mestawet july 2010

20
Volume 7 No. 2 JULY 2010 Tel. 651-278-9114 [email protected] MESTAWET ETHIOPIAN NEWS PAPER MESTAWET ETHIOPIAN NEWS PAPER Beauty Salon Full Hair Service Including: Braiding,Barber & Make-up MIMI LETTA MIMI SIMON 6 51-503-4605 612-978-6851 1566 Edmund Ave.St.Paul MN 55104 ሚሚዎች የውበትሳሎን ናይል ካይሮፕራክቲክ ክሊኒክ NILE Chiropractic Clinic Clinic Address:- 612-998-4940 (24 Hours) 651-699-1222 (Office) 2421 West 7th Street St.Paul, MN 55116 Sibley Plaza Shopping Center Dr. Teame H Embaye,B.S.,D.C. የ15 ዓመት የሥራ ልምድ አለን ከሚችጋን ወደ ሚኒሶታ ተዘዋውረናል፡፡ አዲሱ አድራሻችን ወርቅነሽ ቅመማ ቅመም በአሜሪካና በካናዳ የኢትዮጵያን ቅመማ ቅመም፣ ዱቄቶችና ቡና ስናከፋፍል ከሰላሳ ዓመት በላይ ሆኖናል፤ ወዲያና ወዲህ ሳይራወጡ እቤትዎ ወይም ሥራዎ ድረስ በዩፒኤስ -በርበሬ -ሚጥሚጣ -አዋዜ -ምጥን ሽሮ -ጥቁርና ነጭ አዝሙድ -ቅርንፉድ-ድንብላል -የተፈጨ ዥንዥብል -የተፈጨ ኮረሪማ -እርድ -ዱቀት ሽንኩርት -ዱቀት ነጭ ሽንኩርት -አብሽ -አተር ክክ -ተልባ -አልጫ ቅመም -መከለሻ ቅመም -ዱቄት ሰናፍጭ -የቅቤ ማንጠሪያ ቅመም -ቁንዶ በርበሬ -ነጭ ቁንዶ በርበሬ -እንጀራ -አምባሻ -የጤፍ ዱቄት -የኢትዮጵያ ቡና 3451 W Burnsville Parkway,Suite 102 Burnsville,MN 55337-4278 Phone:952-303-6710 Fax: 952-303-6720 WORKINSH SPICE BLENDS, Inc. ከተር ከበሉና የከተርን ምርት ከተጠቀሙ እቤትዎ እንደሰሩት የራስዎት የሆነ ያህል ነው የሚሰማዎት ከተር ምግብ ቤት በጥራትና በጥንቃቄ የተዘጋጀ ቁሌትና ለመመገብ ዝግጁ የሆኑ የታሸጉ ጣፋጭ ምግቦችን ያዘጋጃል፡፡ በበለጠ ለመረዳት በስልክ ቁጥር፡- 612-245-0556 ዛሬውኑ ይደውሉ ፡፡ የጤፍ እንጀራ ጀምረናል Winter special from starting $939.00 from most cities with out tax’s and fees. prices are subject to change any time. call us at 651-646-6900or email us at [email protected] ኒያላ ወይስ እኛ ነን የተሸነፍነው? ኒያላ በ በቬጋስ 6-1 እንደገናም 3-0 0በ ገጽ 8 በኡጋንዳ የደረሰብን ጥቃት / ከተለያዩ ምንጮች ሠፊ ዘገባ በዚህ ዕትም የዓለም ዋንጫ ሠፊ ዘገባ፡ የታክሲ ሹፌሯ ጂጂ፡ እማሆይ የጨርቆሷ ዶክተር፡ ለአገዛዝ የተመቸነው እኛው ስለሆን መለወጥ አለብን- በተፈራ ድንበሩ ሌሎችም

Upload: admin9361

Post on 10-Apr-2015

471 views

Category:

Documents


2 download

TRANSCRIPT

Page 1: Mestawet July 2010

Volume 7 No. 2 JULY 2010 Tel. 651-278-9114 [email protected]

MESTAWET ETHIOPIAN NEWS PAPER

MESTAWET ETHIOPIAN NEWS PAPER

Beauty Salon

Full Hair ServiceIncluding: Braiding,Barber & Make-up

MIMI LETTA MIMI SIMON6 51-503-4605 612-978-6851

1566 Edmund Ave.St.Paul MN 55104

ሚሚዎችየውበትሳሎን

ናይል ካይሮፕራክቲክ ክሊኒክNILE Chiropractic Clinic

Clinic Address:-

612-998-4940 (24 Hours)651-699-1222 (Office)

2421 West 7th Street St.Paul, MN 55116 Sibley Plaza Shopping Center

Dr. Teame H Embaye,B.S.,D.C.የ15 ዓመት የሥራ ልምድ አለን

ከሚችጋን ወደ ሚኒሶታ ተዘዋውረናል፡፡ አዲሱ አድራሻችን

ወርቅነሽ ቅመማ ቅመም

በአሜሪካና በካናዳ የኢትዮጵያን ቅመማ ቅመም፣ዱቄቶችና ቡና ስናከፋፍል ከሰላሳ ዓመት በላይ ሆኖናል፤ወዲያና ወዲህ ሳይራወጡ እቤትዎ ወይም ሥራዎ ድረስ በዩፒኤስ

-በርበሬ -ሚጥሚጣ -አዋዜ -ምጥን ሽሮ -ጥቁርና ነጭ አዝሙድ -ቅርንፉድ-ድንብላል -የተፈጨ ዥንዥብል -የተፈጨ ኮረሪማ -እርድ -ዱቀት ሽንኩርት

-ዱቀት ነጭ ሽንኩርት -አብሽ -አተር ክክ -ተልባ -አልጫ ቅመም -መከለሻ ቅመም -ዱቄት ሰናፍጭ -የቅቤ ማንጠሪያ ቅመም -ቁንዶ በርበሬ

-ነጭ ቁንዶ በርበሬ-እንጀራ -አምባሻ -የጤፍ ዱቄት -የኢትዮጵያ ቡና

3451 W Burnsville Parkway,Suite 102Burnsville,MN 55337-4278Phone:952-303-6710 Fax: 952-303-6720

WORKINSH SPICE BLENDS, Inc.

ከተር ከበሉና የከተርን ምርት ከተጠቀሙ እቤትዎ እንደሰሩት የራስዎት የሆነ ያህል ነው

የሚሰማዎት

ከተር ምግብ ቤት በጥራትና በጥንቃቄ የተዘጋጀ ቁሌትና ለመመገብ ዝግጁ የሆኑ የታሸጉ ጣፋጭ

ምግቦችን ያዘጋጃል፡፡

በበለጠ ለመረዳት በስልክ ቁጥር፡- 612-245-0556 ዛሬውኑ ይደውሉ ፡፡

የጤፍ እንጀራ ጀምረናል

Winter special from starting $939.00 from most cities with out tax’s and fees. prices are subject to change any time. call us at 651-646-6900or email us at [email protected]

ኒያላ ወይስ እኛ ነን የተሸነፍነው?ኒያላ በ በቬጋስ 6-1 እንደገናም 3-0

0በ ገጽ 8

በኡጋንዳ የደረሰብን ጥቃት / ከተለያዩ ምንጮች ሠፊ ዘገባ

በዚህ ዕትም የዓለም ዋንጫ ሠፊ ዘገባ፡የታክሲ ሹፌሯ ጂጂ፡

እማሆይ የጨርቆሷ ዶክተር፡ ለአገዛዝ የተመቸነው እኛው ስለሆን መለወጥ አለብን-

በተፈራ ድንበሩሌሎችም

Page 2: Mestawet July 2010
Page 3: Mestawet July 2010

Newsመስታወት መስታወት 3

Driver: ‘No black Ethiopians

on my bus’ By LAHAV HARKOV14/07/2010

Driver is sued over racist comments An Egged bus driver is being sued for NIS 200,000 after allegedly slandering, insulting, and verbal-ly and physically assaulting an Ethiopian passenger, ac-cording to a statement released by Tebeka, an advocacy organization for Ethiopian Israelis. The Ethiopian college student waited at a bus stop in Rishon Leziyyon, and tried to board the bus, but the driver closed the door in her face, refusing to let her on. She managed to get on the bus anyway, and the driver yelled at her, saying “I don’t let black Ethiopians on my bus,” and “these blacks - who let you into Israel?” The driver added: “All of these kushim [a de-rogatory term for Africans] should be sent back to Ethio-pia. You are a stupid nation, and you damage our land.” The passenger asked the driver not to speak to her, and in response, the driver grabbed her skirt, not allowing her to proceed onto the bus. At a hearing conducted by Egged, the driver did not express regret and did not apologize. He said he stands by his opinios about Ethiopians. Egged fined the driver with one and a half months’ salary. The Ministry of Transportation also pressed charges against the driver and Egged. Tomer Reif and Hila Ben Harosh, the lawyers representing the student, are part of a Project “My Brother’s Keeper,” in which lawyers represent Ethiopians that turn to Tebeka pro bono.

Beersheba man accused of desecrating

Ethiopians’ graves Ilana Curiel Published: 07.11.10, 17:28 / Israel News

An indictment was filed Sunday with the Beersheba Magistrate’s Court against city resident Boris Pogosian, 31, on charges of desecration and vandalism of tombstones and property in a local cemetery. Pogosian is accused of spraying swastika signs and “Death for Jews” and “Heil Hitler” on the graves of Gabriel Dwait and Malakan Atinsh, both Ethiopian immigrants. Dwait’s body was returned from Lebanon as part of an exchange deal with Hezbollah two years ago. The defendant was arrested 10 days ago to-gether with his mother after being caught red-handed at the cemetery.

Hate messages in Russian (Photo: Yonat Atlas)

The indictment suggests that Pogosian has been torching trash cans and benches at the new Beer-sheba cemetery and an alternative local cemetery over the last two years. He is also accused of spraying swasti-kas and hate messages on dozens of tombstones. It is claimed that in January 2009 the defen-dant painted swastikas on Malakan Atinsh’s tombstone and wrote in Russian “Death for Jews” “Heil Hitler” and “Patrol 36” – the name of a local neo-Nazi group. The indictment further suggests he caused damage to the tombstone of Gabriel Dwait. For these of-fences he is being charged with damage to property, van-dalism, trespassing and blasphemy. According to the indictment, the defendant has frequently visited the new Beersheba cemetrary over the last two months in order to torch trash cans and cause damage to tombstones belonging mostly to immigrants from the former Soviet Union. In one of the instances he wrote in Hebrew “Death to niggers.”

Ethiopia Plans Power Exports to Sudan After

Rains Boost DamsBy William Davison(c) 2010 Bloomberg NewsThursday, July 15, 2010; 12:00 AM

Supplies to Sudan will total about 200 mega-watts, while 150 megawatts may also be sold to Djibouti should there be sufficient supplies, said Mekuria Lemma, head of strategic management and programming at the state-owned Ethiopian Electric Power Corp. Gilgel Gibe II, which halted production in January following a tunnel collapse, is expected to re-sume output by the end of July. Production at Tana Beles, the country’s largest plant, and Tekeze is also expected to be at full capacity following recent rains. The three plants produce a combined 1,180 megawatts of power. “We have lots of water in all our reservoirs,” Mekuria said in an interview on July 12 in the capital, Ad-dis Ababa. “We are in a good position now.” Ethiopia has Africa’s second-biggest poten-tial hydropower capacity of 45,000 megawatts, accord-ing to the World Bank. Congo has the largest. Rainfall in Ethiopia was average or above average in April and May in most parts of the country, according to the National Meteorological Agency. In June, when the main rainy season starts, average or above average precipitation was recorded in central and western areas, it said yesterday. Kenya is in talks with Ethiopia to import 500 megawatts of electricity and a feasibility study has been completed on a transmission line to the East African country, Me-kuria said. The African Development Bank provided a $1 million loan for the design of the line, which is expected to be built by 2014, Solomon Asfaw, an Ethiopia-based energy specialist at the bank, said in an interview. In addition, the bank is co-funding the con-struction of a 283-kilometer (176-mile) 230 kilovolt transmission line from the eastern Ethiopian city of Dire Dawa to Djibouti. The network, which will be able to sup-ply 260 megawatts of power, will be completed within two months, Solomon said. Ethiopia’s current generating capacity is about 2,000 megawatts, including the 420 megawatts from Gil-gel Gibe II, EEPCO spokesman Misiker Negash said in an interview. There are plans to increase that to 8,000 mega-watts, Mekuria said.

Al-Shabab Leader: Uganda Bombings ‘Only the

Beginning’VOA News 15 July 2010

Damaged chairs and tables amongst the de-bris strewn outside the restaurant ‘Ethiopian village’ in Kampala, Uganda, 12 Jul 2010 The leader of the Somali Islamist militant group claiming to be behind the deadly bombings in Uganda says his group is planning more attacks. Sheik Muktar Abu Zubayr thanked the bomb-ers responsible for killing more than 70 people watching the World Cup final on television in Uganda’s capital, Kampala. Abu Zubayr’s audio message was played on radio stations Thursday in Somalia’s capital, Mogadishu. He said his al-Shabab organization will con-tinue to take revenge against Ugandans for their partici-pation in the African Union peacekeeping force in Soma-lia. Al-Shabab and other militant groups have been fighting for more than three years to take control of Somalia in a civil war that has killed thousands and displaced hundreds of thousands more. But this was al-Qaida-linked group’s first major terrorist attack outside of Somalia. Uganda said Thursday it is willing to send 2,000 more troops to join AU peacekeepers in Somalia. In an interview Wednesday, U.S. President Barack Obama said the bombings show extremist mili-tant groups have a vision of “destruction and death” for Africa. Ugandan authorities say they have arrested four foreigners in connection with an unexploded suicide bomb vest found at a third site. They would not say their nationalities, but Negussie Balcha, the head of an organi-zation called the Ethiopian Community in Uganda, told VOA’s Horn of Africa Service that four Ethiopians are in custody for questioning. The White House says the FBI is helping Ugandan authorities in the investigation. Ugandan police say a Ugandan Muslim mili-tant group - the Allied Democratic Forces - may have had a role in Sunday’s attacks. Most of those who died were watching the World Cup on big-screen televisions Sunday at a rugby club in Kampala. The others died in a blast that targeted an Ethiopian restaurant. Police said at least 60 of the victims in Sunday’s bombings were Ugandans. The others included people from Ethiopia or Eritrea, one American aid worker, an Irish woman and one Asian.

The Abba Garima manuscripts, kept in an Ethiopian monastery and until now considered to be from the 11th century, have made a journey back in time. Carbon-14 dating has revealed them to be from an ear-lier period—between 330-650 AD. As it stands, Ethiopia possesses the oldest illustrated copy of the Gospel in the world. No one could have guessed that one of the manuscripts kept at the Abba Garima monastery, near Adwa in the North of Ethiopia, was the oldest illustrated Bible yet to be discovered. However, after recent carbon-14 dating, there is no more doubt that the manuscripts at Abba Garima, named after the monk who founded the monastery, are not from the 11th century AD as special-ists were determined to believe, but rather from between the 4th and 6th century AD. This recent discovery disproves earlier theo-ries put forward by scientists. Ethiopia, well known for its long history of Copist monks, was not known to have any decorated manuscripts from before the 11th century, so much so that experts concluded that the art [of illumi-nated manuscripts] was developed much later. Now, this recent discovery proves the opposite. The mere existence of this manuscript is miraculous—it escaped the hands of the troops of Muhammad Gran [Ahmad ibn Ibrahim al-Ghazi], ruler of Adal, who invaded the region [Aksum] in the 16th century. The fact that the monastery is difficult to access, being 7000 feet above sea level and surrounded by cliffs, is a likely reason for that. Over 1,600 years old, these manuscripts,

which have never left the monastery, are in surprisingly good condition according to experts. “The Garima Gos-pels have been kept high and dry which has helped pre-serve them all these years and they are kept in the dark so the colours look fresh,” explains Blair Priday of the London-based Ethiopian Heritage Fund, a charity orga-nization working together with the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church. According to legend, the manuscripts were written in a single day by the monk Abba Garima who came from Constantinople in 494 AD, which fits the re-cent dating of the manuscript. In order for him to accom-plish this feat, God supposedly delayed the setting of the Sun. The scripture exists in two illustrated volumes and is recorded in Ge’ez, a southern Semitic language which ex-ists exclusively in written form as early as the 3rd century AD. The illustrations in the manuscripts depict the Four Evangelists—Matthew, Mark, Luke, and John—and show for the first time the Jewish Temple. Experts hope that the Abba Garima manu-scripts remain in the monastery, — this is even more likely to happen as the monks have always believed the holy texts to possess magical powers: “If someone is ill they are read passages from the book and it is thought to give them strength,” says Mark Winstanley who helped to preserve the manuscript. All that is left is to convince the Ethiopian authorities—the Abba Garima manuscripts need a miracle right now.

Ethiopia: Story of world’s oldest illustrated Bible au-thenticated

Guilty: left to right, Soloman Beyene, Clinton Mogg, Aman Kassaye and Thomas Thomas. Below, some of the stolen rings. Photo: Metropolitan Police

Aman Kassaye, 25 – ringleader and armed robber The gang ringleader, Kassaye was a convicted drug user and dealer who was living with his parents under police bail when he carried out the audacious raid.In the aftermath he fled to Liverpool, where he had a neck tattoo depicting a set of stars in an attempt to change his appearance, before returning to stay in the four-star Kensington Close Hotel. He used a false name and ran up a £1,000 bill before police tracked him down. When Kassaye was arrested by Flying Squad officers close he told them: “You don’t have to do this, nobody got hurt.” Police discovered a set of passport photos in his room – suggesting he was ready to flee the country using a false passport – and also discovered a quantity of modified blank pistol cartridges – the type used in the raid. Born in Ethiopia, Kassaye was the son of a captain in the local police force and moved to Britain with his family when he was three-years-old. He grew up with two sis-ters and a brother at the family home on the Lisson Green estate in St John’s Wood, northwest London – where the friends he made became his accomplices. Kassaye left North Westminster School aged 16 with eight GCSEs, and began using and dealing in cannabis, then cocaine. Aged 18, he was convicted of possession of an offensive weapon. He went to St Mary’s University in Twickenham, west London, but dropped out of a media degree because he ‘”couldn’t keep up”. In 2003 he was convicted twice, receiving a £150 fine for possessing Ecstasy and a two-year conditional discharge for having crack cocaine But he continued to build his drugs business, which generated up to £500 profit a week. In June 2008 he moved to Viridian Apartments in Bat-tersea, where he rented a flat for £1,350-a-month. By the time of the robbery Kassaye was on police bail, on con-dition he lived with his parents, having been arrested in November 2008 for possession of cocaine. Neighbours said they doubted he was capable of master-minding the Graff robbery. A neighbour said: “When we heard that he was supposed to be the ringleader of this raid, we just laughed because it seemed so far-fetched. I only knew of his as a student who had been in a bit of trouble for drugs before, not some kind of criminal mastermind. He was still living with his mum.”

Soloman Beyene, 25 – second in command A university graduate and convicted drug dealer, Beyene was only released from jail a month before the robbery – but became a key organiser. He was Aman Kassaye’s second-in-command and had been his main partner in dealing drugs to affluent foreign students at a private London college, most of whom lived and socialised in South Kensington and Chelsea. After being caught with cannabis in February last year he was jailed for nine months but was released having served half of his sentence by July. He was immediately cut into the plot. Beyene bought nine mobile phones for the gang and dur-ing one visit to a phone shop he was seen handing out cash to others to buy more handsets. He also hired a Ford Transit van which was seen in New Bond Street before the raid and was used to block a police car responding to a 999 call. He grew up with Kassaye on the Lisson Green council estate in north west London and was still living at his par-ents’ two-bedroom flat at the time of the raid. Residents described him as a “wannabe gangster” whose descent into small-time drug dealing had left his “hard-working and respectable parents” ashamed. A neighbour said: “He liked to be known as ‘Sol’ and tried to cultivate this image of being a bit of a gangster. “When we were in our late teens, we bought into it, be-cause he was older than us. He’d point an imaginary pistol at us with his fingers, say ‘aye’ a lot and try to sound like a drug baron off The Wire. “But all his macho posturing was really quite ridiculous because he was still living with his mum and dad, and wasn’t doing much more than peddling a bit of puff on the side.” Another neighbour added: “His poor parents. They are a very hard-working and respectable family but they have been left ashamed by what their son has become. “He had been in a bit of trouble before but nothing major. It’s hard to imagine how he got wrapped up in this jewellery raid.” Clinton ‘Jamal’ Mogg, 43 – getaway driver Mogg, a Muslim convert, was one of the getaway drivers and an-other drug dealing friend of Aman Kassaye. After his arrest, his father claimed that his son, a father-of-two who left school with no qualifications, was “not clever enough” to be part of such an extraordinary plot. Mogg is suspected of driving the silver Mercedes A-Class getaway car. When police arrested him he immediately provided them with a false letter from Abbey estate agents, which claimed he had been at an interview in Bournemouth on August 6. Mogg’s mistake was that police wanted to question him about his involvement two days earlier in a “dry run” of the robbery and had not asked him about movements on the later date. Thomas Thomas, 45 – ‘blocking’ driver When police swooped on the north London home of Thomas, the eldest gang member, they discovered it had been converted into a cannabis factory. Thomas’s bags were packed but he was nowhere to be seen, until officers looked outside and noticed the bulky, bald, 6ft 2in man hiding up a tree in a neighbour’s back garden. It is believed that the 45-year-old, who had a licence to drive goods vehicles, was put in touch with Kassaye by the mastermind who organised the Graff robbery, and asked to hire a 7.5 tonne box lorry to use in the raid as a “blocking” vehicle. Despite mixing in criminal circles for the past 30 years, he has only two minor convictions. He was fined £15 for shoplifting and damaging property in 1980. In 1997 he was convicted of four charges of not paying importation duty on alcohol and sentenced to unpaid work in the community.

Graff jewel heist: robbers’ profilesThe Graff jewellery robbers were a gang of small-time drug dealers, two of whom still lived with their parents, who were picked by a criminal mastermind to carry out the biggest diamond raid in British history. Here are profiles of the four men found guilty.

Mestawet / Editiorial

2101 Washington St. NE. Suite 208

MPLS MN 55418

Tel: 651-278-9114

Page 4: Mestawet July 2010

አልሻባብ በኡጋንዳ ያፈሰሰው የኢትዮጵያዊ ደምን ፡ በኢትዮጵያ ወታደሮች በ አንድ ሺ የአልሻባብ ደም መበቀል

የዜግነት ግዴታችን ነው፡፡ የአንድ ኢትዮጵያዊ ደም በአንድ ሺ የጠላት ደም መመንዘር ይኖርበታል፡፡

የአንድ ወጣት ኢትዮጵያዊ ደምን አፍሶ ተጨማሪ ኢትዮጵያዊያንን ደምን ለማፍሰስ አልሻባብ ፉከራ እና ቀረርቶ ማሰማቱ የኢትዮጲያዊነት ማንነት አለመረዳቱን ብሎም ኢትዮጵያዊያንን መናቁን በድጋሚ ያሳየበት አጋጣሚ ነው፡፡ የኡጋንዳው መሪ ሙሴቬኒ አልሻባብ ባደረገው ጥቃት ጥንካሬውን ያሳየበት አጋጣሚ ሣይሆን ባደረሰው ጥቃት መሠረት ራሱ ላይ ጥቃት እንዲደርስበት የጋበዘበት አጋጣሚ እነደሆነ ነው ለጋዜጠኞች የገለጹት፡፡ Uganda’s Museveni vows revenge on al-Shabab over blasts. Mr Museveni said other countries would now send troops to Mogadishu.“I am optimistic that these numbers will be raised now - especially now - because these people have provoked the world more than before. And I can assure you they have invited a lot of problems for themselves,” he told journalists in Uganda.BBC: 15 July 2010 በወቅቱ በስልጣን ላይ ያለው የኢሕአዴግ መንግስትም እንደኡጋንዳው መንግስት ለአልሻባብ ብቀላ አጸፋ በአፋጣኝ መሰጠት ይኖርበታል፡፡ ዛሬ አልሻባብ በኡጋንዳ ያደረገብንን ነገ በኢትዮጵያችን ውስጥ ሰላማዊ ቤተሰቦቻችንን መጨፍጨፍን ከቶ እንዳያስብ ከመብረቅ ያልተናነሰ አፋጣኝ መልስ መንግስት መስጠት ይኖርበታል፡፡ አምላክ ኢትዮጵያን ሁሌም ነው የሚጠብቃት፡፡ ዜጎችዋም ኢትዮጵያን ሁሌም ዘብ ነው የሚሆኑላት፡፡ በ ዘመነ ደርግ ወጣቶቻችን የደርግን ፖለቲካ ባይደግፉት እንኩዋ ደርግ ለሉዓላዊነታችን በወታደሮቻችን በሚያደርገው ትግል አብዛኛው ኢትዮጵያዊ ከጎኑ እንደነበር የሚታወስ ነው፡፡ በዘመነ ኢሕአዴግም ሕዝባችን በዲሞክራሲ እጦት መተንፈስ ባይችል እንኩዋ በወታደሮቻችን ጉዳይ ሙሉ እምነት ነው ያለው፡፡ ወታደር የሚመነጨው ከሕዝቡ ነው፡፡ ወታደሮች በማንኛውም የመንግስት ዘመን የእኛው ወንድም እና እህቶች ናቸው፡፡ ወታደሮች በፖለቲካ መሪዎች በመላው ዓለም በሐገራቸው ውስጥም ሆን ከሐገር ውጭ ዘመቻ እየሄዱ ደማቸውን የሚያፈሱ የኛው ወንድም እና እህቶች ናቸው፡፡ የመንግስት ተቃዋሚዎች በየትኛውም ዓለም የራሳቸውን ወንድም እህት ወይንም ልጆቻቸውን የሚሆኑ ወታደሮቻቸውን ሲደግፉ የሚቃወሙት ግን ወታደሮቻቸውን ለተሳሳተ ጦርነት የሚማግዳቸውን መንግስት ነው፡፡ እዚህ ባለንበት አሜሪካ እንኩዋ ጆርጅ ቡሽ ሴኔተሮችን ኮንግረስን ቅጥፈት በተሞላ መረጃ አስፈቅደው፡ የአሜሪካ ሕዝብ ቅጥፈት መሆኑን እያወቀ ከ 4000 በላይ ልጆቹን ኢራቅ ላይ መስዋዕት ሲያደርግ ፡ አንድም የአሜሪካ ተቃዋሚ ወታደሮቹን ፡ የቡሽ ወታደሮች በማለት ሲያጥላላ ሲረግም አልታየም፡፡ ስለዚህም በዚህ አሜሪካ የሚኖሩ (ነጻ ተብዬ) ሚዲያዎች ላይ ወንድም እህት ወታደሮቻችን በአዛዦቻቸው ተልከው ጥቃት ሲደርስባቸው ግን ፡ ማንም ይሁን ማን የወታደሮቻችን አጥቂ በዠግንነት ሰይመው የወያኔ ወታደሮች ደማቸው ፈሰሰ፡ የወያኔ ወታደሮች እንዲህ ሆኑ… የሚለው ጉዳይ እጅግ አሳፋሪ መሆኑን መግለጽ አፈልጋለሁ ፡፡ በምሳሌ ደረጃ ኢትዮጵያን ሪቪው መጥቀስ ይቻላል http://www.ethiopianreview.com/content/28313 በዚህ ዜናው ላይ A Woyanne military unit disappears – video July 7th, 2010 | በማለት ልጆቻችን የሆኑትን ወታደሮችን - ልጆቻችን እንዲያነቡት አቀላጥፎ አቅርቡዋል፡፡ ሕሊናና ሚዛን ያለው ኢትዮጵያዊ በሶማሊያ በኢራቅ በአፍጋኒስታን አረመኔዎች የራሳቸውን ዜጋ ቦምብ እያፈነዱ ሲገድሉ እያየን ነው፡፡ እንደ ኢትዮጵያ ሪቪው አይነት ነፃ ተብዬ ሚዲያዎች ዛሬ ለልጆቻችን የሚያስተላልፉት መልዕክት ኢሕአዴግን ከስልጣን ለማስወገድ ወገን ወገንን መጨፍጨፍ እንዳለበት ነው፡፡ ይህ መቆም አለበት፡፡ ግድያ መወገዝ አለበት፡፡ በተደላደለ ቤተመንግስት በከፍተኛ የሕዝብ ደሕንነት የሚጠበቁት መለስ ዜናዊ እና ባልደረቦቻቸው በምንም ዓይነት እንደ ወንድሞቻችን ወታደሮች በቀላሉ ሰለባ አይሆኑም፡፡ መታገል መቃወም ያለብን ስርዓቱንና ፓርቲውን እንጂ ወታደሮቻችንን መሆን የለብንም፡፡ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጠንክረው ቤተመንግስትን ቢረከቡ ወንድምና እህቶቻችን የሆኑት ወታደሮች አዛዦቻቸው ይቀየሩ ይሆን እንጂ እነሱ ነገም ወደፊትም ዕኛንና የሀገራችንን ሕልውና የሚጠብቁ ናቸው፡፡ ዛሬ አልሻባብ ወንድማችንን ገድሉዋል፡፡ ገድሎም ተጨማሪ ለመጨፍጨፍ ፎክሩዋል፡፡ ከዚህ ቀደምም የኢትዮጵያንን ዳር ድንበር ጥሶ የሶማሌ ኢትዮጵያንን ምድር የራሴ ነው ብለው ነበርም እስካሁንም እያሉ ነበር፡፡ ሶማሌ ኢትዮጵያዊያን እንደማንኛውም ኢትዮጵያዊ፡ ማለትም ኦሮሞ፡ ትግሬ፡ አማራ ፡ አፋር እንዲሁም እንደሌሎቹ ሁሉ ኢትዮጵያዊያን ናቸው፡፡ ሕብረ ቀለም እና ባህል ያለን ሕዝቦች ነን፡፡ የኢሕአዴግ ኮንስቲቱዩሽን ማንም ሉዓላዊ ሐገርን የሚመራ መንግስት ፡ ከፈለግህ ተገንጠል የሚል ሕገ መንግስቱ ፍጹም አሳፋሪ ጉዳይ ነው፡፡ ከኢሕአዴግ ሽንፈት በሁዋላ የሚተካ ድርጅት ይህንን አንቀጽ እንደሚሰርዘው እርግጠኛ ነኝ፡፡ ኢሕአዴግ የትናንቱ ሕወሓት በረሃ በነበረበት ወቅት ለአጋሩ ሻዕቢያ ጥርጊያ ለመክፈት ሲል የታገለበት ነው፡፡ ኤርትራዊያን ሳይሆኑ ሻዕቢያ ኢትዮጵያዊነቱን ክዱዋል፡፡ መንገዱንም ጨርቅ ያድርግለት ነው የምለው፡፡ አሁን ግን ተገንጣዩ ሻዕቢያ በመገንጠሉ ባለፉት 20 ዓመታት ውስጥ ኤርትራዊያንን ከመገንጠሉ ውጭ ለሕዝቡ ልዕልና የሰጠው ነገር የለም፡፡ እንደ ኢትዮጵያን ሪቪው ያሉ ነጻ ተብዬ ሚዲያዎች ወታደሮቻችን የወያኔ ወታደሮች እንደሚሉዋቸው ሁሉ ወንድማቸው የሆነው ሕውሃትም የደርግ ወታደሮች በማለት ወንድም እህቶቻችንን በትኖ በረሃብ እንደቀጣቸው የትናንት ትዝታ ነው፡፡ ይሁንና ያለነሱ ውትድርና እንደማይሆን ከበረሃ አስተሳሰብ ማግስት በመረዳቱ የተረፉትን መመለሱ ይታወሳል፡፡ ባንዲራችንንም አቶ መለስ ጨርቅ ብለው ካጣጣሉዋት በሁዋላ ጨርቅ ሳትሆን የማንነታችን ዓርማ መሆንዋን ከበረሃ ማግስት ሊረዱ ችለው የባንዲራ ቀን ይከበር ማለታቸው ይታወሳል፡፡ ለእርትራ መገንጠል አቶ መለስ በበረሃ እያሉ ሌትና ቀን ታግለው ፡ አንቀፅ 39 ( የመገንጠል መብትን) ሕግ ካደረጉ በሁዋላ ፡ ኤርትራን ካስገነጠሉ በሁዋላ አማራ ብቻ ኢትዮጵያ ሁኖ ኦሮሞ ፡ ትግሬ ፡ ሶማሌ ሌሎቹም ሁሉ እንደፈለጉት እንዳይገነጣጠሉ ከበረሃ አስተሳሰባቸው የምኒሊክ ቤተመንግስት የኢትዮጵያዊነት ሕሊና እንዲኖራቸው ካደረገ በሁዋላ በመስከን መገንጠል የሚባል ነገርን የልምዣት ይሁን በማለት ላይ ናቸው፡፡ ስለዚህም የሶማሊያ አሸባሪዎችን ካርታችን ተድሬዳዋ መልስ ነው በማለት እንዲሁም ጠመንጃን የኢሕአዴግን መንግስት ለማስወገድ አማራጭ ነው በማለት ሶማሊያ ውስጥ ይዘጋጁ የነበሩትን በጠመንጃ ሓይል መገንጠልን የሚያስቡ ሃይላትን ወታደሮቻችን ድባቅ እንዲያገቡዋቸው መለስ ዜናዊ አድርገዋል፡፡ በጠመንጃ መገደል የሚኖርበት ወገን ሣይሆን ጠላት ብቻ ነው መሆን ያለበት፡፡ የመለስ ዜናዊን አስተዳደር ተቃዋሚ የሆነ መታገል ያለበት አስተዳደሩን እንጂ በወታደርነት ራሱንና ቤተሰቡን የሚያስተዳድር ወታደርን መሆን የለበትም፡፡ አሁን ወታደሮቻችን በኡጋንዳ ለፈሰሰው ደማችን መዘጋጀት ይኖርባቸዋል፡፡ አሁን ወታደሮቻችን አልሻባብ በኢትዮጵያም ሆነ ኢትዮጵያዊያን በሚገኙበት ቦታ ሁሉ ደማቸውን ለማፍሰስ የፎከረውን ፉከራ ወታደሮቻችን መስማት ይኖርባቸዋል፡፡ የኡጋንዳው ዩሪ ሙሴቬኒ አልሻባብ ዋጋውን እንደሚያገኝ እንደተናገሩት ሁሉ መለስ ዜናዊም ተመሳሳይ በሆነ ሁኔታ አልሻባብ ታሪክ እንዲሆን ለወታደሮቻችን ትዕዛዝ መስጠት ይኖርባቸዋል፡፡ እኔም ሆንኩ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ አልሻባብ ዋጋውን እንዲያገኝና አልሻባብ ድባቅ እንዲገባ የተቻለንን ሁሉ እንድናደርግ በዚህ አጋጣሚ እጠይቃለሁ!

አምላክ ኢትዮጵያን አስባት ! ሞገስ ከበደ

4

MESTAWETETHIOPIAN NEWSPAPERSERVING ETHIOPIAN & AMERICAN

SINCE APRIL-2001MESTAWET NEWSPAPER IS A NONPROFIT ORGANANIZATION

FOUNDED AND PUBLISHED IN MINNESOTA

Editor -In-Chief Yohannes Zerihun651-278-9114

[email protected]

Editor & Publisher / Moges K [email protected] Tel: 651-307-1912

Deputy Editor-In-Chief/ Tsige [email protected]

Sport Editor/ Zelalem GudetaEditors :

Frew AlyouElizabeth Gebeyehu

Tedros Haile

Health and WellnessSara Chute/ Minnesota Department of Health

Graphic designer/ Yohannes [email protected]

Contacts:Mestawet / Editiorial

2101 Washington St. NE. Suite 208MPLS MN 55418Tel: 651-278-9114

MESTAWET / Head Office2239 Cohansey BLVD

Roseville MN 55113 Tel: 651-307-1912

ርዕሰ መስታወት ርዕሰ መስታወት መስታወትርዕሰ አንቀፅ

የሚቀጥለውን ዕትም ኦገስት 15 ይጠብቁ

Page 5: Mestawet July 2010

መስታወት ዜና 5 መስታወት

¾õ_¨< ¢`’`

መስታወት

የዳኒ ብዕር

በተወዳጅዋና ተነባቢዋ መስታውት ጋዜጣ ድርጅትዎን በማሰተዋወቅ

ተጠቃሚ ይሁኑ!!

