reporter issue 1297

40
|ገጽ 1 | ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005 FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPIRIT ነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ በውስጥ ገጽ 2 ወደ ገጽ 35 ዞሯል መስከረም 23 ቀን 2005 የረቡዕ እትም ቅፅ 18 ቁጥር 4/ 1297| አዲስ አበባ ኢትዮጵያ | ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ |ዋጋ ብር 7.00 ፎቶ በሪፖርተር/መስፍን ሰሎሞን ለክቡራን ደንበኞቻችን ከመስከረም 27 ቀን 2005 ዓ.ም. ጀምሮ የሪፖርተር ጋዜጣ የእሑድ እትም መሸጫ ዋጋ ብር 10 (አሥር ብር) መሆኑን እናስታውቃለን፡፡ ሚዲያ ኤንድ ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር ተቃዋሚ ድርጅቶች ለኢትዮጵያ ሕዝብ የብቃት ማረጋገጫ ሊያሳዩ ይገባል ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓመታዊ ጉባዔ ላይ ለመገኘት ኒውዮርክ በሰነበቱበት ወቅት፣ ከቪኦኤ የእንግሊዝኛው አገልግሎት ጋዜጠኛ ፒተር ሃይንላይን ጋር ቆይታ አድርገው ነበር:: ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ2007 ዓ.ም በሚካሄደው ምርጫ በዕጩነት ስለመቅረባቸው፣ ስለአውራ ፓርቲ ሥርዓት፣ በአገሪቱ የመረጃ ፍሰት ላይ ስላለው ችግር፣ ስለጋዜጠኞች መታሰር፣ ስለፕሬስ ነፃነት ተግዳሮቶች፣ ስለኤርትራ ጉዳይ፣ ስለዓባይና ግብፅ፣ ስለሁለቱ ሱዳኖች ስምምነትና ስለአገሪቱ የውጭ ፖሊሲና ግንኙነት ቃለ ምልልስ አድርገዋል:: ከጋዜጠኛው ጋር ያደረጉትን ውይይት በገጽ 13 ላይ ይመልከቱ:: ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ምን አሉ? ኢሕአዴግ እንደ ዱላ ቅብብል ለረዥም ዓመታት ሊቆይ ይችላል ሰላማዊና ሕገወጥ ባርኔጣ አደባልቆ ማጥለቅ አይቻልም ከኤርትራ መንግሥት ጋር በጠረጴዛ ዙሪያ መነጋገር እንፈልጋለን የዓባይ ጉዳይ ላለመተማመን ምክንያት መሆን የለበትም ከአገሮች ጋር ግንኙነት የምንመሠርተው በርዕዮተ ዓለም አይደለም ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ መንግሥት ሃይማኖታዊ መልዕክቶችን የሚከለክል ሕግ ለማውጣት እያሰበ ነው በዮናስ አብይ በአገሪቱ ውስጥ በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፉና ሃይማኖታዊ ግጭቶችን እየፈጠሩ ነው የሚባሉ ማናቸውም ሃይማኖታዊ መልዕክቶችን የሚያስተላልፉ ምስሎች፣ ጥቅሶች፣ ድምፅን የሚበክሉ የጐዳና ላይ ስብከቶችና መዝሙሮች፣ ከሕዝባዊ ቦታዎች የሚከለክል አዲስ ሕግ አውጥቶ በሥራ ላይ ለማዋል እየተንቀሳቀሰ መሆኑን መንግሥት አስታወቀ:: ሃይማኖታዊ ጉዳዮች የሚመለከቱት የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር፣ ሃይማኖት ጥልቅና ጥንቃቄ የሚያሻው ጉዳይ በመሆኑ፣ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በጥልቀት እየመረመረው መሆኑንም ገልጿል:: በፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር የሕዝብ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ ሼክ መሐመድ አል አሙዲና አቶ በረከት ስምኦን ከፊርማው ሥነ ሥርዓት በኋላ ወደ ገጽ 5 ዞሯል በዮሐንስ አንበርብር ሼክ መሐመድ አል አሙዲ በኢትዮጵያ ውስጥ መዋለ ነዋያቸውን ካፈሰሱባቸው ፕሮጀክቶች ትልቁ ያሉትን የጦሳ ብረታ ብረት ፋብሪካ ገንብቶ ለማስረከብ ከመረጡት የጣሊያን ኩባንያ ጋር ለመፈራረም ባሰናዱት ዝግጅት ላይ፣ በቅርቡ የተሾሙትን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጨምሮ በርካታ ባለሥልጣናት የተገኙ ሲሆን፣ መንግሥት ለንግዱ ኅብረተሰብ ማድረግ የሚጠበቅበትንና የንግዱ ኅብረተሰብ ከመንግሥት የሚጠብቀው ነው ያሉትንም አዋዝተው ተናግረዋል:: የጦሳ ብረታ ብረት ፋብሪካን ለመገንባት የጀርመን፣ የብራዚልና የቻይና ኩባንያዎች መወዳደራቸውን በንግግራቸው መጀመርያ ላይ የገለጹት ባለሀብቱ፣ የጣሊያኑ ኩባንያ በቻይና ዋጋ የአውሮፓ ቴክኖሎጂን ይዞ በመቅረቡ 13.7 ቢሊዮን ብር የሚፈጀውን ፋብሪካ ሙሉ ለሙሉ ገንብቶ ቁልፉን እንዲያስረክብ ሼክ አል አሙዲ ለመንግሥት ባለሥልጣናት ነጋዴዎች ስንባል ቀጣፊዎች ነን መንግሥት ዓይኑን ቢጨፍንልን ጥሩ ነው መንግሥትን የንግዱን ነገር ለእኛ ይተውልን

Upload: fateadot

Post on 12-Dec-2015

360 views

Category:

Documents


0 download

DESCRIPTION

xxnnnnnnnnnn

TRANSCRIPT

Page 1: Reporter Issue 1297

|ገጽ 1 | ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPIRITነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ

በውስጥ

ገጽ 2ወደ ገጽ 41 ዞሯል

ወደ ገጽ 35 ዞሯል

መስከረም 23 ቀን 2005

የረቡዕ እትም

ቅፅ 18 ቁጥር 4/ 1297| አዲስ አበባ ኢትዮጵያ | ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ |ዋጋ ብር 7.00

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/መስፍ

ን ሰሎ

ሞን

ለክቡራን ደንበኞቻችን ከመስከረም 27 ቀን 2005 ዓ.ም. ጀምሮ የሪፖርተር ጋዜጣ የእሑድ እትም መሸጫ ዋጋ ብር 10 (አሥር ብር) መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

ሚዲያ ኤንድ ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር

ተቃዋሚ ድርጅቶች ለኢትዮጵያ ሕዝብ የብቃት ማረጋገጫ ሊያሳዩ ይገባል

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓመታዊ ጉባዔ ላይ ለመገኘት ኒውዮርክ በሰነበቱበት ወቅት፣ ከቪኦኤ የእንግሊዝኛው አገልግሎት ጋዜጠኛ ፒተር ሃይንላይን ጋር ቆይታ አድርገው ነበር:: ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ2007 ዓ.ም በሚካሄደው ምርጫ በዕጩነት ስለመቅረባቸው፣ ስለአውራ ፓርቲ ሥርዓት፣ በአገሪቱ የመረጃ ፍሰት ላይ ስላለው ችግር፣ ስለጋዜጠኞች መታሰር፣ ስለፕሬስ ነፃነት ተግዳሮቶች፣ ስለኤርትራ ጉዳይ፣ ስለዓባይና ግብፅ፣ ስለሁለቱ ሱዳኖች ስምምነትና ስለአገሪቱ የውጭ ፖሊሲና ግንኙነት ቃለ ምልልስ አድርገዋል:: ከጋዜጠኛው ጋር ያደረጉትን ውይይት በገጽ 13 ላይ ይመልከቱ::

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ምን አሉ?ኢሕአዴግ እንደ ዱላ ቅብብል ለረዥም ዓመታት ሊቆይ ይችላልሰላማዊና ሕገወጥ ባርኔጣ አደባልቆ ማጥለቅ አይቻልምከኤርትራ መንግሥት ጋር በጠረጴዛ ዙሪያ መነጋገር እንፈልጋለንየዓባይ ጉዳይ ላለመተማመን ምክንያት መሆን የለበትምከአገሮች ጋር ግንኙነት የምንመሠርተው በርዕዮተ ዓለም አይደለም

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ

መንግሥት ሃይማኖታዊ መልዕክቶችን የሚከለክል ሕግ ለማውጣት እያሰበ ነው በዮናስ አብይ

በአገሪቱ ውስጥ በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፉና ሃይማኖታዊ ግጭቶችን እየፈጠሩ ነው የሚባሉ ማናቸውም ሃይማኖታዊ መልዕክቶችን የሚያስተላልፉ ምስሎች፣ ጥቅሶች፣ ድምፅን የሚበክሉ የጐዳና ላይ ስብከቶችና መዝሙሮች፣ ከሕዝባዊ ቦታዎች የሚከለክል አዲስ ሕግ አውጥቶ በሥራ ላይ ለማዋል እየተንቀሳቀሰ መሆኑን መንግሥት አስታወቀ::

ሃይማኖታዊ ጉዳዮች የሚመለከቱት የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር፣ ሃይማኖት ጥልቅና ጥንቃቄ የሚያሻው ጉዳይ በመሆኑ፣ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በጥልቀት እየመረመረው መሆኑንም ገልጿል::

በፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር የሕዝብ

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ ሼክ መሐመድ አል አሙዲና አቶ በረከት ስምኦን ከፊርማው ሥነ ሥርዓት በኋላ

ወደ ገጽ 5 ዞሯል

በዮሐንስ አንበርብር

ሼክ መሐመድ አል አሙዲ በኢትዮጵያ ውስጥ መዋለ ነዋያቸውን ካፈሰሱባቸው ፕሮጀክቶች ትልቁ ያሉትን የጦሳ ብረታ ብረት ፋብሪካ ገንብቶ ለማስረከብ ከመረጡት የጣሊያን ኩባንያ ጋር ለመፈራረም ባሰናዱት

ዝግጅት ላይ፣ በቅርቡ የተሾሙትን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጨምሮ በርካታ ባለሥልጣናት የተገኙ ሲሆን፣ መንግሥት ለንግዱ ኅብረተሰብ ማድረግ የሚጠበቅበትንና የንግዱ ኅብረተሰብ ከመንግሥት የሚጠብቀው ነው ያሉትንም አዋዝተው ተናግረዋል::

የጦሳ ብረታ ብረት ፋብሪካን ለመገንባት የጀርመን፣

የብራዚልና የቻይና ኩባንያዎች መወዳደራቸውን በንግግራቸው መጀመርያ ላይ የገለጹት ባለሀብቱ፣ የጣሊያኑ ኩባንያ በቻይና ዋጋ የአውሮፓ ቴክኖሎጂን ይዞ በመቅረቡ 13.7 ቢሊዮን ብር የሚፈጀውን ፋብሪካ ሙሉ ለሙሉ ገንብቶ ቁልፉን እንዲያስረክብ

ሼክ አል አሙዲ ለመንግሥት ባለሥልጣናትነጋዴዎች ስንባል ቀጣፊዎች ነን መንግሥት ዓይኑን ቢጨፍንልን ጥሩ ነው መንግሥትን የንግዱን ነገር ለእኛ ይተውልን

Page 2: Reporter Issue 1297

በጳጉሜን 6 1987 ተጀመረ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚታተም አድራሻ፡- ከቦሌ መድኃኒዓለም ወደ ብራስ ሆስፒታል በሚወስደው መንገድ ከቦሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል አጠገብ ስልክ 0910-885206/ 011-661 61 79/85/87/011-8614339 ፋክስ: 011-661 61 89

አድራሻ፡- ቦሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 03 የቤት ቁጥር 2347 ፖስታ 7023 አ.አ ኢትዮጵያ

ማስታወቂያ ሽያጭና ስርጭት 0910 885206/ 011 6 61 61 79/ 85

[email protected] E-mail: [email protected]

Website: www.ethiopianreporter.com

ዋና ሥራ አስኪያጅ፡ አማረ አረጋዊዋና አዘጋጅ፡ መላኩ ደምሴአራዳ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 13/14 የቤት ቁ. 481ምክትል ዋና አዘጋጅ፡ ዘካሪያስ ስንታየሁከፍተኛ አዘጋጅ፡ ዳዊት ታዬ አዘጋጆች፡ ሔኖክ ያሬድ ጌታቸው ንጋቱ

ምሕረት ሞገስ ኃይሌ ሙሉ

ረዳት አዘጋጆች፡ ታደሰ ገ/ማርያም ምሕረት አስቻለው ታምሩ ጽጌ የማነ ናግሽ

ዋና ግራፊክ ዲዛይነር፡ ይበቃል ጌታሁንከፍተኛ ግራፊክ ዲዛይነር፡ ቴዎድሮስ ክብካብግራፊክ ዲዛይነሮች፡ ፀሐይ ታደሰ ፋሲካ ባልቻ እንዳለ ሰሎሞን ስሜነህ ሲሳይ ቢኒያም ግርማ ነፃነት ያዕቆብ ቤዛዬ ቴዎድሮስ

ዋና ፎቶ ግራፈር ናሆም ተሰፋዬፎቶ ግራፈሮች፡ ታምራት ጌታቸው መስፍን ሰሎሞን

ካርቱኒስት፡ ኤልያስ አረዳ

በሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር (ኤም.ሲ.ሲ) ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር

እየታተመ የሚወጣ ጋዜጣ

ረቡዕ መስከረም 23 ቀን 2005

ርእሰ አንቀጽ

ከፍተኛ ሪፖርተሮች፡ ደረጀ ጠገናው ብርሃኑ ፈቃደ ውድነህ ዘነበ፣ ሰሎሞን ጎሹሪፖርተር፡ ምዕራፍ ብርሃኔማርኬቲንግ ማናጀር፡ እንዳልካቸው ይማምሴልስ፡ ቤዛዊት ፀጋዬ' Hና Ó`T' w\¡ S<K<Ñ@�' IK=ና ከuደ፣ ብሩክ ቸርነትማስታወቂያ ፕሩፍሪደር፡መሳይ ሰይፉ፤ ኤፍሬም ገ/መስቀል፤ ዳዊት ወርቁኮምፒውተር ጽሑፍ፡ ብርቱካን አባተ፣ ሄለን ይታየው፣ ፣ ፍሬሕይወት ተሰማ፣ ማስታወቂያ ፅሁፍ እስከዳር ደጀኔ፣ መሠረት ወንድሙ፣ ራሔል ሻወልሕትመት ክትትል፡ ተስፋዬ መንገሻ፣ የየሱስወርቅ ማሞ፣ ገዛኸኝ ማንደፍሮዌብ ሳይት፡ ቤዛዊት ተስፋዬ፣ ቢኒያም ሐይሉ

ማስታ

ወቂያ

በአንድ አገር የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለመኖሩ አንዱ ማሳያ የተለያዩ አመለካከቶችና አማራጮች በኅብረተሰቡ ውስጥ ሲንሸራሸሩ ነው:: ተራ መንሸራሸር ሳይሆን በተደራጀ ሁኔታ የእኔ ሐሳብ ከዚያኛው ሐሳብ ይበልጥ ለአገርና ለሕዝብ ይጠቅማል በሚል ይዘትና ቅርፅ ሲሰራጭ ነው:: በፖለቲካ ድርጅት መልክና ቅርፅ:: ‹‹እነጭር ሲል አልወድም›› ቢኖሩም፣ ባይኖሩም ሕዝቡ ግን ከዚህኛው ፓርቲ አመለካከት የሚሻለው የዚያኛው ፓርቲ አመለካከት ነው ብሎ መምረጥ መቻል አለበት:: በድምፅ ብልጫ ያሸነፈው አስተሳሰብ የመንግሥት አመለካከት እንዲሆን ነው::

በአገራችን በኢትዮጵያም ይህ በእጅጉ ያስፈልጋል:: ሕገ መንግሥቱም ይደነግጋል፤ ይፈቅዳል:: በተግባር ግን እውን ሆኖ ሊታይ አልቻለም:: ገዢው ፓርቲም አለ:: ተቃዋሚ ፓርቲዎችም አሉ:: አማራጭ የሚባሉት አመለካከቶች ግን በግልጽ ሊታዩ አልቻሉም::

ገዢው ፓርቲ የእኔ መንገድና አመለካከት ይህ ነው ብሎ በግልጽ አስቀምጧል:: ሕዝብ ይውደደውም፣ አይውደደውም የገዢው ፓርቲ አመለካከት በግልጽ ተቀምጦለታል:: የተቃዋሚዎች ግን አልተቀመጠም:: ሕዝብ ይውደደውም፣ አይውደደውም እኛ ሥልጣን ብንይዝ ፕሮግራማችን፣ ስትራቴጂያችን፣ መስመራችን፣ ፖሊሲያችን ይህ ነው ተብሎ በተቃዋሚ ፓርቲዎች አልቀረበም::

በዚህ ምክንያትም የኢትዮጵያ ሕዝብ ተቃዋሚዎችን በሚገባ ሊያውቅ፣ ሊጠይቅና ሊከተል አልቻለም:: ብቃታቸውን ስለማያውቅና ስለሚጠራጠር ደግሞ ኢሕአዴግን ተክተው ኢትዮጵያን ስለመምራታቸው ሊታየው አልቻለም::

ስለሆነም ዋናውና አንገብጋቢው የኢትዮጵያ የወቅቱ የፖለቲካ ጥያቄ ብቃት ያለው ተቃዋሚ ድርጅት በግልጽ፣ በሕጋዊና በሰላማዊ መንገድ ማየት ሆኗል:: ስለሆነም ነው ‹‹ተቃዋሚ ድርጅቶች ሆይ እባካችሁን የብቃት ማረጋገጫችሁን ለኢትዮጵያ ሕዝብ አሳዩ›› እያልን ያለነው:: በተደጋጋሚም የምንለው:: ሕዝብ ተቃዋሚዎች የብቃት ማረጋገጫ እንድታቀርቡ እየጠየቀ ነው::

ሕዝብ ከተቃዋሚዎች እየጠየቀ ያለው የብቃት ማረጋገጫ ምንድን ነው?

ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች በሁለት መመዘኛ ተጠናቆ የቀረበ የብቃት ማረጋገጫ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ማቅረብ አለባቸው:: በአንደኛው ክፍል በዓላማ፣ በፕሮግራምና በስትራቴጂ ካለው ገዥ ፓርቲ እነሱ የተሻሉ መሆናቸውን የሚያሳይ ሰነድ ነው::

የፖለቲካ ፕሮግራም ነድፈው በግልጽ ለሕዝብ ማቅረብ አለባቸው:: አመለካከታቸውና የፖለቲካ መስመራቸው ምን እንደሆነ፣ ለኢትዮጵያ እንዴት ሊጠቅም እንደሚችል፣ ከገዢው ፓርቲ አመለካከት እንዴት የተሻለ መሆኑን ስትራቴጂያቸውን በግልጽ ሊያቀርቡ ይገባል::

በእርሻ፣ በኢንዱስትሪ፣ በንግድ፣ በፍትሕ፣ በዲፕሎማሲ፣ በመልካም አስተዳደር፣ በሰብዓዊ መብት፣ በፕሬስ ነፃነት፣ በሉዓላዊነትና ደኅንነት ያላቸውን አቋም በግልጽ ሲያቀርቡ ነው ገዢውን ፓርቲና ተቃዋሚ ፓርቲን አወዳድሮ ሕዝቡ የምርጫ አቋም ሊወስድ የሚችለው::

በሁለተኛው ክፍል አደረጃጀታቸውና ተግባራዊ እንቅስቃሴያቸው ምን እንደሚመስል የሚያይበት፣ የሚሰማበትና ብሎም ፍርድ የሚሰጥበት ሰነድና ተግባር ነው::

ለመሆኑ ተቃዋሚ ድርጅቶች እውነት አባላት አሉዋቸው? ምን ያህል ናቸው? በውስጣቸው ዴሞክራሲያዊ አሠራር አላቸው? ምርጫ ያካሂዳሉ? የሒስና የግለሒስ፣ የግምገማና የመተቻቸት መድረክ አላቸው? ዴሞክራሲያዊ ነው? ነፃ ነው? ተቃዋሚ ፓርቲዎች በውስጣቸው የአመራርና የኃላፊነት መተካካት አላቸው? ለምን ሽማግሌዎች በዙ?

ይህ በግልጽ ለሕዝብ መቅረብ አለበት:: ምክንያቱም በውስጣዊ አሠራሩ ዴሞክራሲያዊና ነፃ የሆነ አካሄድ የማይከተል የፖለቲካ ድርጅት ሥልጣን ሲይዝ በአገሪቱ ዴሞክራሲያዊ አሠራር ያሰፍናል ማለት ዘበት ነውና:: ራሱ ዴሞክራሲያዊ ያልሆነ ፓርቲ ሌላውን ዴሞክራሲያዊ አይደለም እያለ ለመውቀስ አይችልምና::

ከእነዚህ መመዘኛዎች አንፃር ሲታዩ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ድርጅቶች ደካሞች ናቸው:: አመለካከታቸውም፣ ፕሮግራማቸውም፣ ስትራቴጂያቸውም፣ የፖለቲካ መስመራቸውም፣ ሥልጣን ቢይዙ ምን ሊያደርሱ እንደሚችሉም ለኢትዮጵያ ሕዝብ በእጅጉ ግልጽ አይደለም:: ስለሆነም ሕዝብ ብቃት የላቸውም እያለ ነው::

በተግባራዊ እንቅስቃሴያቸውም ቢሆን ሲጣሉ፣ ሲከፋፈሉና ሲወነጃጀሉ ሲያይና ሲሰማ እንጂ ምርጫ ሲያካሂዱ፣ ሲተካኩና ሲገማገሙ አይቶም ሰምቶም አያውቅም:: ከዚህ አንፃርም ብቃት የላችሁም እያለ ነው:: ሕዝቡ!

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ውጭ አገር የሚገኙና የትጥቅ ትግል እናካሂዳለን የሚሉ ተቃዋሚዎች ነን ባዮች የሚያደርጉትን ሁሉ ሕዝቡ ታዝቧል:: በተለይም ከጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ መታመምና ሕልፈት ጋር በተገናኘ እነዚህ ወገኖች ሲያደርጉት በነበረው እንቅስቃሴ ምክንያት፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ በተቃዋሚዎች ላይ ትዝብቱንና ክትትሉን እንዲያጠናክር አድርጎታል:: ድርጊታቸው በርካታ ጥያቄዎችንም እንዲያነሳ ስላደረገው በሕጋዊና በሰላማዊ መንገድ ተደራጅተው አገር ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ተቃዋሚ ድርጅቶችን ጠንከር ያሉ መመዘኛዎችን ሊያቀርብላቸው ተገዷል::

ሕዝብ ሁለቱም የተለያዩ መሆናቸው ቢያውቅም፣ ሕጋዊና ሰላማዊ መንገድን ተከትለው የሚንቀሳቀሱ አገር ውስጥ ያሉ ተቃዋሚዎች ከእነዚያ የተለዩ መሆናቸውን ቢረዳም፣ የእነዚያኞቹ ጽንፈኛ፣ አሳፋሪና አስነዋሪ አቋምና እንቅስቃሴ በሕዝብ ውስጥ ተጠራጣሪነትን ፈጥሯል::

ይህም ስለሆነ ነው ሰላማዊና ሕጋዊ መንገድ ተከትለው እየተንቀሳቀሱ ያሉ ተቃዋሚዎች የሕዝብን አመኔታና ክብር እንዲያገኙ፣ የብቃት ማረጋገጫቸውን ለሕዝብ ማቅረብ ያለባቸው:: በተግባር!

አንድ ነጥብ ግልጽ እናድርግ:: ተቃዋሚዎች መጠናከርና ብቃት እንዲኖረን ያልቻልነው በኢሕአዴግ ምክንያት ነው ብለው መልስ ሊሰጡ እንደሚችሉ ይገመታል:: በእርግጥ መንግሥትም ገዢው ፓርቲም ተቃዋሚዎች እንዲጠናከሩና የፖለቲካ ሕይወት እንዲዳብር ተገቢ ሥራ አልሠሩም፤ የድርሻቸውን አልተጫወቱም:: እዚህ ላይ ብዙ መሥራት ይጠበቅባቸው ነበር::

ግን! ነገር ግን! ተቃዋሚዎች የፈለጉትን ምክንያትና ሰበብ ቢያቀርቡም ፕሮግራምና ስትራቴጂ ነድፈን ለሕዝብ እንዳናቀርብ ኢሕአዴግ አደናቀፈን፣ በውስጣችን ምርጫ እንዳናካሂድ፣ መተካካት እንዳናደርግ መንግሥትና ኢሕአዴግ ከለከሉን፣ አባላት እንዳንጨምርና ግምገማ እያካሄድን እንዳንጠናከር ታፈንን ሊሉ አይችሉም:: ይህ የገዛ ራሳቸውና የውስጣቸው ድክመት ነው::

ይልቁንስ ተቃዋሚዎች ሆይ ድክመታችሁን አጥኑ:: ችግሮችን በመጋፈጥ ተስተካክሉና የብቃት ማረጋገጫችሁን ለሕዝብ አቅርቡ:: ሕዝብ ‹‹ሀቀኛ ተቃዋሚን ያየህ ወዲህ በለኝ›› እያለ ነውና::

ተቃዋሚ ድርጅቶች ለኢትዮጵያ ሕዝብ የብቃት ማረጋገጫ ሊያሳዩ ይገባል

Page 3: Reporter Issue 1297

|ገጽ 3 | ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታ

ወቂያ

በዮሐንስ አንበርብር

የግል ተቋማት ሠራተኞች የማኅበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው በላይ ከአገር እንደወጡ አለመመለሳቸውን ምንጮች ገለጹ፣ ኤጀንሲው በሥራ ገበታቸው ላይ በአጭር ቀን ውስጥ ካልተመለሱ ዕርምጃ እወስዳለሁ ብሏል::

የቀድሞ የገቢዎች ሚኒስትር በመሆን ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ ጌታቸው በላይ፣ በመቀጠልም የሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕውሓት) ኢንዶውመንት የሆነው ኤፈርት ምክትል ሥራ አስፈጻሚ በመሆን እስከ ቅርብ ጊዜ አገልግለዋል:: ከዓመት በፊት ደግሞ የግል ተቋማት ሠራተኞች የማኅበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር በመሆን ተሾመው ነበር::

በዚህ መሥሪያ ቤት ባደረጉት የአንድ ዓመት ቆይታ ከ800 ሚሊዮን ብር በላይ ከግል ተቋማት ሠራተኞች እንዲሰበሰብ ያደረጉ ሲሆን፣ ድርጅቱን በሚገባ በማዋቀርና በአጭር ጊዜ ውስጥ ውጤታማ እንዲሆን በማድረግም ይታወቃሉ:: ይሁን እንጂ ባልታወቀ ወይም ለጊዜው ግልጽ ባልሆነ ምክንያት ልጆቻቸውንና ባለቤታቸውን ይዘው አሜሪካ መግባታቸውን ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል::

በአሁኑ ወቅት ፍሎሪዳ ውስጥ በመኖር ላይ እንደሚገኙ የሚናገሩት የቅርብ ምንጮች፣ ከዚህ በኋላ ወደ አገር ቤት በመመለስ በሥራ ገበታቸው ላይ የመገኘት ፍላጎት እንደሌላቸው ገልጸዋል::

በጉዳዩ ላይ የሚያውቁትን እንዲገልጹልን ያነጋገርናቸው የኤጀንሲው ምክትል ዳይሬክተር አቶ ደረጀ ውቤ፣ ‹‹የማውቀው በእረፍት ላይ መሆናቸውን ነው›› ብለዋል::

አቶ ጌታቸው የወሰዱት የዓመት እረፍታቸውን ሲሆን የተሰጣቸው የእረፍት ጊዜ ከተጠናቀቅ ከወር በላይ ሆኖታል:: ይሁን እንጂ ከድርጅቱ ኃላፊነታቸው በፈቃዳቸው መልቀቃቸውን ወይም ወደ ሥራ ገበታቸው ያልተመለሱበት ምክንያት እስካሁን አለመግለጻቸውን ለመረዳት ተችሏል::

‹‹እስካሁን ወደ ሥራ ገበታቸው ያልተመለሱበት ምክንያት ግልጽ ባይሆንም፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ ይመለሳሉ ብለን እናምናለን:: ይህ ካልሆነ ግን አስፈላጊውን አስተዳደራዊ ዕርምጃ ለመውሰድ እንገደዳለን፤›› ሲሉ አቶ ደረጀ ለሪፖርተር ገልጸዋል::

ኤጀንሲው ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲሆን፣ በዚህ ጉዳይ ላይ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ወይም ከጽሕፈት ቤታቸው ለኤጀንሲው የተላከ ነገር እንደሌለ አቶ ደረጀ ተናግረዋል::

አቶ ጌታቸው በላይ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመርያ ዲግሪያቸውን ሲያገኙ ከኦስትሪያ ቪዬና በስታትስቲክስና በኢኮኖሚክስ የማስትሬት ዲግሪያቸውን ይዘዋል::

ላለፉት 16 ዓመታትም በተለያዩ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች በማገልገል ልምድ ሲያካብቱ፣ ለአምስት ዓመታት የገቢዎች ሚኒስትር በመሆን ሠርተዋል::

