፀም

Program Approved Budget Utilized Budget Performance

Recurrent HE Research and development 3,771,775.66 1,270,985.29 33.69%

HE Partnership 56,797,256.00 8,245,526.46 67.34%

Recurrent Total 60,569,031.66 39,516,511.75 65.24%

Capital

HE System capacity building 379,537,043.52 312,172,846.50 82.25%

Africa capacity building . 51,100,000.00 39,481,315.71 77.26%

University Engineering 38,539,100.00 266,888.20 0.69%

11 University Project 2,878,896,570.00 2,471,468,936.35 85.8%

Capital Total 3,348,072,713.52 2,823,389,986.76 84.33%

Grand Totale 3,469,210,776.84 2,842,423,010.26 82.80%

በአጠቃሊይ ሇከፌተኛ ትምህርት ዘርፌ የተመዯበዉ የካፒታሌና የመዯበኛ በጀት ዴምር

3,469,210,776.84 ሲሆን አገሌግልት ሊይ የዋሇዉ 2,842,423,010.26 (82.80%) ነዉ፡፡

44