ô´“ lU ’Ñ`

�”ȃ “‹G< WLU ’¨<; �”ȃ �”Å“ðn‹G<˜ ›ƒÖÃl˜:: ÓÉ ¾KU �”Ñ“—K” �[ �”Ç=Á¨<U u›Ã“‹G< uw[~ �”É�¿˜ �¾×`Ÿ< ’¨<:: �Ç=Á eS× ›”Ç‹ �”Ç=†Ó[˜ ›MðMÓU u›=T@M �“ ueM¡ ŸÕÅ—“ Ÿ¨”ÉU uuKÖ SMŸ< ¾WLU� S¯ƒ e�ÑA`ñM˜ ¾’u^‹G< ›”vwÁ” G<K< ¾S×G< �Kƒ uU” �”ÅUƒkuK<˜ KT¾ƒ ÕÑ<‰KG<:: ¾³_ Ý­ª�‹”” S�Wu=Á’~” KÍ”Jà K›í@ GÃKeLc? ›Å[Ÿ<ƒ KU” wƒK< un ò‚ Ép” ›K<w˜:: ³_ eKô²™‹ M“¨^ ’¨<:: �Ç=Á K³ u=e eKJ’<ƒ XÃJ” K³” eK}ÑA“ìñƒ ’¨<:: eU SSXWM �”ÇÕ`“ ’Ñ` �”ÇLS× w �Î Là ¾ÑvM˜” eU �¾KÖõŸ< ’¨< ¾TÝ­¨<�‹G<:: Ÿu? w[~ ÃvLM É`Ñ>~ G<K< ¾T>Å”p ’¨<:: ›”É ’Ñ` c=ËU` SÚ[h¨<” SÑSƒ Áe†Ó^M::1. ›”É �Kƒ ŸÕÅ—¨< Ÿ�g~ Ò` J• ^p ¨ÇK Wð` Ke^ ÃH@ÇK< ¾Å[W<uƒ Wð` ›Ç=e Wð` uSJ’< u¾x�¨< Ó”v� ÃካH@ÇM Ÿu? w[~ ŸË`v¨< Ÿ¨Ñu< e` ƒMp }ÖpLà T@ƒ` �“ Te�¨h SÁ¹ vÔÅ` �”ÅÁ² ŸWð` c=’W<U �g~ ›L¾¨<U kØ� ›Ø\ uÓ”w �¾�Ö[ ¨Å’u[ u?ƒ ›S^“ �g~ ¾Ó”u<” ›Ø` Ý­õ �“ ¾T@ƒ\” Ý­õ �”Ç=ÁÑ“˜ ካÅ[Ñ u%EL T@ƒ\” �¾}[}[ S”ÑÉ ›s[Ö:: ¾J’ x� Là c=Å`e UM¡ƒ ›Å[Ñ“ T@ƒ\” SÖpKM ËS[:: Ÿ²=ÁU uTe�¨h¨< Là ¾J’ lØ` Ý­` Ý­` ካÅ[Ñ u%EL Ó”u<” ¨ÅT>Ñ’u<ƒ Wዎ‹ ÖÒ wKA #›lS< ÃH@ ›Ø` ¨Å S”ÑÉ 80 X”+U ¨Ø„ªM eK²=I ¡/Ÿ}T u=a lØ` 7 É[e ¾u?~ vKu?ƒ SØ„ ]þ`ƒ ÁÉ`Ó Sõ[c< eKTÃk` ›ƒMñ$ ›L†¨< ÃH@’@ Ÿu?~ ¨<eØ ›”É W¨< ¨× ¾u?~ vKu?ƒ ’¨<:: #›u?ƒ Ñ@� U” ’u`;$ c=M ›u? w[~” Ö¾k¨< ›u? ¢e}` wKA #›e` Ñ>²? ›M“Ñ`U Á¨< SM°¡~” Ÿ�W< }kuK< SØ]Á ÃU×M˜ ካK< M“S× �”‹LK” eK²=I ŸW¯ƒ u%EL u=a lØ` 7 wp ÃuK< �eŸ²=Á Ó” ÃH@ Ó”w e^¨< ÃlU wÁKG<$ wKA S”ÑÉ c=ËU` ¾u?~ vKu?ƒ Ÿ%EL ¾k[¨<” �g~” ÑA}ƒ ›Å[Ñ<ƒ �g~ Ó^ }Òw„ªM:: ¾k” e^ W`}” �”U× ’¨< �”Í= H@Å” ¾W¨< ›Ø` �”Kካለ” ›M}vvሉU:: eK²=I �W<U K’Ñ\ ›Ç=e ’¨<:: ¾u?~ vKu?ƒ �g~” }¨<ƒ“ ¨Å ›u? w[~ }ÖÑ< #ä¨<MI ¨”ÉT@ ÁXX}˜ ÑA[u?‚ ’¨< G<K�‹”U �Ÿ<M ›Ø^‹”” ካ¨×” ¾T=ÖÃk” ¾KU wKA ’¨< 2 T@ƒ` ¾¨×’¨<:: ÃH@”” G<K< w` ›¨<ØŠ �”ȃ Ãõ[e ƒLKI$ ›K<ƒ:: ›u? w[~ }q× #�’@ �¢ ›ƒÖ\ ›LMŸ<U Ó” �—” TTŸ` ’u[v‹G< ›Ø` ¨× TKƒ S”ÑÉ Öuu TKƒ ’¨< eK²=I �’@ u²=I Ñ<Çà ›e}Á¾ƒ SeÖƒ ›M‹MU u=a ÃUÖ<“ u8 SG”Ç=f‹ ¾}ªk[¨< ¾SG”Ç=f‹ u<É” ̈ <X’@ ÃWØu�M$ ›L†¨< ›u? w[~ �”Ç=I c=“Ñ` e^ ðƒ uSJ’< }“Ê ¨Å Ñ<Muƒ Y^ KSWT^ƒ SØ„ ›”É eÓwÓw W¨< uTÓ–~ GXu<” ¾k¾[ ô²— XÃJ” uƒ¡¡M vK eM×” SG”Ç=e ’u` ¾T>SeK¨<:: W¨<¨< ÖÒ ›K<“ #ይ¤¨<MI ̈ ÇÎ 8 SG”Ç=e òƒ qT@ 16 ›Ã” ŸT>ÁÑ<[Ö`Øw˜ ¾›”}¨< G<Kƒ ›Ã•‹ ’Ñ\” ›S³´’¨< ¾Uƒkט” pט �“ ›Ø\” MÚ`W¨<$ ›K<:: ›u? w[~ ¨ÇkŨ< ’Ñ` W¨<¨< �¾SÖ<Kƒ SJ’<” c=Á¨<p #�’@ uS”Óeƒ S_ƒ ›MÅ^Å`U �²=Á¨< 7 lØ` ¨<X’@ u=ÁÑ–< ÃhLM$ ›L†¨< Ÿ›u? Ò` ¾’u[¨< �g~ ›u? ÅÒÓV ¾T>Ö^¨< 7 lØ` Ó^ ›Òw„�M:: c¨<¾¨< ¾›u?” ›”É �Ï Öup ›É`Ѩ< Á²<“ ŸÅ[ƒ Ÿ=X†¨< ¾J’ ’Ñ` ›¨<Ø}¨< ¨Å c<] Ÿ=W< Ÿ}~Kƒ:: ›u? Xp wKA #�’@ �”Ç=I ÁK ’Ñ` ›M¨ÉU �`ÓØ Móቶƒ ›X´•—M Ó” w. . .$ wKA Úu׆¨< �“ #uK<

³_¨<’< ›×Éó‹G< Ú`W<ƒ K?KA‹ SG”Ç=f‹ ŸSÖ< K¡„ƒ e\ wKA” ’¨< ¾H@Ũ< uK<ª†¨<$ wKA }W“u�†¨< ›u? w[~“ �g~ ƒ”i S”ÑÉ �”ÅH@Æ ›”É ÓaW] ’Ñ` ›Ñ–<“ ÑA^ ›K< �g~ ›u? vÅረѨ< ’Ñ` u×U }Å”qªM:: ›u? ¨Å Ÿ=W< ¾}³¨[Kƒ” ’Ñ` ¨× ›Å[Ѩ< qÖ\ƒ 5 g=I w` ’¨<:: K�g~ T@ƒ` KÁ²uƒ �“ UeÖ=` KT>Öwpuƒ 2 g=I w` }WÖ¨< Ÿ²=ÁU XU”~” S<K< ¾›ካvu=Á†¨< W¨< �eŸ=Å”k¨< É[e ²“ ÁK ’<a c=•\ W’u~::2. uK?L—¨< XU”ƒ �”Ç=I J’ ³_ ›u? K�g~ ¾T>Åwk¨< ’Ñ` ¾KU K=ÁÅ`Ó ÁWu¨<” ’Ñ` ’Ñ[¨<:: ›u? ¾¨”ÉS<” S<K< Mwe ÓØU ›É`ÑA KuW ›g~U uƒ”g< ^c<” ›ìÇ“ Á´ }wKA ¾}WÖ¨<” vÔÅ` �“ ¡LW` õ Ñ<µ ¨Å G<K}—¨< ²S‰ J’ ›”É W<ø` T`Ÿ?ƒ Ñu<:: ›u? ¨Å ›e}“ÒÍD ÖÒ wKA #¾vKu?~ eU T’¨<$ ›K ›e}“ÒϪ ¾”ÓÉ e^ ðnÆ” k“ wL ›Á¾‹ ¾c<ø` T`Ÿ?~” vKu?ƒ eU Ÿ›vƒ“ ›Áƒ eU Ò` }“Ñ[‹ �g~ S²Ñu ›u? kÖK ¾S×’¨< ŸôÅ^M Ö?“ u=a ’¨< ¾›ÑMÓKAƒ Ñ>²?Á†¨< Áun“ K=Áun ¾}n[u< UÓw“ SÖÙ‹” �”É“e¨ÓÉ ¾›ÑMÓKAƒ TwmÁ Ñ>²?Á†¨< uÑ<MI ¾TÃ’uu< U`„‹ ካÒÖS<” ÅÓV Iw[}Wu< �”ÇÃßu[u` c<ø` T`Ÿ?~” �”É“iÓ ’¨< ¾S×’¨< ›K:: ›e}“ÒÍD Å”ÑØ ›K‹“ ¾�Ï eMኳ” ›¨<Ø� ̈ Å vKu?~ ŨK‹ ’Ñ\”U ›e[Ç‹ ›”É UeÖ=^© SM°¡ƒ SkuLD” uT>Áe�¨<p SMŸ< �i�ª” ›u³‹ �“ eMŸ<” Ÿ²Ò‹ u%EL #}kSÖ< U” ÃU× hà u<“ KeLX ¾ðKÒ‹G<ƒ” �²²<˜ ›k`vKG<$ ›K‹:: ›u? ¢e}` wKA #U”U ›ÁeðMÓU Ñ@�¨< KU” �nዎ ‡” T¾ƒ ›ƒËU`U$ ›K¨<:: Mσ ›”Ñ…” �ÁpKWKW‹ #ä¨<MI vKu?~ p`w ›ÃÅKU �nዎ ‡” u}Kà Ӳ? ÁKðv†¨<” �—¨< ^X‹” �”WuevK” �“”} vÊ �Í‹G<” �”ǃSKc< ¾hà eÝ­†¨< }wÁKG<$ wL Ÿማi ን _Ïe}\ Là ²Ñ” ›É`Ò K›u? ›kuK‹¨<:: ›u?U upîuƒ ¨Å Ÿ=W< Ÿ}}“ #uT>kØK¨< K?KA‹ Wዎ‹ eKT>SÖ< uõØ’ƒ ›e¨ÓÆ$ wKA �g~” ›eŸƒKAƒ ¨×:: �”ÓÇ=I ô²—¨< �”Í= ›ßu`v]¨< ¾TMK¨< ›u?” ›Á‹G<ƒ ›ÃÅM; �”Å �’@ �”Å �’@ ›ßu`vሪዎ ‡ Ó”w ›×]¨< �“ vK W<ø` T`Ÿ?~ �”Í= ›u?“ �g~ ›ÃÅK<U:: ¾u?ƒ ›Ø` ¨Å S”ÑÉ u¨× lØ` S”ÑÉ ካK M¡ Öx K�Xƒ ›ÅÒU J’ KK?L SÑMÑÁ SŸ=“ SÓu=Á �eŸ=†Ó` SÉ[e፤ eÓwÓw’ƒ �”Í= K?L K=vM ›Ã‹MU K›e}ªK W¨< ¾ÅÍõ S”ÑÉ �”Å^c Óu= ÃqÖ^M:: ÁLe}ªK Ó” Óu= ›WóG< wKA �”Å �’ ›u? ›Ã’~ ’pKA bà‹ M¡ uM¡ �ÁÅ[Õ†¨< ÃÖóK<:: �²=I Là Mw TKƒ ÁKw” ’Ñ` ¾’ ›u?” K?w’ƒ SWM TU��ƒ XÃJ” ¾Ñ<x WÜ­‹” ›Lªm’ƒ ’¨<:: W<ø` T`Ÿ?„‹U u=J’< Ñ>²? K=ÁMõv†¨< ¾}n[u< U`„‹” ¨Å SÒ²“†¨< ŸTeÑvƒ }qØu¨< u}‰K SÖ” ¾Å”u™Š Ö?”’ƒ ¾�’@U Ö?”’ƒ ’¨< wK¨< u=Áeu< ›ÃŸóU ›K²=Á K�’ ›u? XÃJ” K^eU ›ÃuÏU:: u×U ¾T>Å”k¨< ¾›Æ Ñ’ƒ ›”Ç”É Ñ<x WÜ­‹ Ñ<x SeÖ�†¨<” �”Í= Ñ<x }kv¿ ÁK¨<” ¾Y^ É`h �”ኳ” KT¨p ›ÃØ\U:: ›”É ’Ñ` c=�Ww ÃH@”” ¾hà �¾WÖG< ›MðªKG< �”Í= �”Å IÑ< �eŸ SÚ[h¨< �óKTKG< ¾T>M GXw ò¨< ¾T>Õ²< u`ካ� vKÑ<ÇÄ‹ �”ÇK< ›¨<nKG<:: Mu u=e J–@ ካM[XG<ƒ uT>kØK¨< �ƒT‹” Ñ<x c=WÖ< eK}Á²< Ç=Áeþ^‹ �“¨^K” KT”—¨<U Éõ[ƒ Ø\ ›ÃÅKU:: c=Åð` ¾T>Åð`uƒ x�“ ›Ã’~” T¨p }Ñu= ’¨<:: Gk˜’ƒ ¾ƒU x� Ái”óM::

‰¨<M˜

አንድ ዕብድ አራት ኪሎ ላይ ጆሊ ባር ፊት ለፊት ቆሞ “ወደፊት የኢትዮጵያ ሕዝብ በስድስት ይከፈላል፣ በስድስት ይከፈላል” እያለ ቡትቶውን እየጎተተ ይጮኻል፡፡ አጠገቡ የነበሩ ጋዜጣ ሻጮች “ዝም በል ፣ዕብድ፣ ተነሣብህ ደግሞ፣ ማን ይከፍለዋል ደግሞ፤ መዓት አውሪ” አሉና ሊያባርቱት እጃቸውን ወነጨፉ፡፡ እርሱም በተራው ከት ብሎ ሳቀና “የዕውቀት ማነስ ችግር አለባችሁ”” ኩላሊታችሁ ችግር አለበት፡፡ የኛ ሰው መከፋፈል ልማዱኮ ነው፡፡ በዝባዥ እና ተበዝባዥ፤ አድኃሪ እና ተራማጅ፤ ፊውዳል እና ፀረ ፊውዳል፤ ኤምፔሪያሊስት እና ፀረ ኢምፔሪያሊስት፤ አብዮተኛ እና ፀረ አብዮተኛ ሕዝባዊ እና ፀረ ሕዝብ፤ ልማታዊ እና ፀረ ልማት፤ ኮሚቴ ሰብሳቢ እና ኪራይ ሰብሳቢ” መልሶ ከት ብሎ ሳቀ፡፡ ቀጠለ “ወደፊት የኢትዮጵያ ሕዝብ በስድስት ይከፈላል” አለና የቀኝ እጁን መዳፍ ጠቅልሎ እንደ ጡሩንባ ነፋው፡፡ “ምን ተብሎ ነው የሚከፈለው” አሉት አንድ ጋዜጣ የሚያነቡ አዛውንት፡፡“ጥሩ ጥያቄ ነው” አለና ጉሮሮውን በስላቅ እንደመጠራረግ ብሎ “የሚበላ፣ የሚበላ /”በ” ይጠብቃል/፣ የማይበላ፣ የሚያባላ፣ የሚያስበላ፣ የሚያብላላ ተብሎ ይከፈላል” ይህንን ሲናገር በአካባቢው የሚያልፉትን የብዙዎቹን ጆሮ ለመሳብ ችሎ ነበር፡፡ አንዳንዶቹም መንገዳቸውን ገታ አድርገው ያዳምጡት ጀምረዋል፡፡“እስኪ ተንትነው” አሉት እኒያ አዛውንት ጋዜጣቸውን አጠፍ አድርገው”“የሚበላ” ማለት ጤፍ መቶም መቶ ሺም፣ መቶ ሚሊዮንም ቢገባ መገዛቱን እንጂ የተገዛበትን የማያውቅ፣ የማይጠይቅ፣ በጋዜጣ ካልተጻፈ፣ በሬዲዮ ካልተነገረ በቀር የኑሮ ውድነቱ የማይነካው፤ የውጭ ምንዛሪ ቢጠፋም ባይጠፋም ዶላር የማያጣ፣ ወረፋ ቢኖርም ባይኖርም ባንክ ገንዘብ እምቢ የማይለው፣ ጨረታውን ሁሉ ለማሸነፍ የሚያስችል ድግምት ያለው፤ ተራራ ቁልቁለት መውጣትና መውረድ ሳያስፈልገው ቤቱ ቁጭ ብሎ ሚሊዮኖችን የሚያፍስ፤ ሰው ሁሉ በእጁ የጠቀለለው በእርሱ ጉሮሮ የሚያልፍለት፤ ሰው ሁሉ የጎረሰው በእርሱ ሆድ የሚቀመጥለት፣ ሰው ሁሉ ሮጦ እርሱ ሜዳልያ የሚሸለም፣ ለመብላት እንጂ ለመሥራት ያልተፈጠረ ማለት ነው፡፡ “የሚበላ” ማለት ደግሞ ጉቦ ለመስጠት፣ ኪራይ ለመክፈል፣ ግብር ለመክፈል የተፈጠረ፡፡ ምንም ያህል ሕግ አክብሮ ቢሠራ አንዳች ጉርሻ ካላጎረሰ ሥራው የማያልቅለት፤ ለመጋገር እንጂ ለመብላት ያልታደለ ማለት ነው፡፡ “ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿን ምች ምታት ሲባል አልሰማችሁም፡፡ የርሱም ነገር እንደዚህ ነው፡፡ ለመብላት የተፈጠረ ነውና ህገ ወጦቹ ተቀምጠው እርሱ በሕጋዊ መንገድ እየሠራና እየኖረ እርሱ ነው፤ የሚከሰሰው፤ እርሱ ነው የሚጉላላው፡፡ እዚህ አንዳንድ ሠፈር ያሉ ቀበጥ ወላጆች ለልጆቻቸው ሁለት ሁለት ሞግዚት ነው አሉ የሚቀጥሩት፡፡ አንዷ አሳዳጊ ናት፡፡ አንዷ ደግሞ ልጁ ሲያጠፋ የምትመታ ናት፡፡ ልጃቸው እንዳያመው እርሱ ባጠፋ ቁጥር እርሷ ትመታለች፣ እርሷ ታለቅሳለች፡፡ እነዚህም እንደ እርሷ ናቸው፡፡“የማይበላ” የሚባለው ለቁጥር የሚኖረው ነው” አለና ወደ ሕዝቡ ዘወር ብሎ “አሁን ለምሳሌ እኔ እና እናንተ ጥቅማችን ለቁጥር ነው” ሲል ብዙዎቹ በፈገግታ አዩት፡፡ “አዎ እኛኮ ቁጥሮች ነን፡፡ ቁጥር ደግሞ ምዝገባ እንጂ ምግብ አያስፈልገውም፡፡ የኛ ሥራ መመዝገብ ነው፤ መብላት አይደለም፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሲቆጠር እንካተታለን፤ ሲበላ ግን አንካተትም፣ ርዳታ ለማግኘት እናስፈልጋለን፤ እርዳታውን ለመቀበል ግን አናስፈልግም፡፡ ስለዚህ ቁጥር ነን ማለት ነው፡፡ ወደፊት እንጀራን በቴሌቪዥን ዳቦንም በፊልም ነው የምናየው፡፡ ወደፊት ምግብ ቤቶች ሁለት ዓይነት ክፍያ ያዘጋጃሉ፡፡ አንዱ ለሚበላ፣ አንዱ የሚበላውን ለሚያይ፡፡ እኔ እና እናንተ ገባ ብለን ምግብ እና አመጋገብ አይተን እንወጣለን፡፡እንጀራ በሰማይ እኔ በእግሬ ሆኜ፤አልደርስበት አልኩኝ ባክኜ ባክኜ፤የተባለው በ “ፍካሬ ሕዝብ” መጽሐፍ ላይ የተጻፈው ትንቢት ይፈጸማል፡፡“የሚያባላ” የሚባለው ደግሞ ከሚበላው ተጠግቶ ለበይዎች እንደ “ሀፒታይዘር” የሚያገለግል ነው፡፡ አያችሁ! የሚበሉት መንቀሳቀስ አይወዱም፣ ውቃቢያቸው ይጣላቸዋል፤ ስለዚህም የሚያባላቸው ይፈልጋሉ፡፡ እነዚህ የሚቀበሉ፣ የሚያቀባብሉ፣ የሚያስተላልፉ ናቸው፡፡ እንደነዚያ ጠግበው ባይበሉም ትርፍራፊ ግን አያጡም፡፡ እነዚያ ግንድ እነዚህ ሥር ናቸው፡፡ እነዚያ ሆድ እነዚህ ግን እጅ ናቸው፡፡ የነዚህ ጥቅማቸው ከምርቱ ሳይሆን ከቃርሚያው ነው፡፡ በሞያቸው፣ በልምዳቸው፣ በአፍ ቅልጥፍናቸው፣ በመመቻመች ችሎታቸው ከሚበሉት ይጠጉና “እባክህ ጌታዬ እንዲበላ ብቻ ሳይሆን በልቶ እንዲያተርፍም አድርገው’ እያሉ እየጸለዩ ይኖራሉ፡፡ እነዚያ የሚበሉት ምግብ ሲዘጋቸው

የሚያባሉትን ይሰበስቡና ይጋብዟቸዋል፡፡ ታዲያ እነዚህ መታ መታ እያደረጉ ሲበሉ የነዚያም የምግብ ፍላጎታቸው ይከፈትላቸዋል፡፡ ምናልባትም የሚበሉት ካልተስማማቸው የሚያባሉት ይታመሙላቸዋል፡፡ እነዚያ ቀልድ ሰምተው እነዚህ ይስቁላቸዋል፤ እነዚያ መርዶ ደርሷቸው እነዚህ ያለቅሱላቸዋል፡፡“አንድ አንድ ገበየሁ የሚባል ሰው በምኒሊክ ጊዜ ነበር አሉ”“እ………..ሺ” የሚል የቀልድ ምላሽ ዙርያውን ከከበበው ሰው አገኘ፡፡ “እና ገበየሁ በወቅቱ ለነበሩት አቡን አገልጋይ ሆነና የተጣላውን ሰው ሁሉ እያስገዘተ እጅ እግሩን አሣሠረው፡፡ ይህንን ያዩ ያገሩ ሰዎች ገብሽ መች ቀሰሰ ከየትስ አምጥቶ፤ይወጋናል እንጂ ካቡን ተጠግቶ፤ ብለው ገጠሙለት አሉ፡፡“የሚያስበላ” የሚባለው ደግሞ የተሰጠውን ሥልጣን፣ ዕውቀት እና ኃላፊነት ተጠቅሞ የሚበሉትም እንዳይራቡ የማይበሉትም እንዲጠግቡ ማድረግ ሲገባው፣ ‘ላለው ይጨመርለታል” እያለ መሬቱን ሲቸበችብ፣ ግብር ሲቀንስ፣ ያልተፈቀደ ዕቃ ሲያስገባ፣ ሕገ ወጥ የሆነ መመርያ ሲያስተላልፍ፣ የሚውል ማለት ነው፡፡ እነዚህ ሀገር የሚያስበሉ ናቸው፡፡ ስሕተቱን፣ ጥፋቱን፣ ሕገ ወጥነቱን፣ ጉዳቱን፣ በኋላ ዘመን የሚያመጣውን መዘዝ እያወቁ እኔን ምን ቸገረኝ ብለው ለበይዎች የሚስማማውን ብቻ የሚሠሩ ናቸው፡፡ እነርሱም አይጠቀሙም መጨረሻቸው ጥፋት ነው፤ ሀገራቸው ማረሚያ ቤት ነው፤ እነሆ ነገ ግዳጃቸውን ሲፈጽሙ እንደ ሸንኮራ ተመጥጠው፣ እንደ ሙዝ ልጣጭ ተልጠው ይወድቃሉ”፡፡“የሚያብላላ” ይህ ደግሞ ለመብላት የሚያመች ሕግ፣ መመሪያ፣ አሠራር እንዲዘረጋ የሚያደርግ፣ የሚበሉት አጋጣሚዎችን ሁሉ እንዲጠቀሙ መንገድ የሚያመቻች፣ ከበሉም በኋላ በተቻለ መጠን የበሉትም፣ አበላላቸውም ሕጋው መልክ እንዲኖረው የሚያመቻች ነው፡፡ መንግሥት ለበጎ ብሎ የዘረጋውን አሠራር፣ ያወጣውን መመርያ እና ያዋቀረውን መዋቅር እርሱ እንዴት ለበይዎች እንደሚስማማ ያጠናል፣ ያመቻቻል፣ ያስፈጽማል፡፡ ከመመርያው እና ከአሠራሩ ጋር የሚሄድ ደረሰኝ፣ ዶክመንት፣ ማስረጃ፣ ያዘጋጃል፣ አበላሉን ያሳልጠዋል፡፡ እነዚህ የጨጓራ አሲድ ናቸው፡፡ የጨጓራ አሲድ የበላውን እንዲዋሐደን አድርጎ ይፈጨዋል፣ ያስማማዋል፡፡ እነዚህም እንደ ጨጓራ አሲድ ይፈጩታል፣ ያስማሙታል፡፡“አንተ ይህንን ትንቢት ከየት አመጣኸው” አሉት አንዲት እናት ገርሟቸው፡፡“በዕብድነቴ ነዋ እናቴ፤ አዩ እዚህ አገር ካላበዱ በቀር ብዙ ነገር አይገለጥልዎትም፡፡ እንዲገለጥልዎት ከፈለጉ እንደ እኔ ማበድ አለብዎ፡፡ ለነገሩ ሀገር ዕብዱ ብዙ ነው ግን ዓይነቱ ልዩ ልዩ ነው” አላቸው፡፡ “ደግሞ የዕብድ ምን ዓይነት አለው፤ ሁሉም ያው ነው” አሉት እኒያው እናት የነጠላቸውን ጫፍ ወደ ትከሻቸው እየመለሱ፡፡ “ተሳስተዋል፤ አዩ ይህም ቢሆን ካላበዱ በቀር አይታዎትም፡፡ ብዙ ዓይነት ነው ዕብዱ፡፡ የመጀመሪያው ያበደና ማበዱን እንደኔ የተረዳ ነው፡፡ ሁለተኛው አብዶ ማበዱን እያወቀ ግን ማመን የማይፈልግ ነው፣ እንደ ብዙዎቻችሁ፣ ሌላው አብዶ ግን ማበዱን ባለማወቁ የተምታታበት ነው፡፡”“ቆይ አሁን ያልከው ዘመን መድረሱን በምን ምልክት ነው የምናውቀው” አሉት እኒያ ጋዜጣ የያዙ አረጋዊ፡፡“ጥሩ ጥያቄ ነው፤ በዚያ ዘመን መቶ ብር እንደ ዝርዝር ብር ይቆጠራል፤ የሰው ዋጋ ቀንሶ የቤት ዋጋ ይጨምራል፣ ገበሬ እህል አልሸጥም ይላል፤ የማያነቡ እና የማይጽፉ ምሁራን ይበዛሉ፤ በዚያ ዘመን ቻይናዎች በሀገራችን ውስጥ ከመብዛታቸው የተነሣ እንደ አንድ ብሔረሰብ መቆጠር ይጀምራሉ፣ ፓርቲ በፓርቲ ላይ፣ አመራርም በአመራር ላይ ይነሣል፤ ክፍፍልን እና የክፍፍልን ወሬ ትሰማላችሁ፤ የአንድ ፓርቲ ሰዎች እንኳንስ በፕሮግራማቸው በጋዜጣዊ መግለጫቸውም መስማማት ይሣናቸዋል፤ ታክሲዎች ወደ ድሮው ሥምሪታቸው ይመለሳሉ፤ሰው ለሥጋ ያለው ፍቅር እንደ ዋጋ ይጨምራል፤ የፓርላማውን ሕግ ቅጻ ቅጽ አስሞይዎች ይተረሙታል፡፡ አብያተ መጻሕፍት እያነሡ ጫት ቤቶች እየበዙ ይመጣሉ፤ የአክሱም ጫት፣ የላሊበላ ጫት፣ የኑራ ሁሴን ጫት የሚባሉ ጫቶች ይመጣሉ፤ በዚያን ጊዜ ሕፃናትን በለጋነታቸው ቅቤ የማዋጥ ጎጅ ባሕል ይቀራል፣ ምክንያቱም ቅቤው ሳይሆን ዋጋው አናት ላይ ይወጣልና፡፡ ያን ጊዜ የኢትዮጵያ ሕዝብ በስድስት የሚከፈልበት ዘመን መድረሱን ዕወቁ፡፡ቡትቶውን ሰብስቦ ወደ ላይ ሲወጣ አንዳንዶች ተጠራጠሩት፣ አንዳንዶች ራሳቸውን ነቀነቁ፣ አንዳንዶች ከሌሎች ታሪኮች ጋር ጨማምረው እያወሩ ተጓዙ፣ ሌሎች ደግሞ የሚሄድበትን አቅጣጫ በዓይናቸው ተከተሉት፡፡

የአንድ ዕብድ ትንቢት

ታላቅ ዜና ከኤልሣ አባተኢትዮጵያ መንገድ ሲያስቡ

ኤልሣን ማማከር ብልህነት ነው!

Winter special

f rom starting $939.00 from most cities with out tax’s and fees.

በዚህ እድል ለመጠቀም ዛሬውኑ ይደውሉ፡፡651-646-6900

email us at [email protected] are subject to change any time.

Page 6: Mestawet July 2010

መዝናኛየመዝናኛ መስታወት የመዝናኛ መስታወት

አስገራሚ ቀልዶች

(ቴዎድሮስ ኃይሌ - አትላንታ ጆርጂያ)

“እነዚህ ጌጣጌጦች ከምንድ ነው የተሠሩት?” ስትል የተደነቀችዋ ቱሪስት ጠየቀች፡

“ከአዞ ጥርስ ...” ሲል የሀገሬው ተወላጅ መለሰላት፡፡“ታድያ ዋጋቸው እንዴት ከሌሎች እንደ ወርቅ ካሉ ጌጣጌጦች ሊበልጥ ቻለ? በቀላሉ አይገኙም እንዴ?”“አረ በቀላሉ ነው የሚገኙት፡፡ ከእርስዎ የሚጠበቀው የአዞውን አፍ መፈልቀቅ መቻል ነው” አላት ኮስተር ብሎ፡፡

ትላልቅ የከተማ አውቶቡሶች አሉ። ትራፊኩ አንድ በጣም የተገጫጨውን አስቁሞ ፣ ሾፌሩን “ወዳጄ ጥግህን ይዘህ ቁም! ፣ መኪናህን አምቡላንስ ጠርቼለታልሁ”… “ምነው ምን ተፈጠረ?”… “የሚጥል በሽታ አለበት! አይደል? ምክንያቱም በጣም ተጎድቷል!”.

.ሴትየዋ ለበአል በግ ይገዙና ቆዳ የሚገፍላቸው ሰው ፈልገው ያመጣሉ።የተገዛችው በግ በጣም የከሳች በመሆኗ ቆዳዋን ከሥጋዋ ለማላቀቅ አስቸጋሪ ነው:: የበግ ቆዳ የሚገፈው ሰውዬ ትክዝ ብሎ እሜቴ የበጓን ቆዳዋን ነው ወይስ ቆሌዋን ነው የምገፍሎት ሲል ጠየቃቸው።

አንድ የኮሌጅ ተማሪ መኝታ ክፍሉ ውስጥ በማጥናት ላይ እያለ ጓደኛው ዝንጥ ያለ ልብስ ለብሶ በድንገት በሩን ብርግድ አድርጎ ገባና ..ሰማህ ወይ ዛሬ ያቺን ቄንጠኛ ክረባትህን አውሰኝ፡፡ ዛሬ እንደማትጠቀምበት ደግሞ እርግጠኛ ነኝ.. አለው፡፡ በጥናት ላይ ያለው ተማሪ ግራ ተጋብቶ ..እንዴት አወቅህ?.. ቢለው፤ ጓደኛው ..ጓደኛህን ዛሬ ራት ልጋብዛት ነው.. አለው ይባላል፡፡

አንድ አስተማሪ የጆሜትሪ ፈተና ወረቀት እያረሙ ራሳቸውን በመነቅነቅ ..ጆርጅ ዋሽንግተን አንተን ሲያክል ጎበዝ ቀያሽ ነበር.. ቢሉ፤ ተማሪው ..እርስዎን ሲያክል ደግሞ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆኖ ነበር እኮ.. ብሎ መለሰላቸው፡፡

ሁለት ተማሪዎች በክፍል ውስጥ እረበሹና አስተማሪያቸው ከክፍል በኋላ ቆይተው ስሞቻቸውን 500 ጊዜ እንዲፅፉ አዘዛቸው፡፡ ልጆቹ ሁሉ ወደ ቤታቸው ሄደው ሁለቱ የተቀጡት ተማሪዎች ብቻ ቁጭ ብለው መፃፍ ጀመሩ፡፡ ከጥቂት ጊዜ በኋላ አንደኛው እልህና ሲቃ ይዞት ..ፍፁም ትክክል አይደለም ፍፁም ትክክል አይደለም የሱ ስም ደጉ፤ የእኔ ገብረ እግዚአብሔር አለ ይባላል፡፡

አንድ የከዋክብት ተመራማሪ ከቤቱ አቅራቢያ ሆኖ አንገቱን ወደ ላይ አንጋጦ ከዋክብቱን እያየ ወደ ኋላው ሲራመድ እጉድባ ውስጥ ወደቀ፡፡ ይህንን ያየች የቤት ሰራተኛው ..ጌታዬ እዚሁ እግርዎ ሥር ያለውን ያላወቁ እሰማይ ላይ ስላለው ነገር ምኑን አወቅሁ ይላሉ?.. አለች ይባላል፡፡

የኮሌጅ የለሊት ዘበኛ ለጥበቃ ሲዘዋወር አንድ ወንድና አንድ ሴት ተማሪ ፈዘው ቆመው አያቸውና አለፈ፡፡ ተዟዙሮ ወደነሱ ሲመለስ በዚያው ሁኔታ አገኛቸውና ጠጋ ብሎ፤ወንዱን ተማሪ፡- ..ይቺን ልጃገረድ ልትስማት ነው?.. ብሎ ጠየቀ፡፡ተማሪውም፡- ..ኧረ አይደለም.. ብሎ በፍራቻ ቢመልስ፡፡ዘበኛው፡- ..እንግዲያውስ እንካ ፋኖሱን ያዝልኝ.. አለው ይባላል፡፡

በልጁ የተበሳጨ አንድ አባት ..ልጄ ከአራት ዓመት ኮሌጅ በኋላ ምን እንደሆንክ ይታይህ እስቲ ጠጪ፣ ዘዋሪና ችግር ፈጣሪ ነው የሆንከው፣ ትምህርትህ ቅንጣት ታህል ፋይዳ አላስገኘም.. ብሎ በንዴት ቢናገር፤ልጅ፡- ..ቢያንስ ቢያንስ እናቴ የነበረባትን በእኔ የመኩራራት በሽታ አላዳነም ትላለህ አባዬ?.. ብሎ በፌዝ መለሰ፡፡

ምንጭ፡- ሳቅ መፅሐፍ

ከጥቂት ሳምንታት በፊት በአንድ የዲፓርትመንት ስቶር (የልብስ መሸጫ) ነበርኩ፤ ከፊት ለፊቴ ሁለት ህጻናትን በአንድ ጋሪ የምትገፋ የዚህ አገር ነዋሪ አለች። ልብስ ስንመራርጥ አንድ ሁለት ጊዜ ያህል ተገጣጠምንና ትንሽ ጨዋታ ቢጤ ጀመርን። ልጆቿ የአንድና የሁለት ዓመት ዕድሜ አላቸው። እርሷ ግን የምትገዛው ልብስ ለሶስትና ለአራት ዓመት ልጅ የሚሆን በመሆኑ ሌሎች ልጆች አሉሽ? አልኳት። እንደሌላት እና የምትገዛውም ፣ ዋጋው ጥሩ ሆኖ ሳላገኘችው፣ ልጆቿ ከዓመትና ከሁለት ዓመት በኋላ እንዲለብሱት መሆኑን ነገረችኝ።

ሴትየዋ ዛሬ ላይ ቆማ የምታስበው ነገን ነው፣ ምናልባትም ዛሬ የለበሱት ከዓመት በፊት ፣ እንዲያውም ሳይወለዱ ሁሉ የተገዛ ሊሆን ይችላል። በህይወት ለመኖሯ አልተጠራጠረችም፣ ልጆቿም እንደሚኖሩ አትጠራጠርም። ዛሬ እድሜያቸው ሁለት ዓመት ቢሆንም አምስትም፣ ስድስትም ዓመት ሲሞላቸው የሚያደርጉትን ዛሬ ስትገዛ ምንም ቅር ሳይላት ነው። አንደኛ ዋጋው ቅናሽ (ሴል) ነው፣ ሁለተኛ ትርፉ እንደገና መንዳት፣ እንደገና ልጅ ጭኖ መጓዝ ከትራፊክ ጋር መዳረቅ ነው።

ዛሬን ቆሞ ነገን ማየት፣ ዛሬን ለዛሬ ብቻ ሳይሆን ለነገም፣ ለዛሬ ዓመትም ለዛሬ አምስት ዓመትም መኖር ሲሆን በ እቅድ ለመኖር ይረዳል፣ ያም ቢቀር ለመኖራችን የተስፋ ስንቅ ይሆነናል። ስንቶቻችን ንግድ ስንከፍት ከአሰር ዓመት በኋላ፣ ትዳር ስንይቅ ከ15 ዓመት በኋላ፣ ማህበር ስንመሰርት የዛሬ 7 ዓመት፣ ዕድር ስንጀምር ከሶስት ዓመት በኋላ እያልን እናቅዳለን?