የኤጀንሲው ዳይሬክተር እንደወጡ አልተመለሱም

አቶ ጌታቸው በላይ

በዮሐንስ አንበርብር

በ7.5 ቢሊዮን ብር ካፒታል በፓኪስታን ባለሀብቶች ተመሥርቶ ወደ ምርት ሊገባ የነበረው ስኳር ፋብሪካ፣ ከነባንክ ዕዳው በአቶ ዓባይ ፀሐዬ ለሚመራው የስኳር ኮርፖሬሽን ተሸጠ፡፡

አል ሐበሻ ስኳር ፋብሪካ በፓኪስታኑ ባለሀብትና አል ሐበሻ ኦቨርሲስ ኢንጂነሪንግ ኤንድ ትሬዲንግ የተባለ ኩባንያ ባለቤት የተመሠረተ ሲሆን፣ እ.ኤ.አ በኖቬንበር 2006 በኢትዮጵያ የስኳር ኢንዱስትሪ ውስጥ ለመሰማራት ፈቃድ አግኝቶ ነበር፡፡

ፋብሪካው በ7.5 ቢሊዮን ብር የኢንቨስትመንት ካፒታል የተቋቋመ ነው፡፡ የመጀመርያው ዙር ኢንቨስትመንት በ29 ሺሕ ሔክታር መሬት ላይ የሚያርፍ ሲሆን፣ ይህንኑ መሬትም ከኦሮሚያ ክልል አርጆ ጉደቱ (ዴዴሳ) አካባቢ በመረከብ የሸንኮራ አገዳ ልማቱንና የፋብሪካ ተከላውን ከሞላ ጐደል አጠናቋል፡፡

ይሁን እንጂ የፋብሪካው ሥራ አስኪያጅ የነበሩት ምህሰን ሐጂ እ.ኤ.አ ጃንዋሪ 19 ቀን 2011 በደረሰባቸው ድንገተኛ የመኪና አደጋ ሕይወታቸው ማለፉን ተከትሎ፣ የፋብሪካው ባለሀብቶች የፋብሪካው ግንባታ እንዲቆም አድርገዋል፡፡

ባለሀብቶቹ ለፋብሪካው ይጠቅማሉ የተባሉ ማሽኖችን ለመግዛትና ለመትከል 800 ሚሊዮን ብር ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተበደሩ ሲሆን፣ ተገዝተው የተተከሉ ማሽኖችም አሉ፡፡ ፋብሪካው ወደ ምርት ለመግባት የቀረው ጥቃቅን ጉዳዮችን

ማሟላት የነበረበት ቢሆንም፣ ባለሀብቶቹ ከሥራ አስኪያጁ ሕልፈት በኋላ ኢንቨስትመንታቸው እንዲቀጥል አልፈለጉም፡፡ በመሆኑም የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን የተለያዩ አማራጮችን ሲገመግም ቆይቷል፡፡ ከእነዚህ ውስጥም ፋብሪካውን በጨረታ ለሌሎች ኩባንያዎች መሸጥ፣ አልያም በጋራ ማልማት፣ ኮርፖሬሽኑ ራሱ እንዲያስተዳድረው ማድረግ ከአማራጮቹ መካከል በመጨረሻ ተለይተው የቀረቡ እንደነበሩ ከኮርፖሬሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ለመረዳት ተችሏል፡፡

በመጨረሻም ኮርፖሬሽኑ አል ሐበሻ ስኳር ፋብሪካን በመግዛት የመንግሥት ፕሮጀክት ለማድረግ በመወሰን ይህንኑ ፈጽሟል፡፡ በአሁኑ ወቅት በኮርፖሬሽኑ ሥር ከሚገኙ ፕሮጀክቶች መካከል የኦርጆ ዴዴሳ ፕሮጀክት የሚል ስያሜ የተሰጠው መሆኑን፣ በፓኪስታን ባለሀብቶች ሥር ሲተዳደር የነበረበት የባንክ ዕዳም ወደ ኮርፖሬሽኑ መዞሩን የሕዝብ ግንኙነት ክፍሉ ለሪፖርተር ገልጿል፡፡

ኮርፖሬሽኑ በአምስት ዓመቱ የልማት መርሐ ግብር ለስኳር ልማት 75 ቢሊዮን ብር ሲመድብ፣ 325 ሺሕ ሔክታር መሬት ለዚሁ ፕሮጀክት ይለማል፡፡ አሥር ፋብሪካዎችም ይቋቋማሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

እንቅስቃሴው በሚፈለገው መንገድ ከተከናወነ አገሪቱ በአምስት ዓመቱ ዕቅድ መጨረሻ ዓመት 2.2 ሚሊዮን ቶን ስኳር እንደምታመርትና 181 ሚሊዮን ሊትር ኤታኖል ይመረታል ተብሎም ይጠበቃል፡፡

ስኳር ኮርፖሬሽን የፓኪስታኑን ፋብሪካ ከነባንክ ዕዳው ገዛው

Page 4: Reporter Issue 1297

ገጽ 4|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

አንበሳ የከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅትየጨረታ ቁጥር አከአአድ/12/2005

አንበሳ የከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት ለ2005 በጀት ዓመት ብዛት ያላቸው የሰራተኛ የአደጋ መከላከያ እና የተለያዩ የስራ አልባሳትን በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በዚህም መሠረት ተጫራቾች፡-1. በዘርፉ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን

የሚያረጋግጥ ማስረዳ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡2. ለጨረታው የተዘጋጀውን ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/

በጥሬ ገንዘብ በመክፈል ከድርጅታችን ዋና መሥሪያ ቤት ቢሮ ቁጥር 217 መግዛት ይቻላል፡፡

3. ተጫራቾች ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር አብሮ የጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ ለጨረታው የሰጡትን ጠቅላላ ዋጋ 2% በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

4. ጨረታው ጥቅምት 21 ቀን 2005 ዓ.ም. ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

5. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አንበሳ የከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅትአዲስ አበባ

ስ.ቁጥር 011-629-28-57፣ 629 31 61 ፖ.ሣ.ቁ. 472

PATH is an international, nonprofit organization that creates sustainable, culturally relevant solutions, enabling communities worldwide to break longstanding cycles of poor health. PATH’s mission is to improve the health of people around the world by advancing technologies, strengthening systems, and encouraging healthy behaviors.

PATH/MACEPA is working closely with FMoH Ethiopia and supports the NMC program including demonstration of malaria transmission reduction towards elimination. PATH/MACEPA together with its collaborating partners will undertake a baseline survey that will help to demonstrate malaria transmission reduction towards elimination in eight demo districts of Amhara National Regional State (Aneded, Awabel, Kalu, Tehuledere, Bahirdar Zuria, Mecha, Metema & Gende Wuha), on the average for about 45 days starting from last week of October 2012.

To support implementation of the survey, PATH invites potential vehicle rental companies to deliver 16 (Sixteen) Toyota- Land cruiser Hard top Long Base vehicles to be deployed in 16 districts of Amhara National Regional State of Ethiopia.

Vehicle type: Toyota- Land cruiser hard top long Base, 13 seater and without fuel.Model: Front coil spring or 1998 G.C and aboveSurvey Period: October –December, 2012 on the average for about 45 days

Terms and Conditions:1. All vehicles need to be in excellent condition and need to be

covered with comprehensive and 3 rd party insurance policy.

2. All vehicles need to be equipped with necessary accessories: roof racks, toolkits, 2 spare tires (good condition), shovel, axe, winch cable, fire extinguisher, enough fuel container (jerry cans- 30 liters capacity), first aid kits and fire extinguishers.

3. All vehicles should have sub tank (preferred), functional ODO meter and functional cigarette burner for charging batteries.

4. The service provider needs to have the capacity to replace rented vehicle in case of service break down.

5. Drivers who will be assigned with the vehicles should have the required competence, good behavior and should be collaborative and supportive to the survey team.

PATH invites interested and eligible companies/ firms which can provide vehicle rental service as per the above terms & conditions and per the stated Vehicle type & Model.

Legal requirements: The vehicle rental firms should present valid and renewed trade license, VAT registration certificate, and TIN certificate and evidence of previous experience in similar large scale survey activities.

PATH reserves the right to accept or reject part or all of any or all the bids.

The vehicle rental firm should submit their price quotes with details in person on or before Wednesday October 10, 2011 5:30pm to the organization in a sealed envelope addressed to: PATH Ethiopia Country Program, Rear side of Getu Commercial Center, 1st Floor, Telephone: 0115-504255/504316, Addis Ababa, Ethiopia.

INVITATION FOR VEHICLE RENTAL SERVICES For Baseline Survey in Demo Districts of Amhara National Regional State

ዘገባው በዚህ ይታረምልንበጋዜጣችሁ ቅጽ 18 ቁጥር 3/1295 መስከረም 16

ቀን 2005 ዓ.ም ዕትም ፊት ለፊት ገጽ ላይ የንግድ ባንክ ምክትል ፕሬዝዳንት በሙስና ተጠርጥረው ታሰሩ በሚል ርዕስ ሥር በገጽ 42 ላይ በተያያዘ ዜና ባንኩ ከቡናና ሻይ ሕንፃ ፊት ለፊት በተከራየው ደብረወርቅ ሕንፃ ኪራይ ጋር በተያያዘ የባንኩ መሐንዲስ የሆኑት አቶ ኢሳያስ የተባሉ ሠራተኛ በሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በቁጥጥር ሥር እንደዋሉ ታውቋል:: ባንኩ ለዚህ ሕንፃ ማስጨረሻ ለሕንፃው ባለቤቶች ብድር ከሰጠ በኋላ ሕንፃው ለአምስት ዓመት በ45 ሚሊዮን ብር የተከራየ መሆኑን ምንጩ የገለጸ ሲሆን፣ የባንኩ ሠራተኞች በአስቸኳይ ወደዚህ ሕንፃ እንዲዛወሩ አድርጓል::

ሕንፃው የመብራት፣ የውኃና የሊፍት አገልግሎት የለውም ተብሏል:: ሠራተኞቹ በዚህ የተነሳ ቅሬታቸውን ሲያቀርቡ እንደነበርና ባንኩ በራሱ ወጪ ጄኔሬተር የተከለ መሆኑን ምንጩ ገልጿል:: የሕንፃው ሊፍት በወቅቱ የማይሠራ ስለነበር የቢሮ ዕቃዎችን በሰው ኃይል በየቢሮው ለማስገባት ባንኩ ከ600 ሺሕ ብር በላይ ወጪ እንዳወጣ ምንጮቹ አክለው ገልጸዋል ይላል::

በዚህ ዘገባችሁ ላይ ‹‹የደብረወርቅ ታወር›› ከዚህ የሚከተለው ማስተካከያዎች አድርጋችሁ በሚቀጥለው ዕትም ጋዜጣችሁ ላይ እንድታወጡ በአክብሮት ይጠይቃል::

በመጀመሪያ ባንኩ ከቡናና ሻይ ሕንፃ ፊት ለፊት በተከራየው የደብረወርቅ ሕንፃ ጋር በተያያዘ የባንኩ መሐንዲስ የሆኑት አቶ ኢሳያስ በሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በቁጥጥር ሥር እንደዋሉ ታውቋል:: በመሆኑም ከላይ ስማቸው የተጠቀሰው ግለሰቡ በእርግጥ በቁጥጥር ሥር ውለው ከሆነ ከእኛ ሕንፃ ኪራይ ጋር ባልተገናኘ መልኩ መሆኑን ልናረጋግጥላችሁ እንወዳለን:: እኛ ሕንፃውን ለባንኩ ስናከራይ በኪራዩ ዙሪያ ስህተት ብንፈጽም ኖሮ ሕግ አስከባሪው አካል እኛንም በጠየቀን ነበር::

ሁለተኛ ባንኩ ለዚህ ሕንፃ ማስጨረሻ ለሕንፃው ባለቤቶች ብድር ሰጥቷል ብላችኋል:: በእኛ በኩል ሕንፃውን ጀምረን እስክንጨርስ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብድር አልወሰድንም፤ እኛ ሕንፃውን በተመለከተ ብድር

የወሰድነው ከአባይ ባንክ ነው::

ሦስተኛው ሕንፃው የመብራት፣ የውኃና የሊፍት አገልግሎት የለውም ተብሏል ብላችኋል:: ይህንንም ከየት እንዳመጣችሁ አላወቅንም፤ ሕንፃው እጅግ ዘመናዊና ሁሉን ያሟላ ነው:: መብራት እንኳን በአንዳንድ ምክንያት ሲቋረጥ የቢሮ ሥራ እንዳይስተጓጎል ከፍተኛ ጉልበት ያለው ጄኔሬተር በብር 1,170,700.00 ገዝተን ባንኩ እየተጠቀመበት ይገኛል:: መብራት ሲጠፋ ጄኔረተሩ ወዲያው ሥራ እንዲጀምር አድርገን በመግጠማችን በሕንፃችን ውስጥ ለአፍታም ያህል መብራት ጠፍቶ አያውቅም:: የሕንፃችን የሊፍት አገልግሎትም ከሕንፃው መብራት ጋር ተያያዥነት ያለው በመሆኑ ለሰኮንድም አገልግሎቱን አቋርጦ አያውቅም:: የሕንፃው ሊፍት ዘመናዊና አዲስ በመሆኑ ተበላሽቶ እንኳን አያውቅም::

አራተኛ ባንኩ በራሱ ወጪ ጄኔሬተር የተከለ መሆኑን ምንጮች ገልጸዋል ብላችኋል፤ ይህም ከእውነት የራቀ ውሸት ነው:: ለሕንፃችን ከሬስ ኢንጅነሪንግ ጄኔሬተር በብር 1,170,700.00 የገዛነው ራሳችን ነን::

የሕንፃው ሊፍቱ በወቅቱ የማይሠራ ስለነበር የቢሮ ዕቃዎችን በሰው ኃይል በየቢሮ ለማስገባት ባንኩ ከ600 ሺሕ ብር በላይ ወጪ እንዳወጣ ምንጮች አክለው ገልጸዋል ብላችኋል:: ከላይ እንደገለጽነው የሕንፃው ሊፍት 24 ሰዓት አገልግሎት የሚሰጥ ነው:: ዘመናዊና አዲስ ስለሆነ ተበላሽቶ እንኳን አያውቅም:: በእኛ በኩል የምናውቀው ባንኩ የቢሮ ዕቃዎችን ሲያስገባ ሊፍቱን ሲጠቀም እንደነበር ነው:: ከሊፍቱ መጠን በላይ የሆኑ ዕቃዎች በሰው ኃይል ተጓጉዘው ሊሆን ይችላል:: ሊፍቱ ላይ ለመጫንና ከሊፍቱ አውርዶ በየቢሮው ዕቃዎችን ለማስገባት ባንኩ የሰው ኃይል ተጠቅሞ ሊሆን ይችላል:: የቢሮ ዕቃዎቹ ከተጫኑበት ተሽከርካሪ ላይ በማውረድ ወደ ሊፍቱ ለማስገባት የሰው ኃይል ተጠቅሞ ሊሆን ይችላል:: ይህ ደግሞ እኛን የሚመለከት አይደለም::

ከላይ በዝርዝር የጠቀስናቸውን እርማቶች በሚቀጥለው የጋዜጣ ዕትም ለአንባቢ በሚገባ መልኩ አስተካክላችሁ እንድታወጡ በአክብሮት እንጠይቃለን::

(የደብረወርቅ ታወር ባለቤቶች)

ማስታ

ወቂያ

ማስታ

ወቂያ

Page 5: Reporter Issue 1297

|ገጽ 5 | ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታ

ወቂያ

በታምሩ ጽጌ

ሕገወጥ ግንባታ ተብለው በሚፈርሱ ቤቶች ምክንያት በቦሌ፣ በንፋስ ስልክ ላፍቶና በሌሎቹም ክፍላተ ከተሞች ውዝግብ እየተፈጠረ ነው:: ቤቶቹ የሚፈርሱት ካላግባብ በመሆኑ ለጐዳና ላይ ኑሮ እየተዳረጉ መሆኑን ነዋሪዎች ገለጹ::

በተለይ በቦሌ ክፍለ ከተማ ቦሌ ቡልቡላና አምቼ ፊት ለፊት ወረዳ አምስት ውስጥ የነበሩ ነዋሪዎች፣ ከአሥር ዓመታት በፊት በወቅቱ የነበረው የቀበሌው አስተዳደር በሰጣቸው ቤት ውኃ፣ ኤሌክትሪክና ስልክ አስገብተው እንደሚኖሩ፣ በ2002 ዓ.ም. አስተዳደሩ ባወጣው መመርያ መሠረት ሕጋዊ መሆናቸው እንደተረጋገጠላቸው፣ ነገር ግን ባላወቁትና ባላሰቡት ጊዜ በላያቸው ላይ ቤቱ እንደፈረሰባቸውና በጐዳና ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል::

አስተዳደሩ ባወጣው መመርያ መሠረት የኤሌክትሪክ ወይም የውኃ ቢል ያለው ነዋሪ፣ የያዘው ቦታ ተለክቶ የባለቤትነት ሰነድ እንደሚያገኝ መደንገጉን የገለጹት ነዋሪዎቹ፣ እነሱም ያላቸውን ማስረጃና ሰነድ ይዘው ወደ ወረዳው ቢቀርቡም የሚሰማቸውና የሚቀበላቸው ማጣታቸውን ገልጸዋል::

በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ አምስት አምቼ ፊት ለፊት ከ15 ዓመታት በፊት መኖር መጀመራቸውን የሚገልጹት ነዋሪዎቹ በወቅቱ ከአፋር፣ ከጋምቤላና ከቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የተውጣጡ ሠልጣኞች ዕድገት የጐልማሶች ትምህርት ቤት ገብተው ሲማሩ የምግብ ቤት፣ የጥገናና የጥበቃ ሠራተኞች እንደነበሩ ገልጸዋል:: በመሆኑም ትምህርቱ ሲያበቃ በወቅቱ ለመኖርያ ቦታ የተሰጣቸው ቢሆንም፣ አሁን ግን ሰዎች ለሰዎች ለሚባለው ድርጅት ተሰጥቷል በሚል ወረዳው አስወጥቶ መንገድ ላይ እንደጣላቸው አስታውቀዋል:: መንግሥት ዜጐቹን የመጠበቅ፣ የማስተዳደርና መጠለያ የመስጠት ኃላፊነት ስላለበት መፍትሔ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል::

ነዋሪዎቹ የሚያነሱትን ቅሬታና ጥያቄ በሚመለከት የቦሌ ክፍለ ከተማ የቤቶች ልማት አስተዳደር፣ ነዋሪዎቹ ሕገወጦች መሆናቸውን፣ አስተዳደሩ ያወጣውን መመርያ የሚያሟላ ምንም ነገር እንደሌላቸውና የቀድሞ አስተዳደር እንደሰጣቸው የሚያረጋግጡበትም ሆነ ኃላፊነቱን የሚወስድ አካል አለመኖሩን ገልጿል:: ይዞታው ሰዎች ለሰዎች ለሚባለው ድርጅት ከተሰጠ አንድ ዓመት እንደሞላውና በአግባቡ ንብረታቸውን እንዲያነሱ በማወያየት ቢጠየቁም ሊስማሙ ባለመቻላቸው፣ በሕጉ መሠረት ክፍለ ከተማው ሊያስለቅቅ መገደዱን አስታውቋል::

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ ልዩ

ስሙ መስታወት ፋብሪካ አካባቢ ያሉ ከ50 የሚበልጡ አባወራዎችም “ሕገወጦች ናችሁ” ተብለው በላያቸው ላይ ቤታቸው እንደፈረሰባቸው ገልጸዋል:: ከ1997 ዓ.ም. በፊት ጀምሮ ይኖሩ እንደነበር የሚናገሩት ነዋሪዎቹ፣ ግብር የሚገብሩበትና የተለያዩ ሕጋዊ ሰነዶች እያላቸው ቤታቸው መፍረሱን በመግለጽ፣ የአስተዳደሩ መመርያ ሕጋዊ ቢያደርጋቸውም ሹማምንቱ መመርያውን በመጣስ አውላላ ሜዳ ላይ እንደጣሏቸው ተናግረዋል:: የሚመለከተው የመንግሥት አካል ማስረጃቸውንና መመርያውን በማመሳከር እንዲታደጋቸውም ለምነዋል:: ማብራርያ እንዲሰጡን የክፍለ ከተማውን ኃላፊዎች ለማግኘት የተደረገው ጥረት “ስብሰባ ላይ ናቸው” በመባሉ አልተሳካም::

የሕገወጥ ቤቶች ማፍረስ ነዋሪዎችንና ክፍላተ ከተሞችን እያወዛገበ ነው

በውድነህ ዘነበ

የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ሲያካሂድ የቆየውን የአገር ውስጥ ኮንትራክተሮች የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ትናንት አጠናቀቀ:: ባለሥልጣኑ ያወጣው የሥራ አፈጻጸም ግምገማ መርሐ ግብር እንደሚያመለክተው፣ በቀጣይነት የውጭ ኮንትራክተሮችን የሥራ አፈጻጸም መገምገም ይጀምራል::

ባለፈው አንድ ወር ሲካሄድ የቆየው የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ኮንትክተሮች ያሉባቸው ችግሮች ታውቀው

መንገዶች ባለሥልጣን የአገር ውስጥ ኮንትራክተሮችን ገመገመ

የ21 ቢሊዮን ብር ፕሮጀክቶችን ለመስጠት ጨረታ ያወጣልመፍትሔ በመስጠት የ2005 በጀት ዓመት ሥራ ውጤታማ ሆኖ እንዲካሄድ ለማድረግ ነው::

የሥራ አፈጻጸም ግምገማው ሲካሄድ የቆየው በኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ዋና መሥርያ ቤት አዳራሽ ውስጥ ሲሆን፣ በግምገማው ላይ የባለሥልጣኑ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ የኮንስትራክሽን ኩባንያ ባለቤቶችና ሥራ አስኪያጆች፣ የፕሮጀክቶች አማካሪ ድርጅቶችና የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል::

የተካሄደው የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ቀደም ሲል ይካሄድ ከነበረው ግምገማ ለየት ያለና ጠንከር ያለ መሆኑን ምንጮች ገልጸዋል:: የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ በቀለ ንጉሴ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የ2005 በጀት ዓመት በዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ላይ የተቀመጡ ሥራዎችን ለማሳካት ወሳኝ ዓመት ነው:: ‹‹በግምገማው የአገር ውስጥ ኮንትራክተሮች አቅም እየጎለበት መምጣቱ ተስተውሏል፤›› ሲሉ አቶ በቀለ ገልጸዋል::

ባለሥልጣኑ በቀጣይነት የሚያካሂዳቸው የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች በስፋትና በጥልቀት እንዲካሄዱ የሚፈለግ በመሆኑ ኮንትራክተሮቹ የደረሱበትን አቅም መለካት አስፈልጓል:: ኮንትራክተሮቹ ያሉባቸውን ችግሮች በመለየትና መፍትሔ በመስጠት ሥራውን በሰፊው ማካሄድ ያስፈልጋል ተብሏል::

ባለሥልጣኑ ትናንት የተናጠል የሥራ አፈጻጸም ግምገማውን ማጠናቀቁን ተከትሎ ከአገር ውስጥ ኮንትራክተሮች ጋር የጋራ ስብሰባ በሒልተን ሆቴል የማካሄድ ዕቅድ ይዟል:: ባለሥልጣኑ ከአገር ውስጥ ኮንትራክተሮች ጋር ያለውን አጠቃላይ ግምገማ እንደጨረሰ በመንገድ ግንባታ ሥራ ላይ ከተሰማሩ የውጭ ኩባንያዎች ጋር የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ለማካሄድ ቀጠሮ መያዙ ታውቋል:: ከዚህ ግምገማ በኋላ የተወሰኑ ፕሮጀክቶቹን ፋይናንስ ከሚያደርገው የዓለም ባንክ ጋር ውይይት እንደሚያካሂድ ይጠበቃል::

የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ባለፉት ዓመታት ትልቁ የመንግሥት በጀት ተጠቃሚ ሆኖ ቀጥሏል:: በ2005 የበጀት ዓመት ከ21 ቢሊዮን ብር በላይ የተመደበለት ሲሆን፣ በክረምቱ ወራት የተቀዛቀዘውን የመንገድ ሥራ ፕሮጀክት በሁለተኛው ሩብ ዓመት በሰፊው ለማካሄድ ዕቅድ አለ:: ባለሥልጣኑ በቀጣዮቹ ጥቂት ወራት በርካታ የመንገድ ግንባታና ተያያዥ ፕሮጀክቶችን ለኮንትራክተሮችና ለአማካሪ ድርጅቶች ለመስጠት ጨረታ ያወጣል ተብሎ ይጠበቃል::

ከገጽ 1 የዞረ

መምረጣቸውን ይፋ አድርገዋል:: ‹‹ወደ ፀጉር አስተካካይ ከመሄድህ በፊት መቀስ

አያያዙን እየው፤›› የሚለውን የዓረቦች አባባል የጠቀሱት ሼክ አል አሙዲ፣ የጣሊያኑ ኩባንያን የመረጡበት ምክንያትም አያያዙ ስላማራቸው መሆኑን አስረድተዋል::

ቀጠል አድርገው የተናገሩት ግን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩና በትምህርት ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን መሪነት ሥነ ሥርዓቱን ለመከታተል ለተገኙ የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናትን የሚመለከት ይመስላል:: ከባለሥልጣናቱ መካከል የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ በረከት ስምኦን፣ የኢንፎርሜሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር አቶ ደብረፅዮን ገብረሚካኤል፣ የኮንስትራክሽንና ከተማ ልማት ሚኒስትር አቶ መኩሪያ ኃይሌ፣ የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ አያሌው ጐበዜ፣ አቶ አዲሱ ለገሰ፣ አቶ ስብሐት ነጋና ሌሎችም ተገኝተዋል::

‹‹የመለስ ዓላማና ዕቅድ በቀላሉ የሚታይ አይደለም:: መለስ መንገዱን ጠርጐልናል ከእኛ የሚጠበቀው መሮጥ ብቻ ነው፤›› ያሉት ሼክ አል አሙዲ፣ ከመለስ ሕልፈት በኋላ የተፈጠረውን ክፍተት በሰላማዊ መንገድ መሙላት በመቻሉ የተሰማቸውን ደስታም ገልጸዋል:: ‹‹ጀግኖች ናችሁ:: ቃሉን ያከበረ ድርጅት ወደኋላ የማይል ነው:: መሪ መፍጠር የሚችል ነው፤›› ሲሉ ኢሕአዴግን አሞካሽተዋል::

በመቀጠል የተናገሩት በቅርብ ቀናት ሊተገብሩ ስላሰቧቸው ፕሮጀክቶች ሲሆን፣ ቀጠል አድርገው የተናገሩት ግን ፖለቲካዊ ትርጉሙ አመዝኖ የታየ ይመስላል:: ‹‹ነጋዴዎች ስንባል ቀጣፊዎች ነን:: ይህ

ባህሪ ደግሞ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለ ነው:: ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ያለ አይደለም፤›› ያሉት ሼክ አል አሙዲ፣ ‹‹መንግሥት አንዳንዴ ዓይኑን ቢጨፍንልን ጥሩ ነው፤›› በማለት ቀልድ መሰል መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል::

በባህር ዳር ከተማ ለማስገንባት ያሰቡትን የዘይት ፋብሪካ ከአሥር ቀናት በኋላ ከተመረጠው የእንግሊዝ አገር ኩባንያ ጋር እንደሚፈራረሙ፣ የጂንስ ፋብሪካና የኤሌክትሪክ ገመዶች (ኬብሎች) ፋብሪካን ለማቋቋም በጥረት ላይ እንደሆኑም ጨምረው አስረድተዋል::

‹‹መንግሥትን የምለምነው የንግዱን ነገር ለእኛ እንዲተውልን ነው፤›› በማለት መንግሥት በንግዱ እንዳይፎካከር በመጠየቅ፣ በመሠረተ ልማት ግንባታ፣ ሰላምና ፀጥታ በማስከረበር ላይ ቢበረታ መልካም ነው ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል::

የጦሳ ብረታ ብረት ፋብሪካን ለመገንባት የተመረጠው ዳኔኤሊ የተባለው የጣሊያን ኩባንያ ሲሆን፣ ፋብሪካውን ለመገንባት 36 ወራትና 764 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ወይም 13.7 ቢሊዮን ብር ይፈጃል ተብሎ ይጠበቃል::

ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ 1.35 ሚሊዮን ቶን መጠን ያላቸው የተለያዩ ብረቶችን በዓመት ያመርታል ተብሎ ሲጠበቅ፣ ይህንን ለማምረት 16,800 ኪዩቢክ ሜትር ውኃ በሰዓት በፋብሪካው ማሽነሪዎች ውስጥ መተላለፍ ያለበት ሲሆን፣ 260 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦትም መሠረታዊ ፍላጐቱ ነው::

ሼክ አል አሙዲ...