አንዳንድ ጊዜ ሥራችን ሁሉ የዛሬን ብቻ መስሎ የሚታይበት ወቅት አለ። ንግድ ቤት ከፍተን የመጣውን ደምበኛ ዛሬውኑ እንደምንም አድርገን ገንዘቡን ለማግኝት ብቻ ከጣርን ተሳስተናል። ንግድ የአንድ ቀን አይደለም፣ በአንድ ቀን ገቢም ለዘላለም የሚኖር ንግድ የለም። ዛሬ ትንሽ ሱቅ ስንከፍት የዛሬ አምስት ዓምት የት እንደምንደርስ ልናቅድ ይገባል። ዕቅድና ራዕይ ከሌለን፣ ዛሬ የምናደርገው ሁሉ ለነገው ዋስትና የማይሰጠን ከሆነ ባንጀምር ጥሩ ነው። ሰው ከ እንሰሳ የሚለየው በ ዕቅድ ሰለሚኖር ነገንም ስለሚያስብ ነው።

ዛሬ በአንድ ሺ ብር የጀመርነው ንግድ የዛሬ ዓመት ስንት ካፒታል ሊኖረው ይገባል? ያንን ለማግኘት ዛሬ ምንድነው ማድረግ ያለብን? ሁሉም ጥናት ይጠይቃል። ዋናው ነገር ስንጀምር ከልባችን፣ ስንሰራም ካንጀታችን መሆኑ ነው። የዛሬ ዓመት ለምናየው ውጤት ነው ዛሬ መስራት ያለብን። አንዳንዶቻችን ዛሬውኑ ውጤት ካልተገኘ፣ ዛሬውኑ የዘራነው አድጎ የማይታጨድ ከሆነ የምንል ነን። መለስ ብለን ብናየው ግን ያገኘነው ውጤት ፣ በአንድ ቀን ደርሶ የሰበሰብነው ውጤት የለም።

አሜሪካኖች በአንድ ጉዳይ ኮንግረሳቸው ውስጥ ሲፋጩ፣ ሲሟገቱ ፣ እንቅልፍ አጥተው ሌሊት ሁሉ ተሰበሰቡ ሲባል ስንሰማ በማግስቱ ትልቅ ውጤት፣ ትልቅ ለውጥ ፈጥረው የሚያድሩ ይመስለናል። ነገር ግን እንደዚያ ቀንና ሌሊት የሚፋጩበት ነገር፣ የሚያወጡት ህግ ተፈጻሚ የሚሆነው ከ3 አመት በኋላ፣ ከአራት ዓመት በኋላ ወዘተ. ነው። የዛሬ አራት ዓመት ሥራ ላይ ለሚውል ህግ ዛሬ ምን እንዲህ አጨቃጨቃቸው? የምንል የውሃን ሞልተናል።

እንደመጽሃፍ ቅዱስ አባባል .. “አንድ ሺ ዓመት፣ አንድ ቀን” ነው ልንል ይገባል። ጊዜው ሳናስበው ይደርሳል። በርጋታ ፣ አስበን፣ አቅማችንን አውቀን፣ ተነጋገርንና ተስማምተን የወሰነው ውሳኔ፣ ያቀድነው ዕቅድ ለዛሬ አምስት ዓመት እንኳን ቢሆን … ያ ጊዜ ሳናስበው ይደርሳል። ኦባማ አዲስ የክሬዲት ካርድ ህግ ይውጣ ብለው የወሰኑት ባለፈው ዓመት ነው፣ ሲወስኑም ከፌብሩዋሪ 2010 ጀምሮ ብለው ነበር፣ ያን ጊዜ “የዛሬ ዓመት ተፈጻሚ ለሚሆን ዛሬ ምን ህግ አስወጣው?” ያልን ነበርን። የተባለው ቀን ደርሶ ህጉም ተፈጻሚ ሆኖ እነሆ በትንሹ ሳምንት አለፈው።

ፕሬዚዳንት ኦባማ ስልጣን ሲይዙ የአሜሪካ ህዝብ ሁሉ ማለት ይቻላል፣ አሜሪካ ከኢራቅ እንድትወጣ የሚፈልጉ ነበሩ፣ እሳቸውም አንዱና ትልቁ አጀንዳቸው ይኸው ሃሳብ ነበር። ግን በቃ ስልጣን በያዙ በማግስቱ ወታደሮቼ ይውጡ አላሉም፣ አቀዱ፣ በ2011 ይወጣሉ አሉ። የሁለት ዓመት ቀጠሮ ነበር የሰጡት -- እነሆ የሚሰሩትን እየሰሩ በተባለው ቀን ወታደሮቹ መውጣታቸውን እያረጋገጡ ነው።

በሥራችን ስሜታዊ ከሆንን እና ዕቅድ ከሌልን ብዙ ነገሮች ይወሳሰቡብናል። ጓደኛችን ስላገባ ወይም ስላገባች በቃ እነም ነገ ላግባ የምንል ክሆነ መቼም አናገባም። የማወቀው ሰው ንግድ ቤት ስለከፈተ በማግስቱ እኔም ልክፈት ካልን ለመዝጋትም ያን ያህል ፈጣኖች እንሆናለን። ጓደኛችን አዲስ መኪና ስላወጣች እኛም እናወጣ ካልን፣ ያላሰብነው ዕዳ ውስጥ እንገባለን።

እኛ ገና እንኖራለን። የምናስበውን አርቀን ፣ ተገቢ በሆነ የጊዜ ረቀት እናቅድ፣ ለዚያ ማድረግ ያለብንን ቅድመ ዝግጅት እናስብ። በጣም ከመመኘታችን ወይም ከመቸኮላችን የተነሳ ብዙ ነገሮች በአንድ ቀን ካልሆነ ፣ በአንድ ጊዜ ካልተከወነ እያልን ነገሮች አልሳካ እያሉ እየታየ ነው።

አንዳንድ ጊዜ ለማስታወቂያ ሥራ የሶስት ወር ወይም የስድስት ወር ክፈሉ የምላቸው አንዳንድ ደምበኞቼ ፣ የዛሬ ሶስት ወር እንኑር ፣ አንኑር መች አውቀን እንከፍላለን? ይሉኛል። የሶስት ወር በአንድ ጊዜ ቢከፍሉ ቅናሽ የሚያገኙም ቢሆን እንኳን አንዳንዶች ያለ ቅናሽ በየወሩ መክፈልን ይመርጣሉ። ግን ያው ዞሮ ዞሮ አይደለም ሶስት ወር ከሶስት ዓመትም በላይ በየወሩ እየከፈሉ አሉ፡፤ ግዴለም እንኖራለን። ተስፋ ይኑረን።

ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሂላሪ ክሊንተን፣ ለአሜሪካ ፕሬዚዳንትነት ለመወዳደር የነበራቸውን ፍላጎት ያሳወቁት በ1999 ነበር። ያን ጊዜ ገና የኒውዮርክ ሴኔተር እንኳን አልሆኑም። ነገር ግን በ2000 ለፕሬዚዳንትነት አልተወዳደሩም፣ በ2004 እንዲሁ አልተወዳደሩም - ፍላጎታቸውን እውን ለማድረግ እስከ 2008 መታገስ ነበረባቸው። እኛ ፕሬዚዳንት ለመሆን ስናልም የ8 ዓመት ቀጠሮ እንሰጣለን? ቢቻል ዛሬ፣ ለዚያውም “ከምሳ በፊት” እንድንሆን ነው የምንፈልገው። ከአሰር ዓመት በኋላ የኢትዮጵያ መሪ ለመሆን፣ ከሶስት ዓመት በኋላ የዚህ ድርጅት ሊቀመንበር፣ የቦርድ ሰብሳቢ፣ የሥራ አስኪያጅ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ለመሆን አስበን፣ አቅደን፣ እርከን ጠብቀን የምንጓዝ ስንት ነን? አንዳንዴ ከምን እንደሆነ ካልታወቀ ቦታ ድንገት ብቅ ብለን በአንድ ጊዜ ሊቀመንበር እንሆናለን። ሥራውንም ስለማናውቀው ዓመት ሳይሞላን የቁልቁለት ጉዞ እንጀምራለን። በታሪካችን ከቀበሌ ሊቀመንበርነት፣ ወይም ከወረዳ ሃላፊነት ተነስቶ፣ መጀመሪያ ለአውራጃው፣ ከዚያ ለከተማው፣ ከዚያ ለክፍለሃገር አስተዳዳሪነት ተመርጦ ከዚያ ወደ ዋናው ሥልጣን መወጣት የተለመደ አይደለም። ዛሬ ትንሽም ትሁን ትልቅ፣ የፖሊቲካ ድርጅትም ሆነ የመንግስት ሥልጣን፣ የትናንሿ ማህበር ጭምር ሃላፊ ለመሆን የሚያስፈልገው ወይ ጠመንጃ ወይ ምላስ (ጮሌነት) ነው። እውቀት፣ ሙያ፣ ልምድ፣ የተለየ ችሎታ ወዘተ. አስፈላጊነታቸው የቀረ ይመስላል።

ለዚህ ይሆን እያሰብን የማይሳካልን? የምንፈልገው ለውጥ እንደ ሰማይ የራቀብን? አንድ ትርጉም ያለው ሥራ መስራት ተራራ መግፋት ያህል የከበደን? መሰረቱን ዛሬ ጥለን፣ በርጋታ ምሶሶውን እያቆምን፣ ማገሩን እያጠበቅን ከአምስት ዓመት በኋላ፣ ከአስር ዓመት በኋላ እዚህ ደረጃ እንደርሳለን ብለን የጀመርነው ሥራ የቱ ነው? ፈጥነን ላይ ቁብ ለማለት ስለምንቸኩል - ቤታችን መሰረቱ ሳይሰራ ጣሪያው እየቀደመ አስቸግሮናል።

ያቺ ሴት ከሁለት ዓመት በኋላ ልጇ የሚያደርገውን ዛሬ ትገዛለች። አርዝመን እናቅድ፣ አቅማችንን እናጠናክር፣ በርጋታ ግን በርግጠኝነት እንጓዝ ያኔ ነው የገነባነው የማይፈርሰው ፣ ያቆምነው የማይወድቀው።

ነገን እንይ

- “ሊደረግልኝ የማይገባውን አልጠይቅም፣ ላደርግ የማልችለውን አልሞክርም” (ከዶሰኛው)

- “ሁሉም ዓይኖች እኩል አያዩም እንጂ፣ ሁሉም ቆንጆ ናቸው” (ከአንጋፋው ማፊያ)

- “አፍቅሮ ከመክሳት ተቸግሮ መገርጣት ይሻላል” (ቃል ኪዳን)

- “ህይወት ያለ ፍቅር ፣ ፍቅር ደግሞ ያለ ወሲብ ከሁሉም የከፋ ነው” (ከቡስካ በስተጀርባ)

- “አንዲት ወጣት ሴት ቆንጆ ከሆነች ብሩህ አዕምሮ ካላትና ጥሩ የወሲብ ችሎታ ባለቤት ከሆነች ዓለምን መቆጣጠር አያቅታትም” (በሬ ካራጁ)

- “ሎሚ መልካም ሽታ ቢኖረውም ሲቆይ መኮምጠጡ አይቀርም” (ከከጣራው ሥር)

- ‹‹ቁጣ ያለ በቂ ሃይል ቀልድ ነው» (ከጠላፊው)

- «ፍርሃት ጥንቃቄን ይፈጥራል፤ ቁጣ ደግሞ ጥንካሬን ያመጣል» (ከፍንጭ)

- «ሁሉን ትወዳለህ በመጨረሻ ሁሉን ታጣለህ» (ከኦሮማይ)

- «የአንድ ቃል ስህተት የሰውን ማንነት ሊያጋልጥ ስለሚችል ዝምታው መከላከያው ነው» (ከውጣውረድ)- «መጥፎም ሆነ ጥሩ ባህርይ መለካት ያለበት በሚያስገኘው ውጤት ብቻ ሳይሆንአላማውና ስሜቱም ግምት ውስጥ ገብቶ መመዘን አለበት» (ከመዘዘኛው ፍቅር)- «ከውጣ ውረድ በኋላ ፍላጎት ተሳክቶ እፎይ የሚባልበት ወቅት እስከሚገኝ ድረስየሰው ልጅ ብልሃት በሁለት ቃላት የታመቀ ነው ‹ትግስትና ተስፋ» (ከእፎይታ)

ከመጻህፍት አምባ

Mestawet / Editiorial2101 Washington St. NE. Suite 208

MPLS MN 55418Tel: 651-278-9114

Page 7: Mestawet July 2010

መስታወት መስታወት 7 ሴቶች

በፅጌ አይናለም

ይህን ስራ የጀመርኩት በአጋጣሚ ነው፡፡ አባቴ ለታክሲው ከቀጠራቸው ሹፌሮች ጋር ሁልጊዜ ማታ ማታ ሲጨቃጨቅ እሰማው ነበር፡፡ የጭቅጭቃቸው መንስዔ ደግሞ ወይ የቀኑ ሂሳብ ነው፤ አሊያም የመኪናዋ አንድ አካል መጉደል ነው፡፡ እናም ይህ ሁኔታ እየተባባሰ ሲመጣ ‹ለምን መንጃ ፍቃድ አውጥቼ ራሴው አልይዝም?›የሚል ሀሳብ መጣልኝና አስራ ሁለተኛ ክፍል እንደጨረስኩ መንጃ ፈቃድ አውጥቼ ላዳዋን መያዝ ጀመርኩ፡፡

ስሜ ፍሬ ሕይወት ስዩም ወይም ጂጂ ይባላል፡፡ ተወልጄ ያደግሁት አዲስ አበባ ልዩ ስሙ ደጃች ውቤ ሰፈር ነው፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርቴን በራስ አበበ አረጋይ፣የመለስተኛና የሁለተኛ ደረጃን ደግሞ በኢትዮጵያ ትቅደም ቁጥር አንድና ቁጥር ሁለት ነው የተማርኩት፡፡ብዙውን ጊዜ በአገራችን የሚታይ ነገር አለ፤ይኸውም ሥራ የወንድና የሴት በሚል ይከፋፈላል፡፡ እኛ ቤት ግን ይህ ሁኔታ አልነበረም፡፡ አባቴ “ራስ በራስ” የሚል የብረታ ብረት ድርጅት ስላለው ስምንታችንም ልጆች ማለትም ሴቶችም ሆንን ወንዶች እዚያ እንሰራ ነበር፡፡ በር፣መስኮት፣የበረንዳ ፍሬም … እንሰራ ነበር፡፡ እዚህ የሰራናቸውን ስራዎች መርካቶ ተሸክመን ወስደን እንገጣጥም ነበር፡፡ ወንድሞቼም ቢሆኑ ቤት ውስጥ በሚሰሩ ስራዎች ይሳተፉ ነበር፡፡ በተለይ አንዱ ወንድሜ እሱ ቤት ካፀዳ ጫማ ካላወለቅን በስተቀር እንድንገባ አይፈቅድልንም፡፡ባጠበው ዕቃ ለመጠቀምም በጣም መለማመጥ አለብን፡፡

ይቺን ላዳ መያዝ ከጀመርኩ ሁለት ዓመት ሆኖኛል፡፡ ደንበኞቼ ካልጠሩኝ በስተቀር ቀን ቀን እንጂ ማታ አልሰራም፡፡ ምክንያቱም በአሁኑ ሰዓት በማታው ክፍለ ጊዜ አካውንቲንግ እያጠናሁ በመሆኑና ማታ ማታ መስራት አደጋ እንዳለው ስለተረዳሁ ነው፡፡ በአጋጣሚ በማታ ስሰራ የማያቸው ነገሮችም ደስ ስለማይሉኝ የፈለገው ገንዘብ ይቅርብኝ እንጂ በማታ አልሰራም፡፡ አንዳንድ ሰው እንኳንና በማታ በቀንም ሴት ስለሆንሽ ብቻ ለሌላ ነገር ይመኝሻል፡፡ እንዲህ አይነቱ ሰው ሲያጋጥመኝ መኪናውን አቆምና እንዲወርድ እጠይቀዋለሁ፡፡ እኔ የዚህ ዓይነት ፍላጎት ቢኖረኝ ኖሮ በቀጥታ ወደዚያው ነበር የምሰማራው፡፡

መጀመሪያ አካባቢ ስራውን ስጀምር ፍርሃት ቢኖርብኝም ሌሎች ባለ ላዳዎች አበረታትተውኛል፡፡ ስራ የጀመርኩት ከጊዮርጊስ ቀጨኔ መድሃኔአለም በመጫን ነበር፡፡ እዚያ መስመር ይሰሩ የነበሩት ወንዶች ቅድሚያውን ለኔ በመስጠትና ኮንትራት ሳገኝም ዋጋውን በመደራደር ጭምር ያግዙኝ ነበር፡፡ በዚህ አጋጣሚ ሳላመሰግናቸው አላልፍም፡፡ አሁን ራሴን ችዬ በስልክ የሚጠሩኝ ቋሚ ደንበኞች ሳይቀር አፍርቻለሁ፡፡

በዚህ ሁለት አመት ውስጥ ብዙ ነገሮች አጋጥመውኛል፤ በተለይ የማልረሳው ግን አንድ ጊዜ ከክፍለ ሃገር የመጡ ባልና ሚስት ኮንትራት ያዙኝ፡፡ ዕቃቸውን ጫንኩና ገቢናውን ስከፍት ባልየው ገቡ፡፡ ከዚያም የኋላውን በር ለሚስትየው ከፍቼላቸው ጉዞ ከጀመርን በኋላ ሰውየው “አቁሚ” አሉኝ፡፡ “ምነው?” ምን እረሱ ስላቸው “ሚስቴ የታለች? አሉኝ፡፡ “እኛው ከኋላ

“በእኛ ቤት የወንድ የሴት የሚባል ስራ አልነበረም”የታክሲ ሹፌሯ ጂጂ

ናቸው” አልኳቸው፡፡ “ታዲያ እኔ እዚህ ምን አደርጋለሁ አሉና በወንበሩ ላይ ዘለው ወደኋላ ለመሄድ ተነሱ፡፡ “ኧረ ይቆዩ” አልኩና በሩን ከፍቼላቸው ከሚስታቸው ጎን ሄደው ተቀመጡ፡፡

የታክሲ ስራ ጥሩ ነው፡፡ በተለይ በክረምት በደንብ ይሰራል፡፡ አሁን አሁን ነዳጅ ስለጨመረ ለአጭር ጉዞ ከ15 -20 ብር እንጠይቃለን፡፡ አንዳንድ ሰዎች መጀመሪያ ላይ ይከራከሩና ሲወርዱ በፊት የጠራሁትን ዋጋ ወይም ከዚያ በላይ ከፍለውኝ ይወርዳሉ፡፡ እኔ በባህሪዬ ተጫዋች ነኝ፡፡ ተሳፋሪዎች እንደምርጫቸው እንዲዝናኑም የተለያዩ ሙዚቃዎችን እይዛለሁ፡፡ አንዳንድ የውጪ ዜጎች ያበረታቱኛል፤ ውጪ አገር ብሄድ ደህና ገንዘብ ልይዝ እንደምችል ይመክሩኛል፡፡ እኔ ግን ምንም ባገኝ አገሬ ውስጥ ያለኝን ነፃነትና ደስታ እንደማያስገኝልኝ ስለምረዳ መሄዱን አልፈልገውም፡፡

እናም ማንኛውንም ስራ የወንድ የሴት ሳንል መስራት እንችላለን ባይ ነኝ፡፡ ስለዚህ ሴቶችም ይህ ስራ የወንድ ነው ሳትሉ ሞክሩት፤ያኔ አቅም እንዳላችሁና እንደምትችሉ ትረዱታላችሁ፡፡

እኔ በባህሪዬ ተጫዋች ነኝ፡፡ ተሳፋሪዎች እንደምርጫቸው እንዲዝናኑም የተለያዩ

ሙዚቃዎችን እይዛለሁ፡፡ አንዳንድ የውጪ ዜጎች ያበረታቱኛል፤ ውጪ አገር ብሄድ ደህና ገንዘብ ልይዝ እንደምችል ይመክሩኛል፡፡ እኔ ግን ምንም ባገኝ አገሬ ውስጥ ያለኝን ነፃነትና ደስታ እንደማያስገኝልኝ ስለምረዳ መሄዱን

አልፈልገውም፡፡

ብዙውን ጊዜ በአገራችን የሚታይ ነገር አለ፤ይኸውም ሥራ የወንድና የሴት በሚል ይከፋፈላል፡፡ እኛ ቤት ግን ይህ ሁኔታ አልነበረም፡፡ አባቴ “ራስ በራስ” የሚል የብረታ ብረት

ድርጅት ስላለው ስምንታችንም ልጆች ማለትም ሴቶችም ሆንን ወንዶች እዚያ እንሰራ ነበር፡፡

በር፣መስኮት፣የበረንዳ ፍሬም … እንሰራ ነበር፡፡ እዚህ የሰራናቸውን

ስራዎች መርካቶ ተሸክመን ወስደን እንገጣጥም ነበር፡፡

ወንድሞቼም ቢሆኑ ቤት ውስጥ በሚሰሩ ስራዎች ይሳተፉ ነበር፡፡ በተለይ አንዱ ወንድሜ እሱ ቤት ካፀዳ ጫማ ካላወለቅን በስተቀር

እንድንገባ አይፈቅድልንም፡፡ባጠበው ዕቃ ለመጠቀምም በጣም መለማመጥ አለብን፡፡

እናንተ ውጪ ያላችሁት ደግሞ ምናልባት አገር ቤት ስትመጡ ኮንትራት ካስፈለጋችሁ ስልኬን ብትመቱ ታገኙኛላችሁ፡፡

251-911-129-017 ላይ ጂጂ ብላችሁ ደውሉ፤ያሰባችሁት ቦታ አደርሳችኋለሁ፤ ደህና ሁኑ!

Page 8: Mestawet July 2010

መስታወት መስታወት 8 መስታወት

የዘንድሮው የሰሜን አሜሪካ የእግር ኩዋስ ሳምንት በሳንሆዜ ላይ የተጠበቀውን ውጤት ሜኔሶታ ማግኘቱ የሚደንቅ ሁኖ መገኘት የለበትም፡፡ እኛ ሜኔሶታዊያን ለአምባሣደራችን ለኒያላ ስፖርት ክለብ ያደረግንለትን ነው ሳንሆዜ ላይ የተከፈለን፡፡ ተወካያችን ኒያላና እኛ ደግሞ ለሳንሆዜ ውድቀታችን እኩል ተጠያቂ የሚደርገን አቢይ ጉዳይ ላይ ነው ዛሬ ሜኔሶታ እንዲወያይበት የምፈልገው፡፡ የስፖርት ፌዴሬሽኑ ካቀፋቸው ክለቦች ውስጥ ምንም እንኩዋ የሻምፒዮንነት እድል ባይቀናው በተደጋጋሚ ግዜ ለፍጻሜ የሜኔሶታው ኒያላ መድረሱ የትናንት ትዝታ ነው፡፡ በተጨማሪም ፌዴሬሽኑን በሲዓትሉ ባሮና በሜሪላንዱ የቅዱስ ሚካዔል ክለቦች መካከል በነበረው አለመግባባት ምክንት ፌዴሬሽኑ እነዚህን ክለቦች ላለመቀበል በመወሰኑ ምክንያት እነዚህ ክለቦች ዲሲ ላይ በየዓመቱ በተመሳሳይ የጁላይ 4 ሳምንት የኔሽን ዋይድ የስፖርትና የባሕል ሳምንት ለ ሶስት ዓመታት በተከታታይ ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡ እነዚህ ሁለት ክለቦች የተሳታፊ ክለቦችንም ቁጥር በመጨመር ከ10 በላይ በፌዴሬሽኑ በኮታ ሞልቱዋል ምክንያት ፌዴሬሽኑ በር የዘጋባቸው ስቴቶች ተወካይ ቡድኖቻቸውን መላክ እነደጀመሩ ይታወሳል፡፡ በዚህም ምክንያት ለሜኔሶታ ኒያላን ብቻ ፌዴሬሽኑ በማለቱ አዲሱ የይቻላል ቡድን ዲሲ በመጉዋዝ አዲሱን ፌዴሬሽን በመቀላቀል ሜኔሶታ በእንድ ጁላይ 4 ሳምንት ሁለት ቦታ ቡድንዋን መላክ ችላ እንደነበር የሚታወስ ነው፡፡ ሜኔሶታዊያንም እንደሌሎቹ ስቴቶች በጁላይ 4 ሣምንት በእንድ ቦታ ሣይሆን ሁለት ቦታ ይሄዱ ነበር፡፡ በመላው አሜሪካ ለሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ሳምንታዊ በዓላቸውን በአንድ ቦታ ተሰባስበው ማክበርም ቀረ፡፡ ይህም ይቆም ዘንድ መከፋፈል ቀርቶ አንድነት ይመጣ ዘንድ ፌዴሬሽኑ ከተመሠረተ ጀምሮ አድርጎት የማያውቀው ሊያደርገው የማይፈልገው ይሆን ዘንድ ግድ ሆነ፡፡ ይህም ፌዴሬሽኑ የራሱ ከሆኑ ሚዲያዎች ውጭ ጥያቄን መጠየቅ ሆነም ለጥያቄዎች መልስን

ኒያላ ወይስ እኛ ነን የተሸነፍነው?

የህብረተሰቡን ፍላጎት ይጋራ ዘንድ መስታወትን መቅረብ ግድ የሆነበት ግዜ ሁኖ ነበር፡፡ በወቅቱ የፌዴሬሽኑ አፈ ጉባኤ የነበረው የዳላሱ ዘውገ ቃኘው ለመጀመሪያ ግዜ በመሰታወት ከተለያ ስቴቶች የሰበሰብነውን ጥያቄዎች እንዲመልስ የተገደደበት ግዜ እንደነበር ይታወሳል፡፡ በዚህ የፌዴሬሽኑ ትናንትና ዛሬን በተመለከተ ለሌላ ግዜ ሙሉ ሽፋን ሰጥተን የምንመለስበት ይሆናል፡፡ ወደ ዛሬው ጉዳ የሚመልስን ጉዳይ ግን ያንን የመላው አሜሪካ ለሁለት መከፈልን ጉዳይ ያስቆመው የኒያላው ተወካይ ዘካርያስ ጌታቸው በመሆኑ የኒያላን ትናንትና የዛሬን ኒያላን በስፖርቱ ሣምንት የነበረንን ስም እና ተሰሚነት ማሽቆልቆል ለማሣየት በማለት ነው፡፡ በወቅቱ መስታወት በነበራት የመላው አሜሪካ ስርጭት ምክንያት ለመላው አሜሪካ የፌዴሬሽኑን ሹምሽር ዘግባ በስፋት በ (ጉልቻ ተቀያየረ!) በሚል ርእስ የዳለሱን አቶ ዘውገን ሽኝትና የኛው የሜኔሶታው ዘካርያስ ጌታቸውን አፈጉባዔነት ስልጣን መረከብን በተመለከተ ሰር ነቀል ለውጥ ይመጣል ወይስ የአቶ ዘውገን የህዝብ ግንኙነት ሥራ ላይ ጠንካራ ባለመሆናቸው ምክንያት አሜሪካ በሁለት መከፈልዋን አስቁሞ አዲሱን ፌዴሬሽንን ድባቅ ማስገባት እውን የሜኔሶታው የኒያላ ፕሬዜዳንት ይችሉታል ወይ የሚል ትንተና በተከታታይ ቀርቦ ነበር፡፡ ዘካርያስ ጌታቸው በዚዲ ፕሮዳክሽን ፕሮሞሽናል ስታይል መላውን አሜሪካ መላውን ሚዲያ በመቅረብ የፌዴሬሽኑን የሚዲያ ሽሽትን አቁሞ ሚዲያን ወዳጁ አደረገ፡፡ የተገንጣይ ቡድኖቹ መሪዎቹን ብቻ በቁጥጥር ስር በማድረግ ሁለቱን ተቀብሎ ሌሎቹን እንዲረሱ አደረገ፡፡ ከ 500 በላይ ተጨዋች የመብት ጥያቄ ጉዳይንም እንዳይነሳ አደረገ፡፡ አሜሪካም በኒያላ በሜኔሶታው ዘካርያስ ምክንያት አንድነትን ተቀበለች፡፡ይሁንና የተጫዋች መብትን ጉዳይ ፌዴሬሽኑ በየዓመቱ ትርፉ ይጨምር እንጂ የጁላይ 4 ሳምንትን በዓል እንዲሆን የሚያደርጉት ከ500 በላይ ተጫዋቾችን ወጪ ራሳቸው እንዲሸፍኑ ነው አሁንም እያደረገ ያለው፡፡ ይህም፡ ለ አንድ ክለብ ከ 24 በላይ ለሚሆኑ ተጫዋች

እና ቡድን መሪዎች 4 የመኝታ ክፍል ብቻ ፡ ምግባቸውንም ሆነ አውሮፕላን ትኬትም ሆነ በሄዱበት አገር ለሚያስፈልጋቸው መጉዋጉዋዣ ባጠቃላይ ራሳቸው እንዲከፍሉ መሆኑ ቀጥሉዋል፡፡ እነዚህ ተጫዋቾች ለጨዋታ ዝግጅት ዓመቱን ሙሉ ሲለማመዱ በራሳቸው ውጪ፡ ውድድር ወዳለበት ሐገር ለ ዓንድ ሳምንት ሲሄዱ ከመደበኛ ስራቸው የሚከፈላቸውን ገንዘብ ትተው መሄዳቸው፡ በተጨማሪም በዓሉ በሚካሄድበት ሐገር ዕኛ ስንሄድ እንደፈለግን ስንዝናና እነሱ ግን ሳምንቱን ሙሉ ተዘግቶባቸው ሲለማመዱ እና ሲወዳደሩ ነው የሚያሳልፉት፡፡በዚህ አሜሪካ ሁሉም ነገር በፕሮግራም ነው፡፡ ለሁሉም ነገር ገንዘብ ግድ ነው፡፡ አኔ የዚህ ጽሁፍ አቅራቢ

ችሎታው የለኝም እንጂ ቢኖረኝም ከላይ በገለጽኩት ጉዳይ መሠረት በፍጹም የኒያላ ተጨዋች አልሆንም፡፡ ኒያላም ሆነ ሌሎቹ ቡድኖች ከአንደኛ ዲቪዚዮን ወደ ሁለተኛ ዲቪዚዮን ወርደው መኖርያቸውን ሁለተኛ ዲቪዚዮን ያደረጉት እንደ ኒያላ ተጨዋቾች የተጨዋች የመብት ጉዳይ ባለመከበሩ ነው፡፡ ተጨዋቾችን ተጨዋች ሁነው ስቴቱን ወክለው የስቴቱን ስም እንዲያሰጠሩ የሚያደርጉት የስቴቱ ነዋሪዎች ናቸው፡፡ ስቴቱ በፌዴሬሽኑ ሕግ መሰረት ሁለት ፕሮፌሽናል ተጫዋቾችን የማንኛውም ሐገር ዜጋ ቢሆን እንኩዋ ገዝቶ ማጫወት ይችላል፡፡ በዚህም መሰረት በጁላይ 4 ሳምንት በእግር ኩዋስ ሜዳ የምናያቸው የሌላ ሐገር ዜጎች ተከፍሉዋቸው የሚጫወቱ ናቸው፡፡ ለሻምፒዮንነትም በየዓመቱ ከሚቀርቡት ቡድኖች በሙሉ ማለት ይቻላል ፕሮፌሽናል ተጫዋች የሚያሰልፉት ናቸው፡፡ ወደ ኒያላ ስንመጣ መቼም ፕሮፌሽናል ኑሮት አያውቅም፡፡ የወቅቱን የኒያላን ፕሬዜዳንት አቶ ዘውዱ በስልክ እንደገለጹልኝ ዘንድሮ፡ ለ ስድስት ተጫዋች ብቻ የአውሮፕላን ትኬት መከፈሉ ፡ አንድ ተጫዋች የሀይስኩል ተማሪ በመሆኑ ሳንሆዜ ሲሄድ ለኪስ እንኩዋ ምን ነገር ስሌለው 100 ዶላር ሊሰጠው እንደቻሉ ነግረውኛል፡፡ የተደረገው ፈንድሬይዝም ያስገኘው ይሔ ብቻ ነው፡፡ አቶ ዘውዱ ፡( ድሮም ሰው የሚመሰገነው ድሮም የሰው ስራ የሚታወቀው ካለፈ በሁዋላ ነው) ነው ያሉኝ ይህም ፈንድሬይዝ የተገኘው ወደ ኢትዮጵያ ጠቅሎ የተመለሰው ዘካርያስ ጌታቸው ኒያላን ሲመራ በነበረበት ወቅት የክለቡ ደጋፊ እንዲሆኑ አድርጉዋቸው የነበሩ ድርጅቶች አሁንም እንድደሮው ኒያላን መደገፍ አልተዉም ብለውኛል፡፡ አነሱም፡ ሸጋ እንጀራ፡ ቺካጎ ፈርኒቸር ፡ ጂ ኤንድ ኤል ፈርኒቸር፡ ተገኝ ሬስቶራንት፡ ዶክተር ጠዓመ፡ ዶክተር ሲራክ፡ ኤ ሲ ሲ ካይሮፕራክቲክ፡ ራንዴቩ ካፌ፡ 5 ስታር ካፌ፡ አዲስ ትራቭል፡አባይ ኮምፕዩተር፡ ኢትዮ ማርኬት እና ግለሰቦች ናቸው፡፡፡፡ አንባቢዎች እነዚህን ግለሰቦች ደውሎ አመሰግናለሁ ማለት ትልቅ ነገር ነው፡፡ ያለነዚህ ግለሰቦች የኪስ ገንዘብ ያጣው ልጅም ሆነ 6ቱ አውሮፕላን ትኬት ያጡት ልጆችም አይሄዱም ነበር፡፡ ቢያንስ ብንሸነፍ እንኩዋ ሳንሆዜ ላይ እንድንሳተፍ አድረገውናል፡፡ አቶ ዘውዱ የትናንቱን ኒያላ ስመጥር ያደረጉት የነበሩት ሜኔሶታዊያን አሁን ለሌሎች ስቱቶች ተከፍሉዋቸው የሚጫወቱ ናቸው፡፡ ለምሳሌ፡ ጌታቸው ለ ሜሪላንድ፡ ባቲ ለ ሲአትል ባሮ፡ ነቢዩ ለ አትላንታ በምሳሌነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ አቶ ዘውዱ ትናትን እያስታውሱ መጪው ምን መሆን እንዳለበት ለሜኔሶታዊያን ነው የምተወው ነው ያሉኝ፡፡ ሌሎች ስቴቶች ለቡድናቸው የሚያድርጉትን ሜኔሶታዊያን ለምን ማድረግ እንደሌለብን አቶ ዘውዱን ጨምሮ ሁላችንም ሜኔሶታዊያን መነጋገር እና ማድረግ ያለብን ነገር መኖር አለበት፡፡ ሜኔሶታ የሚቀጥለውን አትላንታ ወይም ካናዳ ለሚደረገው ውድድር ቢያንስ ከሁለተኛ ዲቪዚዮን በአሸናፊነት ወጥተን ሁለተኛ ዲቪዚዮን የማንገባበት ምንም ምክንያት አይታየኝም፡፡ የሚያስፈልገው ዝግጅት ነው፡፡ የሚያሰፈልገው ከአንድ ሰው 10 ዶላር ማዋጣት ብቻ ነው፡፡ እኔ በግሌ 20 ዶላር ለመስጠት ዝግጁ ነኝ፡፡ ከ 1000 ሰው 20ዶላር መስከረም ሳይጠባ ባንክ ማስገባት ከቻልን 20 ሺ ዶላር ኒያላ ይኖረዋል ማለት ነው፡፡ ተጫዋች መርጠን የሚያስፈልጋቸውን ሁሉ ካሙዋላን አሉ የተባሉ ምርጥ ተጫዋቾች የኒያላን ማሊያ ለበሰው በ ዘንድሮ የተዋረድነው ትምህርት ሆኖ በሚቀጥለው ዓመት ታሪክ መስራት እንችላለን፡፡ እዚህ ጋር አንድ ነገር መጥቀስ አፈልጋለሁ፡፡ ለመጪው ዓመት ውድድሩ እንዲዘጋጅ የታጩት አትላንታና ካናዳ ናቸው፡፡ አትላንታውያን ለመታጨት ትግል በየዓመቱ ነው የሚያደርጉት፡፡ ለሚቀጥለው ዓመት ውድድሩ በነሱ ሐገር እንዲዘጋጅ እየታገሉ ያሉት ክለባቸው ሳይሆን አትላንታዊያን ናቸው፡፡ በሳንሆዜው ምክንያት በሜኔሶታዊነታቸው ጥቃት የተሰማቸው ግለሰቦች አስቸኩዋይ ስብሰባ ይጠራልን ባሉት መሰረት አቶ ዘውዱ ጁላይ 31 ቅዳሜ ሚኒያፖሊስ ስብሰባ ተይዙዋል፡፡ በዚህ ስብሰባ ላይ መገኘት ኢትዮጵያዊነት ነው፡፡ በዚህ ስብሰባ ላይ መገኘት የደረሰብንን ጥቃት የምንተነፍስበት እና ለመጪው ግጥሚያ ሰይፋችንን የምንመዝበት ነው፡፡ሜኔሶታ ተጠቃሁ ብላ ጠርታናለችና ፤ አለሁልሽ እንበላት!