Page 6: Reporter Issue 1297

ገጽ 6|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005ማስታ

ወቂያ

በሰለሞን ጎሹ

በተመድ የአሜሪካ አምባሳደር የሆኑት ሱዛን ራይስ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ጓደኛ ነበሩ:: የቀብር ሥነ ሥርዓቱ ላይ ስለመለስ ጠንካራ ጎኖች በሙሉ ስሜት የተናገሩት ንግግር የብዙ ኢትዮጵያውያንን ቀልብ የሳበ ነበር:: ሆኖም እውነተኛ ወዳጅ ደካማ ጎንን አይክድም:: ሱዛን ራይስ፣ ‹‹መለስ ጠንካራ፣ በስሜት የማይነዳና አንዳንዴም ደረቅ/ከቻቻ ነበር:: ለሞኞች ወይም እሱ ‹‹ደደብ›› ብሎ ለመጥራት ለሚመርጣቸው አካላት ትዕግስት አልነበረውም፤›› ብለዋል::

አቶ መለስ በእርግጥም ከ20 ዓመት በላይ በዘለቀው አመራራቸው ለተቃውሞ የነበራቸው ትዕግስት እዚህ ግባ አይባልም:: ከተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ከሚዲያ፣ ከሲቪል ማኅበራት፣ ከሙያ ማኅበራትና ከምሁራን ጋር የነበራቸው ግንኙነት ጤናማ የሚባል አልነበረም:: በተለይ እነዚህ አካላት የኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት ላይ የሚያነሷቸው ጥያቄዎችና ትንታኔዎች የአቶ መለስን ትዕግስት የሚፈታተኑ ነበሩ::

የአንዳንዶች ሕገ መንግሥታዊ ትንታኔ በሕገ መንግሥቱ ተቀባይነት ላይ የሚያጠነጥን ነው:: ሕገ መንግሥቱን ‹‹የኢሕአዴግ ሕገ መንግሥት›› ብለው የሚጠሩት በርካታ አካላት የመኖራቸውን ያህል ጥቂቶች ‹‹የአቶ መለስ ሕገ መንግሥት›› እስከማለት ደርሰዋል:: ይህን ጥያቄ ለማንሳትና አቋም ለመያዝ የሚያቀርቧቸው መከራከሪያ ነጥቦች በሕገ መንግሥት ማርቀቅ ሒደት፣ በሕገ መንግሥቱ አፈጻጸምና በሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱ ያለው የለውጥ ዝግጁነት ላይ ይሽከረከራሉ:: ኢሕአዴግ ባለፉት 21 ዓመታት ሕገ መንግሥቱን በማርቀቅ፣ አፈጻጸሙ ላይ ተፅዕኖ በማሳረፍና የማሻሻያ ሐሳቦችን በመከላከል የተጫወተው ሚና በአቶ መለስ የበላይ ተመልካችነት የተከናወነ ነበር::

አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በተደጋጋሚ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትርን ‹‹ሌጋሲ ሳይበረዝ ለመቀጠል›› እንደሚሠሩ ቢናገሩም፣ የመጀመርያው ይፋዊ ንግግራቸው በራሱ በአቶ

መለስ ይሰጡ ከነበሩ ንግግሮች የተለየ ቃና ነበረው:: አቶ ኃይለ ማርያም ከምሁራን፣ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ ከጥናትና ምርምር ተቋማት፣ ከሚዲያ ተቋማት፣ ከሙያ ማኅበራት፣ ከሲቪል ማኅበራትና ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ተባብረው ለመሥራት ቃል ገብተዋል:: ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከእነዚህ አካላት ጋር አብረው ሊሠሩ የሚችሉት በሕጋዊነታቸው ከቀጠሉ ብቻ መሆኑን ግን አስምረውበታል::

አቶ ኃይለ ማርያም አቶ መለስን የተኩት በግለሰብ ደረጃ መሆኑንና ፓርቲው ያለምንም የፖሊሲ ለውጥ ለመቀጠል መወሰኑን በማውሳት በሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱ ላይ ለውጥ አይኖርም የሚል ክርክር በአንድ ወገን ይቀርባል:: በሌላ ወገን ደግሞ አቶ መለስ በሕወሓት፣ በኢሕአዴግና በመንግሥት መዋቅር ላይ ከነበራቸው የተለየ ተፅዕኖ ፈጣሪነት አንፃር በሕገ መንግሥቱ ዋነኛ አንቀጾች ላይ ለምሳሌም የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ሉዓላዊነት ላይ፣ የመገንጠል መብት ላይ፣ የመሬት ባለቤትነት መብት ላይ፣ የሕገ መንግሥት ትርጉም ላይ፣ የሕገ መንግሥት ማሻሻያ፣ የዲሞክራሲያዊና ሰብዓዊ መብት ልዩነት ላይ፣ የክልልና የፌዴራል መንግሥቱ የሥልጣን ክፍፍል ላይ በግል የነበራቸው ተፅዕኖ፣ ኢሕአዴግ ተከላካይ እንንዲሆን አድርጎት ስለነበር አሁን ጤናማና ሒደቱን የጠበቀ ለውጥ ለማድረግ ጊዜው መሆኑን የሚጠቁሙ አሉ::

ኢሕአዴግ ሥልጣን ላይ እስካለ ድረስ ሕገ መንግሥቱ ምንም ዓይነት ለውጥ አያስተናግድም በማለት የሚከራከሩ አካላት፣ ኢሕአዴግ በሰላማዊ የመድበለ ፓርቲ የምርጫ ውድድር ሥልጣን ቢያጣ ሕገ መንግሥቱ የመቀጠል ዕድሉ ምን ያህል ነው ሲሉም ይጠይቃሉ:: ሕገ መንግሥቱ ላይ ከሚነሳው የተቀባይነት ጥያቄ አንፃር በበላይነት ካረቀቀው ኢሕአዴግ ባሻገር ሁሉም የሚሠራበት ሕገ መንግሥት ለመሆን ሊስተካከሉ የሚገቡ ነጥቦችን ምሁራኑ ያስረዳሉ::ኢሕአዴግና ሕገ መንግሥቱ

ፀጋዬ ረጋሳ በሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለበርካታ ዓመታት ሕግ ያስተማሩ

ሲሆን፣ ሕገ መንግሥትና ፌዴራሊዝም ላይ ያተኮሩ በርካታ የጥናት ሥራዎችን አሳትመዋል:: በአውስትራሊያ የፒኤችዲ ሥራቸውን እየሠሩ ያሉት አቶ ፀጋዬ፣ ከሁለት ዓመት በፊት በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ጆርናል ላይ ባሳተሙት ‹‹Between Constitutional Design and Constitutional Practice: The Making and Legitimacy of the Ethiopian Constitution›› በተሰኘ ሥራቸው፣ የኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት ሥልጣን ላይ ያለው የኢሕአዴግ ፕሮግራም እንደሆነ የሚገልጹ ግለሰቦችና ፓርቲዎች መኖራቸውን ጠቁመው፣ አንድ የቆዩና አሁን ጡረታ የወጡ የሕወሓት አባል ለቪኦኤ በ1997 ዓ.ም. በሰጡት ቃለ ምልልስ ሕገ መንግሥቱ የሕወሓት ፕሮግራም መሆኑን መግለጻቸውን አስታውሰዋል::

እንደ ዶ/ር ካሳሁን ብርሃኑና ጌዲዮን ቲሞቲዎስ ያሉ አጥኚዎችም ከፀጋዬ ጋር ይስማማሉ:: የሕገ መንግሥት ማርቀቅ ሒደቱ እንደማንኛውም ሌላ ሕገ መንግሥት ኮሚሽን ተዋቅሮ፣ የሌሎች አገሮች ተሞክሮ ተወስዶ፣ ሕዝብ እንዲወያይበት ተደርጎ፣ ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈውበት በክርክር፣ ውይይት፣ በአስተያየቶች ዳብሮና በአብላጫ ድምፅ መፅደቁን ሁሉም ይጠቅሳሉ:: ይሁንና ከኢሕአዴግ የጎላ ተፅዕኖ ጋር መወዳደር የሚችሉ አማራጭ ሐሳቦች እንዳልነበሩ በተወካዮች ምክር ቤት፣ በሕገ መንግሥቱ አርቃቂ ኮሚሽንና በሕገ መንግሥታዊ ጉባዔው የተሳተፉ አካላት ይገልጻሉ::

በሽግግር መንግሥቱ ቻርተር አማካይነት የሕገ መንግሥት አርቃቂ ኮሚሽኑ በወቅቱ ሕግ አውጪ አካል እንዲዋቀርና ያረቀቀውን ሕገ መንግሥት በተወካዮች ምክር ቤትና በሕዝቡ ውይይት ተደርጎበት፣ አስተያየቶቹ ተካተውበት ለሕገ መንግሥታዊ ጉባዔ በመጨረሻ ቀርቦ እንዲፀድቅ ተደንግጓል::

ዶ/ር ካሳሁን ‹‹Party Politics and Political Culture in Ethiopia›› በተሰኘው ሥራቸው ኢሕአዴግ በሽግግር መንግሥቱና በሐምሌ 1983 ዓ.ም. በተካሄደው የሰላም ኮንፈረንስ ኅብረ ብሔራዊ ፓርቲዎችን በማግለል፣ እንዲሁም በኮንፈረንሱ ተሳትፈው የሽግግር መንግሥቱ ሕግ አውጪ አካል ከነበሩት እንደ ኦነግ ካሉ ድርጅቶች ጋር ባለመስማማት፣

ሕገ መንግሥቱ ከኢሕአዴግም ባሻገር እንዲያገለግል

Page 7: Reporter Issue 1297

|ገጽ 7 | ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታ

ወቂያ

በኋላም በጊዮኑ ኮንፈረንስ የሽግግር መንግሥቱ ሁሉን አሳታፊ አይደለም የሚል መግለጫ ባወጡት ፓርቲዎች ላይ እንዲወገዱ ዕርምጃ በመውሰድ የሕገ መንግሥት ማርቀቅ ሒደቱ ላይ ብቸኛ ተዋናይ ለመሆን መሞከሩን ያስረዳሉ::

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ መምህር የሆኑትና በሃንጋሪ የፒኤችዲ ጥናታቸውን እያደረጉ ያሉት አቶ ጌድዮን ጢሞቲዎስ ‹‹Surviving its Authors: the Precarious Future of The Ethiopian Constitution›› በተሰኘ ሥራቸው፣ ኢሕአዴግ የተለየ ሕገ መንግሥታዊ ራዕይ ያላቸውን ኅብረ ብሔራዊ ፓርቲዎችና በፌዴራል ሥርዓቱ የማያምኑ ፓርቲዎችን እንዳላሳተፈ ይገልጻሉ:: ሕገ መንግሥት በማርቀቅ ሒደቱ ትልቅ ሚና በነበረው በሕገ መንግሥት አርቃቂ ኮሚሽኑ የተለያዩ ሐሳቦች ቢንፀባረቁም፣ በተወካዮች ምክር ቤትና በሕገ መንግሥታዊ ጉባዔው ተመሳሳይ ተሳትፎ እንዳልነበር አቶ ጌድዮን ይገልጻሉ:: ለምሳሌም በሕገ መንግሥታዊ ጉባዔው ኢሕአዴግና አጋሮቹ 85 በመቶ መቀመጫ እንደነበራቸው ይጠቅሳሉ::

አቶ ፀጋዬ ረጋሳም በሕገ መንግሥት ማርቀቅ ሒደቱ ኢሕአዴግ የጎላ ተፅዕኖ መፍጠሩን የሚቀበሉ ሲሆን፣ የፀደቀው ሕገ መንግሥት ይዘት ግን ከሒደቱ በተሻለ ከጥቂት አንቀጾች በስተቀር ብዙም ክርክር የሚደረግበት እንዳልሆነ ያስገነዝባሉ:: ይሁንና ሕገ መንግሥታዊ እሴቶችን፣ መርሆዎችንና ድንጋጌዎችን የመፈጸም ሁኔታ ላይ ጥያቄዎች እንዳሉ ይገልጻሉ:: እውነት ሆነም አልሆነ በሕገ መነግሥቱ ጥሰት ላይ የሚቀርቡ ስሞታዎች ቅሬታ እንደሚፈጥሩም ያመለክታሉ::የሁላችን ሕገ መንግሥት

አንድ ሕገ መንግሥት ተቀባይነቱ የሚለካው በሕጋዊነት፣ በሞራልና በማኅበራዊ መሥፈርት መሆኑን አቶ ፀጋዬ ረጋሳና አቶ ጌድዮን ጢሞቲዎስ ይጠቅሳሉ:: ይሁንና ተቀባይነት አንፃራዊ ቃል በመሆኑ አንድ ሕገ መንግሥት ተቀባይነት አለው ወይም የለውም ለማለት አስቸጋሪ መሆኑን ያስረዳሉ::

አቶ ፀጋዬ ሕገ መንግሥቱ ከመነሻው ከማርቀቅ ሒደቱ ጋር በተያያዘ የተቀባይነት ጥያቄ የሚነሳበት ቢሆንም፣ በሒደት ቅሬታዎችን አሳታፊ በሆነ ሁኔታ በመቅረፍ ተቀባይነት ሊጎናጸፍ እንደሚችል ያስረዳሉ:: ሕገ መንግሥቱ የበላይ ሕግ በመሆኑ ብቻ ሳይሆን የሕዝቦች የጋራ ጥረት ውጤት እንደሆነ ቆጥረው ከሕገ መንግሥቱ ጋር ትስስር የሚፈጥሩ ዜጎች እንዲኖሩ መሥራት፣ በሕገ መንግሥቱ አማካይነት

ካለፈው ትውልድና ከሚመጣው ትውልድ ጋር ራሳችንን የምንገልጽበት ሒደት ላይ መሥራት፣ ሕገ መንግሥቱ የአንድ አካል ሰነድ ሳይሆን ዘመን ተሻጋሪ ሕዝቦች የሚያደርገን የበላይ ሕግ መሆኑ ላይ መሥራት፣ እንዲሁም ሕገ መንግሥቱ ሲረቀቅ ነፃ ፈቃዳችንን በይፋ ባንሰጥም ሕገ መንግሥቱ ላይ የእኛነት ስሜት እንዲሰማን መሥራት በሒደት ተቀባይነቱን እንደሚያረጋግጥ አቶ ፀጋዬ ያስገነዝባሉ::

ከተቀባይነት በተጨማሪ ሕገ መንግሥታዊነትና አፈጻጸም የተሻለ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት ለመፍጠር አስፈላጊ መሆናቸውን አቶ ፀጋዬ ይጠቁማሉ:: ሕገ መንግሥቱን በማርቀቅ ሒደት የነበረው ውይይት ወደ ገለጻና ማስተማር ያተኮረ እንደነበር የጠቆሙት አቶ ፀጋዬ፣ ሕገ መንግሥቱ የሁላችን እንደሆነ እንዲሰማን ከሕገ መንግሥቱ ጋር የሚጋጩ ነገሮችን በማስወገድ ሕገ መንግሥታዊ የበላይነትን ማረጋገጥ፣ በባለሥልጣናትና በዜጎች በእኩል እንዲከበር ማድረግ፣ ሕገ መንግሥታዊ ተቋማት እንዲጠናከሩ፣ ነፃ እንዲሆኑና ራሳቸውን የቻሉ እንዲሆኑ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ይመክራሉ::

አቶ ጌድዮን ሕገ መንግሥቱ ከኢሕአዴግ ባሻገር የሁሉም እንዲሆን አፈጻጸሙ ላይ ሊሠራበትና ሕገ መንግሥቱ አሳታፊ በሆነ ሁኔታ እንዲዳብርና እንዲያድግ የሚያስፈልግ መሆኑን ይጠቁማሉ:: ይህ ሊሆን የሚችለው ሕገ መንግሥታዊ ክርክሮች በፍርድ ቤቶች በነፃነት ሲካሄዱ፣ በፓርላማ ክርክር ሲካሄድ፣ እንዲሁም ምሁራንና ዜጎች ስለ ሕገ መንግሥቱ በነፃነት የሐሳብ ልውውጥ ሲያደርጉ እንደሆነ አቶ ጌዲዮን ይገልጻሉ::

የፌዴሬሽን ምክር ቤት በ16 ዓመት ዕድሜው በአምስት ጉዳዮች ላይ ብቻ ውሳኔ መስጠቱን የጠቆሙት አቶ ጌዲዮን፣ ሕገ መንግሥቱ ከወጣ በኋላ የቀድሞውን ፊውዳላዊ ሕጎች የማሻሻልና ከሕገ መንግሥቱ ጋር የማጣጣም ሥራው በወንጀል ሕጉና በቤተሰብ ሕጉ የተወሰነ እንደሆነም ያስረዳሉ:: ሕገ መንግሥቱን የሚተነትን ሥራ በምሁራንና በሚመለከታቸው ተቋማት አለመውጣቱም ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱ ላይ የሚስተዋል ድክመት መሆኑን ያስገነዝባሉ::

ሕገ መንግሥቱ በማርቀቅ ሒደትና በተግባር ላይ አለመዋሉና አሳታፊ ካለመሆኑ የተነሳ ኢሕአዴግ ሥልጣን ቢያጣ ሊቀጥል አይችልም የሚለው ሐሳብ ግን የተሳሳተ መሆኑን አቶ ጌዲዮን ያስረዳሉ:: የመጀመርያው ተቃውሞ የሚመነጨው ሕገ መንግሥቱ ያቀፋቸው ድንጋጌዎች የተሻለ ነፃነት

የሰጧቸውና እንዲቀጥል ከሚፈልጉ አካላት እንደሆነ አቶ ጌዲዮን ይጠቁማሉ:: የመገንጠል መብትንም ሆነ የብሔር ተኮር ፌዴራሊዝሙን የሚደግፉ አካላት ሕገ መንግሥታዊ አፈጻጸም ላይ ጥያቄ ቢያነሱም የአዲስ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት ግንባታን እንደማይደግፉ ያስረዳሉ::

እስካሁን ሥልጣን ላይ የወጡት አካላት ማለትም ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ፣ ደርግና ኢሕአዴግ የራሳቸውን ሕገ መንግሥት ማርቀቃቸውን በማስታወስና እንደ አሜሪካ ያሉት አገሮች ሕገ መንግሥት ሳይቀየር 223 ዓመታት በላይ ማስቆጠሩን ከግምት ውስጥ በማስገባት፣ ሕገ መንግሥትን የመቀያየር ባህልን መስበር የኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት ለመቀጠል ሌላው ምክንያት መሆኑን አቶ ጌዲዮን ይጠቅሳሉ::

አቶ ጌዲዮን በሦስተኛነት የኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት ከኢሕአዴግም ውጪ ህልውና ሊኖረው የሚገባው፣ አዲስ ሕገ መንግሥት ማርቀቅ ረጅም፣ ውስብስብና ብዙ ገንዘብ የሚያስወጣ ሒደት በመሆኑ እንደሆነ ያስገነዝባሉ::

የኢፌዲሪን ሕገ መንግሥት በእኛነት ስሜት ዘመን እንዲሻገር ግን ራሱን ለለውጥ ክፍት ማድረግ እንዳለበት አቶ ጌዲዮን ይመክራሉ:: አቶ ጌዲዮን ለውጡ ሊካሄድ የሚችለው በሕገ መንግሥታዊ ማሻሻያና በአተረጓጎም አዳዲስ ነገሮችን በመጨመርና የማያሠሩ ነገሮችን በማስተካከል እንደሆነ ያስረዳሉ::

ኢሕአዴግ ካለው ጥንካሬ፣ የሕግና የባህል ችግሮች እንዲሁም ተወዳዳሪ ፓርቲዎች ካላቸው ጥልቅ ድክመት አኳያ በቅርብ ጊዜ ሥልጣን ይለቃል ተብሎ አይጠበቅም:: ህንድን ከነፃነት ጀምሮ የመራት የህንድ ብሔራዊ ኮንግረስ ፓርቲ በ1981 ዓ.ም. ተሸንፎ ሥልጣን ይለቃል ብሎ የገመተ አልነበረም:: ነገር ግን በ1941 ዓ.ም. የተረቀቀው ሕገ መንግሥት በጥቂት ማሻሻያዎች ታጅቦ አሁንም ሥራ ላይ ነው:: ነገር ግን የኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት ከኢሕአዴግም ባሻገር የሚያገለግልና የሁሉም ኢትዮጵያዊ ሕገ መንግሥት እንዲሆን አቶ ኃይለ ማርያም ለሁሉም ባለድርሻዎች ያደረጉት የአብረን እንሥራ ጥሪ በተግባር ሊውል የሚገባ ሲሆን፣ ጥሪ የተደረገላቸው አካላትም ቀና ምላሽ ሊሰጡ ይገባል በማለት አስተያየታቸውን የሚሰጡ አሉ::

Page 8: Reporter Issue 1297

ገጽ 8|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005ማስታወቂያ

በድጋሚ የወጣ የኦዲተር ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ የዕውቀት እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ማህበር የ2004

ዓ.ም. በጀት ዓመት ሂሳብን ማስመርመር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም

ከታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ የውጭ ኦዲተሮችን

አወዳድሮ ለማስመርመር ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ

ባሉት 5 /አምስት/ የስራ ቀናት ውስጥ ከስር በተገለጸው አድራሻ

የመወዳደሪያ መረጃችሁን እንድታስገቡ ያስታውቃል፡፡

1. ኦዲተሩ የሙያ ማረጋገጫ ያለው መሆኑን የሚገልጽ

2. የንግድ ፈቃድ ያለው

3. የዘመኑን ግብር ስለመክፈሉ መረጃ ማቅረብ የሚችል

4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው

5. ከፌደራል ወይም ከክልል ኦዲተር መሥሪያ ቤት ለበጀት ዓመቱ

የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያለው፡፡

አድራሻ፡-

ኃይሌ ገ/ስላሴ መንገድ ኃይሌና ዓለም ኢንተርናሽናል ኃ/የተ/የግ/ማ

ኃይሌ ህንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 508 ስ.ቁ. 011 663 55 72

BID INVITATION FOR THE PROCURE BELOW STATED SERVICES

The Oromo Self-Help Organization (OSHO) with the fund obtained from HEKS-an International Non-Governmental Organization (NGO) is to undertake the extension of the third phase relief intervention and is desirous to procure the following services: The items are to be delivered to different PAs in Miyo woreda, Borena zone, Oromia Region. The Organization, therefore, invites all eligible bidders engaged in the specific subject to submit competitive cost quotation for the following items.

Famix 81.628MTspecificationavailableatoffice OnlyfamixProducingcompaniesareeligibletosubmitthebidoffer Transportof23.323MLofoiland81.628MTofFamixfromAddisAbabato

MiyoanddifferentPasinMiyo Supply17,200ppwoven50kgsacsforwhichdetailsareavailableatthe

office

• Bid submission format can be obtained from the office • The famix bid must be accompanied by a bid security of 2% of the total bid

price. The Bid security should be only in certified bank check (CPO).• The transport bid should clearly specify the items• Failure to submit license and bid bond will result in rejection• The bids should be delivered on or before October 10, 2012 at 9:30 A.M. Bid

closing date should be the same day at 9:30 A.M.• Bid will be opened on the same day October 10, 2012 at 10:00 A.M. at OSHO

head office, Addis Ababa. • OSHO reserves the right to reject any part or all bids.

OROMO SELF-HELP ORGANIZATION(OSHO)

TEL0115537305,0115537306

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ ማህደር መሃሪ መስፍን የውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ ሥራ ከዚህ በታች ባሉት ክፍት የሥራ መደቦች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ የስራ መደቡ መጠሪያ

ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ እና የስራ ልምድ

ብዛት የስራ ቦታ

1 ሹፌር I 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ፣ 3ኛ መንጃ ፈቃድ ያለው ቢያንስ 3 ዓመት የስራ ልምድ ያለው

2 አዲስ አበበ

2 ሹፌር III 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ፣ 4ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለው ቢያንስ 4 ዓመት የቁፋሮ ማሽን መንዳት ልምድ የለው

1 አዲስ አበባ

3 ዋና ቆፋሪ III

ዋና ቆፋሪ ደረጃ III ያለውና በዋና ቆፋሪነት ቢያንስ 4ት ዓመት የሰራ እና ጥሩ የጥገና ልምድ ያለው

1 አዲስ አበባ

ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ሲኤምሲ ሚካኤል አካባቢ በሚገኘው ማቲ ህንፃ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 304 በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ስልክ፡- 0116-450416/0116-450772

ተ.ቁ የመሣሪያው ዝርዝር ብዛት

1 Dozer (D8R) 305 HP 1

2 wagon Drill 1

3 Dump Truck > 14M3 7

4 Water Truck > 14000 ሊትር 3

ድርጅታችን ከላይ የተዘረዘሩትን ማሽነሪዎች አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከላይ በዝርዝር የቀረቡትን ማሽነሪዎች በጥቅል ወይንም በተናጠል ማከራየት የምትችሉ የምታከራዩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ እንድታቀርቡ ድርጅታችን ይጋብዛል፡፡

1. በዘርፉ የተሰማሩ የንግድ ፈቃድ ያላቸው እና የዘመኑን የሥራ ግብር የከፈሉ አቅራቢዎች እንዲሁም የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ድርጅቶች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡ 2. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) የሚሆን ብር 5,000.00 (አምስት ሺ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (CPO) ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ 3. ተጫራቾች ስለ ጨረታው የሚገልጸውን ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 (ሃምሳ) በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት ከድርጅቱ መዝገብ ቤት መግዛት ይችላሉ፡፡ 4. ተጫራቾች ከ23/01/2005ዓ.ም ጀምሮ እስከ 05/02/2005ዓ.ም ድረስ ዋጋቸውን በመሙላትና በፖስታ አሽገው እስታዲየም ሀዲያ ሱፐር ማርኬት ጎን ከሚገኘው ሕንጻ ቢሮ ቁጥር 106 በመቅረብ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥኑ ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡ 5. ተጫራቾች የመሣሪያቸውን የስሪት ዘመን፣ የተሠራበትን ሃገር፣ ሞዴል፣ የመሣሪያው አቅም እና መሣሪያው በሰዓት ምን ያህል ሥራ መሥራት እንደሚችል የሚገልጽ እንዲሁም የባለቤትነት ማረጋገጫ ወይም ህጋዊ ውክልና ከማወዳደሪያው ዋጋ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ 6. ጨረታው 05/02/2005ዓ.ም በ5፡00 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በዚሁ ቀን በ5፡15 ተጫራቾች በተገኙበት በአስተዳደር መምሪያ ጽ/ቤት ይከፈታል፡፡ 7. ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የኮንስትራክሽን ሥራዎችና የቡና ቴክኖሎጂ ማስፋፊያ ድርጅትስልክ ቁጥር 011-515-18-94 / 011 515-07-88

አዲስ አበባ

የኮንስትራክሽን ሥራዎችና የቡና ቴክኖሎጂ ማስፋፊያ

ድርጅት

Construction Work and Coffee

Technology Development Enterprise

ጨረታ

Page 9: Reporter Issue 1297

|ገጽ 9 | ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታወቂያ

የስብሰባ ጥሪ

የአጼ ዮሐንስ ትምህርት ቤት የቀድሞ ተማሪዎች

ማህበር መስከረም 27 ቀን 2005 ዓ.ም. ከጠዋቱ

3፡00 ሰዓት በአክሱም ሆቴል የስብሰባ አዳራሽ

አጠቃላይ ስብሰባ ስለሚካሄድ በዚሁ ዕለት ሰዓቱን

አክብረው እንዲገኙልን በአክብሮት ጥሪያችንን

እያቀረብን የስብሰባው አጀንዳም እንደሚከተለው

ይሆናል፡-

1. የ2004 ዓ.ም. የሥራ ክንውን ሪፖርት ይቀርባል

2. የ2005 ዓ.ም. ረቂቅ እቅድ ተወያይቶ ይፀድቃል

3. የማህበሩ የሥራ አስፈፃሚ አባላት ምርጫ

ማካሄድ እና ሌሎች ከአባላት የሚነሱ አጀንዳዎች

ናቸው፡፡

አስተባባሪ ኮሚቴ

“የዓለም የልብ ቀን” በዓልና የኸርት አሶሴሽን ጠቅላላ ጉባኤ የ6ኛው ዓመት በዓል መስከረም 27 ቀን 2005 ዓ.ም ይከበራል፡፡

በዚሁ ዕለት ከጧቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በቦሌ ክ/ከተማ በቀድሞው ዞን 19 ልማትና መዝናኛ ማዕከል አባላትና ደጋፊዎቻችን እንድትገኙና የምርመራ ውጤትም በበሳል ባለሙያዎች የሚገለጽ መሆኑን በአክብሮት እየገለጽን ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡

የማህበሩ ሥራ አመራር ቦርድ

ማስታወቂያ ለኸርት አሶሴሽን አባላትና ደጋፊዎች

Page 10: Reporter Issue 1297

ገጽ 10|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

በብርሃኑ ፈቃደ

የምዕራቡ ዓለም በተለይም አሜሪካ በታሪኳ ከባዱን የድርቅ አደጋ እያስተናገች መሆኗን ተከትሎ፣ ድሆችና ተመጽዋች አገሮች በምግብ ዋጋ ንረትና በአቅርቦት ማጥ ውስጥ ሊወድቁ እንደሚችሉ ሥጋቶች እየተስተጋቡ ነው:: ዓለም አቀፍ ተቋማት የምግብ አቅርቦት፣ ዕርዳታና ሰብዓዊ ድጋፎች ሊቀንሱ እንደሚችሉ እያስጠነቀቁ ይገኛሉ::

የአሜሪካ የእርሻ ሚኒስቴር ያወጣውን የሰብል ምርት ሪፖርት በመስከረም ወር መጀመርያ ያየ እንደሚገነዘበው፣ የሁሉም የእርሻ ሰብሎች ምርት ማሽቆልቆሉን ሲሆን እ.ኤ.አ. በ2011 የተመረተው አጠቃላይ ምርት በዚህ ዓመት ከተመረተው የላቀ መሆኑን ነው:: በአምናው የፈረንጆቹ አቆጣጠር፣ አሜሪካ በሔክታር ያገኘችው ምርት ከ140 ኩንታል በላይ ሲሆን፣ በዚህ ዓመት በሴፕቴምበር ወደ 120 ኩንታል ገደማ ወርዷል:: እንደ አላባማ፣ ካንሳስ፣ ደቡብ ዳኮታ፣ ሰሜን ካሮላይና፣ እንዲሁም ቪርጂኒያ ያሉቱ ግዛቶች ለወትሮውም ዝቅተኛ ምርት የሚመዘገብባቸው ቢሆኑም፣ ከ100 ኩንታል በታች ያመረቱ ሆነዋል::

ካለፈው ዓመት በእጅጉ ያነሰ ምርት አስመዝግበዋል:: በዚህ ዓመት ከታረሰው ጠቅላላ 87 ሺሕ 361 ሔክታር መሬት፣ የተገኘው አጠቃላይ ምርት 10.8 ሚሊዮን ኩንታል ገደማ ነው:: የአሜሪካው ግብርና መሥርያ ቤት እንዳረጋገጠው 60 በመቶ የአሜሪካ ግጦሽ ሳር እጅግ በከፋ ሁኔታ ላይ ይገኛል:: 38 በመቶ የአገሪቱ የሰብል ምርትም ክፉኛ ጉዳት እንደደረሰበት አስታውቋል:: በዚህ ዓመት ከፍተኛ የምርት ማሽቆልቆል በመከሰቱ እንደኦክስፋም ያሉ የተራድኦ ድርጅት፣ ድሆችና ታዳጊ አገሮች የምግብ ዕርዳታ ሊቀንስባቸው እንደሚችል ይፋ አድርጓል::

እንደ ኦክስፋም ትንታኔ ደግሞ የአሜሪካ ድርቅ በስልሳ ዓመታት ያልታየ መሆኑን ተከትሎ፣ 88 በመቶውን ሰብል የሚያመርቱ የአሜሪካ ግዛቶች በድርቁ ሳቢያ ክፉኛ ተጋላጭ መሆናቸው፤ 44 በመቶ የዳልጋ ከብትና 44 በመቶ የአኩሪ አተር ምርቷ የአደጋ ቀለበት ውስጥ ገብቶ ይገኛል ብሏል::

የድርቁ ጽዋ ከአሜሪካ አልፎ ሩስያን፣ ዩክሬንን፣ ካዛኪስታንን፣ ህንድንና አውስትራሊያን አዳርሷል:: ቻይናም በድርቅ ተጠቅታ የነበረ ቢሆንም፣ ለክፉ የሚሰጥ ጫና ውስጥ የከተታት አይመስልም:: ሩስያ ስንዴ ምርቷ ክፉኛ በድርቅ በመጠቃቱ፣ በዚህ ላይ ጎርፉ በተከማቸና በማሳ ላይ በነበረ ሰብል ላይ ያደረሰው ጉዳት መጠን ከፍተኛ እንዲሆን አድርጎታል:: ዩክሬንና ካዛኪስታን በዋናነት የበቆሎና የስንዴ ምርታቸው በድርቅ ሳቢያ ጫና ውስጥ ሲገባባቸው፣ በህንድ 55 በመቶውን የእርሻ ሥራ የሚመግበው ሞንሱን ዝናብ መዘግየትን ተከትሎ ድርቅ ሥጋት ሆኖባታል:: አውስትራሊያ እርጥበት ባመጣው ጣጣ ሳቢያ በዓለም የምትታወቅበትና ከፍተኛ የኤክስፖርተርነት ክብርን ያጎናጸፋት የስንዴ ምርት ሊቀንስ እንደሚችል ይጠበቃል::

ይህ ሁሉ ከየት መጣ?