አቶ ዘውዱን በቀጥታ ለማነጋገር በስልክ ቁጥር 763-843-7629 ይደውሉ፡፡

በሳንሆዜው ምክንያት በሜኔሶታዊነታቸው ጥቃት

የተሰማቸው ግለሰቦች አስቸኩዋይ ስብሰባ ይጠራልን ባሉት መሰረት አቶ ዘውዱ ጁላይ 31 ቅዳሜ ሚኒያፖሊስ ስብሰባ ተይዙዋል፡፡ በዚህ ስብሰባ ላይ መገኘት ኢትዮጵያዊነት ነው፡፡

በዚህ ስብሰባ ላይ መገኘት የደረሰብንን ጥቃት የምንተነፍስበት እና ለመጪው ግጥሚያ ሰይፋችንን የምንመዝበት

ነው፡፡ሜኔሶታ ተጠቃሁ ብላ ጠርታናለችና ፤

አለሁልሽ እንበላት!

Time 1:30 – 6:00 PM1700 2st N E Minneapolis.

East side Neighborhood. Entrance at the back

Info: 763-843-7629

ኒያላ በ በቬጋስ 6-1 እንደገናም 3-0

Photo (left to right): Tamirat Mamo, Tournament Coordinator; Zecharias Getachew, Public Relations; Haile Tefera, Business Manager; Dawit Agonafer, PresidentThe 4 Executive Committee Members apart from holding the meeting on Saturday, April 8th looked to and ad-dressed issues with the Los Angeles 2006 event

ቀድሞ ሜኔሶታ ለዋንጫ በደረሰበት ግዜ

አቶ ዘውዱ

አቶ ዘውዱ

ኒያላ 2010 ሳንሆዜ

በ ሞገስ ከበደ

Page 9: Mestawet July 2010

መስታወት መስታወት መስታወት

በኡጋንዳ የኢትዮጵያ ምግብ ቤት የፈንጂ ጥቃት አንድ ኢትዮጵያዊና ስድስት ኤርትራውያን ሞተዋል

ብቸኛው ሟች ኢትዮጵያዊ ወጣት ጌታ ያውቃል ተሰማ ነው፡፡

በምሕረትአስቻለው፣ሪፖርተር ከካምፓላ)

እሁድ ሐምሌ 11 ቀን ረፋዱ ላይ በኡጋንዳ ዋና ከተማ ካምፓላ በሚገኘው መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን የዕለቱ የቅዳሴ ሥርዓት ተጠናቀቀ፡፡ የተወሰኑ ኢትዮጵያውያን “ቪሌጅ እንገናኝ” እየተባባሉ ምሽት ላይ “ካባላጋላ” ከሚባለው ሥፍራ በሚገኘው የኢትዮጵያ የገጠር ምግብ ቤት፣ የዓለም ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታን ለመመልከት ሲቀጣጠሩ ነበር፡፡

የኢትዮጵያ የገጠር ምግብ ቤት (Ethiopian Village Restaurant) ከሌሎች የኢትዮጵያውያን ሬስቶራንቶች በተለየ ሁኔታ የዓለም ዋንጫ ሲታይበት ከርሟል፡፡ ኢትዮጵያውያን፣ ኤርትራውያን፣ ኡጋንዳውያንና ሌሎች የውጭ ዜጎች ጨዋታዎችን ለመመልከት በተደጋጋሚ ተሰባስበውበታል፡፡

እሁድ ምሽትም ምግብ ቤቱ በተመልካቾች ተሞልቷል፡፡ አርፍደው ለመጡም በምግብ ቤቱ ከሚገኙ ትንንሽ ጎጆዎች ወንበሮች እየወጡ ከእስክሪኑ ፊት ለፊትና ከእስክሪኑ በቅርብ ርቀት እንዲቀመጡ ተደርጓል፡፡ በዕለቱ የደረሱት ሁለት የፈንጂ ጥቃቶች ሲሆኑ፣ የመጀመሪያው በኢትዮጵያ የገጠር ምግብ ቤት ላይ ነበር፡፡ ምንም እንኳ ዘግይተው ቢመጡም፣ ወንበር ተፈልጎ በቅርብ ርቀት ከስክሪኑ ፊት ለፊት እንዲቀመጡ የተደረጉ ተመልካቾች በፍንዳታው ተጎድተዋል፡፡

የኢትዮጵያ የገጠር ምግብ ቤት ፍንዳታ የተከሰተው እሁድ ከምሽቱ 4፡25 ላይ ሲሆን፣ ሁለተኛው ፍንዳታ ደግሞ ከ50 ደቂቃ በኋላ ቻያስንዶ በሚባል ስፖርት ክለብ ላይ ደርሷል፡፡ የኡጋንዳ የሚዲያ ሴንተር ዳይሬክተር ሚ/ር ፍሬድ ኦፖሎት፣ ሰኞ ምሽት ላይ የሟቾች ቁጥር በአጠቃላይ 74 ሲደርስ፣ 28 ኡጋንዳውያን፣ 11 ኤርትራውያንና ኢትዮጵያውያን፣ አንድ አየርላንዳዊ፣ አንድ እስያዊ ናቸው ብለው ነበር፡፡ የ33 ሟቾች ማንነት ደግሞ አልታወቀም ነበር፡፡ ይሁንና የሞቱት ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ቁጥር ሰባት መሆኑ ትናንት ተረጋግጧል፡፡

ከኢትዮጵያ የገጠር ምግብ ቤት ተጎጂዎች መንግሥታዊ ወደሆኑት ሙላጎና ኢንተርናሽናል ካምፓላ ሆስፒታል ተወስደዋል፡፡ ሰኞ እለት በኢንተርናሽናል ካምፓላ ሆስፒታል የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ከ8-10 እንደሚሆኑ ጉዳታቸውም በጣም ከባድ የሚባል እንዳልሆነ በቦታው ተገኝቼ አይቻለሁ፡፡ ከፍንዳታው በኋላ በተፈጠረው ግርግር ወለምታና ቅጥቅጥ የደረሰባቸውንም ተመልክቻለሁ፡፡ የኡጋንዳ ሚዲያ ሴንተር እንዳስታወቀው፣ 58 ተጎጂዎች ሙላጎ ሆስፒታል ሲገኙ ሌሎችም ወደ ተለያዩ የግል ክሊኒኮች ስለተወሰዱ የተጎጂዎች ቁጥር ሊጨምር ይችላል፡፡

ሟቾቹ ኢትዮጵያዊ እና ኤርትራዊያን

ብቸኛው ሟች ኢትዮጵያዊ ወጣት ጌታ ያውቃል ተሰማ ወደ ኢትዮጵያ የገጠር ምግብ ቤት አርፍደው ከመጡ ተመልካቾች አንዱ የነበረ ቢሆንም፣ ወንበሩን ይዞ ወደ ስክሪኑ በመቅረብ ጨዋታውን በመመልከት ላይ ነበር፡፡ ወጣቱ ኡጋንዳ ከመጣ ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን፣ ካባላጋላ ከሚባለው ቦታ በሚገኝ ሌዋዊያን በሚባል ሬስቶራንት ውስጥ ተቀጥሮ ይሠራ ነበር፡፡ ስድስቱ ሟች ኤርትራዊያን ሀብቶም ግርማ፣ ኤፍሬም ነዋል፣ ኤፍሬም አስመላሽ፣ ናርዶስ መብራቱ (ሴት”፣ ካሌብ ተከስተና ሰለሞን የማነ ይባላሉ፡፡

ጌታ ያውቃል ካናዳ ውስጥ ሶስት እህቶች ሲኖሩት፣ ካናዳ ሊወስዱት ጥረት እያደረጉ እንደነበረ ለማወቅ ተችሏል፡፡

ተቀማጭነቱ ካምፓላ የሆነው ኢትዮጵያዊው ጋዜጠኛ ተስፋዓለም ወልደየስ በበፌስ ቡክ ላይ እንደገለጸው፣ አሰቃቂው አደጋ በደረሰበት ወቅት፣ በኢትዮጵያ ቪሌጅ ሬስቶራንት ውስጥ ነበረ፡፡ “በእውነቱ ከዚህ አደጋ መትረፌ በራሱ ተመስገን የሚያስብል ነው፡፡ በፍንዳታው ወቅት የተሰማው ድምፅ ጆሮ ያደነቁራል፤ ልብሴ በአደጋው በተጎዱ ሰዎች ደምና ቁርጥራጭ ሥጋ ተለውሶ ነበር፡፡ የሰዎችን የተለያዩ አካሎችና መነፅሮች በየቦታው አይቻለሁ፡፡ ፍንዳታው ከኔ በጥቂት ሜትሮች ርቀት ላይ በመድረሱ በትንሹ ስምንት ሰዎች በደም ኩሬ ውስጥ ሆነው አይቻለሁ፡፡ በአጠቃላይ ሁኔታው በጣም አስደንጋጭ ነበር፤” ሲል አደጋውን ገልጾታል፡፡

የኢትዮጵያውያንንና የኤርትራውያንን አስከሬን የመለየት ችግር

ካምፓላ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንም ሆኑ ኤርትራውያን፤ ኤርትራዊና ኢትዮጵያዊ እየተባባሉ ከመጠራራት ይልቅ “ሐበሻ” የሚለውን መጠርያ አብዝተው ይጠቀማሉ፡፡ ከኢትዮጵያ የገጠር ምግብ ቤት ፍንዳታ በኋላ ወደ ኢንተርናሽናል ካምፓላ ሆስፒታልና ሙላጎ የተወሰዱ ተጎጂዎችን፣ በኋላም በሙላጎ የኢትዮጵያውያንንና የኤርትራውያንን አስከሬን የመለየት ችግር ነበር፡፡ የኡጋንዳ ፖሊስ፣ የሚዲያ ሴንተር፣ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴርና የተለያዩ ሬዲዮና ጋዜጦች ይህን ያህል ኢትዮጵያውያን ወይም ኤርትራውያን ከማለት ይልቅ፣ አንድ ላይ በጥቅሉ ኤርትራውያንና ኢትዮጵያውያን እያሉ ዘግበዋል፡፡ ሰኞ ምሽት ላይ ከኢትዮጵያውያንና ከኤርትራውያን አስከሬኖች ውስጥ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ስድስቱ የኢትዮጵያውያን ናቸው ቢልም፣ የኤርትራ ቆንስላ ደግሞ ሰባቱ የኤርትራውያን ናቸው ብሏል፡፡ በተመሳሳይ፣ በርካታ ኢትዮጵያውያን ሰኞ ምሽት ላይ የተለየው የአንድ ኢትዮጵያዊ አስከሬን ብቻ መሆኑ ከተረጋገጠ በኋላ፣ ወደ አገር ቤት በሚላክበት ሁኔታ ላይ እዚያው ካባላጋላ እየተመካከሩ ነበር፡፡

ሙላጎ ሆስፒታልመግቢያው በር ላይ ያለውን ሁኔታ በመመልከት ሆስፒታሉ ግቢ ውስጥ የሚካሔደውን ትዕይንት ፈጽሞ መገመት አይቻልም፡፡ መግቢያው ላይ ሁሉም ነገር እንደ ወትሮው ይመስላል፡፡ በተለይም የአስክሬን ክፍሎች በሚገኙበት ህንፃ በርካታ ሰዎች በሁለትና በሦስት ረድፍ ተሰልፈዋል፡፡ ሴቶች፣ ወንዶች፣ ወጣቶች፣ እናትና አባቶች ሜዳው ላይ እዚህም እዚያም ፈሰዋል፡፡ የተወሰኑ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን (ሐበሾች) ሰብሰብ ብለው ይነጋገራሉ፡፡ ነጠላ ወገባቸው ላይ ያገለደሙ አንዲት ኤርትራዊት እናትም ወዲያ ወዲህ ይላሉ፡፡ ኋላ ላይ የእኚህ እናት ልጅ መሞቱን አስከሬኑን ገብቶ ካየው የቅርብ ጓደኛው ሰምቻለሁ፡፡ እዚያው ሆስፒታል ውስጥ የተጎጂዎችና የሟቾች ስም ዝርዝር በሰፋፊ ወረቀቶች እና በአነስተኛ ጥቁር ሰሌዳዎች ላይ ይታያል፡፡ የሚፈልጉትን ስም የተጎጂዎች ዝርዝር ውስጥ ያገኙ እፎይ ይላሉ፣ ያጡ ደግሞ በጩኸትና በድንጋጤ አስከሬን ለመለየት የተሰለፉትን ለመቀላቀል ይጣደፋሉ፡፡

አልሻባብየተለያዩ የዜና አውታሮች እንደዘገቡት፣ አልሻባብ ለጥቃቱ ኃላፊነቱን ወስዷል፡፡ የአሸባሪ ቡድኑ ቃል አቀባይ ሼክ አሊ ሞሐመድ ሪግም “በኡጋንዳ ከተፈፀሙት ሁለት የፈንጂ ጥቃቶች ጀርባ የነበረው አልሻባብ፤” ነው በማለት በሞቃዲሾ ለሪፖርተሮች ተናግረዋል፡፡

በተያዘው የፈረንጆች ወር መጀመርያ ላይም አሉ ዘቢር በመባል የሚታወቀው የአልሻባብ መሪ የዩጋንዳና የብሩንዲ ዜጎች ላይ ጥቃት እንደሚያደርስ አስፈራርቶ እንደነበር ብሉምበርግ ዘግቧል፡፡ ሰኞ ዕለት ማዲንኤ በሚባል ሌላ ቦታ ላይም የተጠመደ ፈንጂ ሳይፈነዳ መያዙን የኡጋንዳ ፖሊስ ማክሰኞ ጠዋት አስታውቋል፡፡ የኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ ጥቃቱ የደረሰባቸውን ቦታዎችና ሆስፒታሎችን መጎብኘት የጀመሩት የኢትዮጵያን ገጠር ምግብ ቤት በማየት ሲሆን፣ ጥቃቱን አውግዘው ጥቃቱን የፈፀሙትን ለመያዝ አስፈላጊው ጥረት ሁሉ እንደሚደረግ ለሪፖርተሮች ተናግረዋል፡፡ ከትናንት ከማክሰኞ ጀምሮም ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ብሔራዊ የሀዘን ቀን እንዲሆን አውጀዋል፡፡

የተለያዩ ተንታኞች የንጹሀን ዜጎችን ጭፍጨፋ በሶማሊያ ከአፍሪካ የሰላም አስከባሪ ኃይል ተልኮ ጋር በማያያዝ፣ የተፈፀመውን የአልሻባብ ጥቃት እንደ አዲስ ስልት ተመልክተውታል፡፡ ባለቤትነቱ ኢትዮጵያዊ በሆነው የኢትዮጵያ ምግብ ቤት ላይ የተፈፀመው ጥቃት በአልሻባብ ስለመሆኑ በራሱ የሚለው ነገር (ትርጉም) እንዳለው ገልጸዋል፡፡ የኡጋንዳ ፖሊስ ዝርዝሩን ለመግለፅ ባይፈልግም በጥርጣሬ የተያዙ አሉ፡፡ በአገሪቱ ከዚህ በፊትም እ.ኤ.አ በ1997፣ በ1992 እና በ1999 ተመሳሳይ ጥቃቶች ደርሰው የነበረ ቢሆንም፣ የአሁኑ የጥቃት ፈንጂዎች ቀደም ብለው የተጠመዱ መሆን አለመሆናቸውንና ጥቃቶቹም በአጥፍቶ ጠፊዎች የተፈፀሙ አለመሆናቸው ምርመራ እየተደረገ መሆኑን፣ ሰኞ ምሽት የኡጋንዳ ፖሊስ ኃላፊ ካሌ ካዮሊ ተናግረዋል፡፡ ነገር ግን የሠራዊቱ ቃል አቀባይ የሆኑት ፊሊክስ ኩላይጂም በአንዱ የፍንዳታ ሥፍራ በጣም የተጎዳ የሶማሊያዊ ጭንቅላት መገኘቱን ተናግረዋል፡፡ ያም ሆነ ይህ የጥቃቱ ፈጻሚዎች በአልሻባብ የተሠማሩ አጥፍቶ ጠፊዎች እንደሆኑ ኡጋንዳ ውስጥ በሰፊው እየተወራ ነው፡፡

ካምፓላ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንም

ሆኑ ኤርትራውያን፤ ኤርትራዊና ኢትዮጵያዊ እየተባባሉ ከመጠራራት

ይልቅ

“ሐበሻ” የሚለውን መጠርያ

አብዝተው ይጠቀማሉ፡፡ ከኢትዮጵያ የገጠር

ምግብ ቤት ፍንዳታ በኋላ ወደ ኢንተርናሽናል

ካምፓላ ሆስፒታልና ሙላጎ ሆስፒታል የተወሰዱ ተጎጂ ኢትዮጵያውያንንና

ኤርትራውያንን አስከሬን የመለየት ችግር ነበር፡፡

Page 10: Mestawet July 2010

ዓሣ የጾም በየአይነቱ

ኪሊማንጀሮ ምግብ ቤት

የስ ዩ ካን ብለው ደንበኞቻችን የሰየሙትን ምግብ እርስዎም ይቅመሱት ይወዱታል

አርብ፤ ቅዳሜ እና እሁድ ማታ በታዋቂ ዲጄ ምሽቱን ከኛ ጋር

ያሳልፉ

Kilimanjaro Restaurant324 Cedar Avenue SouthMinneapolis, MN 55454-1086(612) 333-2211

አባይ ኮምፒዩተር ሰርቪስ

ABBAI COMPUTERS SERVICE

ንጋቱ መኩሪያ

ቫይረስ እናጠፋለን

የእርስዎ ኮምፒዩተር ችግር አለበት?ያምጡት እስተካክለዋለን

Tel: 651 228 30001527 Grand Ave.St Paul,MN 55105

[email protected] www.abbai.com

ሁሌም መስታወት ወር በገባ በአስራአምስት ትወጣለች

ለአጠቃላይ የፀጉር ስራ ወደ ሰንሻይን የውበት ሳሎን ብቅ ይበሉ

ሰንሻይን የቁንጅና ሳሎንሰንሻይን የቁንጅና ሳሎን

የምንሰ

ጣችው አገል

ግሎቶች

የወንድ እና የሴት

የፀጉር ቁርጥ

የፀጉር ቀለም

ፀጉር መቀጠል

መፈሸን

ሪላክሰር

ፐርም

ዋክስ

ፔስትራ

SunShine Beauty SalonSunShine Beauty Salon

Tel: 651-644-3500 952-688-3099520 North Snelling Ave.St.Paul, MN 55104

Our Newly Renovated Salonis the Space for your True Beauty

ታላቅ የምስራችሳሎናችን የፊትና የሰውነት ማሳጅ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

ይምጡፊትዎን እና ሰውነትዎን በሙሉ ማሳጅ ያደርጋሉ

ሳሎናችን በአዲስ መልኩ ታድሶ የተለመደውን አስደሳች አገልግሎታችንን መስጠት ጀምረናል

ተኩስ በ$25 ብቻ

ተኩስ በ$25 ብቻ

Page 11: Mestawet July 2010

ሲብሊ አፓርትምነት

የምናከራይዎ አፓርትመንት አማካይ ቦታ ነው፡፡ለልጆችዎ መጫወቻ ሰፊ ፓርክ ያለው፤ ለአውቶብስ ተጠቃሚዎች ደጃፋቸው ላይ የሚገኝ፤ ግሮሰሪ፣ምግብ ቤት፣እንጀራ፣ፎን ካርድ፣ገንዘብ ወደ ሐገር ቤት መላክ ከፈለጉም አውቶብስ መያዝ ወይንም መኪና መንዳት አያስፈልጎትም ሁሉም ከደጃፎት ላይ የሚገኝበት ፍጹም

አስተማማኝ ሰላማዊ አፓርትመንት ነው፡፡

ይህንን እድል ለመጠቀም ባስቸኳይ ይደውሉ፡፡

ስልክ፡ 651-698-3818

THE RED SEA

ስልክ፡ 612-333-1644አድራሻችን፡-

320 Cedar Ave So * Minneapolis, MN 55454

በደንበኞቻችን ታለቅ ተወዳጅነትን ያተረፈውንና ጣት የሚያስቆረጥመውን

አናት በአናቱ የተሰኘውን ምርጥ ምግባችንን ይሞክሩት! ይወዱታል!

አናት በአናቱ የክተፎ፣የጥብስ ፍርፍር፣ የእንቁላል፣የሰላጣ እና የአይብ ጣዕም እና ውበትን የያዘ ነው

ሬድ ሲ ምግብ ቤት ደንበኞቻችንን ለማስደሰት ሁሌም ዝግጁ ነን!!

አናት በአናቱ

አርብ ቅዳሜና እሁድ ልዩ የባህል ሙዚቃዎች ምሽት በታወቂ ዲጄ! ብቅ ብለው ጥሩ

የፍቅር ምሸት ያሳልፉ!

አገልግሎቴን ከፈለጉ ከርሶ የሚጠበቀው መደወል ብቻ ነው፡- 651 497 8417

ወሰንየለህ ወልዴበቅድሚያ ባለፉት ወራት ቤታቸውን እንዳጋዛቸው

እድሉን ለሰጡኝ ሁሉ ላመሰግን እወዳለሁ፡፡

የረጅም ጊዜ የስራ ልምድ ስላለኝ የማጋዛዎት ቤት ለእርስዎ የረጅም ጊዜ ቅርስዎ የሚሆነውን ነው፡፡

ከክሬድትዎ ጉዳይ ጀምሮ እስከ መጨረሻው ድረስ ከጎንዎ አልለይም፡፡

ለኔ ወሰን ቤቴን እንድገዛ ብቻ ሳይሆን ምን አይነት ቤት መግዛት እንዳለብኝ እውቀቱ እንዲኖረኝ ነው የደረገው፡፡ ስለዚህ ወሰን

በጣም አመሰግንሃለሁ ! ከሮዝቬል

ወሰን ቤቴን ካጋዛኝ በሁዋላ እንኩዋን፡ ለማንኛውም ለጥገናም ሆነ ለሚያስፈልገኝ ኢንፎርሜሽን ሁሉ እስካሁን ከጎኔ አልተለየም፡፡ ወሰን በስራው ምክንያት እንደወንድም እንዲታይ ነው የሚሆነው፡፡

ከበደ ከሴንትፖል

የገል ጥብስ

Page 12: Mestawet July 2010

የተቀላጠፈ አገልግሎት ታገኛላችሁ፡፡

ቅዳሜና እሁድ ስፔሻል ኦይል ቼንጅ በ $19 ብቻ

1517 Sherburne Ave. St. Paul, MN 55104

ፍቄ ጋራዥ Tel:612-227-9769

ፍቄ ጋራዥFEKIE AUTO REPAIR

የእርሰዎን ፍላጎት ለማሟላት በሚኒያፖሊስ ተጨማሪ ጋራዥ ከፍተናል

2943 Park Ave. MIPLS MN 55407

መኪና ማጠብ

የኛ ደንበኛ ከሆኑ ቶው ትራክ በነጻ ያገኛሉ፡፡

ፍቄ ጋራዥ

Page 13: Mestawet July 2010

ኪነ ጥበብ የኪነ ጥበብ መስታወት መስታወተ ኪነ ጥበብ 13

ከበልጅግ አሊትንሽ ጠጠር የሃሞት ከረጢቴን መተላለፊያ ዘግታ በሆድ ቁርጠት ብሰቃይ ለግልግል ሆስፒታል ተኝቼ ነበር።ሐኪም ቤት አልወድም ። አልጋው አይመቸኝም ፣ ምግቡንም እጠላለሁ . . . ።ከምርመራው በኋላ አነስተኛ የሆነ ቀዶጥገና እንደማደርግ ነግረውኝ አልጋ አስያዙኝ ። መድሃኒት ሰጥተውኝ ቁርጠቱ ጋብ ሲልልኝና እፎይታ ሳገኝ አጠገቤየነበረውን ወረቀት አንስቼ የሰሞኑን ስቃይ ትዝታ ሳይጠፋ በፅሁፍ ላስፍረው ብዬ ጀመርኩ። በስድ ንባብ ሞከርኩት ።ታመምኩ ብሎ መፃፍ ብዙም አዲስ ነገር ላይኖረው ይችላል። ብዙ ሰው ይታመማል ። ያለሕክምና ይሰቃያል ። በተለይእኛ ሃገርማ ምኑ ቅጡ ። ያውም ለበሽታ ! ስንቱ ዓይነት ሞልቶ ተትረፍርፎአል። ሐኪምና መድሃኒት በበዛበትየአውሮፓ ከተማ ውስጥ ግና በሀሞት ከረጢት ሕመም ተሰቃየሁ ብዬ ብጽፍ ማንም አይደነቅ ። በጥቂት ደቂቃዎች ቀዶጥገና መገላገል ይቻላል ። ህመሙስ ቢሆን ካንድ ኪኒን የሚያልፍ መች ሆነና ?/ በጣሙን እያመመው ያለህክምናየሚንገላታ አንድ ሰው አግኝቶ ቢያነበው “የደላው ሙቅ ያኝካል” ብሎ መሳቂያ ነው የሚያደርገኝ ብዬ ተውኩት ።ግንለሁለት ቀን ያህል ቁርጠቱ፣ በበላሁት ምግብ ምክንያት ሊሆን ስለሚችል፣ ከአሁን አሁን ይሻለኛል በማለት ያሳለፍኩትንችግር ደግሞ ልረሳው አልፈለግሁም።ትንሽ ግጥም ቢጤ ልሞክርበት ብዬ ጀመርኩ :፡ ጻፍኩ፣ አልተስማማኝም፣ቀደድኩ፣ ተውኩት ፣እንደገና ቀጠልኩ ፣ በመጨረሻ ለራሴ የሚያረካኝን ያህል በግጥም ፃፍኩና „ተንኮለኛይቱድንጋይ“የሚል ርዕስ ሰጠሁት።ተንኮለኚት ድንጋይ ፣ከሆዴ ውስጥ ገብታ፣ምንም ሳልጠረጥር ፣ ድንገት አዘናግታ፣የሃሞት ከረጢቴን ፣ቱቦውንም ዘግታ፣ልትገለኝ ነበረ ፣ በጣም አንገላታ።ከስንቱ መርዛ መርዝ፣ አሸዋ ከባሰ ፣መከራ ካበዛ ፣ ሰው ካላላወሰ፣እሆድ ውስጥ ገብቶ፣ ካላንቀሳቀሰ፣ድንጋይ አሸንፎ ፣ ሰው ላይ ከነገሰ፣የሰው ሰውነቱ ፣ አበቃ ጨረሰ።ለምትወዱት ሁሉ ፣አፈር ልብላ አትበሉ፣ወደ ሆድ ከገባ ፣ ወርዶ በቀላሉ፣አፈር አንፈራፍሮ፣ ተቀይሮ አመሉ፤ድራሹን ያጠፋል ፣ውስጥ አንጀትን ሁሉ፣ሁለተኛ ባፈር ፣ በስሙ እንዳትምሉ፣ከሞት መች ያንስና፣ ካምሳያ መሰሉ።ወረቀቱን ወደቦታው መልሼ ዘና ብዬ አልጋው ላይ ጋደም አልኩ ። አጠገቤ አንድ ሥጋው ከሰውነቱ አልቆ አጥንቱ የሚቆጠር ሽማግሌ ፈረንጅ ተኝቶ ነበር ። በበሽታው ምከንያት ይሆን እንዲህ የከሳው? ብዬ ራሴን ጠየቅኩ ።ለነገሩ የዚህ ሃገር ሰው ለምን እንደከሳ በግምት መናገር አይቻልም ። የተስተካከለ ቅርፅ እንዲኖራቸው ሲሉ ምግብ ስለማይበሉ ሥጋቸው ከላያቸው ላይ ያለቀ ቁጥራቸው ትንሽ አይደለም ።በተለይ ሴቶቹ ከወፈሩ ባል ወይም የወንድ ጓደኛ አናገኝም ብለው ሰለሚሰጉ ከምግብ ጋር ላለመገናኘት ጥረቱ ብዙ ነው ። የሥጋ ዘር አንበላም ብለው፣ ጣዕረ ሞት መስለው የሚሄዱ፣ ግን ጤነኛ የሆኑ ብዙ ናቸው።ክሳትን ብቻ በመመልከት በሽተኛውንና ጤነኛውን መለየት አስቸጋሪ ነው።ከክሳቱ ተጨማሪ ሽማግሌው ዝምተኛ ነው ።ተኝቶ ነው የሚውለው።እዚህ ክፍል ከገባሁ አላነጋገረኝም ። በሽታውአድክሞት ይሁን ወይም እኔን ላለማነጋገር ፈልጎ እንደሆን አልገባኝም ። ለነገሩ የዚህ ሃገር ሰው ለምን ዝም እንደሚል አይታወቅም ።ምንአልባት ጥቁር አይወድ ይሆናል ብዬ አሰብኩ ። ለጥቁር ጥላቻ ያላቸው የዚህ ሃገር ዜጎች ትንሽ አይደሉም ። ዘረኝነታቸዉን በሚመለከት ብዙ ገጠመኝ ስላለኝ ቀድመው ራሳቸው ካላነጋገሩኝ እኔ ቀድሜ ንግግር መጀመር አልፈልግም ። እንደ ቅጥነታቸው ሁሉ ዝምታቸውም ድርብ ስለሆነ መለየት አይቻልም ። ይህ ሰው ታሞ ይሁን ዝም ያለኝ፣ ወይስ... ዘረኛኝነት??... ወይስ ዝምተኛነት??...ሁኔታው እስከሚለይ ዝምታን መረጥኩ ። u4656 .ላም ብሎ ንግግር እስኪጀምር ጠበቅሁት ።ከጥቂት ቆይታ በኋላ ገልበጥ ብሎ ፊቱን ወደ እኔ አዞረ ። ፈገግ ብሎም ሰላምታ ተለዋወጥን ፡ -- “ምን ሆነህ ነው?” አለኝ ።- “ሆድ ቁርጠት ነው” አልኩት ።- “አንተስ?”- መልስ አልሰጠኝም ።የእጁን ጥፍር አሳየኝ ።ጥፍሮቹን ስመለከታቸው ቢጫ ናቸው ።ቶሎ ብዬ ዐይኖቹንተመለከትኩ። እነርሱም ቢጫ ሆኑዋል ።... “ያቺ መናጢ ነች ! “ አልኩኝ በሆዴ ።- “መድሃኒት እየሰጡህ ነው ?” ብዬ ጠየቅሁት ።- “አስራ አምስት ቀኔ ነው ። ደሜን ይቀዱታል ። ይመረምሩኛል።እስካሁን ግን ምንም ውጤት የለም” አለኝ ።- “ አንዴ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ስማር እኔንም ይህ በሽታ ይዞኝ ነበር” ብዬ ነገርኩት ።- “እንዴት ለቀቀህ ታዲያ “ አለኝ መልሱን ለመስማት በመቸኮል ።- “እኛ ሃገር የወፍ በሽታ ትባላለች ። አንድ አሮጊት ናቸው ያዳኑኝ “አልኩት።- “እንዴት...??? ምን የሚባል መድሃኒት ሰጥተው አዳኑህ ?”ሰለመድሃኒቱ ምንነት እንደማላውቅና በሃገር ውስጥ ብቻ የምንጠቀመበት የሃገር መድሃኒት መሆኑን ነገርኩት።ትንሽምታሪኩን ተረክሁለት ፡፡ በዚህ በሰለጠነ ሃገር እንዲህ የተጨነቁበት በሽታ እንዴት በአፍሪካ መድሃኒት ተገኘለት ብሎ ነው መሰለኝ የመጠራጠር ፈገግታ አሳየኝ። ከዚያም ከተኛበት ቀና በማለት ተስተካክሎ ተቀመጠና መልስ ያላገኘሁላቸዉን ጥያቄዎቹን አዥጎደጎዳቸው።ይህንን ያህል ፍቱን የሆነ መድሃኒት ካላቸዉ ታዲያ ሴትዬዋ ለምን ለትልልቅ ኩባንያዎች አልሸጡትም ???