የአየር ንብረት ለውጥ የጠነሰሰው ቀውስ

የዚህ ሁሉ ክስተት መነሻው የአየር ንብረት ለውጥ እንደሆነ የሚተነትነው ኦክስፋም፣ በመጪዎቹ አሥርትም ከፍተኛ ድርቅ ማዕከላዊ አሜሪካን እንደሚመታ ሳይንሳዊ ትንበያዎችን ዋቢ በማድረግ እያስጠነቀቀ ይገኛል:: ድርቅን ጨምሮ የተከሰቱት ሞገዶች የ14 ቢሊዮን ዶላር ኪሳራ በአሜሪካ ላይ አድርሰው በታሪክ ድርሳን ወደር አልባ ተብለው የተመዘገቡበት አምና፣ ዘንድሮንም ያስከተለው ተባብሶ በቀጠለ የአየር ጠባይ ጉዳትና ነውጥ መሆኑን በማሳሰብ የአየር ንብረት ለውጥ ትኩረት እንዲሰጥበት ማሳሰቡን የቀጠለው ኦክስፋም ለምግብ ቀውሱ ሌላም ምክንያት ያቀርባል::

የባዮፊውል ምርት ያፈላው ቀውስ

እ.ኤ.አ. በ2008 ለተከሰተውም ሆነ አሁንም አገርሽቶ ለድሆች ሕዝቦች የህልውና ቃር የሆነውን የምግብ ቀውስ ያባበሰው የባዮፊውል ምርት ተግባር እንደሆነ ኦክስፋም ሽንጡን ገትሮ ሲሞግት፣ በዚህ ዓመት ልዕለ አገሮች አሜሪካ፣ ከዕፅዋት ተጣርቶ የሚዘጋጅ፣ 15.2 ቢሊዮን ጋሎን ኢታኖል ለማምረት ያቀደች ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ 13.4 ቢሊዮን ጋሎኑ የሚመነጨው ከበቆሎ ነው:: እ.ኤ.አ. እስከ 2022 ባለው ጊዜ ውስጥ በአሜሪካ ምክር ቤት እንደተወሰነው በአገሪቱ ከሚመረተው በቆሎ 15 ቢሊዮን ጋሎን ኢታኖል ከሌሎች የኢነርጂ ምንጮች ጋር ተደባልቆ አገልግሎት እንዲሰጥ ደንግጓል:: አምና ብቻ 40 በመቶ የሚሆነውን የበቆሎ ምርት ለባዮፊውል ምርት ለማዋል የአሜሪካ የነዳጅ ኢንዱስትሪ ርብርብ ሲያደርግ ቆይቷል:: ይህ ዓመትም ከአምናው ያልተናነሰ የምርት መጠን ወደ ባዮፊውል የሚቀላቀል መሆኑን ተከትሎ ዘንድሮ የተከሰተውን ከፍተኛ

የምግብ ሸቀጦች ዋጋ ንረት ማባበሱ እየተነገረና ተቃውሞ እየተሰነዘረበት የሚገኘው የአሜሪካ አድራጎት፣ ነገሮች ሁሉ ከመስመር ውጭ ሆነው ከማፈትለካቸው በፊት ልብ ያለው ልብ ይበል የሚለው ማስጠንቀቂያ እያስተጋባ ይገኛል::

ነዳጅ ያንተከተከው ቀውስ

ድሃ አገሮች ለምግብ ከሚያወጡጥ በላይ እስከ ሦስት እጥፍ ወጪ ለነዳጅ ያፈሱታል የሚሉ ሪፖርቶች እንደሚጠቁሙት፣ እ.ኤ.አ. ከ2008 ጀምሮ ዓለም ግራ እስኪገባት ድረስ ያልተጣራ ድፍድፍ ነዳጅ በበርሜል፣ እስከ 145 ዶላር የተሸጠበትና የምግብ ወጪን በማሻቀብ ድሆቹን የጨቆነበት ጊዜ አሁንም እንደቀጠለ ይዘከርለታል:: የትራንስፖርት ወጪው በነዳጅ ጦስ እየናረ ማዳበርያ፣ ምርጥ ዘርና ሌላውም የግብርና ግብዓት ዋጋን ከምርቱ በላይ በማናር መጨበጫ መያዣ አሳጥተው ቀጥለዋል:: ምንም እንኳ አሁን ያለው የዓለም የነዳጅ ዋጋ በበርሜል ወደ መቶ ዶላር አጥቢያ ቢሆንም፣ ከዚህ በላይ ከጨመረ የእስካሁኑ ዳፋው ሳይበቃ ድሆች ላይ የሚያስከትለው ጫና በዋጋ ብቻ ሳይገታ ከነጭራሹ ምርት እንዳይደርሳቸው (በዕርዳታም ሆነ በግዥ) የሚያስገድድበት ክስተት መፈጠሩ አይቀሬ ይሆናል::

ከ80 በመቶ በላይ የሚሆነውን የዓለም ጥራጥሬ የሚያመርቱ ከሰባት የማይበልጡ አገሮች ሲሆኑ፣ ምናልባትም ከአራት በማይበልጡ ግዙፍ ኩባንያዎች ይኸው መጠን ቁጥጥር እንደሚደረግበትና በእኒህ ጥቂት እጆች የሚመራው የዓለም የምግብ ገበያ በዚህ አኳኋኑ ከቀጠለ የነገዋን ጮራ ድሆች ላይ ማጨለም እንደሆነ የዓለም የምግብ ፖሊሲ ምርምር ተቋም (ኢፍፕሪ) ሲያስጠነቅቅ ከዓመት በላይ ሆኖታል::

ድሆች ሕዝቦችን የሚያስተዳድሩ አገሮች ስንዴ በዋጋም በአቅርቦትም የማይሞክሩት

እየሆነባቸው ከመቸገራቸውም በላይ በቆሎና አኩሪ አተር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመሩ ለእንስሳት መኖ እስከማጣት አድርሷቸዋል:: በዚህ ሳቢያም የወተትና የእንቁላል ምርቶች እጅግ ተመናምነዋል:: ምንም እንኳ የድሃ አገሮች ገበሬዎች የዋጋ ንረቱ ጥሩ አጋታሚ ልፈጥርላቸው ይችላል ቢባልም የግብርና ግብዓቶች ዋጋ ከፍተኛ ንረት ማስከተላቸው ራሱን አምራቹንና ሸማቹን ከማይወጣው አረንቋ ውስጥ ሊከቱት እንደሚችሉ የሚያሳስቡ መረጃዎች ሲወጡ ከርመዋል::

ኢትዮጵያ ዘንድሮ የክረምት ወራቱ ደህና የያዘላት መሆኑን ተከትሎ ይኖራል ተብሎ በሚጠበቀው የተሻለ ምርት፣ የዕርዳታ ስንዴ እየተሰፈረ አስቸኳይ የምግብ እህል ይቀርብላቸው የነበሩ ሰዎች ቁጥር ሊቀንስ እንደሚችል የግብርና ሚኒስቴር ያስታወቀው ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ነበር::

ይህም ቢባል ግን በአሁኑ ወቅት ያለውን የዓለም የምግብ ዋጋና የግብርና ምርት እንዲሁም ሊገኝ የሚችል ዕርዳታን ታሳቢ ያደረገ መግለጫ ስለመሆኑ ጥርጣሬ አስከትሏል:: የበልግ ዝናብ ሁኔታ ምን ሊሆን እንደሚችል ሳይታወቅ እንዲሁ አሁን ያለው የ3.7 ሚሊዮን ተረጂዎች ቁጥር ሊቀንስ ይችላል መባሉን ከግምት የማይዘል አስተያየት የሚያደርጉት ባለሙያዎች፣ ከዚያ ይልቅ ግን የዓለም የምግብ ዋጋንና አቅርቦትን መሠረት በማድረግ መንግሥት የጠየቀውን ዕርዳታ ሙሉ ለሙሉ ሊያገኝ ስለመቻሉ ያላቸውን ጥርጣሬ በመግለጽ መንግሥት ትኩረት ሊያደርግበት ይገባል ሲሉ ያሳስባሉ::

በኢትዮጵያ ምንም እንኳ ድህነት እየቀነሰ ስለመሆኑ ከመንግሥት በተጨማሪ የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት የሚስማማመበት መሆኑን ቢገልጽም፣ በአገሪቱ ከድህነት ወለል በታች የሚኖረው ሕዝብ ቁጥር 38.7 በመቶ መሆኑን በድረ ገጹ አስፍሯል:: ከገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የተገኘ መረጃ ደግሞ፣ እ.ኤ.አ. በ2010/11 በአገሪቱ ከድህነት ወለል በታች የሚኖረው የገጠር ሕዝብ 30 በመቶ ገደማ ሲሆን፣ የከተማው ደግሞ 26 በመቶው ከድህነት ወለል በታች ሆኖ ይኖራል:: (ከድህነት ወለል በታች የሚባለው በቀን 1.25 ዶላር ገቢ ለማግኘት የማይችለው ሕዝብን ለማመልከት ነው) የአገሪቱ የምግብ እጦት (ድህነት) መጠን 34 በመቶ ላይ እንደሚገኝ ያሳያል::

ላለፉት ሰላሳ ዓመታት ፖሊሲ አውጪዎች ምግብ ከሁሉ ሸቀጥ ርካሽ እንደሆነ ያስቡ እንደነበር ያስታወቀው ኦክስፋም፣ ያ ጊዜ ምናልባትም ከእንግዲህ ላይደገም አብቅቷል ይላል:: በዓለም ላይ የስንዴ፣ የበቆሎና የአኩሪ አተር ዋጋ የድሃ አገሮችን ሕዝቦች ከዋጋ በላይ ዋጋ የሚያስከፍሉ ሆነዋል:: አንድ ቢሊዮን ያህል የዓለም ሕዝቦች ራሳቸውን በምግብ ያልቻሉበት ይህ ጊዜ ከድህነት ወለል በታች በሚኖሩ ሕዝቦች ላይ የሚያሳርፈው ጫና በምዕራባውያኑ ቸል እንደተባለ የሚገልጸው ኦክስፋም፣ ለዚህ መገለጫ የሚያደርገው ደግሞ አሜሪካም ሆነች የአውሮፓ አገሮች ከምግብ ሰብሎች የሚያወጡትን የባዮፊውል ነዳጅ ለመተውም ሆነ ለመቀነስ አለመፍቀዳቸውን ነው::

የዓለም የምግብ ዋጋ እየገሰገሰ መሆኑ ለድሃ አገሮች ሥጋት ሆኗል

በብርሃኑ ፈቃደ

የአካባቢ ጉዳይ የሚያሳስባቸው አካላት የዛሬይቱን አዲስ አበባና መሰሎቿ የነገው ትውልድ ሊወርሳቸው የሚችሉ፣ ምቹ ከተሞች ይሆኑ ዘንድ በማሰብ የሚመክሩበትን ጉባዔ ያሰናዳው የሄንሪች ቦል ፋውንዴሽን አጋር ተቋማት ጋር በመሆን በኢትዮጵያ አርክቴክቸርና ሕንፃ ግንባታ ካምፓስ ሲሆን፣ በመጪው ሳምንት ለሁለት ቀናት የሚያካሂደው ጉባዔ ‹‹አዲስ ራዕይ 2050፣ ለወደፊቷ የኢትዮጵያ ከተሞች አማራጭ መንገድ›› በሚል ርዕሰ ጉዳይ ላይ ያተኩራል፡፡

የሄንሪች ቦል ስቲፍቱንግ ፋውንዴሽን የፕሮግራም አስተባባሪ አቶ አየለ ከበደ ለሪፖርተር እንዳስታወቁት፣ የኢትዮጵያ የወደፊቶቹን

ከተሞች አስመልክቶ የሚደረገውን ጉባዔ ለማካሄድ ባለሙያዎች ሲንጋፖር ተልከው ጥናት አድርገዋል፡፡ በዚህም ከተሞች ላይ የሚካሄዱ የመንገድ፣ የሕንፃና ሌሎች የመሠረተ ልማት ግንባታዎች አካባቢ ተኮር ሆነው፣ ለአካባቢ በሚስማማ ሁኔታ እንዴት እንደሚገነቡና ለመጪው ትውልድ የሚተላለፉበትን መንገድ አስመልክቶ በመጪው ሳምንት ውይይት ይደረግበታል፡፡

የሰዎች የኃይል አጠቃቀምም ቅኝት የሚደረግበት ሲሆን፣ ወደፊት የምግብ እህሎችን ከማምረት ይልቅ ኃይል ወደ ማምረት የሚሸጋገሩበት መጪዎቹ ዘመናትም በጉባዔተኞቹ ቅኝት ይደረግባቸዋል፡፡

በከተሞች አካባቢ ያሉ አረንጓዴ ክፍት ቦታዎች ጥቅም ላይ ያልዋሉና የባከኑ ተደርገው እየተቆጠሩ ነው ያሉት አቶ አየለ፣ ይህንን ለመቀየር ታስቦና አካባቢዎች ለጤናም ሆነ ለሌሎች አገልግሎቶች ምቹ ሆነው ጥቅም እንዲሰጡ የሚቻልበትን መንገድ የሚመለከተው ጉባዔው፣ ከግንባታ፣ ከአካባቢ ጥበቃ፣ ከፖሊሲ አውጪዎችና ከሌሎችም መስኮች የተውጣጡ አካላት ይሳተፉበታል፡፡

‹‹በ2050 ለሚኖሩ የአገሪቱ ዜጎች የሚሆኑ ሥራዎችን አስበን፣ ዛሬ ላይ ምን እናድርግ፣ ወደኋላ ከመሄድ ይልቅ ወደፊትን አስበን ለልጆቻችን ምን እናቆይላቸው፤›› ከሚል መነሻ ጉባዔው እንዲካሄድ የገለጹት አቶ አየለ፣ አረንጓዴ

የልማት አቅጣጫ የዘመኑ አማራጭ መንገድ እንደሆነ ይናገራሉ፡፡

መንግሥት አገሪቱ ትመራበት ዘንድ ይፋ ያደረገው አረንጓዴ የኢኮኖሚ ስትራቴጂ አንድ ዓመት ያስቆጠረ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ ለአካባቢ ተስማሚ በሆነ መንገድ በ2030 የምትደርስበትን የኢኮኖሚ ደረጃ የሚጠቁም ነው፡፡ ከብክለት ነፃ በሆነ መንገድ የአገሪቱ ኢኮኖሚ እንደሚመራ የሚገልጸው ይህ ስትራቴጂ፣ በመጪዎቹ አሥርት ኢትዮጵያ ለምታካሂዳቸው የኢኮኖሚና ማኅበራዊ ተቋማት ግንባታና ለአጠቃላይ የአረንጓዴ ልማት ጉዞዋ ቢያንስ 150 ቢሊዮን ዶላር ወጪ እንደሚያስፈልጋት ይፋ ካደረገች ሰነባብታለች፡፡

የኢትዮጵያን ከተሞች ዛሬ ላይ ሆኖ በ2050 ምን ይምሰሉ የሚለው ጉባዔ

የግብርና ግብዓቶች ዋጋ ከፍተኛ ንረት ማስከተላቸው ራሱን አምራቹንና ሸማቹን ከማይወጣው አረንቋ ውስጥ ሊከቱት እንደሚችሉ የሚያሳስቡ መረጃዎች ሲወጡ ከርመዋል

Page 11: Reporter Issue 1297

|ገጽ 11 | ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

በዳዊት ታዬ

ሰላም የሕዝብ ማመላለሻ አክሲዮን ማኅበር ዮቶንግ ሆንግ ኮንግ በተባለ የቻይና ኩባንያ የተፈበረኩና እያንዳንዳቸው 2.8 ሚሊዮን ብር ዋጋ ያላቸውን አሥር አውቶቡሶች ወደ አገር ውስጥ አስገባ:: የሰላም የሕዝብ ማመላለሻ አክሲዮን ማኅበር ሥራ አስኪያጅ አቶ ብርሃኑ ከበደ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በሳምንቱ መጀመርያ ላይ አዲስ አበባ የደረሱት እነዚህ አውቶቡሶች ከዚህ ቀደም አክሲዮን ማኅበሩ ካስገባቸው አውቶቡሶች በተሻለ ዘመናዊና ምቾት ያላቸው ናቸው:: አሁን የገቡት አውቶቡሶች አክሲዮን ማኅበሩ አገልግሎት የሚሰጥባቸውን የአውቶቡሶች ቁጥር ወደ 31 ያሳድገዋል::

እንደ አክሲዮን ማኅበሩ መረጃ ከሆነ ተጨማሪ 15 ተመሳሳይ አውቶቡሶችን ለመግዛት የሚያስችለውን አዲስ ስምምነት ከቻይናው ኩባንያ ጋር ተዋውሏል:: አጠቃላይ ወጪያቸው ከ42 ሚሊዮን ብር በላይ የሚሆኑትን እነዚህን አውቶቡሶች ከአራት ወራት በኋላ አገር ውስጥ ያስገባል:: አክሲዮን ማኅበሩ ኩባንያው የሚገለገልባቸውን ተሽከርካሪዎች ከተወሰኑ ዓመታት በኋላ የመሸጥ ልምድ ያለው ሲሆን፣ ከሦስት ዓመት በፊት እያንዳንዳቸውን በሁለት ሚሊዮን ብር የገዛቸውን 11 ስካንያ አውቶቡሶችን ከአንድ ወር በኋላ ለሽያጭ እንደሚያቀርብም ተገልጿል::

በሳምንቱ መጀመርያ ላይ የገቡት አሥሩ አውቶብሶች የአክሲዮን ማኅበሩን የአገር አቋራጭ የጉዞ መስመሮች እንደሚያስፋፉለትም ተገልጿል:: አክሲዮን ማኅበሩ ከሚከፍታቸው አዳዲስ የጉዞ መስመሮች ውስጥ ወደ አርባ ምንጭ፣ አሶሳና ሰመራ ከተሞች ይገኙባቸዋል:: በአሁኑ ወቅት በቀን ወደ አሥር የአገሪቱ ከተሞች የጉዞ መስመር ያለው ሰላም ባስ፣ በተያዘው በጀት ዓመት በቀን የሚጓዝባቸውን የአገር ውስጥ መስመሮች ከ15 በላይ ለማሳደግ ማቀዱ ታውቋል::

ይህ በእንዲህ እንዳለ አክሲዮን ማኅበሩ በአገር ውስጥ የረዣዥም መስመሮች የሕዝብ ማመላለስ አገልግሎቱን ለማስፋፋትና ከኢትዮጵያ ውጭ ወደ ጐረቤት አገር ከተሞች ለመጀመር ላቀደው የሕዝብ ማመላለስ አገልግሎቱ ይረዳው ዘንድ የካፒታል አቅሙን ለማሳደግ አዲስ የአክሲዮን ሽያጭ ለማካሄደ በዝግጅት ላይ እንደሆነም ተገልጿል::

አክሲዮን ማኅበሩ ይህንኑ የአክሲዮን ሽያጭ ለማካሄድ የአክሲዮን ሽያጩን የሚያካሂዱ ኩባንያዎችን አጫርቶ አፕፍሮንት ኮንሰልታንሲና ፕሮሞሽን የተባለ ኩባንያ የአክሲዮን ሽያጩን እንዲያካሂድ መመረጡን አቶ ብርሃኑ ገልጸዋል:: እንደ እርሳቸው ገለጻ፣ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ

ለሽያጭ ይቀርባሉ የተባሉት የአክሲኖች ብዛት 5230 ናቸው:: እያንዳንዳቸው አምስት ሺሕ ብር ዋጋ ያላቸው አክስዮኖቹ ጠቅላላ ሽያጭ ከ26 ሚሊዮን ብር በላይ ይሆናል:: እንደ መረጃው ከሆነ እያንዳንዱ አክሲዮን ሽያጭ የ20 በመቶ (ፕሪሚየም) የአገልግሎት ክፍያ የሚኖረው ይሆናል::

ከሌሎች የአክሲዮን ማኅበራት የአክሲዮን ሽያጭ በተለየ የፕሪምየም ዋጋው 20 በመቶ እንዲሆን የተደገው፣ አክሲዮን ማኅበሩ በሥራ ላይ ያለና በአትራፊነት እየሠራ ያለ በመሆኑ ነው ተብሏል:: ሌሎች የአክሲዮን ሽያጮች ቢበዛ የስምንት በመቶ የአገልግሎት ዋጋ ሲያስከፍሉ የሚታየው ገና ሥራውን የሚጀምሩ በመሆናቸው

ሲሆን፣ ሰላም ባስ ግን በሥራ ውስጥ የቆየ በመሆኑ ለአክሲዮን ሽያጩ የአገልግሎት ዋጋው ከፍ ማለቱ ተገቢ እንደሆነም ተጠቁሟል::

ለነባር ባለአክሲዮኖች ለሚገዟቸው አዳዲስ አክሲዮኖች ግን የአገልግሎት ክፍያው ዘጠኝ በመቶ እንደሚሆንም ያገኘነው መረጃ ያመለክታል:: ሰላም ባስ በአገር ውስጥ ከሚሰጠው አገልግሎት በተጨማሪ ወደ ተለያዩ የምሥራቅ አፍሪካ አገሮች ወደሚገኙ ከተሞች አገልግሎት ለመስጠት ቅድመ ዝግጅቶችን ያጠናቀቀ ቢሆንም፣ ይህንን አገልግሎት ለመጀመር ከየአገሮቹ መንግሥታት ጋር የኢትዮጵያ መንግሥት መፈረም የነበረበት ስምምነት በመዘግየቱ ተግባራዊ ሊሆን አልቻለም::

እንደ አቶ ብርሃነ ገለጻ፣ ሰላም ባስ ወደ ሃርጌሳ፣ ጂቡቲና ካርቱም በመጓዝ አገልግሎቱን ለመጀመር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት ከማድረጉም በተጨማሪ ማኅበሩ ሥራውን ለመጀመር ከፍተኛ ፍላጐት አለው:: ሆኖም ወደተጠቀሱት የጐረቤት አገሮች ከተሞች ሥራ ለመጀመር የግድ ከየአገሮቹ መንግሥታት ጋር መፈረም ያለበት ስምምነት በመዘግየቱ የማኅበሩ ዕቅድ በእንጥልጥል እንዲቆይ አድርጓል:: ሰላም ባስ በ2004 በጀት ዓመት 3.7 ሚሊዮን ኪሎ ሜትር የሚደርስ ጉዞ በማድረግ 287 ሺሕ መንገደኞችን ማጓጓዝ ችሏል::

ከዚህም አገልግሎቱ በበጀት ዓመቱ ከታክስ በፊት 16.6 ሚሊዮን ብር ማትረፉንም ለማወቅ ተችሏል:: በ2004 የተገኘው ትርፍ የእያንዳንዱ አክሲዮን 23 በመቶ የትርፍ ክፍፍል (ዲቪደንድ) የሚያስገኝ ነው:: በአሁኑ ወቅት የአክሲዮን ማኅበሩ ካፒታል 125 ሚሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን፣ 1300 ባለአክሲዮኖች አሉት::

አዲስ የሚሸጠው አክሲዮን ደግሞ የካፒታል አቅሙን ከ150 ሚሊዮን ብር በላይ ያደርስለታል ተብሎ ይጠበቃል::

ሰላም ባስ በ28 ሚሊዮን ብር የገዛቸውን አውቶቡሶች አስገባ

ከ26 ሚሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው 5230 አክሲዮኖችን ሊሸጥ ነው

አውቶቡሶች ከዚህ ቀደም አክሲዮን ማኅበሩ ካስገባቸው አውቶቡሶች በተሻለ ዘመናዊና ምቾት ያላቸው ናቸው

በውድነህ ዘነበ

በዓለም አቀፍ ደረጃ በኤሌክትሮኒክስ ምርቶቹ የሚታወቀው ሳምሰንግ ኩባንያ፣ ከጥቅምት 8 ቀን 2005 ዓ.ም. ጀምሮ ለሦስት ቀናት በየዓመቱ የሚያከብረው የሳምሰንግ ሳምንት ፕሮግራምን ሊያካሂድ ነው፡፡

ለሦስት ተከታታይ ቀናት የሚካሄደው ፕሮግራም የሳምሰንግ የቴክኖሎጂ ምርቶቹ ላይ ያነጣጥራል፡፡ የሳምሰንግ ኩባንያ የምሥራቅ አፍሪካ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ታዲዮስ አወል እንደገለጹት፣ ትኩረት ተሰጥቶባቸው የሚካሄዱት ፕሮግራሞች ሦስት ናቸው፡፡

የመጀመርያው በአሁኑ ወቅት በዓለም ላይ ያሉትን የመጨረሻዎቹ የሳምሰንግ ፈጠራ ያረፈባቸውን የቴክኖሎጂ ውጤቶች ማስተዋወቅ ነው፡፡ ሁለተኛው ወጣቶችን መሠረት ያደረገ የሙዚቃ ኮንሰርት በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ማካሄድ ሲሆን፣ ሦስተኛው የሳምሰንግ ትክክለኛ ምርቶችን ሰዎች እንዲያውቁና በሕገወጥ መንገድ ተመስለው በተሠሩ ምርቶች ኅብረተሰቡ እንዳይጭበረበር ግንዛቤ መስጫ ፕሮግራም ማካሄድ የሚሉት እንደሆኑ አቶ ታዲዮስ አስታውቀዋል፡፡