እማሆይ የጨርቆሷ ዶክተርመድሃኒቱስ እንዴት በዓለም አልታወቀም?.?.... መድሃኒቱ የት ነው የሚገኘው ?...ሴትየዋ አሁን በሕይወት አሉ ወይ?... መድሀኒቱን ልታስመጣልኝ ትችላለህ ወይ? ... አሁን እኔ ወደእዚያ ሃገር ብሄድ ሴትዬዋን አገኛቸዋለሁ ወይ?... በድህነት ተቆራምደዉ መቃብር ቤት ውስጥ ነው የሚኖሩት ነው የምትለኝ?..... በተለያየ የሥልጣኔና የባሕል ደረጃ ዉስጥ የኖርን በመሆናችንና ሁሉም ዓለም እንደ አውሮፓ ስለሚመስለው ልንግባባ ባንችልም የአቅሜን ያህል መመለሴን ቀጠልኩ። በመልሶቼእንዳልተደሰተ ከፊቱ ላነብ ቻልኩ ። ታላቅ የሆነ ፈዋሽ መድሃኒት እያወቁ በድህነት ተቆራምዶ መሞት ይቻላል ብሎ ማመን አቃተው ።ከንግግሬ መድሃኒቱን የማግኘቱ ተስፋ የመነመነ መሆኑን ከተረዳ በሁዋላ ፣ እንደውሽት ቆጥሮት ይሆን ወይም በሽታው አድክሞት በማያስታዉቅ ሁኔታ ምንም ሳይናገር ተመልሶ ተጋደመና ወደ ዝምታው አመራ ።እኔም በዝምታ ትዝታ ውስጥ ገብቼ ለጥቂት ጊዜ ሳወጣና ሳወርድ ቆየሁ : ፡ ከዚያም የጀመርኩለትን ታሪክ ሳልጨርሰዉ በሚል የግል እልህ ሳቢያ ወደጎን የገፋሁትን ማስታወሻዬን አንስቼ ከብዕሬ ጋር አገናኘሁት።ዘመኑ ቀይ ሽብር ማለቂያው ላይ ነው ። በወቅቱ ወጣት ከነበርነዉ ብዙዎቻችን ታስረን ተፈተናል ። ዐዕምሮአችንባለፈው የመከራ ዘመንና በወደፊቱ ተስፋ ቢስ ኑሮ ምስሎችና ሃሳቦች ታጭቋል ። የደርግ መንግሥት ሃገሪቱንበኢኮኖሚ አድቋቷል። ከእስር ቤት መፈታታችን ባልከፋ ነበር ። ነገር ግን በችግር በተቆራመዱት ቤተሰቦቻችን ላይ፣ በችግር ላይ ችግር ሆነን፣ በላያቸው ላይ መውደቃችን የበለጠ ጭንቀት ውስጥ ከቶናል ። “ከሞቱት በላይ ከቆሙት በታች” የሚሉትን ዓይነት ኑሮ መግፋት ጀምረናል ። የሕዝቡን ችግር እየተረዱ መፍትሔ ማምጣት አለመቻልን የመሰለ አሰቃቂ ነገር ከቶ የለም ።መፍትሔዉም ሆነ ለመፍትሔዉ የነበረን ተስፋ በጉልበተኛ ገዥዎች ጫማ ሥር ተረጋግጦአል።አዲስ አበባ በረሃብ ተወጥራለች። ምግብ ገንዘብ ለሌለው ቀርቶ ላለውም ጠፍቷል ። በየሆቴል ቤቱ ሳይቀር ይበላየነበረው የበቆሎ እንጀራ ነው ። ድሮ በወፍጮ ቤቶች ውስጥ ተከምሮ ይታይ የነበረው የእህል ዓይነት የሕልም እንጀራ ሆኑዋል ።ጤፍ ፣ ስንዴ ፣ ሩዝና ሌሎች የእህል ዓይነቶች በቀበሌ የሕብረት ሱቆች እንደ ስኳር በኩፖን ይታደሉ ጀምረዋል ። የአዲስ አበባ ነዋሪ ካለበት ድህነት በተጨማሪ ባለው ገንዘብ እንኳ ገዝቶ እንዳይበላ ከፍተኛ በሆነ የመንግሥት ቁጥጥር የተነሳ እህል የሚሸጥበት ሌላ ቦታ የለም ።ከገበሬው ላይ ነጋዴው ሳይሆን መንግሥት ራሱ ነበር ገዝቶ የሚያከፋፍለው ። እናትና አባት ልጆቻቸውን መመገብ አቅቷቸው ዓይናቸው እንባ አቅሮ፣ ቅስማቸው ተሰብሮ የመከራን ሕይወት ይገፉ ነበር ።ከወታደርነት ሌላ ሥራ ስለሌለ አብዛኛው ወጣት ሱቅ በረንዳ ቆሞ ሲያዛጋ ይውል ነበር። ሥራም ተፈልጎ ቢገኝ የድጋፍ ወረቀት ሰለማይሰጥ መቀጠር አይቻልም ።”ያጠቆራችሁትን የአብዮት ሸማ እስካላፀዳችሁት የድጋፍ ወረቀት የለም” ተብለን ፣ እንዳንሰራ ተከልክለን ፣ ምግብ እንዳናቆም ሰው ሆነን የምንኖርበት ወቅት ላይ ነበርን ።በወቅቱ እንደ አብዛኛዉ የሕብረተሰብ ክፍል የእኔም ቤተሰብ በኢኮኖሚው እጅጉኑ የተጎዳ ነበር ። የአባቴ የጡረታደሞዝ ለዘጠኝ ልጆች አትበቃም። ያ ወቅት ኑሮ ከብዶኝ በጣም የተጨነቅኩበት ፣ ቤተሰብ ላይ ሸክም መሆን በየቀኑ ጭንቅላቴን በሃሳብ የበጠበጠበት ፣ ወጣቶች ኢትዮጵያ ለወደፊቱ የተሻለች ሀገር ትሆናለች በሚል የነበረንን የረዥም ጊዜ እምነት ከጥያቄ ዉስጥ ያስገባንበት ፣በየትላልቆቹ ከተማዎች ውስጥ ለዐዉደ ዓመት እንደተገዛ በግ ጥዋት ማታ የምንታሰርበት ፣ አዲስ አበባ ጣፋጭ ትዝታዋ ቀርቶ አሰቃቂ ገጽታዋ ብቻ የሚታወስበት ፣ ከቀበሌ የሕብረት ሱቅ ደጃፍ መገተር ልምድ ሆኖ የተያዘበት ጊዜ ነበር ።ከዚህ ሁሉ አበሳ ለመገላገል ፡ የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና (ማትሪክ) በማለፍ ዩኒቨርስቲ ለመግባት እንቅልፍ አጥቼ አጠና ጀመር ። የምግብ እጥረት ፣ጭንቀትና ድካም የቀይ ሽብር ግርፋት በጎዳው አካሌ ላይ ተነባብረዉ፣ ፈተናውን ለመውሰድ አራት ወራት ያህል ብቻ እንደቀሩኝ፣ በተለምዶ „የወፍ በሽታ „ተብሎ ለሚታወቀዉና የቆዳን ቀለም ሁሉ ለሚያወይበዉ በሽታ ዳረጉኝ ። ሰውነቴ በጣም ደከመ ። ምግብ መብላት የማይታሰብ ሆነ ። በተለይ የሽንኩርት ቁሌት ሽታ በጣም ይጓጉጠኝ ጀመር ። ደከምኩ ። የሠፈራችን ሐኪም የነበሩት አሥር አለቃ ባመመኝ ቁጥር የሚወጉኝና የሚያሽለኝ ምንነቱ የማይታወቅ መርፌ እንኩዋ እንደ ወትሮዉ ሊያድነኝ አልቻለም ።ከሕመሜበተጨማሪ ማትሪክ ከወደቅሁ የሚጠብቀኝን መሪር ሕይወት በማሰብ ሰውነቴ ይበልጡኑ ተጎዳ ። ለማንበብ ፣ለማጥናት አልቻልኩም ። ሥራዬ እንደ ደላው ሰው መተኛት ብቻ ሆነ ።ለተሻለ ሕክምና ገንዘብ ስላልነበረ የሠፈር ሐኪሞችን በሞላ አዳረስኩ። ግን አልተሻለኝም ።በዚያን ጊዜ ልደታ አካባቢ የነበሩት ሐኪሞች በሙሉ በጦር ሠራዊቱ ውስጥ “ድሬሰር” የነበሩ ናቸው ። ምናልባት ከዚያ የላቀ ደረጃ የነበራቸዉ ሐኪሞች ነበሩ ከተባለ ቢበዛ “ነርስ” የነበሩቱ መሆን አለባቸዉ ። ቢሪሞ ወፍጮ ጋ የነበሩትን ውንዴሳን የሚረሳ የልደታ ልጅ ይኖራል ብዬ አላምንም ። ቃጫ ፋብሪካ አካባቢ የነበሩትስ ከበደ የሚባሉት??? ...አቤት ጥርስ ሲነቅሉ!መንጋጭላን ጨምረዉ ነበር አብረው የሚነቅሉት ። ግን ዋናው ዓላማ ከሕመሙ መገላገል ስለነበር እሳቸው ጋር ሄደን እንነቀላለን ። ሌላ የተሻለ ሐኪም ጋ ለመሄድ ገንዘብ ከየት መጥቶ??/...ጠጃቸውን ካልጠገቡ መርፌ የማይወጉት መጋቢስ ???... መርፌዎቻቸው የታጨቁባትን የመነጽር መያዣ የምትመስል እቃ በላስቲክ ጠቅልለው ይዘው ቀኑን ሙሉ እየዞሩ መርፌ ሲወጉና ሲጠጡ ነበር የሚውሉት ። ስድባቸው ከሁሉም ትዝ ይለኛል ። የሚወጉን መርፌ ካመመንና ትንሽ እንኩዋ ከተንቀሳቀስን “ ዝም ብለህ ቁም። አንተ ዜብራ ፣ ኩሽ ማንኩሽ ሌባ “ ይሉናል። ይህቺን ስድብ ያልሰማ የልደታ ልጅ ይኖር ይሆን? ሁሉም ሐኪሞቻችን ያኔም ያረጁ ስለነበሩ ዛሬ በሕይወት ይኖራሉ ብዬ አልገምትም ።ልደትዬ ጤንነታችንን ተከታትለው ያሳደጉንን ባለሙያ አዛዉንቶችዋን ከጎኗ ታስቀምጥልን ።የወፍ በሽታው እየጠነከረ ሲመጣ ቤት ተኝቼ መዋል ጀመርኩ ።ጎረቤታችን የነበሩት እማማ ፈለቄ ሰውነቴ በጣም መክሳቱን ባዩ ጊዜ ድንግጥ ብለው „ ምነው

ልጅዎትን ልትገሉት? እንዲህ እስከምታደርገው ድረስ??“ ብለው ከአዘኑ በኋላ ከእናቴ ጋር በጠዋት ተነስተን ወደ ጨርቆስ ቤተክርስትያን መቃብር ቤት ውስጥ ወደሚኖሩ አንዲት መነኩሴ ዘንድ እንድንሄድ መከሩን ። ሰለ መነኩሴዋ አዋቂነት ብዙም አጫወቱን ። በወቅቱ የአበሻ መድሃኒት መጠኑ ስለማይታወቅ ይጎዳል የሚለዉን አስተያየት አምንበት ነበርና ምክራቸዉን ብጠራጠረዉም ፣ በእንደዚህ ዓይነት ከመኖር መሞት ይሻላል ብዬ ተስማማሁና ሲነጋ ወደተባልንበት ሥፍራ አመራን ።ወደ መቃብር ቤቱ ውስጥ ስንገባ መነኩሴዋ ከሚያስደስት ቁመናቸውና ደግነት ከሞላው ፈገግታቸው ጋር መሀል ላይ ቆመዉ አየናቸዉ ።ገብተን እንድንቀመጥ ቦታ ካሳዩን በኋላ ጠጋ ብለው ተመለከቱኝ ። ምንም ስለበሽታውሳንነግራቸው እጄን አንስተው ጥፍሮቼን አስተዋሏቸዉ። በጣምም አዝነው “ይህቺ መናጢ ልጄን ከየት አገኘችው??..አይዞህ ድራሿን ነው የምናጠፋት” ብለው አበረታቱኝ ። “በሉ በቶሎ ሄዳችሁ አዲስ መሃረብና ሰባት ሎሚ ገዝታችሁ ኑ” ብለው አዘዙን ። እናቴ ለመግዛት ጨርቆስ ገበያ ስትሄድ እኔ እዚያው ቀረሁ ።አጠገቤ አንድ ትንሽ ቀይ ልጅ ከእናቱ ጋር ተቀምጧል ። ፊቱ በጣም ከመገርጣቱ የተነሳ ያስፈራል ። መነኩሴዋቀጥለው እናቱን “ልጄ ምን ሆኖ ነው ??”ብለው ጠየቁ። እናቱም የልጁን እጅ ገልጣ አሳየቻቸው ።ወዲያዉ መነኩሴዋ “ልጄን! ፣ ልጄን!” ብለው መጮህ ጀመሩ። ።”ይሄ እርኩስ ልጄን ሊገድለው እኮ ነው ! . . . ቆይ ብቻ . . . !” ብለው መዛትና በጠባቧ ክፍል ውስጥ መንጎራደዳቸውን ተያያዙት ። መጀመሪያ ላይ አጠገቤ በተቀመጠው ልጅ እጅ ላይ አንዳችም ነገር ለመመልከት አልቻልኩም። በርጋታ አተኩሬ ስመለከት ግን አንዳች አረንጓዴ የመሰለ የተዝለገለገ ነገር በቆዳው ውስጥ ሲላወስ አስተዋልኩ ። ልክ እንደሚሳብ ትል ስውነቱ ውስጥ ይንቀሳቀስና አንድ ቦታ ላይ ይሰበሰባል ። ከዛም ይበተናል ። እንደገና ተመልሶ ይሰበሰባል ።ሲሰበሰብ በልጁ ገጽ ላይ የሕመም ምልክት ይታያል ። ሲበተን ይሻለዋል ። መነኩሴይቱ ልጁን ከእናቱ ወስደው አጠገባቸው አስቀመጡት ።ወደ እኔ ትኩር ብለው ተመለከቱ ። ዐዕምሮዬ ዉስጥ ሳዉጠነጥነዉ የነበረዉን ጥርጣሬ የተረዱት ይመስል ጮክብለው “ለመሆኑ ትንባሆ ታቦናለህ?” አሉኝ ።ከጥያቄአቸዉ ለማምለጥ ዝምታን መረጥኩ ። “ትንባሆ ላንተአይሆንህም ሰውነትህ ይነግረኛል” አሉኝ ። በቁጣዉ ብዙም አልገፉበትም ፡፡ ትንሽ ደክሞኝ ስለነበር ስቅለሰለስተመልክተው ኖሮ ወዲያዉኑ በርህራሔ ያጽናኑኝ ጀመር ። “ደግሞ ለዚች ነው የምትደክመው???. . . በሁለት ቀን ነዉ ነቅለን የምናወጣት . . . “ ብለው ፈገግ አሉልኝ ። ደግነታቸውና እምነታቸው በልቤ ውስጥ ጠዉልጎ የሰነበተዉን ተስፋ አለመለመው ።...“ ለአንዲት ወፍ እንዴት ልሸነፍ ??? „ ብዬ ነቃ አልኩ ።እኔን ትተው ለልጁ እናት “ሰባት ቀን ይወስዳል የልጅሽ ጉዳይ ። ተዘጋጅተሻል ?” እናትየዋ እንዳልተዘጋጀች ተናግራ በሌላ ቀን ተዘጋጅታ ለመመለስ ቃልዋን ሰጠቻቸዉ ።አልተቀበልዋትም ። “በፍጹም ልጁ ከዚህ አይወጣም ። አንቺ ከፈለግሽ ሌሊት የምትለብሽውን ልብስ ሄደሽ አምጪ። ለማደር እዚሁ ተጠጋግተን እናድራለን” አሉ። ሴትየዋም “አባቱን አላስፈቀድኩ እንዴት ይሁን ?.. ሄጄ ብመለስ ይሻለል” አለች ። “ልጄ ልጅሽ እኮ በከባድ ተይዟል ። በጥቂት ቀናት ልታጪው ትችያለሽ ። ምንም ቀን የለሽም ። አባቱም ቢሆን እዚሁ ይምጣና ይቀመጥ እንጂ ብዙ ተስፋ አታድርጉ። ምን አልባት በልቦናሽ ፈረንጅ ሐኪም አስበሽ ከሆነ ተሳስተሻል ። እስከ አሁን ያላዳኑልሽን ወደፊትም አያድኑልሽም። እሞክራለሁ ካልሽ ልጅሽ ነው መውሰድ ትቻያለሽ ። ከዓይነ ውሃሽ ግን ሞክረሽ ደክመሽ የመጣሽ ይመስላል ።አስቢበት። “ ብለው ወደ ሌሎቻችን ተመለሱ ።“ለመሆኑ ስምህ ማነው ?” ብለው የድንገተኛ ጠየቁኝ ። ነገርኳቸው ። “የታላቁ ጀግና ሥም ???... አንተም

እንደ እሱ መሆን አለብህ ።ለመሆኑ መጽሐፍ ቅዱስ ታነባለህ ?” ጥያቄአቸዉን በአሉታ መለስኩ ። “ታዲያ ሰለ ስምህምአታውቅም ማለት ነዋ ?/... መጽሐፈ መሳፍንት ላይ ይገኝልሃል አንብብ” አሉና አዘዙኝ ።በአካባቢው ተመላላሽ የሆኑ በሽተኞች ስለነበሩ ሁሉም እየጠየቁ ምክር ሲሰጡ ነበር እናቴ የደረሰችው ። እንደገባችሰባቱን ሎሚዎች ከተቀበልዋት በሁዋላ ቆራርጠው በብርጭቆ ውስጥ እንድትጨምቀው ለእናቴ ሰጧት ። ያ ሎሚሲጨመቅ ግማሽ ያህል ብርጭቆ ወጣው ። “በል ባንድ ትንፋሽ ጠጣው” ብለው አዘዙኝ ። ሎሚ አልወድም ። በተለይ ያን ዕለት ሆዴ ባዶ የሰነበተበት ሆነና እምቢ አለኝ ። እንደገና መጥተው “የምን መቅበጥ ! ልትድን አይደለም የመጣኸው?” በርትተህ ጠጣ ። አይዞህ”።እንደምንም ብዬ ጠጣሁት ። ክዚያም መሀረሙን እንድትሰጣቸዉ እናቴን አዘዙዋት። ተሰጣቸው ። ወደ ጓዳ ገብተው አንዳች ነገር ይዘውበት መጡና ለኔ ሰጡኝ ።በአንክሮ ተመለከትኩት ፡--- በትንንሹ የተቆራረጠ ቂጣ ነው ። ..“ብላውና መሃረቡን በራስህ ላይ አዙረህ ወደ ጀርባህ ጣለው „አሉኝ ። በላሁት። ሌላ ምንም ነገር የሌለዉ የስንዴ ቂጣ ነው ።ከምግቡ በኋላ የቀረውን ሎሚ እንድበላ አዘዙኝ ። እንደምንም ሞከርኩት ። በዚህ ጊዜ የልጁን እናት ሊሸኙ ወጡ ። ሲመለሱ እኔን እየተመለከቱ ፡-“ዛሬና ነገን የስንዴ ዘር አልፈቅድልህም ። ፓስታ ሹታ ፣ መኮሮኒ ክልክል ነው ። . . . ቡና ፣ስኳር ፣ ሻይ አያስፈልግም። . . . የምፈቅደው የጤፍ እንጀራ በነጭ ሽንኩርትና በጨው ተፈትፍቶ ነው ። . . . እሱም ከሰዓት በኋላ ዘጠኝ ሰዓት ላይ ነው መብላት ያለበት ። . . . በጣም ሊርበው ይችላል ። መድሃኒቱ እስከሚሠራ ምንም እንዳትሰጭው ። . . . ከምግቡ በኋላ አንድ ጠርሙስ የገብስ ጠላ ጥሩ ነው ።. . . መቼም የዘንድሮ ልጆች ጠላ አንወድም ነው የሚሉት ።ቢሬታ ክልክል ነው ።. . . ጠላውን እምቢ ካለ ውሃውን ይጠጣ ። ብዙ ይጠጣ ። ከሁለት ቀን በኋላ ይድናል . . .”። ብለው አሰናበቱን ። እናቴ ገንዘብ ልትሠጥ ብትፈልግ በራፉ አጠገብ ከተቀመጠችዉ የእንጨት ሳጥን ውስጥ የቻለችውን ያህል እንድትከት ነገሯት ።ወደ ቤት እንደተመለስን ደክሞኝ ስለነበር ተኛሁ ።ምግብ አስጠልቶኝ እንዳልከረመ ሁሉ አምሮቱ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ ከእንቅልፌ ቀሰቀሰኝ ። እንደ ነፍሰ ጡር ሴት ሁሉም የምግብ ዓይነቶቸች ያምሩኝ ጀመር ። በተለይ የተከለከልኳቸውና ዘወትር ግን በድህነት የተነሳ የማላገኛቸውና የማልበላቸው እነ “ፓስታ ሹታ” በዐይኔ ይንከራተቱ ጀመር። ...“በል አርፈህ ተቀመጥ ተባልኩና ሆዴን እያሻሸሁ ዘጠኝ ሰዓት እስኪደርስ እጠብቅ ጀመር ። ዘጠኝ ሰዓት ላይ እንጀራ በጨውና በነጭ ሽንኩርት ተሰጠኝና በላሁ ። አንድ ብርጭቆ ጠላም ጠጣሁ ። አላጠገበኝም ። አንድ በጣም የምወደው ጣሳ ቤት ውስጥ ነበር ። በዚህ ጣሳ ውሃ ስጠጣ ያረካኛል ። ይህ ጣሳ ጉደኛ ነው ። እንደ ፍሪጅ ውሃ ያቀዘቅዛል ። እንደ እርጎ ውሃውን ያወፍረዋል ።ጣሳውን እወደዋለሁ ። በሱ ሙሉ ውሃ ጠጣሁና ጋደም አልኩ ። ከትንሽ ጊዜ በኋላ ሽንት ወጠረኝና ልሽና ተነሳሁ ።....እናም ሸናሁሁሁሁ.... በዚያ ቅጽበት ግን ከበሽታው እንደተገላገልኩ አወቅሁት ። ለወትሮው ደም የሚመስለው ሽንት ቀለሙ ተቀይሮ አመዳማ መልክ ያለው ሽንት ሆኖ ነበር ። ከሰውነቴ ውስጥ በሽታውን በሰባት ትንንሽ ቂጣ አውጥተው በሽንት መልክ እንደመነገሉት ተረዳሁ ።በሁለተኛው ቀን በዐይኔ ኩዋስ ላይ የነበረው ቢጫ መግፈፍ ጀመረ ። መጽሐፍ ቅዱስ አውጥቼም መጽሐፈመሳፍንትን ማንበብ ጀመርኩ ። በአራተኛው ቀን በጣም ስለተሻለኝ እማሆይን ላመሰግን ወደ ጨርቆስ አዘገምኩ ። ደጅ ተቀምጠው ከዚያ ሕመምተኛ ትንሽ ልጅ ጋር ይጫወታሉ ። ልጁም የተሻለው ይመስላል ። ገና እንዳዩኝ „ለቀቀችህ አይደለም?” አሉና ጠየቁኝ ። በፈገግታ አረጋገጥኩላቸው ። አመሰገንኳቸውና መጽሐፈ መሳፍንትን ማንበቤን ነገርኳቸው። ስሜን ፈልጌ ማግኘቴንም ታሪኩንም እንደማውቅ ተናገርኩ ። “ልጄ ችግር ሲገጥምህ መጽሐፍ ቅዱስ እያወጣህ አንብብ ። ይጠቅምሃል አሉኝ “። ተሰናብቼ ልወጣ ስል “ ያን የትምባሆ ነገር አደራ ልጄ ። ለአንተ አይሆንም አሉኝ” ።የእማሆይን ማስጠንቀቅያ ከሰማሁ ከብዙ ዓመታት በኋላ በአስም ሕመም ምክንያት ወደ አንድ የሳንባ ሐኪምልመረመር ሄጄ ያንኑ ቃላቸዉን አንድ ፕሮፌሰር ደገመልኝ ። የዚያን ቀን እርሳቸው ትዝ አሉኝ ። ከብዙ ልፋትናምርመራ በኋላ ፕሮፌሰሩ የደረሰበትን ውጤት እርሳቸው ከዓይኔ አንብበውት ነበር ።....“በትንባሆ ጢስ ሳቢያ የአየር መተላለፊያህ ስለቆሰለ እያበጠ አየር እንደልብ እንዳታገኝ ይከለክልሃል „ብሎ አስረዳኝ ። የፕሮፌሰሩን ፍርድ ከሰማሁ ወዲያ እማሆይ እንዳዘዙኝ መጽሐፍ ቅዱሴን አንብቤ ለራሴ በእማሆይ ስም ቃል ገባሁ ።ከዛ ቀን በኋላ እማሆይን ቀደም ብዬ ባለመታዘዜ እያዘንኩ ከትንባሆ ተለያየሁ።እማሆይ አልፈዋል ;; ዘመናትን ባሳለፈዉ ግና ባልዘመነዉ ጥበባቸዉ አብነት የወፊቱ በሽታዬ ተረት ሆና አለፈች ።ማትሪክም ...ችግርም ... ታለፉ። አሁንም ቢሆን ከታመምኩ የማስታውሰው እማሆይን ነው ። ዛሬ ያንን ችሎታቸውን ይዞ የቀጠለ ወራሽ ይኑራቸው ፣ አይኑራቸው አላውቅም ። የምታውቁ ምን አልባት ትነግሩን ይሆናል ብዬ አምናለሁ ።በሃገራችን እንደማሆይ ዓይነት አዋቂዎች ፣ ሐኪሞች ብዙ ናቸው ። ጥበባቸውና ችሎታቸው በየቦታው ከትውልድ ወደ ትውልድ ሳይተላለፍ ፣ በተሻለ ዘዴ ለሕዝብ የሚዳረስበት ዘዴ ሳይበጅብት በየቦታው ተበትኖ የቀረውን ቤቱይቁጠረው። ለእማሆይ ማስታወሻ ጨርቆስ ቤተክርስትያን ውስጥ ሃውልታቸውን የምናቆመው መቼ ይሆን ?ጨርቆስ እማሆይን ከጎኑ ያሰቀምጥልን ዘንድ እንፀልይ ። ለካስ ስለበሽታ ብዙ በስድ ንባብም ሊጻፍ ይችላል ።ስለኛ የሚያስብ በሰላም ይክረም !

በልጅግ አሊ[email protected]

Page 14: Mestawet July 2010

መስታወት መስታወት መስታወት 14

(òÁT@�)ወደ ምሥራቅ ልናቀና ነው፡፡ ቢሾፍቱና አዳማን አልፈን፣ መተሐራን ወደ ኋላ ትተን፣ የስምጥ ሸለቆ ወበቅ ሳያግደን አዋሽ ማዶ ልንሻገር ነው፡፡ ሚኤሶና ጭሮን፣ አረበረከቴና ሂርናን፣ ጨፌ በንቲና ቦረንዳ አቆራርጠን ወደ ካራሚሌ ልንዘልቅ ነው፡፡ከአራት የጉዞ ባልደረቦቼ ጋር ውበትና ፍቅርን አይተን መልሰን ልናሳይ ቆቦና ጨለንቆን ተሻግረን፣ የቁልቢ ንገብርኤል ተሳልመን ቀርሳደርሰናል፡፡ በጉጉት የምንጠብቃትን ደሬዳዋን ለማየት የደገጐን ቁልቁለት በእርጋታ ግራ ቀ እየተጠማዘን መውረድ ይጠበቅብናል፡፡አዋሽ በረሃውን እንጂ ደንገጐ ቁልቁለቱን እንዳሻን ሽምጥ ልጋልበው አይሉትም፡፡ ለጥ ያለውን በረሃ ቀጥ ብሎ የዘለቀው ጐዳና ደንገጐን እንደመቀነት እየዞረ፣ እየተጠማዘዘ ነው ቁልቁል የሚወስደው፡፡ገና ከአዲስ አበባ ሳንወጣ የጀመረ ጉጉት እየፀናብ መምጣቱ ይሰማኛል፡፡ ስለድሬና ድሬዎች ስሰማው የኖርኩትን፣ በአካል ተገቼ ለማረጋገጥ ጥቂት ኪሎ ሜትሮች እንደቀሩ ሳውቅ ደንገጐን ክንፍ አውጥቼ ብወርደው ተመኘሁ፡፡ቁልቁለቱን ጨርሰን ጥቂት በመጓዝ ግራና ቀ እንደ ግደግዳ በቆሙ ጋራዎች ሥር እንደሾለክን አረንጓዴ ሸማ ተከናንባ ለጥ ባለው ሜዳ ላይ ከምትጠብቀን ድሬዳዋ ጋር ተገጣጠመን፡፡ ድሬዳዋ- ዪየበረሃዋ ንግሥትጰይህቺ ናት ብዙዎች ያዜሙላት፣ በርካቶች የሚያወድሷት፣ የየዋህ ሕዝቦች መገኛ፣ የፍቅር አገር ድሬ፡፡ እንዲህ ጓጉተን ስንደርስ ታሪክ ዝናዋን ይዛ፣ ውበት መስህቧን ጠብቃ በተለመደው የእንግዳ አክባሪነት ዝናዋ ተቀበለችን፡፡የአመሻሽ ጀምበር ከምዕራቡ የአድማስ ጥግ በምትረጨው ወጋገን ደምቃ በጠበቀችን ድሬዳዋ ጐዳናዎች ላይ በእርካታ ተውጬ ግራ ቀኙን መቃኘት ቀጥያለሁ፡፡ የመቶ አምስት ዓመት የዕድሜ ባለፀጋዋ ድሬ ምድር ላይ መገኘቴ የፈጠረብን ልዩ ስሜት እያጣጣምኩ ከድሬዎች ጋር ለመቆየት በመታደሌ ተደሰትኩ፡፡በከዚራ ጥላዎች ሥር እየተዟዟርኩ፣ ግሪክ ካምፕ እየተሻገርኩ አሰስኳት፡፡ ደቻቱና ፈረስ መጋላ፣ ገሀሬና ኮኔል አንዳቸውም አልቀሩም፡፡ ከገንደ ቆሬ ገንዳ ጋራ ዳገት ቁልቁለቷን አሳብሬ በወበቋ ሳልፈታ ውበቷን መቃኘት ያዝኩ፡፡ከመንገዶቿ ዳርና ዳር የተተሉሉት የክኒን ዛፎች እርስ በርሳቸው ተጠላልፈው በሰሩት ዳሥ ሥር ለሥር እያዘገምኩ አሰስኳት፡፡አሁን ከተማዋ እምብርት ላይ ያለው የአትዮ- ጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅት ፊት ለፊት አገኛለሁ፡፡ የድሬ እትብት የተቀበረው እዚህ ፊት ለፊቴ የሚታየ ቦታ ሥር ነው፡፡ “CHEMIN DE FER DJIBOUTO ETHIOPIEN” የሚል አርማ ደርቱ ላይ ለጥፎ የቆመውን ጥንታዊ ሕንፃ በእርምሞ እመለከትዋለሁ፡፡ የቴዲ .. ሼመንደር.. ዜማ በእዝነ ሕሊናዬ ኮለል እያለ ሲወርድ ይሰማኛል፡፡ከጅቡቲ ተነስቶ በረሃማውን ሜዳ እየቆራረጠ ሲገሰግስ የዋለው የመጀመሪያው ባቡር .. ሸከተፍ.. እያለ ½ ጭሱን እያትጐለጐለ ጥቂት ሰዎችን አሳፍሮ [email protected] በ1902 ታኅሣሥ ወር አጋማሽ አመሻሸ ላይ እዚህ ከፊት የሚታየ ቦታ ላይ ደረሰ፡፡ ተሳፋሪዎች ለማደሪያ የሚሆኗቸውን ድንኳኖች በአሸዋማው ሜዳ ላይ ቀለሱ፡፡ አድረው ዋሉ፣ ሰነባበቱ፡፡ በአሸዋማው በዚህ ቦታላይ የድሬ እትብት ተቀበረ፡፡ ቀስ በቀስ በባቡር ጣቢያው ዙሪያ ቤቶች መገንባት ጀመሩ፡፡ የዛሬዋ ድሬዳዋ የጥንቷ ..አዲስ ሐርረ.. ተቆረቆረች፡፡ ከዚራን ተከትሎ መጋላ ህያው ሆነ እያደረች መስፋፋቷን ቀጠለች፡፡ የጣሊያንን ወረራ ተከትለው ግሪክ ካምፕ፣ አዲስ ከተማ፣ ለገሀሬ፣ ሳቢያንና ነምበርዋን የተባሉት ሠፈሮች ድሬን ተቀላቀሉ፡፡ በአፄው ዘመንም መስፋፋቷን ቀጥላ ገንደ ቆሬ ፣ ገንደ ዲፓና አፈተ ኢሳን በጉያዋ ጠቀለለች፡፡ እንዲህ እንዲህ እያለች ውበቷ እየጨመረ ዝናዋ እየናኘ እዚህ የደረሰችዋ ድሬ ቀልቤን ገዝታዋለች፡፡ከድሬዎች ጋር ያሳለፍኳቸውን ቀናት የምገልጽበት አቅም ከየት እንደማገ አላውቅም፡፡ፍቅርና ቅንነታቸውን ልብን ሰርስሮ የሚገባ ነው፡፡ ግልጽነታቸው ለጉድ ነየከተዋን መሬት ከረገጥኩበት ቅጽበት አንስቶ ያጋጠሙ ሰዎች በሙሉ ግልጽነት የሚነበብባቸው የዋህነት የሚታይባቸው ነበሩ፡፡ ድሬዎች ዘመድ ሆነ ባዳ፣ ኗሪ ሆነ አንግዳ በሁሉም ግልጾች ናቸው፡፡ እነሱ ጋር መተዋወቅ ለመግባባት መስፈርት አይደለም፡፡ ድንገት ተዋውቀው በቅጽበት ዘመድ የማድረግ ልዩ ተሰጥኦ አላቸው፡፡ እንክብካቤያቸው እንደ ዕዳ የሚከብድ ነወ፡፡ እንግዳ ሰው ሲያገኙ የአቅማቸውን ያህል ለማስደሰት አይሰስቱም፡፡ጥቅምት 15 ቀትር ላይ፡፡ ወደ ጊዜያዊው የለገሀሬ ቤታችን እያመራን ነው፡፡ ከመንገድ ዳር ካገኘናት አነስተኛ ሱቅ ለስላሳ ቢጤ ልንሸምት ወደ መስኮቷ ተጠጋን፡፡ ባለሱቋ ወጣት እንግዶች መሆናችንን አውቃለች፡፡ በቀላሉ ተግባባን፡፡ ስለድሬዎች የተሰማንን ጠየቀችን፡፡ .. እንደሚወራላችሁ አይደለም.. አልኳት ሆነ ብዬ ስለድሬዎች ቅንነት በሰፈው እያወጋችን ጥቂት እንደቆምን .. ልጆች ምነው በፀሐይ ከውጭ ቆማችሁ ግቡ እንጂ.. አሉን እናትየው ከጓዳ ብቅ ብለው፡፡ የሚያውቁን መስሏቸው ተሳስተው የተናገሩት ነበር የመሰለ፡፡ ስህተት ሳይሆን ቅንነት መሆኑን የተረዳሁት ዘግይቼ ነው፡፡ የሰማሁትን ለማረጋገጥ አጋጣሚ እንደተፈጠረል በማሰብ ከጓደኛዬ ጋር በጓሮ በር ዞረን ወደ በቴ ዘለቅን፡፡ ዙሪያውን የተደረደሩትን ትራሰች ተደግፈን ፍራሸ ላይ ጉብ እንዳልን እናትየዋ ቡና ለማፍላት ሽር ጉድ ማለቱን ተያያዙት፡፡ዕቃ ሊሸምት መጥቶ ድንገት ያገኙትን እንግዳ ቤታቸው ውስጥ አስገብተው በፍቅር ሲንከባከቡ የዋሉት እናትና ልጅ በውስጤ የፈጠሩትን ግርምት የፈረስ ጭራ ከመሰለው የሐረር ቡና ጋር እያጣጣምኩ ቆየሁ፡፡ በድሬዎች እንግዳ ተቀባይነት እየተደመምን መጨዋወታችንን ቀጥለናል፡፡ ጥቂት ቆይቶ ፊት ለፊት ካለው መታ ቤት ተተው የቆዩት የቤቱ አባወራ ከእንቅልፋቸው ነቅተው እኛ ወዳለንበት ክፍል ብቅ አሉ፡፡ የማያውቋቸው ወጣቶች የገዛ ቤታቸው ውስጥ ገብተው ከሚስትና ከደረሰች ሴት ልጃቸው ጋር የሞቀ ወግ ይዘው ሲያገኙ የሚሰማቸውን ንዴት ታይቶ ተሸማቀቅኩ፡፡ እሳቸው ግን ለረጅም ጊዜ የተለዩዋቸው የአገር ቤት ዘመዶቸቸውን ያገኙ ይመስል በፈገግታ ተውጠው ሰላምታ ሰጡን፡፡.. ማን ናችሁ?.. አላሉንም፡፡ መምጫችንን አልጠየቁንም፡፡ ከጐናችን ተቀምጠው ሲያጫውቱን ውለው .. ተጫወቱ የምሽት ተረኛ ስለሆንኩ ልለያችሁ ነው.. ብለው ተለዩን፡፡ድሬዎች እንዲህ ናቸው፡፡ ግልጽ ሆኖ ለቀረባቸው የሚደብቁት የላቸውም፡፡ እነሱ ጋር ሳቅ ጨዋታ እንጂ ክፋት ደብዛው አይታይም፡፡ እግር ጥሎ በደረስኩበት ሁሉ ፈገግታ እንጂ ፊቱን አጥቁሮ የተቀበለ አልገጠመም፡፡ ትህትና፣ ግልጽነትና ቅንነት ለድሬዎች የታደለ ፀጋ ይመስላል፡ ሕፃን አዋቂው ትንሽ ትልቁ ሁሉም ለእንግዳ ይመቻል፡፡አንድ ምሽት .. ባጃጅ.. በተሰገ8ኘችው ባለሦስት እግር ሞተር ብስክሌት ተሳፍረን ወደ ለገሀሬ ስናቀና ከጐናችን ተሳፍራ የነበረችው .. ሐሊማ.. አደሬ ናት፡፡ ከ1ዐ ደቂቃ ባልበለጠው የጉዞ ቆይታችን እንግዳ መሆናችንን ነግረናት ተግባባን፡፡ መጋላ አካባቢ ያለው መስጊድ ላይ ስትደርስ እንደምታላምደን ቃል ገብታን ስልክ ተለዋወጥን፡፡ ስትጾም ውላ ልትሰግድ እየሄደች ነበር፡፡ ግልጽነቷ ገርሞን ተለየናት፡፡ጧት ላይ ስልኬ አቃጨለ ፡፡ እሷናት፡፡ .. ሃይ እናንተ አዲስ አበባዎች ሰላም ገባችሁ አለች በአደርኛ ቅላፄ፡፡ ትደውላለች ብዬ አልጠበቅኩም ነበር፡፡ .. አቦ ዛሬኮ ኢድ ነው በዓሉን ከኛ ጋ ትውላላችኋ? ባለቤቴና ልጆቼ እየጠበቋችሁ ነው፡፡ ትናንት የተሳፈርኩበት ቦታ እጠብቃችኋለሁ.. አለች፡፡ስልኩን እንደዘጋሁ ዝም አልኩ፡፡ የድሬዎች ባህሪ የፈጠረብን ስሜት እያሰላሰልኩ ዝም አልኩ፡፡እንኳን ሳቃቸው ቁጣቸው ይናፍቃል፡፡ ከእዋሽ ወዲህ ቁጣ ቀስቅሳ ለጠብ የምትጋብዘው፣ ዱላ እምታማዝዘው ያቺ ካፋቸው የማትጠፋ ስድባቸው እንኳ ከደንገጐ ወዲያ ብዙም አትጐረብጥም፡፡አዋሽን አሻግሮ ወዲህ ከደንገጐ ጋራ ሥር ያደረሰ ይሄን እይ ብሎ መሆን አለበት፡፡ አገር ሙሉ ሰው በአንድ ልብ እንደሚያስብ ሁሉ አንደበቱ በአንድ ቅት ፍቅርን የማወጁ ምስጢር ልፈታው የተሳነ ረቂቅ ቅኔ ሆነብ፡፡ቅንነት ግልጽነታቸው፣ እንግዳን በወጉ ተቀብሎ የማስተናገድ ተሰጧቸው የሚፈልቅበትን ምንጭ ፈለግሁ፡፡ ከኮኔል ዋርካ ቃፊራ ፣ ከከዚራ አዲስ ከተማ ፣ከለገሀሬ ገንደ ቆሬ ተዛዙሬ የዚህን ሕዝብ የቅንነት ምስጢር መፍቻ ቁልፍ ፍለጋ ባዘንኩ ፡፡ የደቻቱን ተፋሰስ ተከትዬ አሸዋዋን በረበርኩ፡፡ተፈጥሮ ለዚህ ሕዝብ ያቆመችለትን፣ ባሻገር የሚታየን የድሬን ማማ.... ደንገጐን ጠየቅሁት፡፡ ቅኔውን አፋታ አልኩት፡፡

ይሄን አገር ሙሉ ሰው እንዲህ ፍቅር ያለበሰውምስጢሩን ፍለጋ ብዬ አገር ምደሩን ባዳርሰው አሸዋ አፈሯን ብምሰው ስላቃተ ልመልሰውይሄን አገር ሙሉ ነፍስበፍቅር ውሃ ያጠመቀውምናልባት ቅኔ ምስጢሩንፍቹ ትርጉሙን ብታውቀውሹክ በለ አትደብቀው...ይሄን አገር ሙሉ ሰው ፍቅር የሸለመው አንድ አርጐ ቅኔ ምስጢሩን ታውቅ እንደሁ ሹክ በለ ደንገጐቅኔዋን እፈታ ብዬከመጋላ ገንደ ቆሬከከዚራ ለገሀሬአሸዋ አፈሯን ቆፍሬታክቶ እንዳልቀር አፍሬግልጽነት የለበሱበትቅንነት የወረሱበትፍቅር ቀብቶ የሠራበትየቃኘበት አንድ አድርጐውስጠ ወይራ ቅኔውንማግኘት ሲሳነ ፈልጐፍታል አልኩህ ደንገጐ