ሳምሰንግ ኩባንያ በዓለም ደረጃ 143.1 ቢሊዮን ዶላር ዓመታዊ ሽያጭ የሚያከናውን ግዙፍ የአይሲቲ ኩባንያ ሲሆን፣ 206 ሠራተኞችን ያስተዳድራል፡፡

ሳምሰንግ ይህንን ፕሮግራም በኢትዮጵያ ማክበር የጀመረው ባለፈው ዓመት ሲሆን፣ በወቅቱ ምርቶቹን ከማስተዋወቅ በተጨማሪ የተለያዩ የበጎ አድራጎት ተግባራትን በኦሮሚያ ክልል በሚገኙት ኩዩና ደብረ ዘይት ከተሞች ላይ በማካሄድ አክብሯል፡፡

የሳምሰንግን ምርቶች ለሚገዙ ተጠቃሚዎች የሁለት ዓመት ዋስትና የሚሰጥ መሆኑና ይህንንም ለማረጋገጥ ደንበኞች አጭር የጽሑፍ

መልክት በመላክ ምርቱ እውነተኛ መሆን አለመሆኑን የሚገልጽ ምልክት ወዲያውኑ ማግኘት ይችላሉ ሲሉ አቶ ታዲዮስ ገልጸዋል፡፡

የደቡብ ኮርያ ኩባንያ የሆነው ሳምሰንግ ምርቶቹን በኢትዮጵያ የሚያከፋፍሉ ሦስት ኩባንያዎች ሲኖሩ፣ ከሦስቱ ግን ግንባር ቀደሙ ጋራድ ኩባንያ ነው፡፡

የሳምሰንግ ሳምንት እዚህ ይከበራል

አቶ ታዲዮስ አወል

በዳዊት ታዬ

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በደቡብ ሱዳን ርዕሰ ከተማ ጁባ ውስጥ ለመክፈት ላቀደው አዲስ ቅርንጫፍ፣ ከዚህ ቀደም አሠርቶት የነበረውን የቢዝነስ አዋጭነት ጥናት በድጋሚ ሊከልሰው ነው፡፡

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ጁባ ውስጥ የኢንሹራንስ ቢዝነሱን እንዲያንቀሳቅስ ከመንግሥት ትዕዛዝ ተላልፎለት የነበረው ከሦስት ዓመታት በፊት እንደነበር ይታወሳል፡፡ ይህንኑ ትዕዛዝ ተከትሎ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በኢንሹራንስ ኢንዱስትሪው ውስጥ ለመሳተፍ የሚያስችሉትን የቢዝነስ አዋጭነት ጥናት ለማካሄድ ወደ ሥራ ይገባል ተብሎ ሲጠበቅ ተግባራዊ ሳይሆን ቆይቷል፡፡ በተያዘው በጀት ዓመት ግን ወደ ሥራ እንዲገባ ሲወስን ቀድሞ ተሠርቶ የነበረው የቢዝነስ የአዋጭነት ጥናት በድጋሚ እንዲሠራ ተወስኗል፡፡

እንደምንጮች ገለጻ፣ ቀድሞ በተሠራው የአዋጭነት ጥናት መሠረት ቢቀጥል ሊለዋወጡ የሚችሉ ነገሮች ስለሚኖሩ፣ አዲስ የቢዝነስ አዋጭነት ጥናት መሠራቱ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ውሳኔው ሊተላለፍ ችሏል፡፡

በዚሁ መሠረት አዲሱን የቢዝነስ አዋጭነት ጥናት የሚሠሩ የድርጅቱ ባለሙያዎች ወደ ጁባ ይጓዛሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በሚቀርበው አዲሱ የቢዝነስ አዋጭነት ሰነድ መሠረት ድርጅቱ በጁባ ውስጥ የሚፈለገውን የኢንሹራንስ አገልግሎት ለመጀመር የሚያስችል የመጨረሻ ውሳኔ ይወስናል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

በጁባ ውስጥ አሁን ባለው ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች ተንተርሶ የሚሠራው የአዋጭነት ጥናት እንደሚያዋጣ የሚያረጋግጥ ከሆነ፣ በተያዘው በጀት ዓመት ወደ ሥራ ለመግባት እንደታቀደም የምንጮቻችን ገለጻ ያስረዳል፡፡

ደቡብ ሱዳን የውጭ የፋይናንስ ተቋማት በአገርዋ እንዲሠሩ የሚያስችል ሕግ ስላላት የኬንያ፣ የኤርትራና የኡጋንዳ የኢንሹራንስና የባንክ ኩባንያዎች ጁባ ገብተው አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሆኑ ይታወቃል፡፡

ኢትዮጵያ እስካሁን በፋይናንስ ተቋማት ደረጃ ጁባ ውስጥ አገልግሎት እየሰጠ ያለው መንግሥታዊው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብቻ ነው፡፡ በባንክ ደረጃ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሌላ ኅብረት ባንክ ጁባ ውስጥ ቅርንጫፍ ለመክፈት የሚያስችለውን ጥናት እያካሄደ መሆኑን መግለጹ ይታወሳል፡፡

በኢንሹራንስ ቢዝነስ ወደ ጁባ ለማቅናት ሁለተኛ ዙር የቢዝነስ አዋጭነት ጥናት ለማስጠናት እየተዘጋጀ ያለው መንግሥታዊው የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በኢትዮጵያ ትልቁ የኢንሹራንስ ኩባንያ መሆኑ ይታወቃል፡፡

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ጁባ ለመግባት በድጋሚ የአዋጭነት ጥናት ሊሠራ ነው

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ታምራት ጌ

ታቸው

Page 12: Reporter Issue 1297

ገጽ 12|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005ማስታወቂያ

Page 13: Reporter Issue 1297

|ገጽ 13 | ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ በተገኙበት በኒውዮርክ ከተማ ከቪኦኤ የእንግሊዝኛው አገልግሎት ጋዜጠኛ ፒተር ሃይንላይን ጋር ቃለ ምልልስ አድርገዋል:: አቶ ኃይለ ማርያም ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው የመንግሥትን አመራር ከተረከቡ ወዲህ ለመገናኛ ብዙኃን ቃለ ምልልስ ሲሰጡ ይህ የመጀመርያቸው ነው:: አቶ ኃይለ ማርያም በአገር ውስጥ ጉዳዮች፣ በውጭ ፖሊሲና በተያያዥ ጉዳዮች ላይ ያደረጉት ቃለ ምልልስ እንደሚከተለው ቀርቧል::

ጥያቄ፡- በ2007 በሚካሄደው ምርጫ በዕጩነት ይቀርባሉ? ከአሁኑ የሽግግር ወቅት በኋላ የፓርቲው መሪ የመሆን ተስፋ አለዎት?

አቶ ኃይለ ማርያም፡- የፓርቲው ጉባዔ ከመፍቀዱ በፊት፣ ለምሳሌ ፕሬዚዳንት ኦባማ የፓርቲያቸውን አባላት ይሁንታ ሳያገኙ ‹‹ፕሬዚዳንታዊው ዕጩ እኔ ነኝ›› ማለት ይችላሉ? አይችሉም። ልክ እንደዚያው ይኼም የፓርቲው ጉባዔና የፓርቲው ሒደት የሚወስነው ነው። ምክንያቱም ዲሞክራሲ ነውና። ስለዚህ ፓርቲው ያንን ዕድል የሚሰጠኝ ከሆነ እቀበለዋለሁ:: ካልሰጠኝ ደግሞ ሌሎች መሠራት ያለባቸውን ሥራዎች እሠራለሁ ማለት ነው። የዲሞክራሲ ሒደት ስለሆነ በግሌ ተነስቼ የፓርቲው ብዙኃን አባላት ነገ የሚመጡ ጉዳዮችን በሚመለከት የሚወስኑትን ውሳኔ እኔ አሁን ልወስነው አልችልም። ስለሆነም ይህ ለዲሞክራሲያዊ ፓርቲ የሚቀርብ ጥያቄ አይደለም። የፓርቲው አባላት ግምገማቸውን አካሂደው ስለሚወስኑ ‹‹ይመርጡኛል፤ አይመርጡኝም፤›› ብሎ ከወዲሁ መተንበይ አይቻልም።

ጥያቄ፡- ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የአውራ ፓርቲ ሥርዓት ነው ሲሉ ገልጸውታል። ኢሕአዴግ ሌሎች ፓርቲዎች እንዲያድጉ ለመቀበል በሚያስችልበት ደረጃ ለመለወጥ ምን ያህል ጊዜ የሚያስፈልገው ይመስልዎታል?

አቶ ኃይለ ማርያም፡- ይህም በሒደት ላይ ያለ ነው። በዚህ ጊዜ ይሆናል ብዬ የተወሰነ ቀን ላስቀምጥለት አልችልም። በሒደት የሚለወጥ ነው የሚሆነው። የእኛ ፍላጎት ግን በአጭር ጊዜ ውስጥ እንዲሆን ነው። ምክንያቱም በዚህች አገር ንቁና ይበልጥ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲዎች በወጡ ቁጥር የሕዝቡም ውሳኔ የመስጠት አማራጭ የዚያኑ ያህል ያድጋልና ነው። ለእኛ ግን አስፈላጊው የፓርቲዎች ቁጥር አይደለም። የሚያስፈልገው ለሕዝብ የሚሠራው የትኛው ነው? የሕዝቦችንና የአባላቱን ፍላጎትና ትልም የሚደግፉ ፖሊሲዎች ያሏቸው መሆናቸው ነው አስፈላጊው። ስለዚህ ይበልጥ ተመራጩ መንገድ የሚመስለኝ በአገሪቱ ውስጥ ንቁና ጠንካራ ፓርቲዎች የመውጣታቸው ጉዳይ ነው። ያም ሲሆን ነው የአንድ ፓርቲ የበላይነት ከሌሎቹ ጋር አማራጭ ሆኖ ሊቀርብና ሕዝቡ የፈለገውን ለመምረጥ ዕድል ሊያገኝ የሚችለው። ይህ ማለት ግን ኢሕአዴግ የበላይነቱን ያጣል ማለት አይደለም። የሕዝቡ ምርጫ ነው ወሳኙ። ስለዚህ አንዳንድ የአውሮፓ ፓርቲዎችን ብናይ ለሃምሳና ለስልሳ ዓመታት በበላይነት የቆዩ ናቸው። በጃፓንም እንዲሁ ለበርካታ ዓመታት ሠርተዋል። ስለዚህም ኢሕአዴግ እንደ ዱላ ቅብብሎሽ ሩጫ ከትውልድ ወደ ትውልድ ለረዥም ዓመታት ሊቆይ ይችላል። እንዳልኩት ግን ሁሉም በሒደት የሚለወጥ እንጂ ቀን ሊቆረጥለት የሚችል አይደለም::

ጥያቄ፡- ኢትዮጵያ የመረጃ ፍሰትን በጥብቅ ትቆጣጠራለች ተብላ በአንዳንድ ወገኖች ትነቀፋለች። ነቀፋ የሚያቀርቡ ጋዜጦች ተዘግተዋል፤ ጋዜጠኞች ፀረ ሽብር ሕግ በመተላለፍ ተወንጅለዋል፤ ዌብሳይቶች ይዘጋሉ፤ የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ሥርጭትም ሳይቀር ይታፈናል፤ የውጭ ሥርጭቶች ይታፈናሉ። የእርስዎ መንግሥት በተለይ ትላልቆቹን ጉዳዮች በተመለከተ እንደተዘጋው ፍትሕ ጋዜጣና የታሰረውን በጣም ነቃፊ የሆነውን የብሎግ ጋዜጠኛ እክንድር ነጋን የመሳሰሉትን ጉዳዮች አስመልክቶ ምን ያደርጋል?

አቶ ኃይለ ማርያም፡- ጓደኞችህ እንደሆኑና ስለእነርሱም የሚሰማህ ሕመም ሊኖር እንደሚችል አውቃለሁ:: ፒተር! መረዳት ያለብህ ሁለት ባርኔጣ ያለው ማንም ሰው ሁለቱንም ባርኔጣ ማጥለቁን ማቆም አለበት:: አንዱን ብቻ ነው ማድረግ ያለበት:: እነዚህ ሁለት ባርኔጣዎች አንዱ በሕጋዊ መንገድ መንቀሳቀስ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ሕገወጥ፣ የኹከት መንገድና ከአመፀኛ ድርጅቶች ጋር መሥራት ነው:: ኢትዮጵያ ውስጥ የታሰሩት ወይም የተከሰሱት ሰዎች በሕጋዊ መንገድ በመንቀሳቀሳቸው አይደለም:: የታሰሩት ሰዎች ከአመፅ አራማጅ ድርጅቶች ጋር የተገናኙ ናቸው:: በጋዜጠኝነት ሥራቸው ምክንያት አይደለም የታሠሩት:: ጋዜጠኝነት የተፈቀደ ነው:: ታውቃለህ አንተ እዚያ ነበርክ:: እዚያ ሠርተሃል:: ነገር ግን ቀዩን መስመር ማለፍ የለብህም:: አመፅ ቀስቃሽና ሽብር ፈጣሪ ድርጅቶችን ማገዝን የመሳሰሉ አድራጎቶች ውስጥ መግባት የለብህም:: የብሔራዊ ደኅንነት ጉዳይ ነው:: ይህ ጋዜጠኝነት አይደለም:: ተቃዋሚ መሆንም አይደለም:: ተቃዋሚ በኹከትና በሕገወጥ መንገድ አይንቀሳቀስም:: ከሽብር ፈጣሪ ቡድኖች ጋርም አይገናኝም:: እነዚህ ፓርቲዎች

አይደሉም፤ ግለሰቦች ናቸው:: እኛ የትኛውንም ፓርቲ አልከሰስንም:: ምክንያቱም በሕጋዊነት የተመዘገቡት ፓርቲዎች በአገሪቱ ውስጥ በሕጋዊነት መንቀሳቀስ ይችላሉ:: ይሁን እንጂ በእነዚህ ፓርቲዎች ውስጥ በአባልነት የተመዘገቡ ግለሰቦች ግን ሁለት ዓይነት ምዝገባ አላቸው:: አንዱ በሕጋዊ ፓርቲዎች ውስጥ፣ ሌላው ምዝገባ በሕገወጥና የሽብር ፓርቲዎች ውስጥ:: የሚከሰሱት በሕጋዊው ባርኔጣቸው ሳይሆን በሕገወጡና ከሽብር ጋር በተያያዘው ነው:: በሁለቱ መካከል ያለውን መለየት አለብን::

በግልጽና ያለአንዳች ማወላወል ካቆሙና በሕጋዊ መንገድ ለመሥራት ከወሰኑ ሁልጊዜ መድረኩ አለ:: ሁለቱንም የሚቀላቅሉ ከሆነ ሁለቱን በመለየት ለሕገወጡ፣ ለአመፅና ለሽብር ግንኙነታቸው እንከሳቸዋለን:: ይህ በአገሪቱ ሕግ መሠረት ያስከስሳል፣ ያስቀጣልም:: እነዚህ ልዩነቶች ግንዛቤ ሊጨበጥባቸው ይገባል:: በአሜሪካ ውስጥ ይህ ችግር አይደለም:: ምክንያቱም ጋዜጠኞች በሕገወጥ መንገድ አይንቀሳቀሱም:: የሚሠሩት በሕጋዊ መንገድ ነው፤ ያላቸውም አንድ ባርኔጣ ብቻ ነው:: በዚህና በኢትዮጵያ መካከል ያለው ልዩነት ይኼ ነው:: ብዙ ጊዜ የምዕራብ አገሮች ይህንን ማቀላቀል አይረዱም:: ምክንያቱም ችግሩ የለባቸውም:: ሁሉም ጋዜጠኞች በሕጋዊ መንገድ ሲሠሩ ነው የሚያዩት:: የሕገወጥና የሌላኛው ባርኔጣ ችግር የለባቸውም:: ያ ልዩነት አንዳንዴ ብዥታ ያለበት ነው:: እኛን በሚመለከት በቅድሚያ የምናተኩረው በብሔራዊ ደኅንነት ጉዳዮቻችን ላይ ነው:: ይህ የብሔራዊ ደኅንነት ጥቅም ጉዳያችን ደግሞ አንድ ሰው ሁለት ባርኔጣ ስላለው ብቻ ለድርድር የሚቀርብ አይደለም:: በሕጋዊ መንገድ ብቻ እንዲንቀሳቀሱ እንመክራቸዋለን:: በጋዜጠኝነትም ቢሆን፣ ተቃዋሚዎችም ቢሆኑ::

ጥያቄ፡- በአሁኑ ጊዜ መንግሥትዎ የፕሬስ ነፃነትን ምናልባት ትንሽ እንኳ ለቀቅ ለማድረግ ምን አቋም አለው? በአሁኑ ጊዜ ዌብሳይቶች ተዘግተዋል፤ የውጭ ሥርጭቶች ታፍነዋል፤ ጋዜጦች ተዘግተዋል።

አቶ ኃይለ ማርያም፡- ግልጽ መሆን ያለበት የእኔ መንግሥት እነዚህን ጉዳዮች የማገድ ፖሊሲዎች የሉትም:: የሚወሰነው በዌብ ሳይቶቹ ማንነት ነው:: ከእንደዚህ ዓይነት ድርጅቶች ጋር ግንኙነት ካላቸው ግልጽ ነው:: ያ በሁሉም አገር ውስጥ ይደረጋል:: የኦሳማ ቢን ላደንን ብሎግ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ መክፈት አትችልም::

ጥያቄ፡- የሱዳንና የደቡብ ሱዳን መሪዎች ሰሞኑን አዲስ አበባ ላይ ሲደራደሩ ነበር:: የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ለድርድሩ ባደረጉት አስተዋጽኦ በጣም ሲመሰገኑ ነበር:: እርስዎ ጉዳዩን ይከታተሉ ነበር?

አቶ ኃይለ ማርያም፡- መልካም ዕድል ሆኖ ልክ ከአምስት ደቂቃ በፊት ነው ስምምነቱን የተፈራረሙት። ይህን ጥያቄ ስላነሳህ በጣም አመሰግናለሁ:: ስምምነቱ ሲካሄድ ኒውዮርክ ሆኜ በቀጥታ ስከታተል ነበር። ስምምነት ላይ ደርሰው ተፈራርመዋል። እንደሚታወቀው ፖሊሲያችን ከቀድሞው ያልተዛነፈ ነው። ሟቹ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ በሱዳን ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍንና እንዲፀናም አስተዋጽኦ አድርገዋል። ስምምነቱን ለማሳካት ትልቅ ጥረት አድርገዋል:: ድጋፋቸው፣ የማደራደር ችሎታና ስልታቸው ውጤታማ ሆኗል። የእርሳቸው ሕይወት ካለፈ በኋላ ፈለጋቸውን በመከተል ከሁለቱም ሱዳኖች መሪዎች ጋር ስሠራ ነበር። ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ለድርድሩ ጥሩ መሠረት ስለጣሉ ኢትዮጵያ ተደማጭነት አግኝታለች። ለዚህም የደቡብና የሰሜን ሱዳን መሪዎችን አመሰግናለሁ።

መሪዎቹ ከአቢዬ ጉዳይ በስተቀር ሙሉ በሙሉ ለማለት ይቻላል በሁሉም ነጥቦች ላይ ተስማምተዋል። ለአቢዬ ጉዳይም የአፍሪካ ኅብረት ሰላምና ፀጥታ ምክር ቤት ኃላፊነት እንዲወስድና ውሳኔውን እንደሚቀበሉ ተስማምተዋል። የእኛ ፖሊሲ ለአፍሪካ ቀንድ ሰላምና መረጋጋት፣ እንዲሁም ብልፅግና እንዲሰፍን በትብብር መሥራት ነው። እንደ ኢጋድ ሊቀ መንበርም ዓላማችን ይህ ነው። መልካም ዕድል ሆኖ ሶማሊያም የሽግግር ጊዜዋን አብቅታ ብቁ ፕሬዚዳንት መርጣለች። ፓርላሜንታዊ ሥርዓት አስፍና በሚቀጥሉት አራት ዓመታት ኢኮኖሚዋን እንደምታዳብር ተስፋ አለን።

ጥያቄ፡- ለኢትዮጵያዊያን አነጋጋሪ ሆኖ የቆየውና የሚያሳስባቸው የውጭ ፖሊሲ ኤርትራን የሚመለከተው ነው። ይህ ለኢትዮጵያዊያን ቁልፍ የሆነ ጉዳይ ነው:: በቅርቡ እርስዎ ከአቶ ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ሰላምታ በመለዋወጥ እንደተጨባበጡ ይነገራል:: ስለዚያ እርግጠኛ አይደለሁም፤ ግን እውነት ከሆነ እርስዎ ይነግሩናል:: ምናልባትም እንደገና ድርድር ለመጀመር ዕርምጃ አለ ይባላል። የኤርትራውን መሪ አነጋግረዋል? የሁለቱን አገሮች ግንኙነት ለማሻሻል የሚያስችል ሒደት ተጀምሯል?

አቶ ኃይለ ማርያም፡- አመሰግናለሁ ፒተር! ኤርትራን በሚመለከት ያለንን የውጭ ፖሊሲ አልለወጥንም::

ፖሊሲያችን ጦርነቱን ተከትሎ የተቀረፀና ላለፉት ዘጠኝ ዓመታት እየሠራ ያለ ፖሊሲ ነው:: ያለአንዳች ቅድመ ሁኔታ መነጋገር እንፈልጋለን:: ግንኙነታችንን ልናሻሽል የምንችልበት ብቸኛ መንገድ ንግግር ነው:: ይህንንም ለኤርትራ መንግሥትና መሪዎች አሳውቀናል:: ላለፉት ዘጠኝ ዓመታት ይሆናል ብለን እየጠበቅን ነው:: ወደፊትም በዚሁ እንቀጥላለን:: የፖሊሲ ለውጥ የለንም፤ የፖሊሲውን አቅጣጫም ያወጣነው እኛው ነን:: እኛ የምንለው ባለአምስት ነጥብ የሰላም ሐሳብ የሰላም ስትራቴጂ ነው:: አሁንም ጠረጴዛ ላይ ያለ ነው:: ግንኙነቶቻችንን ለማሻሻል ከኤርትራ መንግሥት ጋር በጠረጴዛ ዙሪያ ተቀምጠን መነጋገር እንፈልጋለን:: ስለዚህ አሁንም ሒደት ላይ ያለ ጉዳይ ነው:: መጨባበጥን በተመለከተ ግን እኛ ኤርትራ ውስጥ ካሉ ሰዎች ጋር ችግር የለብንም:: የአገዛዙ ችግር ነው:: ተደርጎም ከሆነ ችግር የለውም:: ግን አልተጨባበጥንም::

ጥያቄ፡- ቀጥሎ የማቀርብልዎ ጥያቄ ግብፅን የሚመለከት ነው። እርስዎ እስካሁን የሠሩት በሥርዓተ ትምህርት ዘርፍ ነው። ካልተሳሳትኩ በውኃ ምኅንድስና ዲግሪ አለዎት፤ ባለፉት ሁለት ዓመታት የዓባይን ወንዝ በጋራ ስለመጠቀም ተወስቷል:: ይህም በካይሮና በአዲስ አበባ መካከል ውጥረት ፈጥሯል ይባላል። ባለፉት ጥቂት ቀናት የግብፅ ባለሥልጣናት ‘ኢትዮጵያ በውኃው አጠቃቀም ላይ አክራሪ አቋም ይዛለች’ ሲሉ በይፋም ባይሆን በሚስጥር መናገራቸው ተሰምቷል። በዚህ ሰሞን ደግሞ የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እ.ኤ.አ በ1995 ዓ.ም በቀድሞው ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ ላይ ግድያ በመሞከር ወንጀል ተፈርዶባቸው ኢትዮጵያ እስር ቤቶች ውስጥ ስለሚገኙ ግብፃዊያን ጥያቄ መላኩን አስታውቋል። እነዚህ ሁሉ ግብፅ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት እንደገና የመመልከት አዝማሚያ ይጠቁማሉ:: መጀመርያ በእስረኞቹ ጉዳይ ምን አስተያየት አለዎት? በተጨማሪ ደግሞ እርስዎ የሚመሩት መንግሥት በዓባይ ወንዝ አጠቃቀም ላይ ከቀደሙት ጠቅላይ ሚኒስትር የተሻለ የሚባል ወይም ለዘብተኛ አቋም ሊኖረው ይችላል?

አቶ ኃይለ ማርያም፡- በቅድሚያ ፒተር የዓባይን፣ እንዲሁም የኢትዮጵያና የግብፅን ግንኙነት በሚመለከተው የውጭ ፖሊሲ ጉዳይ ላይ የውኃ መሐንዲስ መሆን አያስፈልግህም:: ምክንያቱም ይህ ለማንም ኢትዮጵያዊ ግልጽ የሆነ ጉዳይ ነው:: የዓባይ ጉዳይ ለምዕት ዓመታት የቆየ ጉዳይ ነው:: በዚህ መንግሥት ብቻ ሳይሆን በቀደሙ የኢትዮጵያ መንግሥታትም፣ እንዲያውም በግብፅም ከፈርዖን ዘመናት ጀምሮ ያለና እየቀጠለ ያለ

‹‹ከአገሮች ጋር ግንኙነት እንድንመሠርት የሚያደርጉን ብሔራዊ ጥቅሞቻችን ብቻ ናቸው››

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ

ወደ ገጽ 15 ዞሯል

Page 14: Reporter Issue 1297

ገጽ 14|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

ማስታ

ወቂያ

(ጥንቅር- ብሩክ ቸርነት)

ጨረታ እና ንብረት (ጥንቅር- ዳዊት ወርቁ)

በድጋሚ የወጣክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

የሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ሲኒየር ሴክሬታሪ የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ፡ በሴክሬታሪያል ሳይንስና የቢሮ

አስተዳደር ከኮሌጅ በዲፕሎማ ተመርቃ በሙያው 4 ዓመት ያገለገለች

ደመወዝ፡ በኩባንያው የደመወዝ ስኬል መሠረት ብዛት፡ 1 /አንድ/የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት የሥራ ቦታ፡ አዲስ አበባ ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን መመዘኛ የምታሟሉ አመልካቾች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን በመያዝ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ አበባ ቅርንጫፍና በኢትዮጵያ ቴሌቭዥንና ሬዲዮ ድርጅት መካከል በሚገኘው ጽ/ቤታችን እየቀረባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ኬኬ ኃ/የተ/የግል ኩባንያስ.ቁ. 251 115 15 90 15

አዲስ አበባ ኢትዮጵያ

Adult and Non-formal Education Association in Ethiopia (ANFEAE) is an Ethiopian Resident Charity non-governmental organization mainly engaged in education and training that induce sustainable development in Ethiopia

Thus, ANFEAE is seeking for competent applicants to apply to fill the following vacant post.

Position Junior Accountant Terms of employment Contract Place of work Addis Ababa

Education Diploma in Accounting from recognized

College/university Work experience Two years and above for Diploma and relevant work

experience, Peachtree accounting is mandatory, good computer skill, including Microsoft Office.

NGO experience is advantageousSalary NegotiableClosing date 10 consecutive days after this announcement.

N.B Only short listed applicants will be contacted.

Interested applicants who meet the above requirements can send or present in person their applications, CVs and non-returnable photocopies of relevant documents to the following

Address:Adult and Nonformal Education Association in Ethiopia(ANFEAE), P.O Box 14578, Arat Kilo Genfle Bridge, Ambachew Tessema Building, Third Floor Room No. 303 Tel. 011 124 8636.