ከደንገጐ ማዶ

ድንቄም ህሊና … ህሊናሽን የእናት አባቴ አምላክ ያዙረውና! .. እኔ ለፍቼ በሰራሁበት ቤት ገብተሽ ጉብ ብለሻል አሉ። ስሚ የኔ እህት ያላወቁ አለቁ አለ ያገሬ ሰው፣ መስሎሻል ..እኔም ያንን ምላጭ ምላሱን አምኜ ገብቼ ነው 12 ዓመት ሙሉ ስቃጠል የኖርኩት። 12 ቦታ እንደፋሲካ ዶሮ ይገነጣጥላችሁና.. ደግሞ የገረመኝ የሰርጋችሁ ሆቴል ሸራተን መሆኑ ነው፣ እኔን ሲያገባኝ እኮ እንዳባረሩት ሰው የአሜሪካን ሃገር ፍርድ ቤት አሯሩጦ ነው የወስደኝ። ሂል ጫማዬ ላይ ተሰክቼ እየተውለካከፍሉ ከክፍል ክፍል ከዳኛ ዳኛ ስሯሯጥ የዋልኩት አይረሳኝም። አንቺን በሸራተን ሆቴል ናይት ክለብ እያነሳ እንደህጻን ልጅ እንኮኮ ሲልሽ ሚዜ ብለሽ የደረደርሻቸው ሴቶች ፎቶሽን የዛኑ ቀን ማታ ነው ኢሜይል ያረጉልኝ። ደግሞ ምን አለ ትንሽ ቢያፍር ፣ ጡረታ በመውጫው ጊዜ ያቺን የቀረችውን ጸጉሩን ጥቁር ቀለሙን ሽው ሽው አድርጎ እግሩን እያነሳ ሲዘልና ሲደንስ የተነሳውን ፎቶም አይቼለታለሁ፣ ለነገሩ ምን ጡረታ ይወጣል፣ 401K ውን ግማሹን ወስጄለታለሁ፣ ግማሹን ደግሞ እድሜ ለአሜሪካን አገር ኢኮኖሚ ጠራርጎ ወስዶለታል። ኸረ ደግሞ የገረመኝ አንቺስ ብትሆኚ በዚህ ዕድሜሽ እንደሃብታም አጥር ጥርስሽ ላይ ያሳሰርሸውን ሽቦ እስከምታወልቂ ድረስ አላስችል ብሎሽ ሙሽራ ለመሆን የተጣደፍሽበት ምክንያቱ አልገባኝም፣ ያንቺን ጥርስ ከሚያሳስርልሽ እዚህ ሁለቱም ልጆቹ የጥርሳቸው ፍንጭት ትንሽ ቡችላ ያሾልካል፣ እሱን ቢያስተካክልላቸው አይሻልም? ብቻ ያንን ጉዱን አድገው ነገሬያቸው። እነሱማ አባት አገኘን ብለው ዳዲ ዳዲ ይላሉ፣ ድዱ ይውለቅና …ሌላው የሚደንቀው፣ ሃኒሙናችሁን ዱባይ ይዞሽ ሄደ አሉ፣ እኔ እሱን ኮሌጅ ሳስተምር ሃኒሙኔ ለሱ ጠዋት ጠዋት ፍርፍር ማፈርፈር ነበር። የሆድ ቁርጠት ያንፈርፍረውና፣ ዱባይ? ወይ የኛ ዘመናይ .. ደግሞ መልክሽ እንኳን ቢያምር ጥሩ ነበር፣ ሲነግሩኝ እንኳን ዱባይ ፣ ዝዋይ የሚወስዱሽ አይነትም አይደለሽ .. ስሚ የኔ እህት! ዛሬ የእኛ ጠበቃ ባልሽ ድሮ እኔ ነኝ ሁለት ሥራ ሰርቼ አስተምሬ ለዚህ ያደረስኩት ..ነገ ካልሲውን በየሜዳው ሲያዝረከርክልሽ ልክ ትገቢያለሽ ..ከሁሉ ደግሞ እንዲህ ብለሽ የልጆቼን ዓይን ልይ እንዳትይ .. አንቺም እሱም ልጆቼ ጋር ዝር እንዳትሉ ….. ልጆቹን ቢወድማ ኖሮ አዲስ አበባ ድረስ ተጉዞ አንቺን የምታክል አሮጊት ሸራተን ሆቴል ሰርግ ደግሶ አያገባም ነበር፣ ደግሞ ከአውሮፓ ነው አሉ የመጣሽው፣ የኛ ስታይሊስት . ለዚያ ነው እንዴ ከፊትሽ ከጉልበትሽ በላይ ከኋላሽ መሬት የወደቀ ቀሚስ ለብሰሽ የመልስሽ ዕለት ስትገለፍጪ የነበረው? ያልገባሽ እኮ እሱ አንቺን አግብቶ ዳንኪራውን ሲመታ፣ እዚህ ልጆቹ ተራ በተራ ታመው በየሆስፒታሉ በውድቅት ሌሊት ስሮጥ ነው የከረምኩት፣ ከሁሉ የሚቆጨኝ ..ከዚህ ጨካኝ ልጆቼ መወለዳቸው ነው። ለማንኛውም አንቺም ከዓመት በኋላ ልጅ ስትወልጅና ወፈርፈር ስትይ ዋጋሽን ይሰጥሻል … ለነገሩ የሉሲ እኩያ አሮጊት ስለሆንሽ የምትወልጂም አይመስለኝም። የኔን ልጆች ተማምነሽ ከሆነ ያገባሽው ስታልሚ ትኖሪያለሽ!! አጠገባቸው እንዳትደርሱ ብያለሁ ፣ እድሜ ለአሜሪካ ጠበቃ.. ፍርድ ቤት የልጆቼን የኮሌጅ ገንዘብም አውጥቼም ቢሆን እሳት የላሰ ጠበቃ ቀጥሬ እገትረዋለሁ።

በይ የኛ ሙሽራ ፣ የዛሬ ዓመት አሽንቀጥሮ ሲጥልሽ ፍርድ ቤቱን እንዳሳይሽ ደውልይልኝ . ቁጥሬ 1800 GET LOST ነው።

የድሮ ባልሽ ሚስት አዜብ

ይድረስ ለባለቤቴ የድሮ ሚስት አዜብ፣ በመጀመሪያ እግዚአብሔር በውስጥሽ ያለውን ምሬት እና ንዴት እንዲያወጣልሽ የዘወትር ጸሎቴ ነው። በዚህ ዘመን እንዲህ ዓይነት ለጆሮ የሚዘገንን ንግግርና ለህሊና የሚከብድ አስተሳሰብ ያለው ሰው መኖሩ በጣም ገርሞኛል። ምንስ ዓይነት ቤተሰብ ነው ያሳደገሽ፣ ከማንስ ጋር ነው የምትውይው ያሰኛል .. አደራ ልጆችሽ እንዲህ ዓይነት ቃላት ከአፍሽ ሲወጣ እንዳይሰሙ። ሰዎች በትዳር ዓለም ተሳስረው፣ በፍቅርና በደስታ ተዋህደው እስከ ህይወት ፍጻሜ በክፉም በደጉም ተደጋግፈው ለመኖር ምኞታቸው ቢሆንም አንዳንድ ጊዜ የህይወት ስንክሳር አስገድዷቸው መለያየት ደረጃ ሲደርሱ የግድ ጠላት መሆን የለባቸውም፣ ጥሩ ባልና ሚስት መሆን ካልተቻለ ጥሩ ጓደኛ ጥሩ እህትና ወንድም፣ ጥሩ እናትና አባት ለልጆቻቸው መሆን ይችላሉ። አንቺና እሱ ተስማምታችሁ ኖራችሁ ሁለት ልጅ ያህል ስታፈሩና 12 ዓመት ስትኖሩ ቢያንስ የአንድ ሳምንት የደስታ ጊዜ አሳልፋችኋል። ይህን ሁሉ የስድብ ውርጅብኝ ስትጽፊ ያ የደስታ ጊዜና የሰላሙ ቀን እንዴት ይረሳሻል? እኔንስ የት ታውቂኛለሽ? ነገር ግን እሱ ምንም ቢሆን በአንድ ወቅት ባልሽ የነበረ ሰው ነው። ከአብራካችሁ ሁለት ቆንጆ ልጆች ተፈጥረዋል፣ ምንም ዛሬ ባትስማሙ የልጆችሽ አባት ነው። አውሮፓውያን ሲተርቱ “ለልጅ ስለአባቱ መጥፎነት መናገር፣ የልጁን ማንነት ማራከስ ነው” ይላሉ። ስለዚህ የኔ እህት ከሁሉ ከሁሉ ልጆቼ አድገውልኝ ስለአባታቸው መጥፎነት እስከምነግራቸው ያልሺውን እባክሽ ደግመሽ አስቢበት። የልጆችሽን ህይወት በነገር ለመመረዝ ያሰብሽ ትመስያለሽ። ስለ እኔ መልክ ምንም አታስቢ፣ ሴት ልጅን ቆንጆ የሚያደርጋት አስተሳሰቧና ባህርይዋ እንጂ የአፍንጫ መገተር፣ የአይን መተለቅ ፣ ወይም የጸጉር መንዘርፈፍ ብቻ አይደለም። መልክ ያልፋል ቅን ልብ ግን ለዘላለም ሲታወስ ይኖራል። ስለኔ ብዙ አትቸገሪ እንቅልፍም አትጪበት፤ ወደድሽም ጠላሽም አንቺ እንጀራ እናት አልሺው እንጂ እኔ ሁለተኛ እናታቸው ነኝ፣ ባልወልዳቸውም አንደኛ ህጻናት የእግዚአብሔር ስጦታዎች ናቸው፣ ደግሞም የምወደው የባሌ ልጆች ስለሆኑ እኔም የእናት ፍቅር ለማሳየት በልቤ ለአምላኬ ቃል ገብቻለሁ .. ስለዚህ አትጨነቂ። ሌላ ሃገር ይዞ መሄድም አያስፈልግሽም፣ አንቺ አባት መሆን እንደማትችይ ሁሉ እሱም እናት መሆን አይችልም፣ ልጆች ደግሞ እናትም አባትም በህይወት እስካሉ ያስፈልጓቸዋል። ስለሠርጋችን ያልሽው ንዴትሽ ይገባኛል። ግን አንቺም ከውስጥሽ ምሬትሽን አውጥተሽ ብትጥይ የሚወድሽና የሚያፈቅርሽ የህይወት ጓደኛ አግኝተሽ ከኔ የተሻለ ሠርግ መደገስ ትችያለሽ። ግን በዚህ ምሬትሽና አነጋገርሽ እንኳን ባል ጎረቤትም ማግኘት ያስቸግርሻል። እናቶቻችን ሲተርቱ “ድስት ግጣሙን አያጣም” ይላሉ። አንቺም የሚስማማሽን አታጪም፣ የውስጥ ሰላም ከሌለሽ ግን ለልጆችሽም ጥሩ እናት ልትሆኚ አትችይም። የሉሲ እኩያ አሮጊት ነሽ ላልሽኝ፣ በህይወታችን ያደረግነው ነገር ነው እንጂ ቁም ነገሩ የዕድሜ ቁጥር ማነስና መብዛት አይደለም፣ እንደ አፍሽ አድርጎልኝ የሉሲን ዕድሜ ከሰጠኝ የልጅ ልጅ ልጅ ልጆችሽ ጥሩ ፍቅር እንደምሰጣቸው ቃል እገባልሻለሁ። ሌላው መውለድ አትችይም ላልሺው፣ ልጅ የሚሰጥ እግዚአብሔር ነው፣ አምጦ መውለድ ደግሞ ምንም ማለት አይደለም፤ በዚህ ዓለም ብዙ ወላጅ የሌላቸው ህጻናቶች አሉና እንደራሴ አድርጌ ማሳደግም እችላለሁ፣ ለነገሩ አላወቅሽም እንጂ፣ የድሮ ባልሽ ኮሌጅ ሆኖ በ20 ዓመቱ የወለዳት ልጁ ቲቲ በ16 ዓመቴ የወለድኳት የኔ ልጅ ናት። ስለዚህ የ 30 ዓመት እኩያ ልጅ አለንና ስለኔ መውለድና አለመውለድ አትጨነቂ፣ ይልቁንም እነዚህን ሁለት ልጆች እንዴት ተረዳድተን እንደምናሳድጋቸው አስቢበት። የባለቤቴ የልጆቹ እናት በመሆንሽ አከብርሻለሁ። ለመከበር ደግሞ ማክበር ያስፈልጋልና ትዳሬን እንድታከብሪ ግድ ነው። የመጀመሪያ የልጅነት ፍቅረኛዬን የመጨረሻዬ ባሌ እንዲሆን ይህን ህይወት ይዤዋለሁና ሰላም ባትነሺኝ ጥሩ ነው። ላንቺም በህይወትሽ ደሥታ እንዲኖርሽ ምኞቴ ነው። use your brain my sister! አንቺ እንዳልሺው የኔም ስልክ ቁጥር ይኸውልሽ ደውይልኝ .. 1800 GET REAL !!

የኅሊና የመልስ ደብዳቤ

ይድረስ ለድሮው ባሌ አዲሷ ሚስት ለወይዘሮ ኅሊና...

Page 15: Mestawet July 2010

መስታወት መስታወት 15 መስታወት

ብልህ ከስህተቱ ይማራል፤ ሞኝ ግን ስህተቱን በሌላ ስህተት ሲደጋግም ይኖራል፤ብልህ ስህተቱን ሲነግሩት ይሰማል፤ ሞኝ ግን ከውዳሴ በስተቀር ሌላ መስማት አይፈልግም።በዲሞክራሲ በበለፀገው ዓለም የአገር መሪዎች በሚፈጽሙት ያመራር ድክመት ብቻ ሳይሆን በግል ሕይወታቸው ውሰጥ አንኳ በሚያሳዩት የሥነምግባር ብልሹነት ጭምር እየተብጠለጠሉ በአደባባይ በዜና ማሠራጫዎች ይቅርታ እስኪጠይቁ ድረስ በቅሌት ሰለሚከሰሱ ለአገራቸው ጥሩ ሥራ ለመሥራትና ጥሩ ሥነግባር ለማሳየት እኔ እበልጥ አኔ አበልጥ በሚል የሚፈጽሙት ፉክክር ለድርጅታቸው ጥራትና ለአገራቸው ዲሞክራሲያዊ ግንባታ ተጨማሪ አስተዋፅዖ አደረገላቸው እንጂ አልጎዳቸውም፤ ስለሆነም ለድርጅታቸውና ለአገራቸው አንድነትና የጋራ ጥቅም የሚሰጧቸውን ቅድሚያ ይመለከቷል። በአገራችን ውስጥ ግን ሰማይ አይታረስም ንጉሥ አይከሰስም የሚለውን ኋላ ቀር እምነት የወረሰን ይመስል አንድ የመንግሥት ባለሥልጣን ሲያጠፋ መክሰሱ ቀርቶ አፋችንን ተለጉመን ለምስጋና ካልሆነ በስተቀር ግልፅ በግልፅ ይህን አጥፍተሃል ይህን አሻሽል ለማለት የሚያሰችል ሥርዓት አላገኘንም። እነመንግሥቱ ኃይለማርያም ሊገድሉ ሲፈልጉ “የፍየል ወጠጤ…” ከሚያዘፍኑና እነመለስም እንደዚሁ የማይፈልጉትን የሥራ ኃላፊ ሊያስወግዱ ሰፈልጉ በ “ግምገማ” ከሚጠቀሙ በስተቀር ፍትሐዊ ተጠያቂነት ያላዳበርን ሲሆን ገና ፓርቲ የሚያደራጁትን እንኳን ወይ እንደማይሳሳቱ መላእክት አናያቸዋለን ወይም እንደሰው ከሰው ተምረው የኛን ሐሳቦች ሰብስበው ፈላጎቶቻችንን እንዲያስተባብሩ የምንመራቸው መሆኑን ተረድተን ኀላፊነታችንን በሚገባ ለመውጣት በገንዘብ፣ በጉልበት ወይም በሚጠይቅብን ሙያ እንደቸሎታችን አስተዋፅዖ ከማድረግ ይልቅ እከሌ ወደቀ አከሌ ተነሣ በማለት በወሬ አገር ስናፈርስና ስንገነባ ጊዜያችንን በከንቱ እናሳልፋለን። እንዲመሩንም ኃላፊነት የጣልንባቸው ዕጩ መሪዎቻችን የሕዝብን መሠረታዊ ጥያቄዎች አዳመጠው ተገቢውን አገልግሎት በመስጠት ፋንታ የሚወክሉትን ሕዝብ በመናቅ ወይም እንደደንቆሮ ቆጥረው ራሳቸውን ፍጹም በማድረግ እኛ እናውቅላችኋለን፤ እኛ አናቅድላችኋለን በማለት ገና በድርጅት ሥራ ተሞክሯቸው የራሳቸውን ድርጅት እንኳ በሥርዓት በመምራት ከአቻ ድርጅቶች ጋር የሰመረ ግንኙነት ማድረግ አቅቷቸው ጠዋት የገነቡትን ማታ አፍርሰውት የሰበሰቡትን በትነው ያድራሉ። ይህ የሚከሰተው በዓላማ ፅናት ማነስ፣ ለድርጅት ዓላማ ራስን ባለማስገዛት፣ ከባልደረቦቻቸው ጋር መቻቻልን ባለመተግበር፣ እንዲሁም የማያስፈልግ ግትርነትን በመከተል በአጠቃልይ ለዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ራሳቸውን ባለማስገዛት የተፈጠረ ችግር ነው። ስለዚህ እነዚህን ክስተቶች በግልባጭ ስናስቀምጣቸው በዲሞክራሲ ባህል መመራትን ይመለከቷል። ደርግ ሥልጣን ላይ ከወጣበት ጊዜ አንሥቶ ከ150 በላይ የፖሊቲካ ድርጅቶች በአገራችን ወስጥ ተፈጥረው አንዳንዶቹ የስም ለውጥ ያደረጉ፣ ሌሎች ደግሞ የከሰሙ ሲሆን ባሁኑ ጊዜ የሚንቀሳቀሱ ከ100 የሚበልጡ ፓርቲዎችና ግምባሮች አሉ፤ ሆኖም ያልተቀናጀና የተናጥል ትግልላቸው ለድል ሊያበቃቸው አልቻለም። “ፍየል በግርግር…” እንደተባለው ወያኔ ሌሎች ድርጅቶችን መናጆ በማድረግ ቤተመንገሥቱን አስክትቆጣጠር ድረስ “የሰላም የዲሞክራሲና የፍትሕ የሚል ኢትዮጵያዊ መፈክር በማንገብ ሥልጣኗን ካረጋገጠች በኋላ አንዳንዶቹን ተለጣፊ ወይም የይስሙላ ተቃዋሚ በማድረግ የቀሩትን ደግሞ አንድ በአንድ በየምክንያቱ ልትመታቸው ችላለች፤ ለሕዝብ መሳቢያነት የተጠቀመችበትንም መፈክር ጥለዋለች። አገር ለማሰተዳደር ሕጋዊ ውክልና ሳይኖራት የሕዝብን ትግል ድል በመቀማት የማክያቬሊን የሥልጣን ጥም የማርኪያ ሥልት -- “…THE END JUSTIFIES THE MEANS” -- በሚገባ በሥራ አሳይተዋለች፤ ለቆመችለት ዓላማም የውስጥ ዲሲፕሊን ጥንካሬ እንዳላት መካድ አይቻልም፤ ወያኔ ሲያሰፈልግ ሕግን ታወጣለች፤ ካሰፈለጋት ደግም ያወጣችውን ሕግ በማሻሻል አባሎቸዋ ብቻ እንዲጠቀሙበት ማድረግ ትቸላለች፣ ካላስፈልጋት ደግሞ ያወጣችውን ሕግ ሰትሽረው ምንም ይሉኝታ አይሰማትም። አሰፈላጊ ከመሰላት ምክንያት ፈጥራ ታስራለች፣ ትፈታለች፤ ዲሞከራሲያዊ አሠራር እንዳለ ለማሳየት ድራማ ለመሥራት የሚበልጣት የለም፤ ምክንያቱም ልክ አንደነሰታሊንና ብሬዥኔቭ ፖሊት ቢሮ ጓድ መለስና ሁለት እድምተኞቹ አመቻችተውና አቀነባብረው ሲያቀርቡላቸው የማእከላዊ ኮሚቴያቸውና እንዳሻንጉሊት የተቀመጠው ፓርላማ ውሳኔውን መቶ በመቶ ደግፎና በማሕተምነት -- RUBBER STAMP-- ፊርማውን ሲያሳርፍበት በሕዝብ ምክር ቤት ውሰኔ አለፈ ተብሎ ይፋ ይሆናል። የማክያቬሊ ዲሞከራሲ ይሏል ይሄ ነው። ውሻ በቀደደው ጅብ ይገባል እንደሚባለው ወያኔ በእኛ ድክመት ያገኘችውን አጋጣሚ ሁሉ ተጠቅማ በገባንበት ሁሉ ሠርጋ ገብታ ትበትነናለች፤ እኛ በከንቱ ጥቅሞች በሚደለሉ የድርጅት አባላት ስንፍረከረክ ወያኔ በራሳችን ስም ድርጅቶችን ከፍታ እንደ አሻንጉሊት ስትጫወትብን እኛ ግን በጉያችን ተቀምጠውና በጊዜያዊ ጥቅም ተደልለው ድርጅቶቻችንን በውስጥ አርበኝነት እንደምስጥ እየሸረሽሩ ለወያኔ ጀሌ ሆነው የሚያገለግሉ ፀረሕዝቦች ባልደረቦቻችንን መቆጣጠር አልቻልንም። በውስጣችን ሊፈጠሩ የሚችሉና የሚፈጠሩ ችግሮችን በመቻቻል በራሳችን ውስጥ መፍትሄ እንዲያገኙ ማድረግ ሲገባን የውስጥ ችግሮቻችን በይፋ እንዲወጡና ወያኔ ጣልቃ ገብታ እንድትዳኘን ጋባዥ ሁኔታዎችን በማመቻቸት በላያችን ላይ እንድትነግሥ የምናደርግ እኛው ነን። ያንድን ድርጅት የበላይነት ማስቀደም ሲባን ትናንት ተማምለን በሕዝብ ስም የፈጠርነውን ድርጅት ክደን ራሳችን አናፈርሰዋለን፤ በራሳችን ድርጅት ውስጥ ያሉ ልዩነቶችን በማቻቻል ህልውናውን ማስጠበቅ

ለአገዛዝ የተመቸነው እኛው ስለሆን መለወጥ አለብን

አልቻልንም። የድርጅት ስም መጥቀስ ባያስፈልግም ይህ በኦሮሞ፣ በአማራ፣ በትግራይ፣ በጋምቤላ፣ በጉራጌ፤ በአፋር፤ በሲዳማ፣ ወዘተ ሕዝቦቻችን ስም ተፈጽሟል። በነዚህ ሕዝቦች ስም የተንቀሳቀሱ ብዙ ድርጅቶች በተለያዩ ምክንያቶች ሊነሱ የሚችሉ ችግሮችን በመቻቻል --TOLERANCE-- ለመፍታት ባለመዘጋጀት ወይም ለድርጅት ህልውና ራስን ባለማስገዛት ፋንታ አንጃ በመፍጠርና የማያስፈልግ የስም ለውጥ በማድረግ አባላትን በመበወዝና በመበታተን እርስበርሰ በመናቆር አቅማቸውን ሲያዳክሙ ቆዩ እንጂ በባላንጣቸው ላይ የሚያሳምም በትር ማሳረፍ አልቻሉም። በዓላማ ጽናት የታነፁ አባላትን ለማፍራትና ለማቆየት በሚያሰችል ጠንካራ ዲሲፕሊን ለሚገጥሙን ችግሮች አማራጭ እርምጃዎችን ባለማመቻቸት፣ በዘላቂ ግቦች ላይ በማተኮር ፋንታ አገራዊ ችግሮች ሲፈቱ አብረው ሊፈቱ በሚችሉ ጉዳዮች ላይ በማተኮርና የግል ስሜትን ለድርጅት ዓላማ ባለማስገዛት ለአንድ አገራዊ ድርጅት መጠናከር ሳይሆን በየፊናችን እየባዘን ለሁላችንም መዳከም ዋናውን አሰተዋፅዖ የምናደርገው አኛው ነን። አንድን ጨቋኝ ሥርዓት በጋራ ኃይል ተባብረን ማስወገድ ሲቻለን የተለያዩ ድርጅቶችን በየጎጡ እየተከተልን፣ ቹ እንደ ተባለ ውሻ እርስበርሳችን እየተናከስንና አቅማችንን በከንቱ እያደከምን ለወያኔ አገዛዝ የተመቸነው አኛው ራሳችን ነን። ዲሞክራሲ ማለት የተለያዩ ፍላጎቶች፣ እምነቶች፣ አስተሳሰቦች፣ ሃይማኖቶች፣ ብሔረሰባዊ ወጎች ተጠብቀው የሕዝብ ወገኖች ሁሉ ሕዳጣን ሳይቀሩ የተለያዩ የአገር ጉዳዮችን ወደ ጋራ መድረክ አሰባሰበው በጋራ በመሥራት የጋራ ችግሮችን በጋራ መፍትሔ የሚሹበት፣ የጋራ ፍትሕ፣ ሰላምና እድገት የሚፈጠርበት ሥርዓት አንጂ በየቦታው ለመንገሥ የሚመኙ የ21ኛውን ክፍለዘመን ቋንቋ የሚናገሩ ለሥልጣን የቋመጡ ዘመናዊ ልዑላንን/ POWER MONGER NEO-DESPOTS/ መከተል ማለት አይደለም። ዲሞክራሲ ከምንም በላይ የሕዝቦች የጋራ ፍላጎት የሚገለፅበት ሕዝባዊና ፍትሓዊ መንገድ እንጂ ጥራጥሬ እንደሚናጠቅ ዝንጀሮ የግልና የጎጥ ጥቅሞችን / SECTARIAN INTERESTS/ እና ዘመናዊ መሳፈንቶችን በማምለክ /PERSONALITY CULT/ እንደመንጋ መከተል ማለትም አይደለም። ዲሞክራሲ የሰፊው ሕዝብ ገንዘብ እንጂ ጥቂት ምሁራን ብቻ የሚያሽከረክሩት መንኮረኩር አለመሆኑን ከተደጋጋሚ ሊቀጠበብቶቻችን ተሞክሮዎች ተረጋግጧል። ዲሞክራሲ በጋራ ማሰብ፤ ከራስም ሰጥቶ ከሌላው መካፈል እንጂ ግላዊ ወይም የቡድን ፍላጎቶችን ብቻ የማራመድ የጀብደኝነት ነፃነት ማለት አይደለም፤ ዲሞክራሲ አኔ ወይም አኛ የምንለው ልክ ነው በሚል ፈሊጥ በግል ወይም በቡድን እኛ አናውቅላቸኋለን ተከተሉን በሚል አሰተሳሰብ ፋንታ የሁሉንም ድምፅ የመስማትና ለሕዘቦች ፈላጎትና ጥቅም ራስን የማስገዛት ባህል ነው። በዲሞክራሲ፣ ፍትሕ፣ ነፃነና፣ ሰላም መንፈስ የተጠመቀ ሁሉ የግል ክብሩን፣ ምቾቱንና ጥቅሙን ሳይሆን የሕዝቦችን ክብር፣ ምቾትና ጥቅም አስበልጦ ለዚያ ራሱን ያስገዛል። ጥሩ የሕዝብ አግለጋይ መሪ እንኳን ሕዝቦች ግለሰቦችም የተለያየ እምነትና ፍላጎት እንደሚኖራቸው በማወቅ ባለሙያዎችን በማስተባበር ልዩ ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ቡድኖች በመቻቻል በጋራ ጉዳዮች ላይ የሚስማሙበትን ሁኔታ ያመቻቻል እንጂ እኔ ትክክል ነኝ በሚል አክራሪነት እራሱን ከሕዝብ በላይ አያደርግም ወይም አንጃ አይፈጥርም። ስለሆነም አክራሪ የሆነ መሪ ማንንም ማስተባበር ስለማይችል ከመሪነት ራሱን ቢያገል ይሻለዋል፣ ሥልጣን-ናፋቂ ከሆነ ደግሞ በሕዝባዊ አደረጃጀት ሥርዓት የሚዋቀር ተቋም ጠንካራና ፍትሓዊ ዲሲፕሊን ስለሚኖረው በአምባገነንነት ከመንገሡ በፊት አበጥሮ ይጥለዋል። በጎሣዊ አደረጃጀት እርስበርሳችን ከመታገል የምናተርፈው መዋደቅን ብቻ ሲሆን በመተባበር ግን በጋራ ማንኛውንም ጭቆናና ኋላቀርነትን በተባበረ ኃይላችን መክተን ዛሬ በልፅገው እንደምናያቸው አገሮች በጋራ ማደግ በቻልን ነበር። ስለሆነም እስከዛሬ ድካማችን ፍሬ ያላገኘበትን ምክንያት አውቀን አካሄዳችንን መለወጥ አለብን። በፀረዲሞክራሲያዊ አካሄድ ለየብቻችን ስንሮጥ ብንደክምም ለሕዝቦቻችን ፋይዳ ያለው መፈትሔ ማሰገኘት አለመቻላችን ትምህርት ሊሆነን ይገባል። ጥሩ የግብ አቅጣጫ ባልያዘ መንገድ ሕዝብን የማያሰፈልግ መስዋዕት እንዲከፍል ማድረግም በራሱ ጥቅም የለውም። መስዋዕትነት ዋጋ የሚኖረው በሕዝባዊ ዓላማ በፅናት ተሠርቶ በአግባቡ ሲከፈል ብቻ ነው። ሕዝባችን ለለውጥ ዝግጁ ነው፤ አንድነትን ይፈልጋል፤ ይዋደዳል፤ አንዱ የሌላውን አኗኗር ያደንቃል፤ይጋራዋል። በባህል፤ በኢኮኖሚና በማህበራዊ ኑሮ የተሣሠረ ሰለሆነ መለያየት አይፈልግም፤ የአገሩን ነፃነትና አንድነት ይፈልጋል። የተሻለ ገቢ፣ የተሻለ ጤና፣ የተሻለ ትምህርት፣ በሰላምና ብልፅግና፣ ወጉ ተከብሮለት መኖርን ይፈልጋል፤ በራሱ የውስጥ ጉዳይ ራሱ በመውስን ፍትህን ማስከበር ይፈልጋል። ሆኖም ከመሀከሉ የሚወጡ አንዳንድ የሥልጣን ጥመኛ ጀብደኞች ቋንቋን፣ ዘርን፣ ሃይማኖትን መነሻ በማድረግ ሕዝቡን የፓለቲካ ምርኮኛቸው ለማድረግ ያላደረጉት ጥረት የለም። እስከዛሬ የሕዝቦቻችን መሠረታዊ መብቶች በየትኛውም ክፍል በአሰተማማኝነት እንዲከበሩ ጠንካራ የሕዝብ ኃይል በመፍጠርና ለጋራ ትግል በመሰለፍ ፋንታ ጀብደኞች የሕዝብ ጥያቄዎችን በማንገብ የመከፋፈያ ሰልቶችን ከጠላቶቻቸው በመውረስ ወገኖቻችንን ወደ አፀያፊ የእርስበርስ ግጭት ለመምራት ብዙ ጥረቶች ያደረጉ ቢሆንም ሕዝቡ እሺ አላለም። የኢትየጵያ ሕዝብ አንድ ጌታ በሌላ ጌታ በመለዋወጥ እስከዛሬ የከፈለው መስዋዕትነት ከድህነት አላወጣውም፣ ከእንግዲህ ግን ሕይወቱን ለመለወጥ ራሱ ታጥቆ እጅ ለጅ ተያይዞ በጋራ መታገል ስላለበት የሚያስተባብረው ይፈልጋል። ለትክክለኛው የአገር ዓላማ የሚያስተባብረው መሪ አጥቶ ነው አንጂ ዲሞክራሲ፤ ፍትሕና የሕግ የበላይነት የሰፈነበት ሥርዓት በጋራ ለመገንባት

ፍላጎት እንዳለው በተለያዩ ወቅቶች አረጋግጧል፤ ለምሳሌ ያህልም በአድዋ ዘመቻ፣ በአምሰቱ የጣልያን ወረራ፣ በየካቲት 1966 ሕዝባዊ እንቅስቃሴ፣ በ1969 የሲያድ ባሬ ወረራ እንዲሁም በ2005 ብሔራዊ ምርጫ ወቅት ሕይወቱን በመሰጠት ጭምር የጋራ ዓላማውን አሳይቷል። አሁን የሚፈልገው ለሕዝባዊ ዲሞክራሲ አሠራር ራሱን ያስገዛና በጠንካራ ዲሲፕሊን በታነፀ አመራር የሚያስተባብረው አካል ብቻ ነው። እኛም የወያኔ ድራማ ተመልካች ሆነን ከስህተታችን ካልተማርን ድክመቱ ስለሚቀጥል አዲስና አስተማማኝ የትግል ምእራፍ መክፈት አለብን። ይከውም ጎጂ የሆነውን የጎጠኝነት ባህላችንን ማስወገድ አለብን። ቤተሰቡን ወገኑንና አገሩን የማያፈቅርና በሰው እኩልነት የማያምን የ21ኛው መቶ ክፍለዘመን ትውልድ በዘመናዊ መኖ ከሚረባ እንስሳ ሊሻል አይችልም። የሰውን ልጅ መብት በማስከበር ረገድ ቀደምትነት ባላት አገራችን በደሀው ገበሬ ታክስ ተምረው ዛሬ በሕዝብ በላይ የሚኖሩ ምሁራን በመጀመሪያ ደረጃ ሊወቀሱ የሚገባቸው ናቸው። የተስቦ በሽታን ከአገር ጨርሶ ማስወገድ ካልተቻለ ማንም የኅብረተሰቡ አካል ተዝናንቶ መኖር እንደማይችል፤ ጎረቤት ቤት እየተቃጠለ ማንም ተዝናንቶ መተኛት እንደማይችል ምሁራን ካልተረዱ ማን ሊረዳ ይችል ይሆን? ዛሬ ፍትሕ እየተሸረሸረች የተፈጥሮ መብት በግለሰቦች መዳፍ እጅ በወደቀችበት ዘመን የሕግ ባለሙያዎች በሙያ ማኅበር ተደራጅተው ለሙያቸው ባለመታገላቸው እንኳንስ ኅብረተሰቡን ሊጠብቁ ቀርቶ የራሳቸውን መብት እንኳን ለማስከበር አለመቻላቸው በተመሣሣይ ሁኔታ በሥነጽሑፍ፤ በሒሳብ፣ በምሕንደስና፤ በንግድ፤ ወዘተ የሙያ ማኅበር /TRADE UNION/ በማቋቋም ኅብረተሰቡን እየመረዘ ያለውን ዘረኝነት ወይም በጠባብ ጎሰኝነት እተፈጠረ ያለውን ገደል በማሰወገድ የግድ ወደፓለቲካ ውስጥ መግባት ሳያሰፈልግ የኅብረተሰቡን አንድነት በመጠበቅ በእኩል ዐይን ወደልማትና እድገት የሚያተኩር ባህል በማበልፀግ ረገድ ከምሁሩ አካል ብዙ ሲጠበቅ፣ ችግሮቹን ሰምቶ እንዳልሰማ፤አይቶ እንዳላየ ሆኖ እንደማንኛውም ተራ ሰው በግል ሕይወቱ ላይ ብቻ አተኩሯል። ዕውቀት መሠረቱ ማኅበራዊ ነው፤እድገቱም ማኅበራዊ ሲሆን ጥቅሙም ማኀበራዊ ነው። ለዚህም ነው በዓለም ላይ የሚደረጉ ግኝቶች በሌሎች ግኝቶች እየዳበሩ የሰውን ችግር በመቅረፍ ላለንበት የቴክኖሎጂ ውጤቶች ሊያደርሱን የቻሉት። ሆኖም ምሁራን በአድርባይነት ወይም በቸልተኝነት ተርቦ ታክስ እየከፈለ ያሰተማራቸውን ሕዝብ ዘንግተው በግል ሕይወታቸው ላይ ብቻ ከማተኮር የኅብረተሰቡን ባህል በማሳደግ ረገድ ሙያዊና የዜግነት ሚናቸውን ቢወጡ ኅብረተሰባችንን በታደጓትና አገራችን የበይ ተመልካች ባልሆነች ነበር። ዓለም ከኋላችን ተነሥቶ በብዙ እጥፍ ጥሎን ሲገሠግሥ በጎሣ ድንበር እየተካለልን የጥንትዮሽ እየቃዠን ነው፣ ለብዙ ሺህ ዘመናት የተኛነው ይበቃናል፡ አሁን ደግሞ ብንነቃ አይከፋም። ለውድቀታችን ሁሉ ወያኔን ምክንያት ማድረግ የለብንም፤ ወያኔማ የለየለት አፋኝ ፀረ-ሕዝብ ድርጅት በመሆኑ ለቆመለት መሠሪ ዓላማ የአገራችንን ጥሪትና በተረጅ ሕዝብ ሰም የሚያገኘውን ሁሉ እየተጠቀመ በድክመታችን ላይ አገዛዙን እየቀጠለ ነው። በጎጠኝነት መንፈስ በመፍፈረክረክ በውድቀታችን ላይ መተረት መፍትሔ የለውም፤ የማይጠቅም ሙሾ ማውረድ የሚያመጣው መላ የለም፤ ካለፈው ስህተታችንና ድክመታችን በመማር ግን በተሻለ ዘዴ፣ በተሻለ ትብብርና ከግልና ከቡድን ጥቅም የአገርና የሕዝቦቻችንን ጥቅሞች የሚያስቀድም ፅኑና የማይበገር ከማናቸውም ጠባብ ብሔርተኝነት ነፃ የሆነና የሁሉንም ሕዝቦች ጥቅም ለማስጠበቅ አገራዊ ዓላማ ይዞ ለተነሣ ድርጅት በታማኝነት መሥራት ይገባናል። በሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ፅኑ መሠረት የተገነባ ድርጅት ግለሰቦች ቢወሰልቱ ወይም በተለያዩ ምክንያቶች ቢወገዱ ስህተቶችን እያረመና የውስጥ ችግሮችን በማስወገድ ሌሎች የሕዝብ አገልጋዮችን በመተካት እየተጠናከረ ይሄዳል አንጂ አይዳከምም። የአንድ መንግሥት ጥሩ አመራር የሚታወቀው ፍትሓዊ ሕግ ሰላሳወጀ ብቻ ሳይሆን ሕጉን የሚተገብርበትና ማንንም አጥፊ በተጠያቂነት ሊፈርድበት የሚችል ነፃ ፍርድ ቤትና ተዛማጅ ዲሲፕሊን ሲኖረው እንደመሆኑ መጠን በተመሳሳይ መልኩ አንድ ሕዝባዊ ድርጅት በመጀመሪያ የራሱን መሪዎች በጥፋታቸው ተጠያቂ አድርጎ የሕጉ ተገዥ የሚሆኑበትን ተጨባጭና ግልፅ የአፈጻጸም ሥርዓት የሚከተል መሆኑን ሲያሳይ የሕዝብ አመኔታን ያተርፋል፤ ሕዝብ ሲያምንበት ደግሞ እየጠነከረ ይሄዳል፤ በዚህ ተሞክሮው ሕዝብ ሲያምንበት አገር ለመምራትም ይታጫል። ስለዚህ ጎሣዊ አደረጃጀትን ከልሰን የጋራ ኃይል በሚሰጠን ዲሞክራሲያዊና አገራዊ አደረጃጀት እንሰባሰብ። ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ በዲያሰፖራ የሚኖረው ኢትዮጵያዊ ወያኔን የሚተካ አመራር በመምረጥ ሕዝቡን ማስተባበር መጀመር አለበት ማለታቸው ያለምክንያት አይደለም፤ ውይይት ሊደረግበት ይገባል። ተቃዋሚ ድርጅቶች እስከዛሬ ለአንድ ዓላማ የጋራ ትግል ባለማድረጋቸው ለወያኔ ከፋፍለህ ግዛ አመቺ ሆነው ለእርስበርስ መናቆር አስተዋፅኦ ካደረጉት በላይ የሕዘብ መብት ለማሰከበር አንዲት ቅንጣት ወደፊት አልተራመዱም። ስለሆነም በመቻቻል፣ ይቅር መባባልን በመማርና በመሀከላቸው ብሔራዊ እርቅ በማድረግ በአንድነት በጋራ ባላንጣቸው ላይ መነሳታቸው ታሪካዊ ግዴታ ነው። የተባበረ የጋራ ኃይል ብቻ ነው ወያኔን ለሕዝቦች ዲሞክራሲያዊ ፍላጎት ሊያስገዛ የሚችለው። የወያኔ ባለሥልጣናትም እስካሁን ለተፈጸመው ስህተት በበኩላቸው ብሔራዊ ዕርቅ በመጥራት የአገሪቱን አንድነት በመጠበቅና የሕዝብን አመኔታ በማትረፍ ትክክለኛ ሰላም እንዲሰፍን ቢሞክሩ የሰከነ መንግሥታዊ የሽግግር ለውጥ

ለማድረግ በቻሉ ነበር። በአገራችን ከ300 ዓመት በፊት በእርጉም ተክለሃይማኖት አምባገነንነት ሳቢያ በአገሪቷ መንግሥት ላይ የደረሰውን ችግር፤ ከዚህ በኋላም በየዘመኑ የተከሰተውን የመንግሥት ሽግግር መፋለስ የነጓድ መለስ ቡድን እንዳይደግመው መጠንቀቅ ይበጀዋል። ሆኖም የወያኔ መሪዎች እነደማናቸውም አምባገነኖች ከሕዝቦችና ከአገር ጥቅም ይልቅ ራሳቸውን በሥልጣን ላይ ለማቆየት መምረጣቸው ዘላቂነት የሌለው አካሄድ መሆኑን ከታሪክ ሰላልተማሩ በጊዜያዊ ሥልጣንና የንዋይ ስግበግብነት ታውረው ወደላይ ከፍ ከፍ ብለው በቆዩ ቁጥር አወዳደቃቸው የከፋ እንደሚሆን ወደፊት በተግባር መማራቸው አይቀርም። ሕዝቦቻችን ተጨቁነው መኖርን አይመርጡም፤ይዋል ይደር እንጂ የሕዝቦቻችን ጠያቄዎች ፍትሓዊ ምላሽ ያገኛሉ። ሰለሆነም ሕዝቦቻችን ወደሚፈልጉት ዲሞከራሲያዊና ፍትሐዊ ሥርዓት የሚያደርጉት ትግል በተሻለ አደረጃጀትና ቅልጥፍና እንዲሁም በአነስተኛ መሰዋዕትነት ከግብ ላይ እንዲደርስ መጀመረያ የወያኔን ጨቋኝ አመራር በዘዴ አስወገዶ በፍትሐዊ አመራር ለመለወጥ ሕዝቦቻችንን ሁሉ በሚወክል ዲሞክራሲያዊ ድርጅት ሥር ተሰባስበን በጋራ ብቻ መታገል ያሻናል፣ ትግላችንን ከመቀናጀት የተሻለ ዘዴ የለም። ሰለዚህ ከምንጊዜውም በላይ ኃይሎቻችንን ማሰተባበር አለብን። ይህ ደግሞ እንዲየው ስለተመኘነው የሚመጣ ሳይሆን መሰዋዕት ሲከፈልበት ብቻ የሚገኝ ነው፤ ይኸውም እስከዛሬ ድረስ በባላንጣነት የፈረጅናቸውንና የኢትዮጵያን ሕዝቦች ለሚወክሉ ድርጅቶች በራችንን ከፍተን በጠረዼዛ ዙሪያ በማነጋገርና ቅራኔዎቻችንን በማለስለስ በጋራ ጉዳዮች ላይ ለመስማማት ዝግጁ ስንሆን፣ ጎጠኝነትን አሰቀርተን ለሕዝቦቻችን የጋራ ሰላምና ብልፅግና አርቀን በማሰብና ከምንም በላይ ለሕዝቦቻችን የጋራ ነፃነት እኩልነትና እድገት ታማኝነታችንን በተግባር በማሳየት ለሕዝብ ፍላጎት የመገዛት አርዓያነት ስናሳይ ብቻ ነው ከግብ የምንደርሰው። “ድር ቢያብር አንበሳን ያሥር” የሚለውን ሥነቃል የማያውቀው ኢትዮጵያዊ የለም፣ ይህ ተረት ሆኖ እንዳይቀር ለባህላችን ትንሣኤ ታጥቀን መነሣት ይገባናል። ሆኖም እስካሁን የዘገየነው ይበቃናል፤ አሁን እንማር፤ ስህተታችንን በማረማችን ሕዝቡ ሲታረቀን እግዚአብሔርም ይታረቀናል።

Tefera Dinberu. “Ethiopia: Risks of Omnipotence”. Saint Paul, 2009. Machiavelli N. (translated by W. K Marriott). The Prince. New York:Everyman’s Library, 1992. http://www.ethiomedia.com/absolute/call_to_action.pdf Tekletsadik Mekuria. Ethiopia. Atse Libne-Dingel to Atse Tewodros Addis Abeba: Berhanina Selam Printing Press, 1974 (201-210).

ተፈራ ድንበሩ

ስኬታማ ትዳርየተሳካ ትደር የሚመሰረተው፣ሁለቱ ፍቅረኞች ሲተባበሩ ነው፡፡በትዳር ለመኖር ዓለማ ካለን፣ስለ ትዳር ይዘት ማጥናት አለብን፡፡ተፈላላጊዎች ሁለቱ ፍቅረኞች፣ትዳርን ላያቁ ይመችም አይመች፣ማጥናቱ ይሻላል ቶሎ እንዳይሰለች፡፡ፍቅር እፍ እፍ ሲል ገና በጨቅላው፣መጋባት መሞከር ዘላቂነት የለው፡፡ፍቅር ዘወርዋራ ወረተኛይቱ፣ሳይተዋወቁ ትዳር መመስረቱ፣ሲያልቅ አያምር ሆኖ ይቀራል በከንቱ፡፡ዘላቂውም ፍቅር ህይወት የሚኖረው፣እንደ ጥሩ ህንጻ መሰረት ካለው ነው፡፡በሃሳብ በፍቅር አንድ ከሆናችሁ፣በትዳር ምስረታ ከተወያያችሁ፣ትዳር ምን እንደሆን ማጥናት አለባችሁ፡፡ስለ ትዳር ችኩል መሆኑን ተውና፣በግልጽ በእምነት ተነጋገሩና፣መስርቱ ጉልቻ እድሚያችሁ ሳይጠና፡፡የትዳር ሚስጥሩ በደንብ ሳይገባን፣ያሁሉ ፍቅረኛ ከኛ ሲለየን፣ለመፋታት በቃን ወልደን ማሙሽን፡፡ወላጅ አባቱንም ማሙሽ ሳያውቀው፣ዳዲ ዳዲ ይላል የሚያየውን ሰው፡፡ከናት ካባታቸው የማያድጉ ልጆች፣እንደተዳረጉ ለብዙ ችግሮች፣ባይናችን አይተናል ካልረጉ ትዳሮች፡፡ትግስትን በመልበስ ብዙ በመቻቻል፣አበቃለት ያሉት ትዳር ይገነባል፡፡ሴቷ ቁጡ ስትሆን ቢታገስ ባልየው፣በግልጽ ቢወያዩ ሚስጠሩን አውጥተው፣መደባበቅ ትተው ግልጹን ተመርኩዘው፣በጣም ደስ ያሰኛል ሲገኝ መፍትሄው፡፡ጣፋጭ የሆነውን ትዳር ለመመስረት፣ጥንካሬ ያሻል ሰዎች እወቁበት፡፡የትዳርን ህወት ቁልፉን ካገኛችሁ፣ሰይጣንም አይገባ ከጠና ፍቅራችሁ፡፡ስለዚህ አስቡ ከጋብቻ በፊት፣የሰላምን ትዳር እንድናገኝ ህይወት፣ፈጣሪ እንዲረዳን ያስፈልጋል ጸሎት፡፡ ከሐይሉ ተክሌ አለሙ ሚኒሶታ

ማሳሰቢያ በዚህ ገጽ ከአንባቢያን የሚቀርቡልን ጽኁፎች የሚቀርቡበት ነው፡፡ የአንባቢያን አመለካከት የመስታወት አመለካከት አይደለም፡፡ አንባቢያን ጽሁፋችሁ በመስታወት መቅረብ ይችላል፡፡ በተለመደው የፕሬስ አሰራር ደረጃም ሙሉ ስማችሁን እና ኮንታክት አድራሻችኁን ልታሳውቁን ይገባል፡፡ የዚህም ጥቅሙ ግድፈትን ለመቀነስ ያስችለን ዘንድ እንድንገናኛችሁ ይራዳልና፡፡ ይሁንና የሚታተምበትን ስም ግን የመመርጠቱ ፈንታ የናንተው ነው፡፡ከመስታወት ዝግጅት ክፍል፡፡

[email protected]

Page 16: Mestawet July 2010

መስታወት መስታወት መስታወት 16

- ቤተሰብ አልያም ጓደኛ ወይም ድሮ የሚያውቁት (የሚያቋት) የትምህርት ቤት ጓደኛዎ ከጠፋብዎ እርሰዎ ፍንጭ ይስጡን እንጂ እኛ የትም ከተማ ቢሆ እናፈላልግና እናገኞታልን፡፡- የቅርብ ቤተ ዘመድ የተለያዩ ዝግጅቶችን ማለትም ሰርግ፣ ልደት፣እና ሌሎችም ፕሮግራሞችን እርሰዎ ካሉበት ይዘዙ እኛ በፊልም እና በፎቶ እንልካለን፡፡- የፍቅረኞች ቀን፣የእናቶች ቀን የመሳሰሉት በዓላት እና ልደት፣ሠርግ፣ምርቃት ላይ ድንገተኛ ስጦታዎችን በመስጠት ልናስደስትልዎ እንችላለን፡፡- በአገር ቤት የጀመሯቸው ማንኛውም ዓይነት ሥራም ሆነ ሌሎች ጉዳዮች የደረሱበትን ደረጃ በፎቶ ወይም በቪዲዮ ቀርጸን እንልካለን፡፡- ቤትና መኪናን የተመለከቱ ጉዳዮች አሻሻጮቹ በአወጃችን ስለሆኑ ያማክሩን፡፡- ሌሎች ሚስጢራዊ ነገሮች ካሉ እኛ ህጋዊ በሆነ መንገድ ልናጣራለዎ ዝግጁ ነን፡፡- ክፍያችን ከአገልግሎችን ጋር ተመጣጣኝ ነው፡፡

ፍሬውና ጓደኞቹ - አዲስ አብባ E-mail:[email protected] or call 911 99 00 30

ታይቶም ተሰምቶም የማይታወቅ አግልግሎት ጀምረናል

በአገር ቤት!

“y=Ñ@i” c=e}U 41በፍሬውልዩ ደብዳቤዎች

TSMŸ‰ 1K›w^Ÿ? ¡óà KMÎ

›Ç=e ›uv

በፍሬው

›SM”‹ �’@ ›vƒI K›”} K›w^Ÿ? ¡óà ¾TSK¡}¨<” �”ÅT>Ÿ}K¨< ›p`vKG<::

1—. �’@“ �“ƒI ›”}” ¨Å²=I ›KU KTU׃ ¾ŸðM’¨< Seª°ƒ’ƒ kLM �”ÇÃSeMI:: u}Kà �“ƒI Ÿ}ì’e¡vƒ �Kƒ ËU^ ÃH@ ›T[˜ ÃH@ ÃU×M˜ �ÁK‹ �Ób” ²`Ó� ƒ°³´ e�e}LMõ î”e ¾Á²‹ XÃJ” eM×” ¾Á²‹ ’u` ¾UƒSeK¨<::2—. ›”} u}ì’e¡ Ñ>²? �“ƒI �X¾˜ ¾’u[¨< ìvà ›G<” lß w ›”}” eSKŸƒI JÉ ¨<eØ lß wKI ¾ìvà ×u=Áª” ¾UƒkÁÃ[¨< ›”} XƒJ” ›ƒk`U �LKG<::3—. �“ƒI uUØ eƒÚ’p ¾WÅu‹˜” eÉw WU}I u=J” •a U’¨< vM}[Ñ´Ÿ< vM}¨KÉŸ<U ƒM ’u`:: u²=Á G<K< I´w òƒ Ÿõ ´p ›É`Ò WÅu‹˜ �eŸ ›G<” Ÿ›ÃUa ›M¨×U #›Ã”I ÃØó$ wL ¾WÅu‹˜ �eŸ ›G<” Ÿ›ÃUa ›M¨×U::4—. W`Ó eLMÅÑe” u¡`eƒ“I �Kƒ ƒMp ÉÓe ÁeðMÑ—M wL u›^e’… ›³˜ Ÿ1 g=I W¨< u׃ ¾T>qÖ` W¨< w‰ ¾k[uƒ ÉÓe ¾}uL¨< u›”}¨< U¡”Áƒ ’¨<::5—. MÅ„‹I u}Ÿu\ lØ` #K›”É MÍ‹” ¾ðKѨ< è<×$ �ÁK‹ K›ªm l`Ö<” KI퓃 ×óÛ” G<K< �Á²ÒË‹ uSŸ^ ¾}Ö^kSM”” S�ŸT>Á‹”” vÊ ÁÅ[Ñ‹¨< u›”}¨< U¡”Áƒ SJ’<” ›ƒ`Xw˜::6—. ƒUI`ƒ u?ƒ eƒÑvU ŸW¨< ›“”eU wL ŸÅV²? X”+U w‰ ¾T>SKeuƒ” ¾¨` ¡õÁ ¾T>ŸðMuƒ ƒUI`ƒ u?ƒ ›eÑw�I �’J uñ¡¡` UX �nI Ÿ›ae„ ue}k` G<K< ’Ñ` �¾Ñvuƒ ¾›eu?³‹” G<Kƒ Ze}— ÔðK“M:: �’@ ¾Uð^¨< GÃeŸ<M eƒÑv UX“ �^ƒI” H>M}” J‚M }ÖkU �”ǃMI ’¨<::

MÎ Jà ÃI”” TSMŸ‰ Mîõ Á’XX˜ �’@“ ›”} WLT© WMõ ›É`Ñ” ¾�“ƒI” ¾¨Ü­ ÒÒ� uM¡ �”É“Å`Ѩ< �”Í= K›”} Á¨×G<ƒ qß„˜ �”ÇMJ’ �”Ƀ[ÇM˜ �ðMÒKG<::

›SMካ‹ ›vƒI

u³wI ÅS¨²?

ÓMvß - u¾u?�‹G< ¾�’@ ›Ã’ƒ ð}“ KU�¿ - G<K}— MÏ KS¨<KÉ –aË¡ƒ –aþ³M ›p`u< K}vL‹G< - ›”É MÏ ¨MÇ‹G< ›Ã” ›Ã’<” KU�¿ - u¾¡`eƒ“ ÉÓe KTƒÖñ - ¨�Å` T>eƒ LL‹G< - uSS”Ÿ` KT�U’< ؔʋ ÃG<”

�”ȃ W’u�‹G< u¾SŸ=“¨< Là ¾T>ÁÒØS¨< “y=Ñ@i” c=e}U ›”Ç”È c=uLi ä—¨< Ó” w²<U ›ÃuLiU u¾u?~ �¾Ñv ›p×Û ÃÖlTM:: ³_ MЉ†¨<” ¨Å GÑ` u?ƒ MŸ¨< eKT>Áe}U\ ¨LЋ ¾�²u¨<” K=ÖlU q`Ù }’e„ªM:: ¾vI` TÊ ’<a ›Mò uSJ’<“ u`ƒ„ KT>W^ W¨< MÏ �ÁXÅÑ< e^” TŸ“¨” ›e†Ò] eKT>J” MÏ” ¨Å GÑ` u?ƒ ¨eÊ u›Á„‰†¨< ›”Ç”È u›¡eƒ“ ›ÑAƒ �”Ç=ÁÅÑ< TÉ[Ó �¾}KSÅ ¾S× ’Ñ` J•ªM:: ›Á„‹ ¾MЉ†¨<” MЋ �”ȃ ›kTØK¨< �”ÅT>ÁXÉÑ< Á¾ W¨< Á¨<kªM:: eKJ’U MЇ ›”È K›Á„‹ Ÿ}cÖ< ×Mn SÓvƒ vÕ` Ø\ ’¨<:: U”U ’Ñ` �”ÇÃÑAL†¨< ›eðLÑ> ’¨< ¾}vK¨<” G<K< SL¡ ¾ÓÉ ›”ÅJ’ u=�S”U ¾LŸ<ƒ Ñ”²w U” Là ªK wKA �”Å ¨ß W¨< ¾*Ç=ƒ e^ Se^ƒ Ó” u�¨<’ƒ ÃÅw^M SËS]Á¨<’< Ií“~ c=SÖ< uØ\ G<’@� K=ò<M” ËLK< }wKA“ �U•uƒ �eŸSÖ< É[e uk” 2 Ñ>²? �¾Å¨K< U” uK< ፣ U” ÖÖ< ፣ ¨<Ü­ �”ÇèÖ< ፣ ¤ÑK? �”ÇÁpð¨< ፣ ¤ÑK? ›ÖÑu< �”ÇÃÖÒ ፣ ÃH@ ÃѳKƒ ፣ ÃH@—¨< �”Ç=Å[Ó Ã¤—¨< �”ÇÃÅ[Ó wKA uu`ካ� TÃKA‹ `q kß” ƒ°³´ SeÖƒ ›XÇÑ>” ÁWK‰M:: ›XÇÑ>¨< ›M�S”Ÿ<U wKA �U’~” �”Ç=Á× ÁÅ`ѪM eK²=I ŸSL¡ uòƒ qU wKA TWw Ÿ}LŸ u%EL ÅÓV V^M ŸT>’Ÿ< ’Ña‹ �^e” SWwWw }Ñu= ’¨<:: �“”}” q”ØÖ¨< ÁXÅÑ<ª‹G< ¨LЉ‹G< ¾�“”}” MЋ K=q’ØÖ< �”ÅTËK<“ ’Ña‹ }kÁÃ[¨< ¾I퓃 Swƒ U” Å[Í �”ÅÅ[W Ÿ�“”} uLk SMŸ< �Á¨l �”ÅSÖ< Mƒ[Æ ÃÑvM:: u’Ñ^‹” Là K›”Ç”É I퓃 GÑ` c=kÃ\ �”ÅTÃeTT†¨< ›”É îG<õ Là eL’uwŸ< Ø“ƒ ›É`ÑA u²=I Ñ<Çà Là S¨W” }Ñu= ’¨<::

‰¨<

Winter special from starting $939.00 from most cities with out tax’s and fees.

prices are subject to change any time.

ADDIS MARKETArts Music Videos Spices Calling CardsInjera Grocery items

Wedding Gowns Ethiopian Art

Yohannes or Elsa

Tel: 651-203-0146 1569 Sherburne Ave.St. Paul, MN 55104

የሚቀጥለውን ዕትም ኦገስት 15 ይጠብቁ

Page 17: Mestawet July 2010

(በዮሐንስ ዘሪሁን)

ማስታወሻማስታወሻ መስታወት መስታወተ ማስታወሻ 17

በፅጌ አይናለም እነሆ 19ኛው የዓለም ዋንጫ ውድድር በእግር ኳስ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በአፍሪካ ምድር ተዘጋጅቶ በእስፔን አሸናፊነት ተጠናቀቀ፡፡ አፍሪካም ለመጀመሪያ ጊዜ ስድስት ቡድኖችን አሰልፋ ጋና ለግማሽ ፍጻሜን ለማለፍ ጥቂት ሲቀራት ባሳዛኝ ሽንፈት ከውድድሩ ወጥታ ተስፋችንን ተስፋ አድርጋው ቀረች፡፡

ይህን እንዲያው ለመንደርደሪያ ያህል አነሳሁት እንጂ ዛሬ በማስታወሻ አምዳችን የምናስባቸው ሰው ለአፍሪካ እግር ኳስ እድገት ባለውለታ የሆኑትን ክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማን ነው፡፡ ይድነቃቸው ማን እንደሆኑ መገመት አያዳግትም፡፡ እኚህ ሰው አፍሪካን በዓለም ዋንጫ ተሳታፊ ለማድረግ ከ25 ዓመታት በላይ ታግለዋል፡፡ እስኪ በቅድሚያ ስለ ትውልዳቸውና እድገታቸው በጥቂቱ እንመልከት፡፡ (መረጃዎችን ያገኘሁት ልጃቸው ታደለ ይድነቃቸው ካዘጋጁት “ይድነቃቸው ተሰማ በዓለምና በስፖርት ዓለም ከሚለው መፅሀፍ ላይ ነው፡፡)

አቶ ይድነቃቸው ተሰማ መስከረም 1 ቀን 1914 ዓ.ም ከታዋቂው ባለቅኔ ከነጋድራስ ተሰማ እሸቴና ከወ/ሮ ሙላቷ ገብረስላሴ ጅማ ከተማ ነው የተወለዱት፡፡ ፊደል ከቆጠሩ በኋላ በአሊያንስ፣በምኒሊክና በተፈሪ መኮንን ት/ቤቶች ትምህርታቸውን እየተከታተሉ እያሉ ጣሊያን ኢትዮጵያን በመውረሩ ምክንያት በ14 ዓመታቸው ወደ ጣሊያን ሚሲዮን ተዘዋውረው በጊዜው ለሐገር ተወላጆች ይሰጥ የነበረውን ትምህርት አጠናቀዋል፡፡ ይድነቃቸው ከልጅነታቸው ጀምሮ የስፖርት ፍቅር ስለነበራቸው በእግር ኳስ፣ በሩጫና በብስክሌት ውድድሮች ያሳተፉ ነበር፡፡ ከፍ ሲሉም እስከዛሬ ድረስ ስመ ገናና በሆነው በቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድን ውስጥ ገብተው ለ23 ዓመታት የተጫወቱ ሲሆን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም ለ15 ጊዜያት ተሰልፈዋል፡፡ እንዲያውም ይህን ያሕል ዓመታት በመጫወታቸው “ጓደኞቼ ውስጥ ውስጡን ‹አርጅቷል፤ ይብቃው› እያሉ ያጉረመርሙ ነበር፡፡ ዘዴ ይፈልጋሉ፤በመጨረሻ ላይ ቱፋ ሻዪ እንዲነግረኝ ይልኩታል፡፡ ቱፋ ከአንድ ጨዋ በፊት ይመጣና፣ “ይድኔ፣እኔ አንተን ብሆን የዛሬውን አሰላለፍ እንዲህ ነበር የማደርገው” ብሎ ከ1 እስከ 11 ፅፎ ይሰጠኛል፡፡ ዝርዝሩ ውስጥ እኔ አልነበርኩም፤ይህን ካየሁ በኋላ “ምነው?” ብለው “ሞት ይርሳኝ ረስቼህ ነው” አለኝ፤ እንደተረሳሁ ገባኝ፡፡ ከሚቀጥለው ጨዋታ ጀምሮ ራሴን አገለልኩ፡፡ የበለጠ ተስፋ የቆረጥኩት ግን ከውጪ አገር ቱታ ስጦታ መጥቶልኝ ለሌላኛው ጓደኛዬ ለከበደ ቶፖሊኖ “አየኸው የመጣልኝን ስጦታ?” ስለው “ከአሁን በኋላ ታስቀድስበት እንደሆነ እንጂ ለጨዋታስ አርጅተሃል ሲለኝ ነው” በማለት እየሳቁ እንደነገሯቸው ልጃቸው ታደለ ይናገራሉ፡፡ ይድነቃቸው በቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድን ውስጥ ተጫዋች፣አሰልጣኝ፣ዋና ፀሃፊ፣የነበሩ ሲሆን በተደራቢነት ደግሞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ያሰለጥኑ ነበር፡፡ በእሳቸው አሰልጣኝነት ዘመንም ኢትዮጵያ ሶስተኛውን የአፍሪካ ዋንጫ ለማግኘት ችላለች፡፡በጊዜው እግር ኳስ በኢትዮጵያ ገና ልጅ ስለነበር ደንቡን በመተርጎም፣የፌዴሬሽኑን መቋቋሚያና መተዳደሪያ ደንቦችን በማዘጋጀትና የእግር ኳስ ዳኞችን ማስተማር የእሳቸው ኃላፊነቶች ነበሩ፡፡ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት፣የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንትና በተለያዩ ስፖርቶችም ላይ ጉልህ ሚና የነበራቸው ሰው ነበሩ፡፡ ይህ እንግዲህ በአገር ውስጥ የነበራቸው ድርሻ ሲሆን የአፍሪካን እግር ኳስ በማሳደግና አፍሪካ በአለም ዋንጫ ተሳታፊ እንድትሆን ባደረጉት ጥረት እስከዛሬም ድረስ በአፍሪካ ፉት ቦል ኮንፌዴሬሽንና በፊፋ አካባቢ ስማቸው ይጠራል፡፡ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴርሽን እ.ኤ.አ በ1957 ካርቱም ላይ በሱዳን፣በግብፅ፣ በኢትዮጵያና በደቡብ አፍሪካ አባልነት ተመሠረተ፡፡ አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ድርጅቱን በመስራች አባልነትና በምክትል ፕሬዝዳንትነት ለ15 ዓመታት ካገለገሉ በኋላ እንደገናም ከ1972 ጀምሮ ሕይወታቸው እስካለፈበት እስከ ነሐሴ 20 ቀን 1989 ድረስ በፕሬዝዳትነት ሲመሩ ቆይተዋል፡፡ በነዚህ ዓመታት ውስጥ በተለይም አፍሪካ የፊፋ አባል እንድትሆን ያደረጉት ብርቱ ጥረት ተጠቃሽ ነው፡፡ ቀደም ብሎ በነበረው አሰራር አፍሪካና እስያ በየአገራቸው መወዳደር እንደማይችሉ ከዚህ ይልቅ ሁለቱ አህጉራት ተጋጥመው አሸናፊው አህጉር ለአለም ዋንጫ እንዲቀርብ ተወስኖ ነበር፡፡ ይህ ለሶስተኛ ዓለም ያላቸውን ንቀት የሚያሳይ መሆኑን የተገነዘቡት ይድነቃቸው ፊፋ አሰራሩን በመቃወም ባደረጉት ትግል እሳቸው በሕይወት በነበሩበት ወቅት አፍሪካ ሁለት አገራትን ለማሰለፍ ችላ ነበር፡፡ ዛሬ ይህ ቁጥር አድጎ ዘንድሮ አስተናጋጇን ደቡብ አፍሪካን ጨምሮ ስድስት የአፍሪካ አገራት ተሳትፍ ሊሆኑ ችለዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በወቅቱ በደቡብ አፍሪካ የነበረው የአፓርታይድ ስርዓት ጥቁሮች በእግር ኳስ እንዳይሳተፉ በመከልከሉ ደቡብ አፍሪካ ከአፍሪካ እግር ኳስ እንድትወገድ ጥረት ያደረጉት ይድነቃቸው ናቸው፡፡ ለዚህ እንደ ማስረጃነት የሚጠቀሰው ደግሞ ኮንፌዴሬሽኑ እንደተመሠረተ የመጀመሪያው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ዕጣ ተጥሎ በግማሽ ፍፃሜ ኢትዮጵያ ከደቡብ አፍሪካ፣ ግብፅ ከሱዳን እንዲጋጠሙ ተወሰነ፡፡ የኢትዮጵያ፣የሱዳና የግብፅ ቡድን ካርቱም ቀድመው ደርሰው ስለነበር የደቡብ አፍሪካ ቡድን ባስቸኳይ እንዲመጣ በተጠየቀ ጊዜ “አንድ የነጮችና አንድ የጥቁሮች ቡድን ተዘጋጅተው በመጠባበቅ ላይ ስለሆኑ ምረጡና አንድን እናስመጣ” የሚል መልዕክት ደረሳቸው፡፡ በዚህን ጊዜ ጥቁርና ነጭ ተቀላቅለው የሚጫወቱበት ቡድን ካልሆነ በዘር ላይ ከተመሠረተ ቡድን ጋር አንጋጠምም በማለታቸው ኢትዮጵያ በፎርፌ አሸናፊ ስትሆን ደቡብ አፍሪካም ከስፖርት ዓለም ተወገደች፡፡ ደቡብ አፍሪካ ከዚህ አቋሟ ባለመሻሻሏም ከፊፋ ለመወገድ በቃች፡፡ ይች ያኔ በዘረኝነቷ የምትታወቀውና ከዓለም እግር ኳስ ተወግዳ የነበረችው ደቡብ አፍሪካ ዛሬ ነፃ አገር ሆና ዋንጫውን በአገሯ ለማዘጋት ችላለች፡፡ እንዲያ ለመብቷ ይታገሉላት የነበሩት ይድነቃቸው በሕይወት ኖረው ቢሆን ኖሮ ምን ይሰማቸው ነበር? የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ነሐሴ 13 ቀን 1979 ዓ.ም ሕይወታቸው ያለፈውን የአቶ ይድነቃቸው ውለታ ባለመዘንጋት ሕይወታቸው ባለፈ በ40ኛው ቀን በካይሮ የመታሰቢያ በዓል በማዘጋጀት የድርጅቱን ልዩ የወርቅ ሜዳሊያ ሸልሟቸዋል፡፡ የሞሮኮው ንጉሥ ሐሰን ሁለተኛ ካዛብላንካ ውስጥ የሚገኝ አንድ የስፖርት ማዘውተሪያ በስማቸው እንዲጠራ ሰይመዋል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የኢትዮጵያ የእግር ኳስና የቦክስ ፌዴሬሽኖች በተለያዩ ጊዜያት በስማቸው ውድድሮች አዘጋጅተዋል፡፡ እኚህ ለደቡብ አፍሪካ ነፃነትና ስፖርት ሲታገሉ የነበሩ ሰው በ19ኛው የአለም ዋንጫ ውድድር በዚህች አገር ሲካሄድ ስማቸው ሳይነሳ መቅረቱንና ከቤተሰባቸውም አንድም ሰው አለመጋበዙን ልጃቸው አቶ ታደለ ይድነቃቸው ለቪኦኤ ሲናገሩ ስሰማ በጣም አዘንኩና ፊፋን ምን ነካው? አልኩ፤ የአፍሪካ ፉት ቦል ፌዴሬሽንስ ያጎረሰውን እጅ መንከስ አልሆነበትም?

የአፍሪካ ፉትቦል አባት

የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት፣የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንትና በተለያዩ ስፖርቶችም ላይ ጉልህ ሚና የነበራቸው ሰው ነበሩ፡፡

አፍሪካ የፊፋ አባል እንድትሆን ያደረጉት ብርቱ ጥረት ተጠቃሽ ነው፡፡ ቀደም ብሎ በነበረው አሰራር አፍሪካና እስያ በየአገራቸው መወዳደር እንደማይችሉ ከዚህ ይልቅ ሁለቱ አህጉራት ተጋጥመው አሸናፊው አህጉር ለአለም ዋንጫ እንዲቀርብ ተወስኖ ነበር፡፡ ይህ ለሶስተኛ ዓለም ያላቸውን ንቀት የሚያሳይ መሆኑን የተገነዘቡት ይድነቃቸው ፊፋ አሰራሩን በመቃወም ባደረጉት ትግል እሳቸው በሕይወት በነበሩበት ወቅት አፍሪካ ሁለት አገራትን ለማሰለፍ ችላ ነበር፡፡ ዛሬ ይህ ቁጥር አድጎ ዘንድሮ አስተናጋጇን ደቡብ አፍሪካን

ጨምሮ ስድስት የአፍሪካ አገራት ተሳትፍ ሊሆኑ ችለዋል፡፡. . . በቅዱስ ጊዮርጊስ ቡድን ውስጥ ገብተው ለ23 ዓመታት የተጫወቱ

ሲሆን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም ለ15 ጊዜያት ተሰልፈዋል፡፡ እንዲያውም ይህን ያሕል ዓመታት በመጫወታቸው “ጓደኞቼ ውስጥ ውስጡን ‹አርጅቷል፤ ይብቃው› እያሉ ያጉረመርሙ ነበር፡፡ ዘዴ ይፈልጋሉ፤በመጨረሻ ላይ ቱፋ ሻዪ እንዲነግረኝ ይልኩታል፡፡ ቱፋ ከአንድ ጨዋ በፊት ይመጣና፣ “ይድኔ፣እኔ አንተን ብሆን የዛሬውን

አሰላለፍ እንዲህ ነበር የማደርገው” ብሎ ከ1 እስከ 11 ፅፎ ይሰጠኛል፡፡ ዝርዝሩ ውስጥ እኔ አልነበርኩም፤ይህን ካየሁ በኋላ “ምነው?” ብለው “ሞት ይርሳኝ ረስቼህ ነው” አለኝ፤ እንደተረሳሁ ገባኝ፡፡ ከሚቀጥለው

ጨዋታ ጀምሮ ራሴን አገለልኩ፡፡ የበለጠ ተስፋ የቆረጥኩት ግን ከውጪ አገር ቱታ ስጦታ መጥቶልኝ ለሌላኛው ጓደኛዬ ለከበደ ቶፖሊኖ “አየኸው የመጣልኝን ስጦታ?” ስለው “ከአሁን በኋላ ታስቀድስበት እንደሆነ እንጂ

ለጨዋታስ አርጅተሃል ሲለኝ ነው” በማለት እየሳቁ እንደነገሯቸው ልጃቸው ታደለ ይናገራሉ፡፡

እንደምን ሰነበታችሁልኝ የሙቀቱና የኳ ነገር እንዴት እያደረጋችሁ ከረመ? ሰሞኑን ወሬው ሁሉ ስለ እግር ኳስ ነበር፤ ስለ ዓለም ዋንጫ፤ የ አፍሪካ ቡድኖች ብዙም ባይቀኛቸውም ማዘጋጀቱ ግን የሚያስደስት ነበር፡፡ ይህንን ተዓመራዊ የዝግጅት ስኬት የኛው የኳስ አምባሳደራችን ምን የኛ ብቻ የአፍሪካም ጭምር ተወካይና ተከራካሪ የነበሩት አቶ ይድነቃቸው ተሰማ በህይወት ኖረው ባዩት ኖሮ የሚል ምኞት ውስጤ ተመኘና ለዛሬው የማስታወሻ ዓምድ መታሰቢያነቱን ለእሳቸው ለማድረግ ወሰንኩኝ፡፡እናም ተባባሪ አዘጋጃችን ጽጌ ከአዲስ አበባ በላከችልን ታሪካቸውና በፎቶግራፋቸው እሰቲ ሁላችንም የኳስ አባታችንን እናስታውሳቸው፡፡ውሩ የኳስ ስለነበረና እሳቸውም የኳስ ሰው ስለነበሩ እሳቸውን ለማስታወስ አመቺ ጊዜ ስለሆነ እነሆ አቶ ይድነቃው ተሰማን እንድናስታውሳቸው ባክብሮት እጠይቃለሁ፡፡

ይች ያኔ በዘረኝነቷ የምትታወቀውና ከዓለም እግር ኳስ ተወግዳ የነበረችው ደቡብ አፍሪካ ዛሬ ነፃ አገር ሆና ዋንጫውን በአገሯ ለማዘጋት ችላለች፡፡ እንዲያ ለመብቷ ይታገሉላት የነበሩት ይድነቃቸው በሕይወት ኖረው ቢሆን ኖሮ ምን ይሰማቸው ነበር?