Immediate Internal/External Vacancy Announcement

ግዥ ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አቅም ግንባታ ቢሮ:: ጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- አላቂ የጽህፈት መሣሪያዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ የቢሮ ቁሳቁሶችና ወዘተ … ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011-572 145/46/ 0910 53 40 77 ይደውሉ::

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የድሬዳዋ ጤና ጣቢያ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የጽዳት ዕቃዎች፣ የህንፃ መሣሪያዎች፣ ለህሙማን የሚያገለግሉ ምግቦች፣ ለሕክምና የሚውሉ የተለያዩ ጨርቃ ጨርቆችና፣ የህትመት አገልግሎት:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 025-111-82-82/025-111-33-98 ይደውሉ::-------------------------------

-----ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የሕዝብ ተወካዮችና ፌዴሬሽን ምክር ቤቶች ካፌቴሪያ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- አትክልትና ፍራፍሬ፣ ጥራጥሬ፣ የተለያዩ የወጥ ቤት ዕቃዎች፣ ድንኳን ጠረጴዛና ወንበር:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 124 10 75/0913 25 49 35 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በአራዳ ክ/ከተማ አስተዳደር የበአታ ጤና አጠባበቅ ጣቢያ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የጽዳት ዕቃዎችና ልዩ ልዩ መሣሪያዎች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 551 27 10 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ት/ቢሮ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የጽህፈት መሣሪያዎችና የእርሻ መሣሪያዎች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 046 220 96 37 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- አላቂ የጽሕፈት ዕቃዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ የደንብ ልብስ፣ የመኪናና የብስክሌት ጎማዎች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 058 226 60 77 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በየካ ክ/ከ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የሀብት አስተዳደር የሥራ ሂደት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የጽህፈት መሣሪያዎች፣ የደንብ አልባሣት፣ የህትመትና የጽዳት ዕቃዎች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 667 06 85/0912 34 94 12 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የአገር መከላከያ ሚኒስቴር:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የጽህፈት ዕቃዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ ቋሚ የቢሮ መገልገያ ዕቃዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችና ፈርኒቸሮች:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ጥቅምት 13 ቀን 2005 ዓ.ም. ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 012 551 32 19/012 550 35 78 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በአ.ብ.ክ.መ.ኦሮሞ ብሔረሰብ አሰተዳደር ዞን የጅሌ ጥሙጋ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች፣ የደንብ ልብስ፣ የጥልቅ ጉድጓድ የውኃ ፓምፕና የጽዳት ዕቃዎች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0331 18 03 22 /033 118 00

37 ይደውሉ::------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የሚዛን ገጠር ቴክኖሎጂ ማስፋፊያ ማዕከል:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የተለያዩ ብረታ ብረቶች፣ ጣውላዎችና የሕንፃ መሣሪያዎች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 047 336 03 40/047 336 02 69 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በአ/ብ/ክ/መ/ገ/ኢ/ል/ጸ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የተለያዩ የቢሮ ዕቃዎች፣ የህንፃ መሣሪያዎች፣ የመኪናና የሞተር ጎማዎች፣ እና ሌሎች በርካታ ዕቃዎችን:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 022 223 00 17 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የፌዴሬሽን ምክር ቤት ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የህትመት ሥራዎች፣ የተሽከርካሪ ጎማዎችና መለዋወጫዎች:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ጥቅምት 5 ቀን 2005 ዓ.ም. ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0111 24 12 04 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በአርሲ ዞን የዲገሉና ጢጆ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የጽህፈት መሣሪያና አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣ የኤሌክትሮኒክስና ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች፣ የስልጠና እና የፕሮጀክት ዕቃዎች:: ጨረታው የሚከፈተው፡- ጥቅምት 12 ቀን 2005 ዓ.ም. ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 022 33 80 702 /0912 70 42 27 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የወሊሶ ቴክ/ሙ/ት/ስ/ኮሌጅ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የጽህፈት መሣሪያዎች፣ የሠራተኞች የደንብ አልባሣት፣ ልዩ ልዩ የቢሮ ዕቃዎችና ሌሎችም በርካታ ዕቃዎች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 341 24 95 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በኮልፌ ቀራኒዮ

ክ/ከተማ የወረዳ 15 የፋይናንስና ግዥ አስተዳደር የስራ ሂደት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ የደንብ አልባሳትና ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 8 20 13 83 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት ቢሮ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የቢሮ ጠረጴዛዎች፣ ወንበሮች፣ ፋይል ሼልፍና ወዘተ … ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0915 73 49 66/0915 76 15 52 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚ/ር የጨረታ ግዥ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የጽህፈት መሣሪያዎች፣ ልዩ ልዩ የቢሮ ጥገና ዕቃዎች፣ የተሽከርካሪ ጎማዎችና ወዘተ … ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0115 28 406 ይደውሉ::

------------------------------------ኮንስትራክሽን

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የሼይ ቤንች ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- መንገድ:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 047-777-02-04 /047-777-02-09

------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የሲዳማ ዞን ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት መምሪያ:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክት ጥገና:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 046 221 44 94 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የሲናና ግብርና ምርምር ማዕከል:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- የእህል ማበጠሪያ ማሽን ቤት:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 022 11 90 749/022 11 90 748 ይደውሉ::

Page 15: Reporter Issue 1297

|ገጽ 15 | ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታወቂያ ቁጥር 05/2005

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስፖርት ማህበር ለ2005 ዓ.ም የውድድር ዘመን ለዋናው፣ ለወጣት፣ ለታዳጊና ለሴቶች እግር ኳስ ቡድን፣ ለአትሌቲክስና ለጠረጴዛ ቴኒስ ቡድን አባላት የውድድርና የልምምድ የስፖርት ትጥቆችና የስፖርት መገልገያ መሳሪያዎችን ለስፖርተኞቹ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ሁሉ፡-

1. የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የግብር ከፋይ መለያ ሰርተፍኬት ያላቸው የእነዚህን ቅጂ በማያያዝ ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ከመስከረም 24 ቀን 2005 ዓ.ም ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ከ2፡00 – 6፡00 እና ከ7፡00 – 10፡30 ቅድስት ስላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ህንፃ ላይ በሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስፖርት ማህበር 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 205 በመምጣት መግዛት ይችላሉ፡፡

2. ተጫራቾች ከሚያቀርቡት አጠቃላይ ዋጋ 2% የጨረታ ማስከበሪያ /ቢድ ቦንድ/ በባንክ የተመሰከረለት የክፍያ ትዕዛዝ /CPO/ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስፖርት ማህበር ስም ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

3. ተጫራቾች በሚያቀርቡት ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይፈቀድም፡፡4. በጨረታው ለተሸነፉት ያስያዙት ቢድ ቦንድ ወዲያውኑ የሚመለስላቸው ሲሆን

የአሸናፊው ግን ከስፖርት ማህበሩ ጋር የውል ስምምነት ሲፈጽሙና የውል ማስከበሪያ የጠቅላላ ዋጋ 10% ሲያስይዙ የሚመለስ ይሆናል፡፡

5. የጨረታው አሸናፊ ማሸነፉ ከተገለፀለት በሰባት ቀናት ጊዜ ውስጥ ቀርበው ውል ባይፈጽሙና የውል ማስከበሪያ ባያስይዙ የጨረታ አሸናፊነታቸው ተሰርዞ ያስያዙት ቢድ ቦንድ የማይመለስ ይሆናል፡፡

6. ተጨራቾች እስከ ጥቅምት 9 ቀን 2005 ዓ.ም ድረስ የጨረታ ሰነዳቸውን ማስገባት አለባቸው፡፡ ጨረታው ጥቅምት 11 ቀን 2005 ዓ.ም ተጨራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ በ 4፡00 ላይ ከላይ በተጠቀሰው ቦታ ለመገኘት ፈቃደኛ በሆኑ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ፊት ይከፈታል፡፡

7. ስፖርት ማህበሩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

8. ተጫራቾች ስለ ጨረታው መረጃ ማግኘት ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 011-122-88-24 መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስፖርት ማህበር

በድጋሚ የወጣ የስፖርት ትጥቅና ቁሳቁስ ጨረታ

Job Title: Water Engineer

Place of Work: Gonder

Qualification and Skills Required:

Degree or Diploma in Hydraulic Engineering /Water resource and irrigation

Engineering.

Work Experience: 3 years for Degree and 6 years for Diploma. NGO Experience

in Emergency situation is advantageous.

Result oriented, proactive and good organizational skill

Excellent communication skills both verbal and written

Computer skills including MS-word, Excel, Power Point and Internet

Terms of Employment: Contract for 1 year

Salary and Benefits: As per the scale of the society.

Interested applicants should submit a non returnable complete application together with CV and

copies of other testimonials within ten working days from the date of this announcement to the

following address through postal service and in person. Applicants should submit in person from

Monday to Friday (Morning 8:00-12:00, Afternoon 1:00 – 5:00) to the Region Administration and

Finance Division.

N.B. Only short listed candidates will be contacted.

Ethiopian Red Cross society

Amhara Regional Branch Office

P.O.Box. 1295

Bahir Dar

Internal & External Vacancy

Announcement

ጉዳይ ነው:: ይህ የአትዮጵያ ብቻ የሆነ ጉዳይ አይደለም:: የሁሉም የዓባይ ተፋሰስ አገሮች ጉዳይ ነው:: የተፋሰሱ የራስጌም ሆነ የግርጌ አገሮች ጉዳይ ነው:: ይህ የወሰን ተሻጋሪ ወንዞች ዓለም አቀፍ ጉዳይም ነው::

ይህንን በተመለከተ ከግርጌዎቹ አገሮች ከሱዳንና ከግብፅ ጋር ለመስማማት ልበ ሰፊ አገር ሆና ቆይታለች:: ከግብፅ ጋር ብቻ አይደለም:: ምክንያቱም ውኃውን በጋራ የሚጠቀሙት እነርሱ ናቸው:: አሁን ታዲያ በዓባይ ተፋሰስ ውስጥ ያለን አገሮች የውኃው ተቀራራቢ ተጠቃሚ እንድንሆን የራስጌዎቹ አገሮች ስምምነት ላይ ደርሰናል::

ይህ አስፈላጊ ጉዳይ ነው:: ምክንያቱም ኢትዮጵያ ለዓባይ 86 በመቶ ውኃ የምታመነጭ አገር ነች:: ይህንን ውኃ ታዲያ ‘ኢትዮጵያ ለልማቷ ልታውለው አትችልም’ የምትል ከሆነ ይህ የሞኝ ሰው ስሌት ነው የሚሆነው:: ካለበለዚያ ይህ እጅግ ቀላልና አመክኗዊ የሆነ ጉዳይ ነው:: የግድ የውኃ ኢንጂነር መሆን የለብህም::

ኢትዮጵያ ሁልጊዜ በግርጌዎቹ አገሮች፣ በሱዳንና በግብፅ ላይ አንዳችም የጎላ ጉዳት ሳይደርስ ውኃውን መጠቀም ትፈልጋለች:: በቴክኒክ ደረጃም እነዚያን የግርጌ አገሮች ሳንጎዳ የራስጌዎቹ አገሮች ተጠቃሚ ልንሆን እንችላለን:: ይህ መፍትሔ እስካለን ድረስ ለምን አንተባበርም? በመሆኑም ኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ ለኃይል ማመንጫ የሚውሉ ግድቦችን መገንባት ጀምራለች:: ይህ ደግሞ ውኃውን ወደ ሌላ አቅጣጫ የሚወስደው ወይም የሚያስቀረው አይደለም::

በተጨማሪም በሱዳን፣ በግብፅና በሁሉም የምሥራቅ አፍሪካ አገሮች ውስጥ ያለውን ኢኮኖሚ ለማሳደግም አስተዋፅኦ ያበረክታል:: በመሆኑም ይህ ሁሉም አሸናፊ፣ ሁሉም ተጠቃሚ የሚሆንበትና ነገሮችን በትብብር መሥራት የሚቻልበት መስክ በመሆኑ ሁላችንም ወደ ትብብሩ መምጣት አለብን:: በነገራችን ላይ ኢትዮጵያ በጣም ግልጽ የሆነና መታየት የሚችል ሐሳብ ለግብፅና ለሱዳን አቅርባ የሱዳን፣ የግብፅና የኢትዮጵያ ባለሙያዎች ያሉበት አንድ ቡድን ለማቋቋም ተስማምተናል::

በታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ምክንያት በግብፅና በሱዳን ላይ የሚደርስ ጉዳት መኖር አለመኖሩን የሚከታተሉ ዓለም አቀፍ ታዛቢዎችም ተካትተዋል:: ይህ የኢትዮጵያና ያለፉት ጠቅላይ ሚኒስትሯ ሐሳብ የሚያመለክተው አብረን የመሥራትና የማደግ መንገድን ለመሻት ያለንን ብርቱ ፍላጎት ነው:: ዓባይ አብረን ለማደግ አብረን መሥራት የምንችልበት ብቸኛው ጉዳይ አይደለም:: ዓባይ ለዲፕሎማሲያችንና ለምጣኔ ሀብት መቀናጀት መሠረታዊና ማዕከላዊ ጉዳይ ነው:: ሆኖም ግን ብቸኛው መንገድ አይደለም:: መናገድ እንችላለን፤ አንዱ በሌላው አገር ውስጥ ኢንቨስት ማድረግ ይችላል፤ በሕዝቦች ግንኙቶች ላይ መሥራት እንችላለን:: ግንኙነቶቻችንን ከግብፅና ከሱዳን ጋር በብዙ መንገዶች ማጠናከር እንችላለን::

ችግሩ የቀደመው የግብፅ መንግሥት ነበር:: የአሁኑ መንግሥት ምን እንደሚያደርግ ሰንብተን እናየዋለን:: ያለፈው ግን የዓባይን ጉዳይ የሚያየውና የያዘውም እንደ ፀጥታና ደኅንነት ጉዳይ ነበር:: የውጭ ዲፕሎማሲና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርም ጉዳይ አልነበረም:: የዓባይን ጉዳይ የያዘውም የደኅንነት

ኃላፊው ነበር:: አሁን እየተሰሙ ያሉ ጭምጭምታዎች አሉ:: ‘የደህንነት ጉዳይ ነው፤ ግብፅ እንደ ደኅንነት ጉዳይ ነው የያዘችው፤’ የሚሉ:: ይሁን እንጂ እኔ የአሁኑን መንግሥት አቋም አሁን ልነግርህ አልችልም:: የሽግግሩ መንግሥት ከእኛ ጋር ቆሞ ነበር:: አንዳንዶቹ መሪዎችም የአዲሱ መንግሥት አባል ናቸው:: በቅርብ እየተከታተልነው ነው:: ምክንቱም በዚህ ጉዳይ ላይ እየሠሩ ባሉ ቡድኖች ላይ የተፈጠረ ችግር የለም:: አሁን ያለው የተሳካና የተጣጣመ የሥራ ግንኙነት ነው::

የእኛ ጉዳይ ግን ዓባይ ላለመተማመን ምክንያት መሆን የለበትም የሚል ነው:: አብሮ የመሥራት፣ የመተማመን፣ የመተባበር፣ የጋራ ጥቅም፣ አብሮ የማደግና ሁላችንም አሸናፊ የምንሆንበት የመፍትሔ ጉዳይ እንዲሆን ነው የምንፈልገው:: ይህ ደግሞ ይቻላል:: ለዚያም እንሠራለን:: መጋጨት አያስፈልገንም:: ስድስት ሺሕ ሜጋ ዋት ኃይል ካመነጨን በደጋማው መልክአ ምድራዊ አቀማመጧ ምክንያት ኢትዮጵያ ከተጎናፀፈችው ፀጋ የሚወጣውን የውኃ ኃይል ማስተባበር፣ ማቀናበርና ማገናኘት፣ ከዚያም ሁላችንም ተጠቃሚ መሆን እንችላለን:: ይህ ነው የሚፈለገው::

ሱዳንን ብትመለከት በዚህ ግድብ ምክንያት የተገራ ውኃ ማግኘት ትችላለች:: ከኢትዮጵያ ጋር ስትነፃፀር ሱዳን ለግብርና ልታውል የምትችለው በቂ ስፋት ያለው መሬት አላት:: ይህም በራሱ ፀጋ ነው:: ሱዳን ውስጥ በመስኖ የሚለማ ግብርና ካለ፣ ከውጤቱ ሁላችንም ተጠቃሚ እንሆናለን ማለት ነው:: በግብፅም እንዲሁ:: በመሆኑም አብሮ የመሥሪያ እንጂ የፀጥታና የደኅንነት ጉዳይ አድርገን ልንይዘው አይገባም:: የዓባይ ምሥራቅ ተፋሰስ አገሮች ማለትም የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን ሕዝቦች በጋራ የምንለማበት ጉዳይ ነው ማድረግ ያለብን:: አሁን በግምት መመራት አንፈልግም፤ ለጊዜው አሁን ባለው የግብፅ መንግሥት ዘንድ የፖሊሲ ለውጥ አላየንም::

ጥያቄ፡- ግብፃዊያን እስረኞችን አስመልክቶ ላቀረቡት ጥያቄስ መልስዎ ምንድነው?

አቶ ኃይለ ማርያም፡- ይህ ባለፈው ጊዜ የተዘጋ ጉዳይ ይመስለኛል:: አየህ! የሽብርተኝነት አድራጎቶች በማንኛውም መልክ ቢሆን አይመከሩም፤ ተቀባይነትም የላቸውም:: የኢትዮጵያ ፍርድ ቤት የቀድሞውን የግብፅ ፕሬዚዳንት ለመግደል በሞከሩት ላይ የሞት ቅጣት ፈርዶባቸዋል:: ይህ ባለፈው የተዘጋ ጉዳይ በመሆኑ በዚህ ወቅት የምንመለስበት ምክንያት የለም::

ጥያቄ፡- የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ብዙውን ጊዜ ቻይናን ‹‹በኢኮኖሚ እመርታ እያሳየች ያለች›› እያሉ በአድናቆት ይገልጹ ነበር። ምዕራባዊያን አገሮችን ደግሞ እየወደቁ ያሉ ኃይሎች ሲሉ በመግለጽ ነቀፋ ያሰሙ ነበር። ኢሕአዴግ ከቻይና ኮሙዩኒስት ፓርቲ ጋር ስላለው ቅርበት በሰፊው አስታውቀዋል። ምዕራባዊያን ኢኮኖሚያቸው እየወደቀ ነው:: ኢትዮጵያ በርዕዮተ ዓለም ቅርበት ካላትና ታዳጊ የኢኮኖሚ ኃይል እየተባለች ካለችው ቻይና ጋር ግንኙነቷን ማጠናከር ይሻላታል ብለው ያምናሉ?

አቶ ኃይለ ማርያም፡- ከሁሉም በፊት ከአገሮች ጋር ያሉን ግንኙነቶች የሚመሠረቱት በርዕዮተ ዓለም ጉዳይ አይደለም:: ከግንኙነቶቹ በምናገኛቸው ጥቅሞች ላይ የተመሠረቱ ናቸው:: እንደዚህ ዓይነት ጥያቄ ከዚህ በፊትም ጠይቀኸኝ የመለስኩልህ በተመሳሳይ መንገድ ነው:: በመሆኑም ከዩናይትድ ስቴትስም ሆነ ከቻይናም ጋር የሚኖሩን ስትራቴጂካዊ ግንኙነቶች ናቸው:: ይህ ስትራቴጂካዊ ግንኙነት ነጥሎ የወሰደን አገር ባነሳህ ቁጥር የራሱ የሆኑ

ደርዞች አሉት:: ዩናይትድ ስቴትስ ከኢትዮጵያ ጋር በምጣኔ ሀብት በኩል በጣም የቅርብ አጋር ነች:: በተለይ ግብርናን፣ የጤና ዘርፍና ሰብዓዊ ድጋፍን በመሳሰሉ ጉዳዮች ላይ:: ይህ ግዙፍ ድጋፍ ነው:: ለዚህ ድጋፍ ደግሞ የዩናይትድ ስቴትስን ሕዝብና መንግሥት እናመሰግናለን:: በአካባቢያችንና በዓለም አቀፍ ደረጃም ሰላምና ፀጥታን በሚመለከት ስትራቴጂያዊ ወዳጆች ነን:: የሃያዎቹን ከበርቴ ሃገሮች፣ የስምንቱን ኃያላን አገሮች ቡድኖች በመሳሰሉት መድረኮች ላይ ፍትሕ የሰፈነበትና ተመጣጣኝ ክፍፍል ያለበት ዓለም እንዲኖር፣ የአየር ንብረት ለውጥና ሌሎችንም ጉዳዮች በተመለከተ አብረን እንሠራለን:: በመሆኑም ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ባለን ግንኙነት ዓለም አቀፍ፣ አካባቢያዊና የሁለታችን የሆኑ የጋራ ሥራዎች አሉን::

ሁለተኛ ቻይና ስትራቴጂያዊ ወዳጃችን ነች:: በመሠረተ ልማት፣ በመዋዕለ ነዋይ ታግዘናለች:: ብዙ የውጭ ቀጥተኛ መዋዕለ ነዋይ ከቻይና ወደ ኢትዮጵያ እየገባ ነው:: በነገራችን ላይ ከዩናይትድ ስቴትስና ከአውሮፓ የሚመጣውም የውጭ ቀጥተኛ መዋዕለ ነዋይ ፍሰት ጨምሯል:: ይህንን በተመለከተ እኛ ለርዕዮተ ዓለም ጨርሶ ዓይን የለንም:: ከአገሮች ጋር ግንኙነቶችን እንድንመሠርት የሚያደርጉን ለሕዝባችን የሚጠቅሙ፣ ለአገራችን የሚጠቅሙና የብሔራዊ ጥቅም ጉዳዮቻችን ብቻ ናቸው:: ዲፕሎማሲያችን ግልጽ ነው:: የውጭ ግንኙነቶቻችን ድብቅ ነገር የላቸውም፤ ዘልቀው የሚታዩ ናቸው:: መሠረታቸው ርዕዮተ ዓለም አይደለም::

ፓርቲያችን ከቻይና ኮሙዩኒስት ፓርቲ ጋር የቅርብ ትስስር አለው:: ምክንያቱም የቻይና ኮሙዩኒስት ፓርቲ እያከናወነ ካለው ልንማራቸው የምንችላቸው ጉዳዮች አሉ:: በአጭሩ እኛ ያለን ፖሊሲ ሕዝብን መሠረት ያደረገና ልማትን ማዕከል ያደረገ ነው:: በዚህ አካባቢ እታች ወርዶ በመሥራት የቻይና ኮሙዩኒስት ፓርቲ ልምድ አለው:: በመሆኑም እንዲህ ዓይነቱን አያያዝ ከቻይና እንማራለን:: ይህ ማለት ግን ርዕዮተ ዓለማችን ከቻይናው ጋር ተመሳሳይ ነው ማለት አይደለም:: ከሁሉም አገርና ከሁሉም ፓርቲ የምትማራቸው የተሻሉ ልምዶች አሉ:: እንደምታውቀው እኛ ግራ ዘመም ፓርቲ ነን:: እኛ ከቻይና ጋር ብቻ ሳይሆን ከጀርመኑ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ ጋርም በዚሁ ግራ ዘመም አመለካከታችን ምክንያት እንሠራለን:: ከኤኤንሲ ጋር እንሠራለን:: ከሌሎችም የአውሮፓ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲዎች ጋር እንሠራለን:: ከእንግሊዙ ሌበር ፓርቲ ጋርም እንሠራለን:: ከአንዱ ወይም ከሌላው ትማራለህ::

እኛ ኢትዮጵያ ውስጥ የራሳችን ርዕዮተ ዓለም እንዳለን ነው የሚሰማን:: የራሳችን ነው፤ ብሔራዊ ነው:: ይሁን እንጂ ከአንዳንዶች ወይም ከሌሎች ጋር ተመሳሳይ ጎኖች ሊኖሩን ይችላሉ:: ለፓርቲያችን የሚጠቅሙ ጉዳዮች ካሉ እንማርባቸዋለን፤ ልምድ እንቀስምባቸዋለን:: እንዳለ እንወስዳቸዋለን ማለት ሳይሆን ከራሳችን ሁኔታ ጋር ማዛመድ የምንችልበትን መንገድ እንፈልጋለን:: በአገር ደረጃ፣ በፓርቲው የውስጥ አሠራሮች፣ በዓለም ውስጥ ካሉ ሶሻሊስትና ዓለም አቀፍ ከሆኑ ፓርቲዎች ሁሉ ጋር መሥራት እንፈልጋለን:: በአውሮፓ፣ በዩናይትድ ስቴትስ፣ በቻይናና በሌሎችም የዓለማችን አካባቢዎች ካሉት ጋር ሁሉ::

ማስታ

ወቂያ

‹‹ከአገሮች ጋር ... ከገጽ 13 የዞረ

Page 16: Reporter Issue 1297

ገጽ 16|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005ማስታወቂያ

Organizational profileArada Child and Family Charitable Society (ACFCS)/formerly named as CCF Arada Area Project Coordination/ was established in 1986. ACFCS was re-registered & certified as Ethiopian Resident non-profits making humanitarian organization to implement integrated developmental activities in collaboration with ChildFund Ethiopia and pact Ethiopia in Arada Sub city of Addis Ababa City Administration since July, 2010. Arada Child & Family Charitable Society invites interested & qualified individuals to apply and compete for the following vacant posts.

1. Position: - Finance Unit Head Position Summary: - This is one of the key position in the structure of the

organization. The incumbent is responsible for planning, coordinating, establishing and maintaining financial management policies and procedures for NSPs, grants, subsidies and other funds remitted to the society by ChildFund Ethiopia and other Donors. He/she leads the Finance team to ensure timely, accurate and useful financial information production and provides technical support to association manager. He/she is responsible to ensure organization’s finance management compliance with all regulatory requirements as relating to the society’s by- Law, and financial rule and regulations of the country in conjunction with the Association Manager.

Education: - Bachelor degree in Accounting Experience: - 4 years or above work experience in the NGOs environment after

graduation.

Required Skill: - Proven administrative, leadership and management experience of managing a team of finance professionals, creating a climate of continuous improvement. Well versatile with advanced accounting soft ware such as peach tree, FIT accounting guidelines and good application of word, power point and out look. Ability to advise and implement strategic development and resource plans, ability to work on own initiative, priorities work ,handle pressure and take day today decisions on the running of the organization, experience of producing complex financial accounts and managing annual audit, all aspects of financial planning including the integration of risk management and budget production with organizational planning ,producing medium and long-term financial plans based on complex financial models ,including FIT, developing effective relationships with colleagues at all levels which command, respect, trust and confidence, monitoring and reporting performance against project plans and objectives, ability to produce and implement clear financial procedures and evaluate the internal control environment.

Major duties and responsibilities:- Ensuring good team work and cooperation between finance and program me staff, including but not limited to participation in regular project management meeting, work with community development officers to assure the optimum utilization of the budget, ensuring program me staff is trained in relevant aspects of financial management, ensuring a proper understanding of field operations, including risks and practical limitations.

2. Position: - Secretary Position Summary: - Perform secretarial tasks, take and transcribe oral

dictations, receive guests and schedule appointments Education: - College Diploma in Secretarial Science and office management. Experience: - 2 years or above work experience in the NGOs environment after

graduation. Required Skill: - Strong Knowledge of Computer Applications, Excellent oral and

written communication skills, Fluent in English.

Major duties and responsibilities:- Take and transcribe oral dictations, Schedule appointments and arrange telephone contacts, Type, register and file letters, minutes, circulars, memorandum and other related materials, Keep custody of correspondence files and other materials of confidential nature, Open, sort and route incoming letters/mails, Receive incoming telephone calls, transmit messages and instructions, Register and dispatch outgoing letters/mails, Draft routine correspondences, Perform other related duties assigned by the supervisor

3. Salary:-As per the Organization’s scale 4. Term of employment:-One year contract with possible extension 5. Place of work:-Addis Ababa.

Interested applicants should submit non-returnable application together with CV and copies of testimonials to Arada Child & Family Charitable Society with in 7 working days of this announcement.

Qualified Women applicants are highly encouraged!!

Ref. No: A/C/F/C/S/ /2012

Internal & External Vacancy

N.B - Please bring the original documents for cross-reference.- For more information please contact Arada Child & Family

Charitable Society.- P.O. Box 25887, Addis Ababa - Tell 011-155-91-99 , 011 – 111 – 24 - 06

ድርጅታችን ከዚህ በታች የተገለፀውን ክፍት የሥራ መደብ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

1. የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- አካውንታንት ጾታ፡- አይለይም የትምህርት ደረጃ፡- ከታወቀ የትምህርት ተቋም በአካውንቲንግ በዲግሪ ወይም በዲፕሎማ የተመረቀ/ች የሥራ ልምድ፡- ለዲግሪ 2 ዓመት ለዲፕሎማ 4 ዓመት

2. የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- የሽያጭ ሰራተኛ ጾታ፡- ሴት የትምህርት ደረጃ፡- ከታወቀ የትምህርት ተቋም በዲፕሎማ የተመረቀች

ሞ አንበሳ ጀኔራል ትሬዲንግ ፒ.ኤል.ሲ

ማሳሰቢያ፡- ለሁሉም የሥራ መደብ ደመወዝ በስምምነትአመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5/ አምስት ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ማመልከቻ የትምህርትና ሥራ ልምድ ማስረጃዎቻቸውን ዋናውንና ፎቶ ኮፒ በመያዝ በድርጅቱ ዋና መ/ቤት በግንባር በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡

አድራሻ፡- ከጦር ኃይሎች ወደ ቶታል በሚወስደው ቀለበት መንገድ ሞቢል አካባቢ ሚሌፎሊ ኬክ ቤት ሕንፃ ላይ ቢሮ ቁጥር 4፣

ስልክ 0113726249

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

Page 17: Reporter Issue 1297

|ገጽ 17 | ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታወቂያ

United Nations Nations Unies

(Economic Commission for Africa) (Addis Ababa, Ethiopia)

REQUEST FOR INFORMATION(RFI)

Title of the RFI: Request for information to supply and install commonn furniture for the NOF common

area for the United Nations Economic Commission for Africa (UNECA)

Date of this RFI: 28 September 2012 Closing Date for Receipt of RFI : 19 October 2012

RFI Number: PU/HK/12/0551 E-mail Address: [email protected]

Address RFI response by fax for the Attention of: The Bid Officer

Fax Number: +251 115 511874, Tel. No. 01154433232

UNCCS Code: 382126,439176,449512,448212,381821,429129,429173,439176,381819

Note: though the website recommende are of the UNGM. the responses should be made to UNECA

DESCRIPTION OF REQUIRMENTSThe UNECA is currently constructing a six story building for office use. The construction is expected to be finalized by the end of December, 2012. As part of the finishing phase, which requires supply of furniture that will be used for various common areas, UNECA would like to seek information from qualified companies that have sound past experience and expertise.