የአፍሪካን እግር ኳስ በማሳደግና አፍሪካ በአለም ዋንጫ ተሳታፊ እንድትሆን ባደረጉት ጥረት

እስከዛሬም ድረስ በአፍሪካ ፉት ቦል ኮንፌዴሬሽንና በፊፋ አካባቢ ስማቸው

ይጠራል፡፡ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴርሽን እ.ኤ.አ በ1957 ካርቱም ላይ በሱዳን፣በግብፅ፣ በኢትዮጵያና

በደቡብ አፍሪካ አባልነት ተመሠረተ፡፡ አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ድርጅቱን በመስራች አባልነትና በምክትል

ፕሬዝዳንትነት ለ15 ዓመታት ካገለገሉ በኋላ እንደገናም ከ1972 ጀምሮ

ሕይወታቸው እስካለፈበት እስከ ነሐሴ 20 ቀን 1989 ድረስ በፕሬዝዳትነት

ሲመሩ ቆይተዋል፡፡

አቶ ይድነቃቸው ተሰማ

Page 18: Mestawet July 2010

ስፖርትስፖርት መስታወት መስታወተ ስፖርት 18

በዘላለም ጉደታ [email protected]

ሰማንያ አመታትን ያስቆጠረው የዓለም ዋንጫ ለመጀመሪያ ጊዜ በአፍሪካ ምድር ሰኔ 4 ቀን 2002 ዓ.ም በደማቅ ሥነ ሥርዓት ተከበረ። በመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ከተለያዩ አህጉራት የመጡ አርቲስቶች በተለይ ሻኪራ፣ አር ኬይሊ፣ ኬናን፣ ብላክ አይድ ፒስ እና ሌሎችም ዝግጅቱን ሲያደምቁት አምሽተዋል።

ሠላሣ ሁለት አገራትን ያሳተፈው 19ኛው የአለም ዋንጫ ለመጀመሪያ ጊዜ ስድስት የአፍሪካ አገራት በውድድሩ እንዲካተቱ የተደረገ ሲሆን በአዘጋጅነቷ አህጉሩን በመወከል የተሳተፈችው ደቡብ አፍሪካ አዘጋጅ አገር ሆና በመጀመሪያው ዙር በመሰናበት በአለም ዋንጫ ታሪክ የመጀመሪያዋ አገር ልትሆን ችላለች።

ከጋና ብሔራዊ ቡድን በስተቀር ሌሎቹም የአፍሪካ ተወካዮች ከምድባቸው ማለፍ አቅቷቸው በጊዜ ወደ አገራቸው የተመለሱበት ጊዜም ነበር። ይህም ሁኔታ በርካታ አፍሪካውያንን ቅር አሰኝቶ አልፏል። የአፍሪካውያን ተስፋ የነበረችው ጋና የአሜሪካንን ብሔራዊ ቡድን በማሸነፍ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ሩብ ፍፃሜ ልትገባ የቻለች ብትሆንም ወደ ግማሽ ፍፃሜ ለማለፍ ከኡራጋይ ጋር ባደረገችው የሁለት ሰዓታት ፍልሚያ ድል መቀዳጀት ባለመቻሏ በተሰጠው የመለያ ምት ከውድድሩ ልትወጣ ችላለች። ጋና ወደ መለያ ፍፁም ቅጣት ምት ከመሄዷ በፊት በጨዋታው መጨረሻ ደቂቃ የኡራጋዩ ተጫዋች በግንባር የተገጨችውን ኳስ በእጁ በማውጣቱ የቀይ ካርድና የፍፁም ቅጣት ምት የተሰጠ ቢሆንም አሳሞዋን ጂያን የመታት ኳስ የጐል እግድም መታ በመመለሷ የጋናን ብሎም የአፍሪካን ሕልም አጨልሞታል። አፍሪካውያንን በመወከል ላደረገችው ትግል ከኒልሰን ማንዴላ ጀምሮ በርካታ ታዋቂ ሰዎች የሙገሳ አስተያየቶችን ተችሯታል።

በ19ኛው የዓለም ዋንጫ ውድድር ከፍተኛ ውጤት ያስመዘግባሉ ተብለው ቅድመ ትንበያ ከተሰጣቸው መካከል የፈረንሳይና የጣሊያን ብሔራዊ ቡድኖች የሚገኙ ሲሆን ረጅሙን የአለም ዋንጫ ተጋድሎ ሳያደርጉ በመሠናበታቸው በብዙኃኑ ዘንድ ግርምታን ፈጥሯል። ጀርመን ላይ በተደረገው የ2006 የዓለም ዋንጫ ሁለቱ አገራት ለዋንጫ ደርሰው ጣሊያን ድሉን የተቀናጀች መሆኗ ይታወሳል። የሁለቱ አገራት የአለም ዋንጫ ታሪክ ድርሳናቸው የሚያሳየው ጣሊያን በ1934፣ 1938፣ በ1970፣ በ1982፣ በ1984፣ እና በ2006 ለፍፃሜ ደርሳ አራት ጊዜ ዋንጫውን ለማንሳት መቻሏን ነው። በአንፃሩ ፈረንሳይ በአገሯ ያዘጋጀችውን የ1998 የአለም ዋነጫ ለማንሳት የቻለች ሲሆን በ2006 በኮሪያ-ጃፓን በተደረገው የአለም ዋንጫ ለፍፃሜ ደርሳ በጣሊያን ተሽንፋ በሁለተኝነት አጠናቃለች።

የዓለም ዋንጫ ድል ያስመዘግባሉ ተብለው ከተገመቱት ውስጥ ወርቃማ ልጆችን ያቀፈው የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን በወጣት ተጫዎቾች በተዋቀረው የጀርመን ብሔራዊ ቡድን 4 ለ1 በሆነ ሰፊ የግብ ልዩነት በመሸነፉ ጓዙን ሸክፎ ወደ አገሩ የተመለሰበት ክስተት የቅርብ ጊዜ ትዝታ ነው። እንደሚታወሰው የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን በአገራቸው ምድር ተዘጋጅቶ የነበረውን የ1966 ዓለም ዋንጫን ከወሰዱ በኋላ ውጤታማ ታሪክ ለማስመዝገብ እድል ፊቷን አዙራባቸዋለች።

በአፍሪካ ምድር በተካሄደው የአለም ዋንጫ ላይ ወደ ሩብ ፍፃሜ ያለፉ አገራት ብራዚል፣ ኔዘርላንድ፣ ስፔን፣ ፓራጓይ፣ ጀርመን፣ አርጀንቲና፣ ጋናና ኡራጋይ ሲሆኑ እነዚህም አገራት እርስ በርስ ተገናኝተው ነበረ። አነጋጋሪ ከነበረው የ19ኛው የአለም ዋን ክስተቶች ውስጥ አንዱ አምስት ዋንጫ በማንሳት የምትታወቀውን እና የእግር ኳስ ባሕል የሆነባት የፔሌ አገር ብራዚል በኔዘርላንድ 2 ለ1 በመሸነፏ ወደ ግማሽ ፍፃሜ መድረስ አለመቻሏ ነበር። በ1994 የብራዚል ብሔራዊ ቡድን ዋንጫ ባነሳበት ወቅት በአምበልነት ቡድኑን የመራው ስመጥር ተጫዋቹ ዱንጋ ሽንፈቱን ተከትሎ ከአሰልጣኝነት የልቀቁኝ ማመልከቻውን አስገብቷል።

በዘንድሮው የአለም ዋንጫ ላይ ዋንጫውን ትወስዳለች ተብላ ግምት ከተሰጣቸው ውስጥ ውስጥ አንዷ ስፔን ስትሆን ብሔራዊ ቡድኗ በአለማችን ያሉ ድንቅ ተጫዎቾች ስብስብ የሚገኝበት በመሆኑ የተሰጣት ግምት ከፍተኛ ነበር። ስፔን በዓለም ዋንጫ ታሪክ ለፍፃሜ ደርሳ የማታውቅ ብትሆንም ብሔራዊ ቡድኗ ባገኛቸው የውድድር አጋጣሚዎች ሁሉ ምርጥ የአጨዋወት ዘይቤ

ይዞ በመቀረብ ይታወቃል። ይህ የምርጦች ስብስብ የተባለው ቡድን በሩብ ፍፃሜ ውድድሩ ፓራጓይን 1 ለ0 በማሸነፍ ወደ ግማሽ ፍፃሜ መድረሱ ይታወሳል።

ሌላው የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን አሠልጣኝ ዲያጐ አርማንዶ ማራዶና በተጨዋችነት ዘመኑ ከቡድኑ ጋር በመሆን እ.ኤ.አ በ1986 ያነሳውን ዋንጫ በአሠልጣኝነት ዘመኑም የመድገም ሕልሙ በጀርመን የ4 ለ0 መራር ሽንፈት ተደናቅፎበታል። የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን እ.ኤ.አ በ1930፣ በ1978 እና በ1986 ለፍፃሜ የደረሰ ሲሆን ከዚህ ውስጥ ሁለት ጊዜ ዋንጫውን ለመውሰድ ችሏል። የአለማችን ምርጥ ወጣት ተጫዋች አርጀንቲናዊው ሊዩኔል ሜሲ የጀርመናውያኑን የጨዋታ የበላይነት አምኖ ያለምንም ማቅማማት የሽንፈት ጽዋውን ተጐንጭቶ ወደ አገሩ መመለስ ግድ ሆኖበታል። በዚሁ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ኡራጋይ በመለያ ፍፁም ቅጣት ምት ጋናን በማሸነፍ ወደ ግማሽ ፍፃሜ የገባች ስትሆን

ስድሳ ዓመት ያስቆጠረውን ድሏን ዳግም ታስመዘግባለች በሚል መገናኛ ብዙኃን በሰፊው ዘግበው ነበር።

በ19ኛው የዓለም ዋንጫ ውድድር ወቅት ከኳሱ ፉክክር ባሻገር በርካታ ክስተቶችም የታዩበት ሁኔታ ነበር። የቩቩዜላ ድምጽ፣ የጃቡላኒ ኳስ እና በጀርመን አገር የሚገኘው ባለስምንት እግሩ የአሳ ዝርያ/ኦክቶፐስ/ የውጤት ትንበያ አይረሴ ገጠመኞቻቸውን ጥለው አልፈዋል። ሌላው የዳኝነት ውሳኔ አወዛጋቢ ችግሮች የተስተዋሉ ሲሆን የፊፋ ባለሥልጣናት ለሚቀጥለው ውድድር ረዳት ዳኞችን ወይም የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ለመጠቀም እንደሚገደዱ መግለጫ ማውጣታቸው የሚታወስ ነው። ወደ ውድድሩ ስንመለስ ለግማሽ ፍፃሜ ኔዘርላንድ፣ ስፔን፣ ኡራጋይ እና ጀርመን የደረሱ ሲሆን ሰኔ 29 እና 30 2002 ዓ.ም በተደረጉት ጨዎታዎች ኔዘርላንድስ ኡራጋይን 3 ለ2 በሆነ ውጤት አሸንፋ

በአፍሪካ የተካሄደውን የ2010 የዓለም ዋንጫ ስፔን ወሰደችለፍፃሜ ልትደርስ ቻለች። ኡራጋይ የስድሳ ዓመታት የዋንጫ ጥማቷን ሳታረካ በኔዘርላንድስ ተጨናግፎባታል። የኔዘርላንድስ ብሔራዊ ቡድን በበኩሉ እ.ኤ.አ 1974 ለፍፃሜ ደርሶ በምእራብ ጀርመን 2 ለ1 በመሸነፍ ዋንጫውን ያጣ ሲሆን በድጋሚ በ1978 ለፍፃሜ ደርሶ በአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን 3 ለ1 ተሸንፎ ዋንጫውን ማንሳት ከተሳነው ወዲህ ለፍፃሜ ለመድረስ ዳገት ሆኖበት ነበር። እነሆ የ19ኛው የአለም ዋንጫ ላይ እድል ቀንቶት ከብዙ ዓመታት በኋላ ለፍፃሜ ውድድር ደርሷል።

ሌላው በግማሽ ፍፃሜ የተገናኙት ስፔንና ጀርመን ሲሆኑ ሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች በ2008 የአውሮፓ ዋንጫ ላይ ተገናኝተው ስፔን አሸንፋ የአውሮፓ ቁጥር አንድ መሆኗን ያሳየችበት አጋጣሚ ስለነበር ጀርመን ያንን ሽንፈት ለመበቀል ተዘጋጅታ ብትገባም ስፔኖች ይዘውት የገቡት የታክቲክ ስልት ጀርመኖች እንዳይንቀሳቀሱ አድርጓቸው በ73ኛው ደቂቃ ላይ ካርልስ ፑዩል ከመአዘን የተመታችውን ኳስ በግንባር ገጭቶ ወደ ጐል በመቀየሩ ስፔን 1 ለ0 ልታሸንፍ ችላለች። ስፔን ለፍፃሜ ለመድረስ የመጀመሪያዋ በመሆኑ ስፔናውያን በሀሴት ሰክረዋል።

በአለም ዋንጫ ታሪክ ከፍተኛ ዝና ያተረፈችው ጀርመን በጥሩ እንቅስቃሴ ለግማሽ ፍፃሜ ብትደርስም ለስምንተኛ ጊዜ ለዋንጫ ለመድረስ እንዲሁም ለአራተኛ ጊዜ ዋንጫ ለማንሳት የነበራት ሕልም ሳይሳካ ቀርቷል። ጀርመን ሰባት ጊዜ ለፍፃሜ የደረሰች ሲሆን ሦሰት ጊዜ ዋንጫውን አንስታለች። በእለቱ የነበረውን ጨዋታ የጀርመኑ አሰልጣኝ ያኪም ሎው ስፔን የአለማችን ምርጥ ቡድን መሆኑን ተናግረው የተሸነፉት በታክቲክ ተበልጠው እንደሆነ ገልፀዋል። በዚሁ መሠረት ጀርመንና ኡራጋይ ለሦስተኝነት ደረጃ ሐምሌ 3 ቀን 2002 ዓ.ም ተጫውተው ጀርመን 3 ለ2 በማሸነፍ የነሀስ ሜዳሊያ አግኝታለች።

የ ኢ ት ዮ ጵ ያ ፕሪሚየር ሊግ ተጠናቀቀ

በ18 ክለቦች መካከል ሲካሄድ የሰነበተው የዘንድሮ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፍፃሜውን አግኝቷል። የኢትዮጵያ መድን፣ ደቡብ ፖሊስ፣ መተሐራ ስኳር እና ሜታ አቦ ከፕሪሚየር ሊጉ የወረዱ ክለቦች ሆነዋል። የኮከብ ተጫዎች ምርጫ በአከራካሪ ሁኔታ የደደቢቱ ግብ ጠባቂ ጀማል ጣሰው ሆኗል።

ወደ ብሔራዊ ሊግ የሚወርዱ ክለቦች እስከ መጨረሻው ሳምንት ድረስ ሳይታወቁ የቆዩ ሲሆን በተቀራራቢ ነጥብ አንገት ለአንገት የተያያዙት መብራት ኃይልና ኢትዮጵያ መድን ላለመውረድ ያሳዩት ፉክክር የሊጉ ድምቀት ሆኖ ቆይቶ ነበር።

በ33ተኛው ሳምንት መርሐ ግብር 40 ነጥብ ይዞ ወደ ሐዋሳ በማቅናት ከሐዋሳ ከነማ ጋር ጨዋታውን ያደረገው መድን በሐዋሳ 2 ለ 1 ተሸንፏል። በ37 ነጥብ ዝቅ ብሎ የመጨረሻ ጨዋታውን ሲጠባበቅ የነበረው መብራት ኃይል መከላከያን 4 ለ 2 በማሸነፍ ከመድን ጋር እኩል 40 ነጥብ ቢኖረውም ብዙ ያገባ በሚለው ህግ መሠረት መብራት ኃይል በፕሪሚየር ሊግ ሊቆይ ችሏል።

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባወጣው ደንብ መሠረት አራት ክለቦች ከሊጉ የሚወርዱ ሲሆን፤ ኢትዮጵያ መድን፣ ደቡብ ፖሊስ፣ መተሐራ ስኳር እና ሜታ አቦ ወደ ብሔራዊ ሊግ የወረዱ ክለቦች ሆነዋል።

የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ቅዱስ ጊዮርጊስ በማንሳት ሲያጠናቅቅ ደደቢት ሁለተኛ፣ ኢትዮጵያ ቡና ሦስተኛ፣ ሐዋሳ ከነማ አራተኛ እንዲሁም አዳማ ከነማ አምስተኛ በመሆን ጨርሰዋል።

የሊጉ ሻምፒዮና ቅዱስ ጊዮርጊስ የ100 ሺ ብር፣ ሁለተኛ ሆኖ ያጠናቀቀው ደደቢት 50 ሺ ብር፣ እና ሦስተኛ ሆኖ ያጠናቀቀው ኢትዮጵያ ቡና 25 ሺ ብር ሽልማት ተሰጥቷቸዋል።

የዘንድሮ የሊጉ ኮከብ ተጫዎች የደደቢቱ ግብ ጠባቂ ጀማል ጣሰው ሆኗል። ጀማል የዘንድሮ አቋሙ ልዩ ቢሆንም ቡድኑን ለዋንጫ ሳያደርስ እንዴት ኮከብ ተባለ ተብሎ ክርክር ያስነሳበት ሁኔታም ተፈጥሯል። የአምናው ኮከብ ግብ አግቢ የኢትዮጵያ ቡና ታፈሰ ተስፋዬ ዘንድሮም በ21 ግቦች የኮከብ ግብ አግቢነቱን ክብር አስጠብቋል።

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አዲስ የውጭ አሰልጣኝ ቀጠረየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እግር ኳሱን ለማሳደግ ወሳኝ አሰልጣኝ ናቸው ያላቸው ኢፍም አኑዋራን ቀጥሮ ሰኔ 20 ቀን 2002 ዓ.ም የፊርማ ሥነ-ሥርዓት አካሄዷል። ለብሔራዊ ቡድጉ ከ40 እስከ 50 ተጫዋቾች ተመርጠዋል።

አሰልጣኙ በአንድ ዓመት ኮንትራታቸው በወር 13 ሺ ዶላር የሚከፈላቸው ሲሆን በዓመት ሁለት ጊዜ ወደ አገራቸው የሚመለሱበት የአውሮፕላን ቲኬት፣ ስልክ፣ መኪና እና መኖሪያ ቤት እንደሚሰጣቸው በስምምነቱ ፊርማ ላይ ተገልጿል። የአሠልጣኙ ሙሉ ወጪ ሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ እንደሚሸፍን የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ገልጿል።

የኮንትራት ስምምነቱ ለአንድ አመት ይሁን እንጂ በቀጣይ ሥራቸው እየታየ ጊዜው እንደሚራዘምም ተመልክቷል። ምክትል አሠልጣኝ ለመቅጠርም ወጣት ከሆኑ ኢትዮጵያውያን አሠልጣኞች ውስጥ ምልመላ ተደርጐ እንደሚመረጥ ተጠቁማል።

ፌዴሬሽኑ ከእንግሊዝ እግር ኳስ ማህበር በቀረበለት ምክር አሠልጣኙን የቀጠረ ሲሆን አሠልጣኙም በዓለም ደረጃ ከፍተኛ አሠልጣኝ ከሚባሉት መካከል እንደሆኑና በዓለም አቀፍ የእግር ኳስ ፌዴሬሽኖች ማህበር በሚያወጣው የአሠልጣኞች ደረጃ ከመጀመሪያ ውስጥ እንደሚካተቱ ተገልጿል።

በተያያዘ የእግር ኳስ ፌዴሬሽኑ ለአዲሱ አሠልጣኝ ከ40 እስከ 50 የሚሆኑ ተጫዋቾች መምረጡና ከሁለት ወራት በኋላ ለመጀመሪያው የ2012 የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ ምድቡን በበላይነት ለማጠናቀቅ ከፕሪሚየር ሊግና ከብሔራዊ ሊግ ተጫዋቾች እንደተመረጡ ታውቋል።

በዓለም ዋንጫው የኮከብ ተጨዋች ምርጫ አሥር ተጫዋቾች ቀርበው የኡራጋዩ አጥቂ ዲያጐፎርላን 23.4 ፐርሰንት

በማግኘት የሆላንዱን ዊስሊ ሽናይደር እና የስፔኑን አጥቂ ዴቪድ ቪያን በማሸነፉ የወርቅ ኳስ አግኝቷል።

ዲያጐፎርላንየሃያ ዓመት እድሜ ያለው የጀርመኑ ተጫዋች ቶማስ ሙለር

የወርቅ ጫማውንና የወጣት ኮከብ ተጫዋች ሽልማትን ለማግኘት ችሏል። ቶማስ ሙለር ለቡድኑ በስድስት ጨዋታዎች አምስት ጐል

በማስቆጠር ውጤታማ ሥራ የሠራ ወጣት ተጫዋች ነው።

ቶማስ ሙለር

የ2010 ዓለም ዋንጫ ኮከብ በረኛ እና ስፔን አምበል ኢከር ካሲያስ

ወደ ገጽ 19 ይዞራል

Page 19: Mestawet July 2010

መስታወት መስታወት መስታወት

ሐምሌ 4 ቀን 2002 ዓ.ም በተካሄደው የአለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ የመዝጊያ ዝግጅት ታዋቂ አርቲስቶች አድምቀውት ነበር። ከፍፃሜ ጨዋታው በፊት ባለ ስምንት እግሩ አሣ /ኦክቶፐስ/ ስፔን ታሸንፋለች በሚል ግምቱን የሰጠ ሲሆን የአሣው ግምት ተሳክቶ ስፔን በ116ኛው ደቂቃ ላይ አንድሬ ኢኔስታ ባስቆጠራት ጐል የአለም ዋንጫ አሸናፊ ልትሆን በቅታለች።

በዚህ ጨዋታ ሁለቱም ብሔራዊ ቡድኖች ለማሸነፍ ያደረጉት ጥረት የሚያስደንቅ እንደነበርና ያገኟቸውን አጋጣሚዎች ወደ ግብ ለመቀየር ሞክረው ባለመሳካቱ ከመደበኛው ሰዓት ውጭ በተጨመረው ሰላሳ ደቂቃ ስፔኖች ባደረጉት የማጥቃት እንቅስቃሴ በታሪካቸው አጋጣሚ ለመጀመሪያ ጊዜ የአለም ዋንጫን ለማሸነፍ ችለዋል።

በእለቱ ጨዋታውን ሲዳኙ የነበሩት እንግሊዛዊው ሃዋርድ ዌብ ጨዋታውን በተገቢው

በዓለም ዋንጫ ደጋፊዎች የሚጡቀሙበት ቩቩዜላ

ተቃውሞ ቀረበበትለመጀመሪያ ጊዜ በአፍሪካ የተዘጋጀው 19ኛው የዓለም ዋንጫ ሰኔ 4 ቀን 2002 ዓ.ም በደማቅ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት መከፈቱ ይታወሳል። በዚሁ የዓለም ዋንጫ ውድድር የደቡብ አፍሪካ የእግር ኳስ ደጋፊዎች የሚጠቀሙበት ቩቩዜላ የተባለው የፕላስቲክ ጡሩንባ ከተለያዩ አቅጣጫ ተቃውሞ ቀርቦበታል። የአለም ዋንጫው በሚካሄድበት ስታዲየሞች በመገኘት ለቡድናቸው ድጋፍ የሚሰጡ የእግር ኳስ አድናቂዎች የሚጠቀሙበት ከፕላስቲክ የተሰራው ቩቩዜላ የሚያወጣው ድምፅ ከፍተኛ በመሆኑ ጨዋታውን ለማካሄድ እያስቸገረ ነው የሚሉ ተቃዋሚዎች ቀርበዋል።

በስታድየሙ የሚሰማው የቩቩዜላ ድምፅ በእግር ኳስ ላይ በማተኮር እንዳይጫወቱ እያደረጋቸው መሆኑን ተጫዋቾቹ ተቃውሞቸውን አቅርበዋል። የመገናኛ ብዙሃን ሠራተኞችም የተጫዋቾቹን ተቃውሞ በመጋራት ድምፁ ከፍተኛ በመሆኑ በተረጋጋ መልኩ ለመነጋገርም ሆነ ሥራቸውን ለመሥራት ተፅዕኖ እያሳደረባቸው እንደሆነ አመልክተዋል።

የአለም ዋንጫ አዘጋጅ ኮሚቴ ዳኒ ጆርዳን በእግር ኳስ ጨዋታ ወቅት ደጋፊዎች እጅግ ማራኪ የሆኑ ዝማሬዎችን በማሰማት ቡድናቸውን ሲያበረታቱ እንደሚሰሙ አስታውሰው በዝማሬ የተሞላ አደጋገፍ አፍሪካውያን የተሻሉ በመሆናቸው የደቡብ አፍሪካ ደጋፊዎች ቩቩዜላውን ከመጠቀም ይልቅ በመዝሙር ቡድናቸውን ቢያበረታቱ የተሻለ መሆኑን ገልፀዋል።

በአሁኑ ሰዓት ቩቩዜላን ደቡብ አፍሪካውያን ብቻ ሳይሆኑ የሌሎች አገራት ደጋፊዎች በመጠቀም ድጋፋቸውን ለቡድናቸው ሊሰጡ የተስተዋለበት ሁኔታ መኖሩ ሌላው አስቸጋሪ ጉዳይ በዚሁ የሚቀጥል ከሆነ ደጋፊዎች ቩቩዜላውን በየትኛውም ስታዲየም እንዳይጠቀሙ የሚደረግበት ሁኔታ ሊፈጠር እንደሚችል ዳኒ ጆርዳን መናገራቸውን ቢቢሲ ዘግቧል።

በአለም ዋንጫ ዙሪያ የተከሰቱ ልዩ ክስተቶች 19ኛው የዓለም ዋንጫ በደቡብ አፍሪካ እየተካሄደ ይገኛል። በውድድሩ አዳዲስ ክስተቶች እና ያልተጠበቁ ውጤቶች ተመዝግበዋል። በዚህ የዓለም ዋንጫ ከምንጊዜውም በላይ የዳኞች ውሳኔ ከፍተኛ የሆነ ውዝግብ እያስነሳ መሆኑ እየተገለፀ ነው።

በተለይ በምድብ ስምንት የነበሩት የአፍሪካው አይቮሪኮስት እና ብራዚል ባደረጉት ጨዋታ የብራዚሉ አጥቂ ልዊስ ፋብያኖ ኳሷን በእጁ በማስቆም ያስቆጠረው ሁለተኛ ግብ እና አሜሪካ ከስሎቫኒያ ጋር በተጫወተችበት ወቅት ከጨዋታው ውጪ ነው በሚል የእለቱ ዳኛ ግቡን መሻራቸው ከተከሰቱት ችግሮች ዋነኞቹ ናቸው። በደቡብ አፍሪካው የአለም ዋንጫ በዳኝነት ላይ እየተሰጠ የሚገኘውን አወዛጋቢ ውሳኔን ተከትሎ የአለም አቀፍ የእግር ኳስ ፌዴሬሽኖች ማህበር /ፊፋ/ ከአራት ዓመት በኋላ በሚካሄደው የአለም ዋንጫ ለጉዳዩ ትኩረት እንደሚሰጠው አስታውቋል። ለዚህም ፊፋ እንደመፍትሔ ያስቀመጠው ተጨማሪ ረዳት ዳኞች መጠቀም ወይም ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የጨዋታውን እንቅስቃሴ መቆጣጠር ሲሆን ውሳኔውን ፊፋ ተወያይቶበት እንደሚገልፅ የፊፋው ዋና ፀሀፊ ጄሮም ቫላክ ተናግረዋል። በተያያዘ እየተካሄደ ባለው የአለም ዋንጫ ጃቡላኒ ተብላ የምትጠራው ኳስ አነጋጋሪ እየሆነች የመጣች ሲሆን ኳሷን በተመለከተ የተቃውሞና የድጋፍ መግለጫ እየወጣባት ይገኛል።

በአለም ዋንጫው በአዲስ ዲዛይን የተሰራችው ጃቡላኒ ኳስ ቀላልና ፈጣን በመሆኗ የእንግሊዝንና የአልጄሪያን ጐል ጠባቂዎች ከእጃቸው በመሹለክ ራሷን በፍጥነት ወደ ጐል የምትቀይር ኳስ ሆና ታይታለች። በዚህም ምክንያት በርካቶች ተቃውሞ ቢያሰሙም ኢከር ካስያስና ሊውስ ፋቢያኖ ለኳሷ ያላቸውን ድጋፍ ገልፀዋል።

በሌላ በኩል አስገራሚ ሆኖ የተገኘው የናይጄሪያ ብሔራዊ ቡድን ከውድድሩ መሰናበቱ ይታወሳል። ለዚህም የአገሪቱ ፕሬዝዳንት ጉድላክ ጆናታን ቡድኑ ደካማ ውጤት አሳይቷል በሚል ለሁለት ዓመት ከማንኛውም አለም አቀፍ የውድድር መድረኮች እንዳይሳተፍ ቡድኑን ቢያግዱም ፊፋ ይህንን ድርጊት ተቃውሞታል።

አልተቆጣጠሩትም የሚል ወቀሳ ከሆላንድ ተጨዋቾችና አሰልጣኞች የቀረበባቸው ሲሆን በጨዋታው እንቅስቃሴም ዳኛው 14 የቢጫ ካርድና አንድ ቀይ ካርድ ማሳየታቸው ጨዋታው ምን ያክል እንደከበዳቸው የሚያሳይ መሆኑን አንዳንድ አስተያየት ሰጪዎች ይናገራሉ።

በዓለም ዋንጫው የኮከብ ተጨዋች ምርጫ አሥር ተጫዋቾች ቀርበው የኡራጋዩ አጥቂ ዲያጐፎርላን 23.4 ፐርሰንት በማግኘት የሆላንዱን ዊስሊ ሽናይደር እና የስፔኑን አጥቂ ዴቪድ ቪያን በማሸነፉ የወርቅ ኳስ አግኝቷል።

ዲያጐ ፎርላን ብሔራዊ ቡድኑን በአምበልነት መርቶ ለግማሽ ፍፃሜ ያደረሰ ሲሆን በግሉም አምስት ጐል በማስቆጠሩ ተመራጭ አድርጐታል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ የሃያ ዓመት እድሜ ያለው የጀርመኑ ተጫዋች ቶማስ ሙለር የወርቅ ጫማውንና የወጣት ኮከብ ተጫዋች ሽልማትን ለማግኘት ችሏል። ቶማስ ሙለር

ደቡብ አፍሪካ ከዓለም ዋንጫ መሰናበቷ

ታሪክ እንድታስመዘግብ አደረጋትአፍሪካን ከወከሉት ስድስት አገራት አንዷ አዘጋጇ ደቡብ አፍሪካ ብትሆንም በዓለም ዋንጫ ውድድር አዘጋጅ ሆና በመጀመሪያ ዙር የተሰናበተች አገር በመሆን የመጀመሪያ ታሪክ ያስመዘገበች አገር ሆናለች።

በዙሩ መጨረሻ ላይ የፈረንሳይን ቡድን የገጠሙት ባፋና ባፋናዎች 2 ለ 1 ቢያሸንፉም ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፍ አልቻሉም። በዚሁ ምድብ የሚገኙት ኡራጋይና ሜክሲኮ ባደረጉት ጨዋታ ኡራጋይ በዲያጐ ፎርላን አማካይነት 1 ለ 0 ያሸነፈች ሲሆን፤ ሁለቱም ቡድኖች ተያይዘው የጥሎ ማለፉን ዙር ተቀላቅለዋል።

ከጨዋታው በኋላ የባፋና ባፋና ደጋፊዎች ቡድናቸው ከአለም ዋንጫው በማለዳው በመሰናበቱ ቢያዝኑም በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ፈረንሳይን በማሸነፋቸው መጽናናታቸውን ተናግረው ቡድኑ በእለቱ ያሳየውን የአሸናፊነት ስሜትም አድንቀዋል።

ለቡድኑ በስድስት ጨዋታዎች አምስት ጐል በማስቆጠር ውጤታማ ሥራ የሠራ ወጣት ተጫዋች ነው።

ደቡብ አፍሪካ ለአለም ዋንጫ አዘጋጅነት ስትታጭ በሚፈለገው መልኩ ዝግጅቷ ላይሰምር ይችላል በሚል ከተለያዩ አቀጣጫዎች ሀሳቦች ቀርበው የነበረ ቢሆንም ደቡብ አፍሪካ ዝግጅቱን በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቋን የፊፋው ፕሬዚዳንት ሴፕ ብላተር በደስታ ገልፀዋል። በሀዘን ምክንያት በመክፈቻው ሥነ ሥርዓት ያልተገኙት ታዋቂው የነፃነት ሰው ኒልሰን ማንዴላ በመዝጊያው ላይ በመገኘታቸው በርካታ ተመልካቾችን አስደስቷል። ለዚህም የአለም ዋንጫ ለአፍሪካውያን ጭምር በማይረሳ መልኩ ትዝታውን ጥሎ አልፏል።

በአፍሪካ የተካሄደውን የ2010 . . .

በጨዋታው መጨረሻ ደቂቃ የኡራጋዩ ተጫዋች በግንባር የተገጨችውን ኳስ በእጁ በማውጣቱ የቀይ ካርድና የፍፁም ቅጣት ምት የተሰጠ ቢሆንም አሳሞዋን ጂያን የመታት ኳስ የጐል እግድም መታ በመመለሷ የጋናን ብሎም የአፍሪካን ሕልም አጨልሞታል።

በጀርመን አገር የሚገኘው ባለስምንት እግሩ የአሳ ዝርያ/ኦክቶፐስ/ የውጤት ትንበያ አይረሴ

ገጠመኞቻቸውን ጥለው አልፈዋል።

ስፔን በ116ኛው ደቂቃ ላይ አንድሬ ኢኔስታ

ባስቆጠራት ጐል የአለም ዋንጫ አሸናፊ ልትሆን

በቅታለች።

ዓለም የ አራት ዓመታት የኳስ ንጉሷን አወቀች!

ስፔን!

ከገጽ 19 የዞረ

ደቡብ አፍሪካ ለአለም ዋንጫ አዘጋጅነት ስትታጭ በሚፈለገው መልኩ ዝግጅቷ ላይሰምር ይችላል በሚል

ከተለያዩ አቀጣጫዎች ሀሳቦች ቀርበው የነበረ ቢሆንም ደቡብ

አፍሪካ ዝግጅቱን በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቋን የፊፋው ፕሬዚዳንት ሴፕ ብላተር በደስታ ገልፀዋል። በሀዘን ምክንያት በመክፈቻው ሥነ

ሥርዓት ያልተገኙት ታዋቂው የነፃነት ሰው ኒልሰን ማንዴላ በመዝጊያው ላይ በመገኘታቸው

በርካታ ተመልካቾችን አስደስቷል። ለዚህም የአለም ዋንጫ ለአፍሪካውያን ጭምር በማይረሳ መልኩ ትዝታውን

ጥሎ አልፏል።

Page 20: Mestawet July 2010

ሚሚዎች

የእጅ እና የእግር ሕመም

ናይል ካይሮፕራክቲክ ክሊኒክ

በመኪና አደጋ ጉዳት ሲያጋጥምዎት

በሥራ ቦታ ጉዳት ሲያጋጥምዎት

በስፖርት ጉዳት ሲያጋጥምዎት

የወገብ ሕመም

የአንገት ሕመም

የትከሻ ሕመም

የ15 ዓመት የሥራ ልምድ አለን

NILe Chiropractic Clinic

Clinic Address:-651-699-1222 (Office)

612-998-4940 (24 Hours)

2421 West 7th Street St.Paul, MN 55116 Sibley Plaza Shopping Center

ከተሰማዎ ወደ ክሊኒካችን ከመጡ በካይሮፕራክቲክ ሕክምና ሊረዱ ይችላሉ፡፡

Car Accident Work InjuriesSport Injuries

Dr. Teame H Embaye,B.S.,D.C.