Furniture required are for pantry area, for cafeteria and for the main entrance/ security area. The below highlights about the requirement. A )Furniture required for the pantry area

1 Stainless Steel Work Table2 Stainless Steel Ventilated Refrigerator3 Stainless Steel Electrical Commercial Dish Washer4 Stainless Steel Bowel Sink with Drainer5 Stainless Steel Unheated Cupboard (Attached to the sink)6 Stainless Steel Wall Cupboard (Overhead/Attached to the wall)7 Stainless Steel Electric Cooker

B) CAFETERIA

1 Furniture Cafeteria for the out door use : a) Table: 12 tables (5 chairs per table) b) Chairs: 60 Chairs2 Stainless Service Counter3 Stainless Steel Food Display Counter with Warmer C) MAIN ENTRANCE / SECURITY AREA

1 Standard Security Counter 2 Waiting Area Couches/Sofas with coffee table

The information to be sent to UNECA should include price and availability of the goods,detailed specification about the goods, the possible delivery time and delivery mechanism including if other technological and technical solutions are available. Further to the above description, in order to understand about the requirement and available space of the pantry,cafeteria and the main enterance/ security , please make reference to UNECA website www.uneca.org/procurement or collect the information from UNECA ,Addis Ababa,General Service Section 2nd floor Room No 2N11.

Please note that this notice is a mere Request For Information and does not constitute a Solicitation.You are required to fill out the information included in the request and email [email protected] The Request For Information (RFI) should be replied up untill 19 October, 2012

LYCEE GUEBRE MARIAMCALL FOR CONSULTANCY SERVICE FOR SOLIDITY STRUCTURE AND

PERSONS SECURITY

1. Head of the Mission The Goal of the mission of risk detection will be: 1. To display all the non- compliances as well as the risk situations due to the

existence constructive dispositions of buildings and putting in question the security of persons and visitors and to draw up the report including the list of these technical faults as well as the recommendations in a view to restitute an acceptable level of security for the occupants of the establishment.

2. To inspect by visual examination all the existing building of Lycee Guebre Mariam – in order to draw up report defining the eventual elements of structure affected from a view point of solidity and requiring reinforcement works.

The buildings on which the present proposal is focused are the all buildings existing on the site of the Lycee Guebre mariam – Ethiopia composed of three section divided as follows: 2. Description of the mission The mission of audit will be aimed at analyzing the risks which may compromise the solidity of the structure of the buildings as well as those linked to the security of persons in case of fire. The examination will be effective visually true be detailed visits on the overall aforementioned buildings. The mission will include for each building the following stages : Risk linked to the lack of solidity structure and equipment: - Apparent condition of the visible part of the structure of buildings (presence

of cracks, settlings, abnormal beams, apparent armatures) ; Apparent condition of fixations of equipment, structures and elements - suspended to the ceiling: Visual inspection by probe : Corrosion, rapture

risks of fall of object…;- Security of systems of opening and shatter of external joineries (inspection

by probe) ; - Current condition of coating of tightness and roofing (infiltration of water and

defects…). Risk linked to the fall of persons: - Compliance of body security (landing handrail, footbridge) that aspect will be

examined notably concerning the height of the lifelines their configuration and the apparent condition of their fixation at the structure ;

- If it is required to make tests on the lifelines this will be to the charge of the client ;

- Alleviate and low window: height, configuration, solidity ; - Accessible terraces and non-accessible terraces, presence and solidity of

lifelines ;- coating of floor or presence of obstacles ; - Absence of chamfer at the sharp angles of vertical elements. Risks linked to mechanical shocked on the glazings - Glazing playing the role of lifeline ; - Glazing situated at height inferior to 1, 2m ; - Glazing of big dimension (lack of visualization, risk of collision).Risks linked to fire (constructive layouts and means of rescue) - Risks due to the difficulty of access to buildings by rescue machines ;- Risks due to a lack of isolation toward 3rd parties ; - Risks due to evacuation doors ;- Risk due to too much important blind alley ;- Risks due to the insufficiency and the design of stairs ;- Risks due to insufficient number of exit in the premises ; - Risks due to the absence of partitioning firebreak (partitions and

doors), at the level of vacuum on the ceiling (plenums) and on the sheath of electric cables on the floor ;

- Risks of propagation of the flame due to existent materials ;- Dispositions related to premises with medium and important fire risk

;In this regard, Lycee Guebre Mariam is inviting all interested applicants with appropriate qualifications and experiences can email to : [email protected] to get the terms of reference and then submit their technical and financial proposal ( a maximum of twelve pages altogether), as well as CV.Requirements1. Technical and Financial proposal with CV of the consultant(s )including

details of similar experiences;2. Reliable and effective consultant(s) with reasonable experiences in

conducting similar security audits;3. Very good communication skills;4. Proficient in spoken as well as written English or French;5. Renewed licence and TIN certificate/number if any.Applicants should send their technical and financial proposal with CV(S) before 22/10/2012, preferably to :

Lycee Guebre MariamChurchill RoadPo Box 1496Addis Ababa

Please Mark the application envelope with “SECURITY AUDIT”

OrElectronic applications to : [email protected] with a subject “SECURITY AUDIT”. Application without the subject stated will be discarded.

Page 18: Reporter Issue 1297

ገጽ 18|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

ማስታ

ወቂያz ¡ Wü ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

አዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም ከዚህ በታች የተጠቀሰውን መስፈርት የሚያሟሉ ሠራተኞች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

1. የስራ መደብ፡- የኦዲትና ሪስክ አስተዳደር ኦፊሰር II

ተፈላጊ ችሎታ፡- በአካውንቲንግ ወይም በኦዲትንግ የመጀመሪያ ዲግሪ እና 4 ዓመት አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ

ደመወዝ፡- 2,847.00

2. የሥራ መደብ፡- የብድርና ቁጠባ ኦፊሰር I

ተፈላጊ ችሎታ፡- በአካውንቲንግ ወይም በማኔጅመንት ወይም በኢኮኖሚክስ የመጀመሪያ ዲግሪ 2 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድ

ደመወዝ፡- 2,135.00

ለሁሉም የስራ መደቦች

ብዛት፡- 1

የሥራ ቦታ፡- ቅ/ጽ/ቤት

የምዝገባ ቀን፡- ማስታወቂያው ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት

የምዝገባ ቦታ፡- ቅ/ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አቡነ ጴጥሮስ ሃውልት ፊት ለፊት ዋናው መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 6 በመቅረብ መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡

ለበለጠ መረጃ፡- 011-111-1512

ማሳሰቢያ፡- አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃቸውን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ አለባቸው፡፡

አዲስ የብድርና ቁጠባ ተቋም

VacancyAnnouncementAmbo Mineral Water Share Company invites applicants for the following positions.

1. Health Environmentalist

1.1 Basic requirements …………….. B.Sc. Degree in Health Environmental With 2 years of work experience in Factory 1.2 Number of employees needed for

the position …………………….. 1(One)1.3 Application dates ………………. With in 5 working days from

the date of announcement.1.4 Work place ……………………… Ambo ( Senkele ) Factory

site.1.5 Salary …………………………… Negotiable.1.6 Working condition ……………… Permanent base.

N.B.Interested and qualified applicants can apply for the position by submitting their application letter together with non returnable CV and other supporting documents to Addis Ababa Man power Development Office and Ambo ( Senkele) Personnel Office.

Address

Addis Ababa …………………… Mexico Square next to Progress Building (Temama fok) Tel. 115-157356 or 0115-517333Ambo (Senkele) ……………… Factory Site Tele. 0112-362145 or 0112-362024

ዛሬ ደግሞ ከ22 ወደ ፒያሳ ልንጓዝ ነው። ተደራዳሪና አቻ በሌለው የሕይወት ዋሻ ውስጥ መጓዝ የዕለት ተግባራችን ነው። እናቁምስ ብንል ማን እሺ ብሎን? በድካም፣ በብርታት፣ በመታከትና በፅናት ሩጫችንና መፍጨርጨራችን ከጎዳናው ላይ ይነበባል። የቆሙትን የሚራመዱት ያበረታሉ። የበረቱትን አሯሯጮች ለአሸናፊነት ይጋብዛሉ። ሁሉም መስመሩን እንደጠበቀ ይጓዛል። አንዳንንዴ ደግሞ ከሕይወት አበባ ውስጥ የጥበብ ዕጣን መንፈሳችንን ያድስልናል። በስብራት ውስጥ መኖራችንን እንደጠላነው ሁሉ በጥበብ ከርቤ ስንታጠን ደግሞ ሐሴት እናደርጋለን። ችላ ያልነውን ስናስታውስ የራቀን ደግሞ ይናፍቀናል። ይህ ሁሉ ሕይወት ውስጥ ነው። ካልኖሩ ማየት አይቻልም። ካልተጓዙ ያላዩትን ማብራራት አይታሰብም። ቢከፋም ቢለማም፣ ቢጠቅምም ቢጎዳም መኖርን የመሰለ ትልቅ ስጦታ የለም። ይህን የሚያምኑ እግሮች ይመስላሉ እኔ በቆምኩበት መንገድ ዙርያ የሚጣደፉት። ታክሲዎች ተሰድረው ተራቸውን ይጠብቃሉ። ወያሎች ይጮኋሉ። የኑሮአችን ዑደት የክረምት ዝናብ እንደሞላው ወንዝ ስልቱን ጠብቆ በፍጥነት ይነጉዳል። ልቡናውን ከፍቶ ጆሮውን ለተፈጥሮ ድምፅ ለሰጠ ደግሞ ታላቅ ዕውቀትና እውነት ከዚህ ትርምስ ውስጥ ፈልቅቆ ማውጣት ይቻለዋል። የሚገለጥላቸው ብፁአን ናቸው እንበል ይሆን?!

እንደ አገባባችን አቀማመጣችንም መልክ እየያዘ ነው። ከኋላ ብቻ አራተኛ ሰው ይጠበቃል። ‹‹ድሮ ሦስት እያለ እንዴት ዓለም ነበር እባክህ?›› ይላል አንድ ጎልማሳ ተሳፋሪ። ምን እየነካን እንደሆነ እንጃ ካለፈ በኋላ ብዙ ነገር ይታሰበናል። ‹‹ከዛሬ ትናንት፣ ከነገ ደግሞ ዛሬ ይሻላል፤›› ያለው ሰው ጠፋኝ፡፡ አሁንን በቅጡ መኖርና ማሸነፍ ለብዙዎቻችን ሲሳካልን አንታይም። ‹‹የሕዝብ ቁጥር ‘መገሸቡን’ ያወቅኩት የታክሲ የኋላ ወንበር አራት ሰው መታቀፍ ሲጀምር ነው፤›› ይላል አንዱ አጠገቡ ያለ ተሳፋሪ። ከአፍታ በኋላም፣ ‹‹በአብዮቱ ጊዜ እኮ አርባ ሚሊዮን አንሞላም ነበር። እንግዲህ በሃያ ምናምን ዓመት ውስጥ አርባ ጨምረን ከሰማንያ ሚሊዮን በላይ የደረስነው፤›› ይላል። ‹‹እናረጋግጥ ብንል የት ሄደን ይሆን ይኼን ስታትስቲክስ የምናየው?›› ይለኛል አጠገቤ መጥቶ አረፍ ያለ አዲስ ተሳፋሪ። ‹‹አንዳንዱ ሰው እኮ አያውቁም እያለና ጊዜው እንደልብ የመናገሪያ ሆኗል በማለት አላስቀምጠን አለ፤›› አለኝ ቀጠል አድርጎ። ነገር ሲጠላለፍ፣ ሕይወት ስትጠላለፍ፣ ሐሳብ ሲጠላለፍ ይታያችሁ፡፡ እንግዲህ ይህንን የምንታዘበው አብረን ስንጓዝ ነው። አራተኛው ሰው ሹልክ ብሎ እንደገባ ወያላውም ፈጠን ብሎ ገብቶ፣ ‹‹ሳበው›› አለው ሾፌሩን፤ የሚንሸራተተውን በሩን ዘግቶ። ‘በሉ እናንተም ሂዱ የእኛም ወደዚያው ነው፣ ወትሮም መንገደኛ ፊትና ኋላ ነው፤’ የሚባለው አባባል ትዝ ሲለኝ የታክሲዋን ጥቅሶች ወዲያው ተመለከትኩ። ‘መንገድህን ለወያላው አደራ ስጥ ላያስከፍልህ ይችላልና’ የሚል ምፀታዊ ጥቅስ አነበብኩ። የወያላችን ፊት ላይ ግን መሐሪነት አልታይህ አለኝ።

ታክሲያችን መንቀሳቀስ ጀመረች። እልፍ መኪኖች ከሚተሙበት ጎዳና ውስጥ ተቀላቅላ የምትጓዝበትን መንገድ ለመፈለግ ከትራፊኩ ትርምስ ውስጥ ይዛን ገባች። ድንገት ከፊታችን ያሉ ተሳፋሪዎች ቀደም ብለው የያዙትን የሚመስል ጨዋታ ቀጠሉ። ‹‹. . .የት ትደርሳለህ? ሕይወት እኮ አቋራጭ የሚባል መንገድ የላትም። ሰው ይኼን እያወቀም በእሳት መቃጠሉን ለመደው፤›› ይለዋል። ያኛውም ይመልሳል። ‹‹ታዲያ ምን እናድርግ ተስፋ አስቆራጩ በዛ እኮ። ዋናውና ሀቀኛው መንገድ እኮ ዝግ ወይም ጠባብ ነው፤›› አለው። ሰው ዘንድሮ ሳያስበው በየሄደበት ጥያቄና መልሱን ተያይዞታል። ይህን ያስተዋለ ከኋችን የተቀመጠ ወጣት ሳናስበው፣ ‹‹የምንጠላውንና የምንፈራውን ፍልስፍና እንኖረው ጀመር እንዴ?›› ይላል። የሚመልስለት ቀጭን ድምፅ፣ ‹‹ግን እኮ እውነት ነው። ሰፊውን መንገድ ብዙ ሰው እየሄደበት ነው። በተለይ አንዳንዱ ራስ ወዳድ ያለሙስና መኖር ያቃተው ይመስላል፤›› አለ። ይኼኔ ብዙ የክርክር ቃና የያዙ ድምፆች ተሰሙ። የታክሲዋ ተሳፋሪዎች በሙሉ ወደ አንድ ርዕሰ ጉዳይ ገቡ። ተናግሮ አናጋሪ ካለ ምን ይደረጋል ታዲያ?!

‹‹ምን ማለት ነው ያለሙስና መኖር ያቃተው ይመስል ማለት? ወደን ነው? ወደን ነው ልጅ የምናሳድግበትን ለማንም ሆዳም ህሊና ቢስ ስንገብር የምንውለው? ወደን ነው? መሄጃና ማለፊያ ብናጣ እኮ ነው። አቤት የሚባልበትና ከሙስና የፀዳ ቦታ ብናጣ እኮ ነው፤›› አሉ አንድ ተለቅ ያሉ ሰው በምሬት። ‹‹ታዲያ መሄጃ አጣን እያልን የላባችንን ጭማቂ ያለአግባባ እስከ መቼ መገበር አለብን?›› ሲላቸው ጨዋታውን የጀመረው ወጣት፣ ‹‹እንጃ! መልሱን ብናውቅማ መቼ ከነችግራችን እንውል እናድር ነበር?›› ብለው በረድ አሉ። የተነሱ ጥያቄዎች ሁሉ መልስ አላቸው ማለት እንደማያዋጣ ስናውቅ በዝምታ ተዋጥን፡፡ ሁኔታው ‹‹ሙዱን›› የሰረቀበት ወያላ ‹‹በጠባቡ መንገድ የሚገቡት ጥቂቶች ናቸው፤ ሰፊው ግን የሰፊው ሕዝብ ነው ያለው ማን ነበር?›› ሲለው ሾፌሩን፣ ‹‹ይኼንን መመለስ ብችል ኖሮ መቼ ዲግሪ ያመልጠኝ ነበር?›› ብሎ ተቆጨብን። ወያላው ቀጠለ፣ ‹‹በዚህ የኑሮ ውድነት፣ በዚህች ጠባብ የታክሲያችን መዝጊያ ስንቱ መሰላችሁ መግባት እያቃተው የሚፎገረው? መቼም ሆዱ ብዙ ለለመደ በጠባቡዋና በሀቀኛዋ መንገድ መሹለክ ሰቆቃ ነው፤›› አለና ዝም አለ። ኃላፊነት የሚሰማው፣ ሀቀኛና አገር ወዳድ ዜጋ እንዲወጣን ራስ ወዳድነትን መቀነስ ለአንዳንዶቻችን ይሠራ ይሆን? ‹‹ሆድ እንዳስለመዱት ነው›› አለ የአገሬ ሰው!

ወያላው አንድ የከነከነው ነገር ያለ ይመስላል። አሥር ጊዜ ዓይኑን እያጠበበ ሥራውን ገታ አድርጎ ሾፌሩን ይቃኘዋል። አፍታ ሳይቆይ ቅር ያለውን ነገር አወጣ። ‹‹ግን! ግን! ቅድም ይኼንን ብመልስ ኖሮ መቼ ዲግሪ ያመልጠኝ ነበር ስትል ምን ለማለት ነው? ጥያቄ ስተሽ ተጭረሽ ነው እንዴ?›› ብሎ ያላሰበውን ጥያቄ አቀረበለት። ሾፌሩ በዕድሜ ታክሲ ተሳፍሮ ዘለግ ያለ ዘመን የቆየ ይመስላል። ሽበት ጀማምሮታል። ‹‹ወንድሜ በእኛ ጊዜ የሚማረው ጥቂት ነው። እንዳሁኑ ጊዜ አማማሪና አኗኗሪው ብዙ አልነበረም። ያለፍነው መንገጫገጭ እኮ ቀላል አይደለም፤›› ብሎት በትካዜ ጭልጥ አለ። ትካዜና መሪ እያየናቸው ሲገናኙ መፍራት ጀመርን። ‹‹ይኼ ወያላ እንደፈጣሪ ‘መንገዳችሁን ለእኔ አደራ ስጡኝ’ ብሎ ጥቅስ ለጥፎ ገደል እንዳይከተን እንጂ ሌላውስ ሌላ ነው፤›› ሲሉ አዛውንቱ ወያላው ጨዋታውን ከሾፌሩ ጋር ቀጥሏል። ‹‹አሁን ባለመማርህ ቆጭቶህ ነው? ኧረ ምሩቃን እንዳይሰሙህ በፈጠረህ። ሰው የነፍሱን ጥሪ እየተወ ኪሱን እንዲያደልብ በሚበረታታበት ጊዜ አልተማርክምና ምን ይቀርብሃል? ዘንድሮ በተማረ ከመቅናት . . .›› ብሎ ለቅፅበት ንግግሩን አቋረጠ። ወዲያው እንደምንም፣ ‹‹አካባቢያችንን ባጥለቀለቁት ቆነጃጅት እንስቶች መመሰጥ ይበልጣል፤›› ብሎ ጨረሰው። ‹‹ሾፌር ያዘው!›› ብሎ ድንገት አስቁሞ አንዲት ለግላጋ ውብ ወጣት አጠጋግቶ ጫነ። ታክሲዋ በፈረንሳይ ሽቶ መዓዛ ስትጥለቀለቅ ሁሉም ተረሳ። ውበት እሰጥ አገባውን የገታው መሰለ!

ሁሉም በዓይኑ እየሰረቀ አዲስ የገባችዋን ቆንጆ ያማትራል። ከኋላ የተቀመጡት ወጣቶች ‹‹ሐሙራቢ እጅ ብቻ ነው የሚሰርቀው ብሎ ነው ሰርቆ የተያዘ እጁ ይቆረጥ ይል የነበረው? እየው ሰውን እስኪ በዓይኑ ሰው ሲሰርቅ?›› ይባባላሉ። ‹‹የሚገርምሽ ነገር›› አለ ወያላው ጠጋ ብሎ ወደ ልጅቷ። ሒሳብ ያላት ስለመሰላት ቦርሳዋን መበርበር ጀመረች፡፡ ‹‹ኧረ ኧረ አይገባም። ታክሲያችን አንቺን ለመሳሰሉ የኑሮን ውድነት ለሚያስረሱ ቆነጃጅት መቶ በመቶ ቅናሽ ታደርጋለች። በጭራሽ አትከፍይም፤›› አላት ፍጥጥ ብሎ። ወይ ዘመንና ፍጥጫው! ‹‹ማን ስላለ?›› አለችው ገርሟት። ያቺን በፈጣሪ ፈንታ ራሱን የተካባትን ጥቅስ ጠቆማት። ‹‹ደግሞ እንዴት ዕድሜሽ ረጅም ነው መሰለሽ? ስላንቺ ስናወራ እኮ ነው ከቸች ያልሽው፤›› አላት ይባስ ብሎ። ‹‹ምን እያላችሁ?›› ትለዋለች እየተፍለቀለቀች። ሰው በድፍረቱና በወሬው ተገርሞ ተመስጦ ያዳምጠዋል። አዛውንቱ፣ ‹‹የዘመኑ ወጣት እኛን የውቤዎቹን ቆንጆ በማግባባት ለካ እንዲህ ያስከነዳናል?›› ሲሉ አምልጧቸው ተሰምተው ግማሹን የታክሲዋን ወገን ፈገግ አሰኝተዋል። ቀጠል አድርገው፣ ‹‹በዚህ በማይጨበጠው የዘንድሮ አየር ይህቺን የምታክል ቀሚስ መልበስሽን ግን አልወደድኩትም፤›› ብለው አስተያየታቸውን ነገሩዋት። በአልሰማሁም ስሜት ወደ ወያላው ዞረች። ምላሳሙ ወያላ በግድ ቀልቧን ጠምዶታል። ‹‹ከመማር ይልቅ እንዳንቺ ማማር እያልን ነዋ!›› ከማለቱ፣ ‹‹እኛም ብንሆን ዝቅ ብሎ ያልጀመረን አናስተናግድም፤›› አለችው። ይኼ ኮብልስቶን ያልገባበት የለም አትሉም ታዲያ?!

ሳቁና ጨዋታው በረድ ብሎ ሁሉም ውስጥ ዝምታ ገዘፈ። ይኼኔ ቆንጆዋ አጠገብ የተቀመጠው ጎልማሳ ተሳፋሪ ‹‹ለመሆኑ አግብተሻል?›› ብሎ ጠየቃት። ‹‹አይ ገና ነኝ። በአሁኑ የቤትና የኑሮ ችግር ትዳር እንዴት ይደፈራል? ሠርተህ ንብረት ከሌለህ ነገ ከባንክ እንኳ ተበድረህ ለመሥራት አትችልም፤›› አለችው በጨዋ ደንብ። ‹‹አሁንማ በአንድ በኩል በሐሳብ ስንግል በሌላ በኩል መፍትሔ የመጣ ይመስላል፤›› አላትና ትንሽ ከራሱ ጋር የሚያወራ መሰለ። ‹‹የምን መፍትሔ?›› ስትለው፣ ‹‹አልሰማሽም ንግድ ባንክ ያለ ማስያዣ ብድር እሰጣለሁ ማለቱን? በይ ቶሎ በይና ይኼን ቁንጅናሽን ይዘሽ ብድርሽን ውሰጂ። ያኔ ትዳርም የሚቀል ይመስለኛል በአንቺ አባባል፤›› አላት። ሁላችንም ጨዋታቸውን እንሰማለን። ይኼን ቁንጅናሽን ማለቱ የከነከናት ልጅት፣ ‹‹ያለማስያዣ ካልከኝ በኋላ ይኼን ቁንጅናሽን ይዘሽ ፍጠኝ አባባልህ ግን አልገባኝም፤›› አለችው። ጉሮሮውን ጠራርጎ፣ ‹‹ባንኩ እንደሚለው ‘ያለምንም ማስያዣ ቢዝነሱን አይቼ ነው የምሰጠው’ ነው ያለው አሉ። የሆኖ ሆኖ ንብረት ያለው እንጂ ሐሳብ የሚያመነጭ መቼ ነው ብድር ሲቸረው ያየነው? ባይሆን አንቺ የኮስሞቲክስ ሱቅ ልክፈት ብትይ ውበትሽ ዋስትና ስለሆነ ለቆንጆዎቻችን ህልውና ሲባል ተብሎ ብድር ይሰጡሻል ለማለት ነው፤›› ብሏት ተገላገለው። ተኮሳትራ ትመለከተዋለች። የልቡን ያደረገ የሚመስለው ጎልማሳ ምንም እንዳልተፈጠረ ሆኖ ተቀምጧል። እውነቱን ተናግሮ ከመሸበት ማደር ያለ ይመስላል።

መውረጃችን እየተቃረበ ነው። ፒያሳ እየደረስን ነው። አንዱ በስልክ ከወዳጁ ጋር አንድ የሚያዘወትሩት ቤት ይቀጣጠራል። ‹‹እስኪ አንዳንድ እንበል? የማጫውትህ ቁምነገር አለኝ፤›› ይላል። ‹‹ትሰማለህ በአንዴ ከባንክ ወደ ባንኮኒ ስንወርድ?›› ይለዋል ከኋላችን ከተቀመጡት አንዱ። ‹‹ሰው ማለት እንዲህ ነው፤›› ይላል ሌላኛው። ‹‹ሰው ማለት እንዴት ነው?›› ብሎ የልብ አድርቅ ጥያቄ መልሶ ሲጠይቀው፣ ‹‹ተስፋ በታየው ቅፅበት ወደ ባንክ የሚሮጠው፣ ተስፋ ሲያጣ ወይም ነገር ሲገባው ባንኮኒን ትዝ የሚለው’ እንዳለው ገጣሚው፤›› ብሎ በፈገግታ መለሰለት። ‹‹በሕይወት ጉዞ መውጣትና መውረድ አይቀርም፤›› ሲለኝ አጠገቤ የተቀመጠው ‘ባንክና ባንኮኒ’ የሚባሉ ቃላት ደጋግመው ውስጤ ያቃጭሉ ነበር። ወያላው ‹‹መጨረሻ›› ሲለን ተንጋግተን ወረድን። ልጅቷ በፍጥነት ወደ ባንክ አቅጣጫ ስታመራ ዓይኖቼ ተከተሏት፡፡ ጎልማሳው እንዳለው ቁንጅናም ዋስትና ሊሆን ነው እንዴ? ቁንጅናና የብድር ዋስትናን ሳሰላስል ታቅፌ የምኖራቸው ፕሮጀክቶቼ በሐዘን ታወሱኝ፡፡ መልካም ጉዞ!

ቁንጅናም ለዋስትና?

Page 19: Reporter Issue 1297

|ገጽ 19 | ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

• ኢሕአዴግ ሊቀመንበሩንና ምክትሉን ሰይሟል፤ ፓርላማው የአቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝን ጠቅላይ ሚኒስትርነት አፅድቋል::

• አይኤምኤፍ የውጪ ምንዛሪ አቅማችሁን ከወጪያችሁ ጋር ለማጣጣም ካልቻላችሁ ፕሮጀክቶችና ዕቅዶች በገንዘብ እጥረት ችግር ውስጥ ይወድቃሉ ብሏል::

• የመንግሥት ቃልአቀባይ በዚህ ሳምንት ለአንድ ጋዜጣ በሰጠው ቃለመጠይቅ መድረክ በዓመጽና በሰላማዊ ትግል መካከል የቆመ ድርጅት እንደሆነና ከግንባሩ ጋር የሚኖር ድርድር እንደማይኖር ሲገልጽ፣ የትግራይ ክልል አስተዳዳሪም እርቅና ድርድር ብሎ ነገር የለም ሲል ተደምጧል::

• በዘመን መለወጫው ለእስረኞች በተደረገው ይቅርታ በእስር ካሉት የህሊና እስረኞች ውስጥ አንድም አልተፈታም፤ ይባስ ብሎ ንብረታቸው እንዲታገድ ተደርጓል::

ተተኪ ጠቅላይ ሚኒስትር መሾም የአቶ ኃይለ ማርያም መስተዳድር እንደቀደምቱ የአቶ

መለስ መስተዳደር የኢሕአዴግ መስተዳደር ነው:: በኢሕአዴግ አገዛዝ ውስጥ የተከናወነ የሥልጣን ሽግግር እንጂ በሕዝብ ነፃና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ላይ የተመሠረተ ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ ሽግግር አይደለም::

ይህም ሆኖ ከአቶ መለስ መስተዳድር በተለየ በሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት የሚያምንና በሕገ መንግሥት የተገደበ ሥልጣን ያለው መስተዳደር የመሆን ዕድል አለው:: ሥልጣናቸውን ተነጥቀው የቆዩት የሕግ አውጪውና የሕግ ተርጓሚው ተቋማት ሕገ መንግሥቱ በሰጣቸው ሥልጣን መሠረት ሥራቸውን ማከናወን እንዲችሉ ከተደረገ፣ ይህ በራሱ ቀላል የማይባል ለውጥ ሊሆን ይችላል::

ሕገ መንግሥቱ ራሱ የሚመነጩትን ችግሮች ባይፈታም፣ ኢሕአዴግ ለገዛ ራሱ ሕገ መንግሥት ተገዢ ሆኖ የዳኝነት ሥርዓቱ ሕገ መንግሥቱ የሚሰጠውን ነፃነት ተጠብቆለት የሕግ የበላይነት ቢሰፍን የማይናቅ እፎይታን ይስጣል:: ፓርላማው ሙሉ በሙሉ የኢሕአዴግ ቢሆንም ከሕግ አስፈጻሚው አካል የወረዱለትን እየተቀበለ “ከአንድ ድምፅ ተአቅቦ ወይም ተቃውሞ በስተቀር በሙሉ ድምፅ አፀደቀ” የሚባል ፈራሚ ፓርላማ ከመሆን ራሱን “ነፃ ቢያወጣ” ትንሽ ከበሬታ ያገኝበታል::

የአቶ ኃይለ ማርያም መስተዳድር የኢሕአዴግ መስተዳደር ቢሆንም ብቃት ባላቸው አማካሪዎችና ሚኒስትሮች የተቋቋመ መስተዳድር ቢሆን፣ ሥልጣን በፖለቲካ ታማኝነት ሳይሆን በቂ ትምህርትና ልምድ ላላቸውና በማንኛውም መድረክ ላይ የአገርን ጥቅም በብቃትና በልበ ሙሉነት ሊያስጠብቁ ለሚችሉ አገር ወዳድ ምሁራን ቢስጥ፣ ይህም ሹመት ከሙሉ ኃላፊነትና ተጠያቂነት ጋር ቢሆን፣ የአቶ ኃይለ ማርያም መስተዳድር ብቃት ያለውና ውጤታማ መስተዳድር ሊወጣው ይችላል::

የአቶ ኃይለ ማርያም መስተዳድር በሕገ መንግሥት በተገደበው መሠረት የሚሠራ መስተዳድር ከመሆን ባሻገር፣ በሕገ መንግሥቱ የተደነገጉትን መብቶች በጥብቅ የሚያከብር መስተዳድር እንዲሆን ይጠበቃል:: ይህ ሲባል የሚከተሉትን ማድረግ ይጠበቅበታል::

በሕገ መንግሥት የሰፈሩት ሐሳብን በነፃ የመግለጽ፣ መንግሥትን የመተቸትና በሰላማዊ መንገድ የመቃወም፣ መረጃን የማግኘትና የማሰራጨት፣ በነፃ የመደራጀት መሠረታዊ መብቶችን እንዲያከብር ይጠበቃል:: ሕገ መንግሥቱ የሕጎች ሁሉ የበላይ መሆኑን ተቀብሎ በሥራ ላይ ያሉት ይህንን የሚፃረሩ በርካታ ሕጎችን እንዲከልስና እንዲያግድ ይጠበቃል:: በእነዚህ አጥፊ ሕጎች ምክንያት ለእስር የተዳረጉት ወገኖችን ያላንዳች ቅድመ ሁኔታ እንዲፈታና በእነዚህ ምክንያት አገራቸውን ለቀው የተሰደዱትንም ያለአንዳች ሥጋት ወደ አገራቸው መመለስ የሚችሉበትን ሁኔታ እንዲያመቻች ይጠበቃል::

የሥልጣን ምንጭ ሕዝብ እንደመሆኑ ይህም በነፃና ገለልተኛ ምርጫ እውን እንዲሆን የሚደነግጉ ሕገ መንግሥታዊ ድንጋጌዎች ተግባራዊ እንዲሆኑ ይጠበቃል:: በዚህ መሠረት ገለልተኛ የምርጫ ኮሚሽን እንዲደራጅ፣ ከፍርኃት ከመሸማቀቅ የፀዳ የሕዝብ ተሳትፎ እንዳይኖር እንቅፋት የሆኑ ሕጎችና አሠራሮች ተፍቀው፣ በነፃ ምርጫ ለሚገኝ እውነተኛ የሕዝብ ሥልጣንና ይሁንታ ሁኔታዎች እንዲያመቻች ይጠበቃል::

የመከላከያና የፀጥታ ኃይሎች ከፖለቲካ ወገንተኝነት የፀዱ የአገር ተቋማት እንዲሆኑ መወሰድ ያለባቸውን የእርምት ዕርምጃዎች እንዲወስድ ይጠበቃል:: ተቋማቱ የተስተካከለ ተዋጽኦ ኖሯቸው የኢሕአዴግ አፈና መሣርያዎች ሳይሆኑ፣ የአገሪቱና የመላ ዜጎችዋ ደኅንነትንና ሉዓላዊነት ባለአደራ እንዲሆኑ የአቶ ኃይለ ማርያም መንግሥት አጥብቆ እንዲሠራ ይጠበቃል::

የመንግሥት መገናኛ ብዙኀን የፓርቲ ልሳን መሆናቸው ቀርቶ ተዓማኒና ከወገንተኝነት የፀዳ የመረጃ አቅራቢነት ሚና

እንዲጫወቱ፣ ከሐሰትና የማጭበርበር ተግባር እንዲፀዱ ማድረግ ይጠበቅበታል::

እነዚህ ኢሕአዴግ ለገዛ ራሱ ሕገ መንግሥት ተገዢ በመሆን የሚመነጩ፣ የአቶ ኃይለ ማርያም መስተዳድር የኢሕአዴግ መስተዳድር መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ አዲሱ የአቶ ኃይለ ማርያም አመራር ሊወስዳቸው የሚችልና የሚገባው የእርምትና የማስተካከያ ዕርምጃዎች ናቸው::

የኢሕአዴግ መሪዎች የአቶ ኃይለ ማርያም መስተዳድር ይህንን የተገደበ ሥልጣን እንዲኖረው ይፈልጋሉ? አቶ ኃይለ ማርያምስ ለዚህ ስኬት በፅናት ይቆማሉ? የሚሉትን ጥያቄዎች አጥጋቢ በሆነ መልኩ አሁን ለመመለስ አይቻልም:: የኢሕአዴግ መሪዎች ተቋማዊና ሕገ መንግሥታዊ ሥራን በማጠናከር ፈንታ ቡድናዊና ድርጅታዊ አሠራርን በማጠናከር የአቶ ኃይለ ማርያምን አስተዳደር ለመቆጣጠር የፈለጉ ይመስላል:: የአቶ ኃይለማርያም አስተዳደርን ለመገምገም ጊዜው አጭር በመሆኑ ትንሽ መጠበቅ ቢያስፈልግም፣ ድርድርንና የህሊና እስረኞችን መፍታት አስመልክቶ የታዩት ምልክቶች ይህንን ግምት ያጠናክራሉ::

ትግላችን እነዚህ አጀንዳዎች ወቅታዊ የሕዝብ መታገያ አጀንዳዎች እንዲሆኑ ማድረግ ይሆናል:: ይህንን ማድረግ በኢሕአዴግ ውስጥ በሚደረገው ትግል ላይ አዎንታዊ አስተዋፅኦ ያደርጋል::

አይኤምኤፍ በወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታ የሰጠው መግለጫ

መንግሥት የውጭ ምንዛሪ መሸጥ ካቆመ ቆይቶአል:: በብሔራዊ ባንክ እጅ ያለው የውጭ ምንዛሪ ክምችት የአገሪቱ የሁለት ወር የገቢ ንግድ ፍላጎት ከመሸፈን እንደማያልፍ አይኤምኤፍ አመልክቷል:: ወደፊት ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪን ማቅረብ የሚችለው ከወጪ ንግድና ከዕርዳታ ከሚገኝ የውጭ ምንዛሪ ፍሰት እንደሚሆንና የወጪ ንግዱ እያስገኘ ያለው ገቢ እየቀነሰ መምጣቱም ተመልክቷል:: የዓለም ኢኮኖሚ በቋፍ ባለበት ሁኔታ እጅጉን በውጭ ዕርዳታ የተንጠለጠለው ኢትዮጵያ ኦኮኖሚ እዚህ ችግር ውስጥ መግባቱ እጅግ ያሳስባል::

የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ ባለሥልጣን መረጃን እንወሰድ ከተባለ የሰኔ የዋጋ ግሽበት ከሃያ በመቶ በላይ ነው:: ግሽበቱ ወደ ላይም ወደ ታች እንዲንቀሳቀስ የሚያደርገው የምግብ ዋጋ እንደመሆኑ በዘመን መለወጫ ላይ የአንድ ኩንታል ጤፍ ዋጋ ሁለት ሺሕ ብር መድረሱን ስንመለከት፣ ግሽበቱ በነበረበት መቆሙን አጠራጣሪ ያደርገዋል:: ይህም አሳሳቢ ጉዳይ ነው::

ኢሕአዴግ የኢትዮጵያውያንን ዕውቀትና አቅምን ማስተባበር አልተቻለም:: የኢትዮጵያውያንን በጎ ፈቃድ ለማግኘት ያልፈለገ መንግሥት የውጭ ዕርዳታ ለጋሾችን በጎ ፈቃድ በቀጣይነት ማረጋገጥ ይቸገራል:: በተለይ አሁን እጅግ ከባድ ይሆንበታል::

እነዚህ እውነታዎች ኢሕአዴግ “ስታተስኮውን” ማስቀጠል እንደማይቻለው፣ በአፈናና በዕምቢተኝነት ሕዝብን ረግጦ መቀጠል እንማይቻለው አመልካች ናቸው:: እልህና ቁጭት ብቻውን ተራራው ጫፍ አያደርስም:: አስተዋይነትና ብልህነት ይጠይቃል:: ተቃዋሚዎችና ሕዝብ ተባብረው ተፅዕኖ የመፍጠር አቅማቸውን ቢያጠናከሩ የውጭ ዕርዳታውን ምኅዳሩን ከማስፋት ጋር እንዲተሳሰር ማድረግ ይቻላል::

የህሊና እስረኞችን ለይቶ ያስቀረው ይቅርታ ዘመን መለወጫ በዓል የኢሕአዴግ መንግሥት ለሁለቱ

ስዊድናዊያን ጋዜጠኞችና ከአንድ ሺሕ ዘጠኝ መቶ በላይ ለመሆኑ ኢትዮጵያዊያን/ያት ይቅርታ ማድረጉ ያታወቃል:: ይቅርታ በጎ ነገር ነው:: ለእስረኞች ይቅርታ መደረጉም በጎ ነው:: ሆኖም ይቅርታው ኢሕአዴግ ካሰራቸው የህሊና እስረኞች ውስጥ አንዳቸውንም አላከተተም:: ይህ ዕርምጃ የኢሕአዴግ መሪዎች ከዚህ በፊት የተሰሩትን ሰህተቶች እያረሙ በጎውን ለማስቀጠል አለመነሳሳታቸውን ያመለክታል::

ይባስ ብሎ ደግሞ የህሊና እስረኞቹን ንብረት አሳግደዋል:: የዚህ ድርጊት ዓላማ ታሳሪዎቹንና ቤተሰባቸውን በማስራብ እንደተለመደው “የይቅርታ ይደረግልን” ወረቀት ላይ እንዲፈርሙ ለማስገደድ ነው:: የተለመደው የኢሕአዴግ ክፋትና ጭካኔን የሚያመለክት ዕርምጃ ነው::

ኢሕአዴግ እንኳንስ የሕሊና እስረኞችን ሊፈታ፣ ሸምቀቆውን ይበልጥ የማጥበቅ ዕርምጃ እየወሰደ ለእርቀ ሰላም፣ ለይቅርታና ለአንድነት ያለውን በር መቀርቀሩን ነው የያዘው:: የአቶ መለስ መታመም ከታወቀ ጀምሮ መሆኑ ልብ ሊባል ይገባል:: ከዚያ ወዲህ በርካታ ወገኖቻችን ታስረዋል፤ ፍትሕ ጋዜጣና ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ እንዳይታተሙ አድርጓል::

እነዚህ የአቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ መስተዳድር የመጀመርያ ፈተናዎች ናቸው:: አቶ መለስ ዜናዊ አቶ ኃይለማርያም በምክትልነት ሲያስቀምጥ ከ2007 ዓ.ም. በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትር እንደሚሆን ታሳቢ በማድረግ ቢሆንም፣ ሙሉ ሥልጣን ያለው ጠቅላይ ሚኒስትር ይሆናል ብሎ

የጠበቀ የለም:: አቶ ኃይለ ማርያም ከታሰበው ጊዜ ቀድሞ 2005 ዓ.ም. ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኗል::

የኢሕአዴግ መሪዎች ተፋጥነው አቶ ኃይለ ማርያም ሥራውን እንዲረከብ በማድረግ ፈንታ፣ ነገሮችን የማክረር ዕርምጃዎችና ንግግሮች ላይ ሲያተኮሩ ታይተዋል:: “ስታተስኮው” አይለወጥም፤ ድርድርና ዕርቅ አይኖርምን ጨምሮ የህሊና እስረኞችንና ጋዜጦችን አስመልክቶ የወሰዱዋቸው አቋሞች፣ በአቶ ኃይለ ማርያም መስተዳድር ላይ ቁጥጥርና ጫና ለማሳረፍ ያለሙ መሆናቸውን ያመለክታል:: የአቶ ኃይለ ማርያም መንግሥት ለዚህ የሚሰጠው ምላሽ ምን እንደሚሆን ወደፊት የሚታይ ሆኖ እነዚህ ጉዳዮች መፈተኛዎቹ እንደሚሆኑ ግን ጥርጥር የለውም::ከመድረክ ጋር ድርድር አይኖርም እርቅ ብሎ ነገር የለም

መባሉመድረክ የፖለቲካ ምኅዳሩ ይስተካከል ዘንድ በዚህ

ዙርያ እንደራደር፣ እንወያይ ሲል ቆይቶአል:: ይህንን ጥሪ ለማድረግ የተገደደው ኢሕአዴግ ለገዛ ራሱ ሕገ መንግሥት ተገዢ ባመለሆኑ፣ የሥልጣን ክፍፍል በመጥፋቱ፣ በሕገ መንግሥቱ የሰፈሩት ድንጋጌዎችን ፋይዳ ቢስ የሚያደርጉ የሥር ሕጎችን በማወጣት በአፈናና በጉልበት ማስተዳደሩን ስለመረጠ ነው:: በመንግሥት ተቋማትና በፓርቲ ተቋማት መካከል የሚኖረውን ድንበር በማጥፋት ተቋማቱን የኢሕአዴግ ተቋማት እንዲሆኑ በማድረጉ ነው:: ይህ ችግር ባይኖር ድርድሩም አስፈላጊ አይሆንም ነበር::

ትናንትም ሆነ ዛሬ መድረክ ድርድር እየጠየቀ ያለው በሕዝብ ነፃ ምርጫና ይሁንታ የተመሠረተ መንግሥት እንዲኖር ካለው ፍላጎት እንጂ፣ ኮሮጆ በመገልበጥ ከተያዘው የኢሕአዴግ የአፈና አገዛዝ ተጋሪ ለመሆን አይደለም::

እርቅና ድርድር በኢትዮጵያ ሲጠራቀሙ የቆዩትን ውጥረቶች ማርገቢያ መንገድ ነው:: እርቅና ድርድር ከዚህ በፊት የተሠሩ ጥፋቶች እስካሁን ያደረሱብን ጉዳት ሳይበቃ ወደፊት በምናደርገው ሥራም እንቅፋት እንዳይሆኑ የሚያስችል፣ ኢትዮጵያን በሰላማዊ መንገድ ወደተሳካ ዴሞክራሲያዊ ሽግግር ለማራመድ የሚያበቃት መንገድ ነው:: ይህ መንገድ ደቡብ አፍሪካን ከመከራና ከጥላቻ መንገድ ያወጣ፣ እንደ በርማና ዚምባቡዌ ያሉ አገሮችም እያዘገሙበት ያለ መንገድ ነው:: ይህ ለአንድ ፓርቲ ተብሎ የሚደረግ ሳይሆን ለአገር ሰላምና ዕድገት እጅግ አስፈላጊ የሆነ መንገድ በመሆኑ ኢሕአዴግ ሊያስቆመው አይቻለውም::

የሰሞኑ የባለሥልጣናቱ ድርድርም እርቅም የለም የሚለው መግለጫ ኢሕአዴግ በመንታ መንገድ ለመቆሙ ማሳያ ነው:: እኛ ከዚህ በፊት የተሠሩት ጥፋቶች ወደፊት በምንሠራው ላይ እንቅፋት እንዳይሆኑ እናድርግ፣ ከዚህ ወጥተን በመግባባትና በድርድር የአገራችንን የዴሞክራሲና የልማት ተስፋ ወደሚያለመልም አቅጣጫ እንግባ ስንል፣ እነሱ ግን “ሌጋሲ” በሚል ሽፋን የአፈና አገዛዙን ላለማስቀረት እየማሉ ናቸው::

የትግሉ አጀንዳ እንደሆነ ይቀጥላል:: ይህን የአገርና የሕዝብ አጀንዳ ከመሆን ሊያስቀሩት አይቻላቸውም:: ምን መደረግ አለበት በሚለው ላይ ከዚህ በፊት ካስቀመጥኳቸው ውስጥ በሚከተሉት ላይ አፅንኦት በመስጠት ሐሳቤን ለማጠቃለል እፈልጋለሁ::

ለመደመጥ እንችል ዘንድ ጉልበታችንና ዕውቀታችንን እናስተባብር፣ ልዩነታችንን ለማጥበብ እንጂ ለማሰፋትና እርስ በርስ ለመጠፋፋት መሥራት የለብንም:: ከሦስት አስርት ዓመታት በኋላም ከስህተቶቻችን ካልተማርን የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ሽግግር አሁንም ሊያመልጥ ይችላል::

የአገር ውስጥ ሁኔታንና የኢሕአዴግ ሁኔታን በጥልቀት መመርመርና ስልቶቻችንን ከዚሁ ጋር ማዛመድ ይኖርብናል:: ስሱ ሁኔታ ውስጥ እንዳለን ተገንዝበን የምናደርገውና የምንናገረው በኢትዮጵያ ለዴሞክራሲ የሚደረገውን ትግልና በኢሕአዴግ ውስጥ የሚደረገው ትግል ላይ የሚኖረውን ተፅዕኖ እያሰላሰልን መሆን ይኖርበታል::

ያለንበት ሁኔታ የተወሳሰበና በፍጥነት የሚለዋወጥ ነው:: ለሚነሱት ጥያቄዎችና ተግዳሮቶች አንዱ ፓርቲ ብቻውን በቂ መልሶች ሊያስቀምጥ አይቻለውም:: ሥራው የጋራ ሥራ ነው:: ሁላችንም የተቻለንና የታየንን እንወርውር፤ እንወያይበትም:: እርስ በርስ በመተማመንና በመከባበር ስንወያይና ስንመካከር ሁላችንን የሚያግባባ መልስና መፍትሔ ላይ ለመድረስ እንችላለን::

ከአዘጋጁ፡- አቶ ስዬ አብርሃ በቅርቡ በአሜሪካ ዴንቨር ለኢትዮጵያውያን ካደረጉት ንግግር የተወሰደ ነው:: ለንባብ

እንዲመች መጠነኛ የሆነ አርትኦት ተደርጎበታል::

ል ና ገ ር

ከስህተቶቻችን ካልተማርን የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ሽግግር አሁንም ሊያመልጥ ይችላል

በስዬ አብርሃ

ሕገ መንግሥቱ ራሱ የሚመነጩትን ችግሮች ባይፈታም፣ ኢሕአዴግ ለገዛ ራሱ ሕገ መንግሥት ተገዢ ሆኖ የዳኝነት ሥርዓቱ ሕገ መንግሥቱ የሚሰጠውን ነፃነት ተጠብቆለት የሕግ የበላይነት ቢሰፍን የማይናቅ እፎይታን ይስጣል:: ፓርላማው ሙሉ በሙሉ የኢሕአዴግ ቢሆንም ከሕግ አስፈጻሚው አካል የወረዱለትን እየተቀበለ “ከአንድ ድምፅ ተአቅቦ ወይም ተቃውሞ በስተቀር በሙሉ ድምፅ አፀደቀ” የሚባል ፈራሚ ፓርላማ ከመሆን ራሱን “ነፃ ቢያወጣ” ትንሽ ከበሬታ ያገኝበታል::

ይህ ዓመት የፈተናም የተስፋም ዓመት ነው:: የትኛው እንደሚያመዝን ከአሁኑ ለመተንበይ አስቸጋሪ ቢሆንም፣ ወቅቱ ተስፋው ይለመልም ዘንድ ተፅዕኖ የመፍጠር ዓቅማችንን እንዴት እናሳድግ ብለን የምንመካከርበት ወቅት ነው:: መድረክ በወቅቱ የአገራችን ሁኔታ፣ ለዴሞክራሲ የሚደረገውን ትግል በማስተባበርና በማጠናከር ረገድ እስካሁን በአገር ቤት የተሠራውን ሥራና ወደፊት በጋራ መከናወን

ስላለባቸው ጉዳዮች ከዳያስፖራው ጋር ለመመካከር ወደ አሜሪካ በመጓዝ እንቅስቃሴ ጀምሮአል:: ከሁለት ሳምንት በፊት ሲያትል ላይ በተደረገው ስብሰባ የአቶ መለስ ሕልፈተ ሕይወት በኢትዮጵያ ፖለቲካ የሚኖረውን አንድምታና ዴሞክራሲያዊ ሽግግር እውን ይሆን ዘንድ፣ ተቃዋሚዎችና ዳያስፖራው

ትኩረት ሊሰጡዋቸው የሚገቡ ጉዳዮችን ለማመልከት ሞክረዋል:: የመድረክ ልዑካን ከቪኦኤ ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስም በአንዳንድ ጉዳዮች ላይ ማብራርያ ሰጥቷል:: አብዛኞቻችሁ አንብባችሁና ሰምታችሁ እንደሚሆን በመገመት እርሱን ከመድገም ይልቅ፣ ከዚያ ወዲህ በታዩትና ቀጥሎ ባሉት ጉዳዮች ላይ በማተኮር አንዳንድ ነጥቦችን አስቀምጣለሁ::

Page 20: Reporter Issue 1297

ገጽ 20|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005ማስታወቂያ

INVITATIONTOBIDNo.LITB-2012-9103694

ForsupplyofBlankets

fromBlanketManufacturersUNICEF Ethiopia Office wishes to purchase Blankets.

Interested and eligible bidders are invited to collect the complete tender document at the address below startingfrom04/10/2012. Formal offers return dates are indicated on the bid documents for each of the above listed items.

UNICEF reserves the right to accept or reject any part or the entirebid.

For further information and queries, please contact TegestZeleke

UNICEFETHIOPIA,

KasanchisnexttoIntercontinentalHotel,adjacenttoGermanHouse(GTZ)

(Newbuilding,SupplySection1stfloor,RoomNo.108)

P.O.BOX1169

TEL:0115184161,0115184000,ADDISABABA,Ethiopia

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር NIB/02/2005ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ.

¾ የቢሮ ወንበሮች፣ ጠረንጴዛዎችና ካቢኔቶችን፣ እና ¾ የቢሮ መገልገያ ማሽኖችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::

በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች፡-1. በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፤ የሥራ ፈቃዳቸው የታደሰና የሚፈለግባቸውን የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው የዋናውን ሰነድ ፎቶ ኮፒ ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው::2. የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00(ሃምሳ) በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ለመጀመሪያ ጊዜ በአማርኛው እትም በሪፖርተር ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ከመስከረም 23 ቀን 2005 ዓ.ም. ጀምሮ ባሉት 20 ተከታታይ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ደንበል ህንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 2 ለመውሰድ ይችላሉ::3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ቢድ ቦንድ) ለሚወዳደሩበት ዐይነት በነጠላ ብር 5,000 (አምስት ሺህ) በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ (CPO) ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው::4. ተጫራቾች የሚሸጡበትን ዋጋና የሚያስረክቡበትን ጊዜ በመጥቀስ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ አድርገው ማስታወቂያው በአማርኛው እትም በሪፖርተር ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ከመስከረም 23 ቀን 2005 ዓ.ም. ቀን ጀምሮ ባሉት 20 ተከታታይ ቀናት ዘወትር ከቀኑ 10፡30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት አለባቸው::5. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም ማስታወቂያው ለመጀመሪያ ጊዜ በአማርኛ እትም በሪፖርተር ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ በ21ኛው ቀን በባንኩ የስብሰባ አዳራሽ ደንበል ህንጻ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር FFC 403 ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ይከፈታል::6. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

አድራሻ፡- ቂርቆስ ክ/ከ ወረዳ 9 ደንበል ህንጻ የቤት ቁጥር 1146ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115 503288 የውስጥ መስመር 289/215 ወይም

0115 545552 መደወል ይቻላል::ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ.

VA C A N C YTsegu Berhane Trading Plc is a company engaged in the automotive business (Heavy Duty truck and machinery Import and sales market) we are interested to employ qualified candidate for the following Position.

1. Position Title: Accountant

Key Responsibility: Prepare payments, collect and deposit the daily cash collection handle the petty cash, and encode the daily transaction, deposit the daily cash collection Key Qualification: Sound and Practical knowledge of Basic Accounting Skills, basic knowledge of Microsoft Officeand Peachtree are mandatory .Educational Qualification: Diploma or BA Degree in Accounting Experience: Two Years for Diploma & One Year for Degree Applicants Number Required: TwoTerm Of employment: PermanentSalary: Negotiable and Attractive Duty Station: Addis AbabaFemale applicants are highly appreciated to apply.Applicants who fulfill the minimum requirement can bring their CV and non returnable copies of their certificates and testimonials of professional work experience and supporting documents to the following address wit in seven days from the date of the vacancy announcement .only shortlisted applicants will be communicated.Wuhalimat- Mickey Leland St.; N.B Business Center 7th floor Office No. 705

Tsegu Berhane Trading PlcAdmin. & Finance Department

Tel-+251118963544

›M»” ¿’>y`c=+ ¢K?Ï Vacancy announcement

ALKAN University College invites qualified applicants to apply for the

following post.

Position: Executive secretary

Qualification: College diploma in secretarial science and office

management

Experience: Four years and above preferably in education institutions

No Required: One

Sex: Female

Place of work: ALKAN University College – Addis Ababa

Salary: As per the organization scale and attractive

Qualified and experienced applicants who fulfill the aforementioned requirements can submit their CV and non-returnable copies of credentials with a covering letter in person to the college HRM Office No. 24 within 7 working days from the date of this announcement on the Reporter Newspaper or send with e-mail or postal in the

address provided below.

Address: In front of Ras Desta Damtew Memorial Hospital 100 mts off the main

road.Tele :( 251-11-1) 555700 /02(Office) /0911 50 92 22/0911 204142 (Mobile)

E. mail: alkanaa@ ethionet.et website: www.alkan.edu.et Fax: (251-11-1) 55 24 82

P. O. Box: 59102Addis Ababa- Ethiopia

Page 21: Reporter Issue 1297

|ገጽ 21 | ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታወቂያ

Invitation for Bid (IFB) no 005

Concern Worldwide is a non-governmental, international, humanitarian organization which envisions a world where no one lives in poverty, in fear or oppression, where all have access to a decent standard of living and have opportunities and choices essential to a long, healthy and creative life. Concern Worldwide would like to invite eligible and competitive bidders for the supply of the under stated different stationary materials:

Items description Unit Quantity Specification

Exercise book PCS 18,000 Each 50 pages Sinar Line with laminated plastic Cover

Pen PCS 18,000 Bic

Pencil dot PCS 6,000 Dot pencil

Pencil Eraser PCS 3,000 any

Sharpener for Pencil PCS 3,000 Metal small size

Back bag (School bag)

PCS 1,500 Cloth type as per sample

Bidders should submit their offer with sealed envelope to Concern Worldwide Country office, which is found inSholla Market on or before 16th October, 2012 at 10:00 A.M. Concern Worldwide, Addis Ababa Ethiopia, Sholla Market Yeka Sub- city, kebele 13/14 P.o. Box: 2434 Telephone: + 251 11 661 17 30 /651 23 60 Fax: + 251 11 661 15 44Bid will be opened in the presence of the bidders’ representatives who choose to attend in person at Concern Worldwide Country Office on 16th October, 2012 at 10:30A.M.

If Bidders require further clarification, bidders can contact our Logistics unit at any working hours before the deadline with following address; telephone +251-116-611730 e-mail [email protected]

Bidders can see sample Back bag (school bag) from our office

Bidders MUST provide valid E.C. 2004 business licenses, copy of TIN number certificates and VAT registration certificate.

Concern Worldwide reserves the right to reject all or part of the bids.

United Nations Nations Unies(Economic Commission for Africa)

(Addis Ababa, Ethiopia)

REQUEST FOR EXPRESSION OF INTEREST (EOI)Title of the EOI: Provision of custom clerance, transiting packing, and forwarding services for the United Nations Economic Commission for

Africa (UNECA)

Date of this EOI: 01 October 2012 Closing Date for Receipt of EOI : 30 October 2012

EOI Number: RFP/GSS/12-121 E-mail Address: [email protected]

Address EOI response by fax for the Attention of: The Bid Officer

Fax Number: +251 115 511874, Tel. No. 0115443171

UNCCS Code: 712100, 716210, 716220,716130, 791210

DESCRIPTION OF REQUIREMENTSUNECA hereby seeks suitable contractors with valid license to express their interest for the the provision of custom clerance, transiting packing, and forwarding services for the United Nations Economic Commission for Africa (UNECA). Interested firms will be invited to the tender by a “Request for Proposal” (RFP) at a later stage. This tender envisages selection of a three firms.

UNECA requirement entails provision of services of local clearing, transiting and forwarding companies to handle the customs clearance, transportation and delivery of official organizational shipments as well as those belonging to international staff members . These services will be required by the organization on a regular basis. The detailed requirement will be appended to the solicitation document that will be issued as RFP document.

Please note that the UNECA is precluded from entering into contract with a firm that is not fully registered with UNECA. Those interested in responding to this invitation but not currently fully registered as vendors with UNECA, are encouraged to register before submission of the bid. Further details may be obtained by visiting www.uneca.org/procurement. Registration forms could be downloaded from this website. Similar documents could also be collected from the UNECA, General Services Section, 2nd floor, Room no. 2N11. In order to be eligible for UN Registration, please make sure to declare in writing the Prerequisite for Eligibility criteria itemized from A-E as contained in EOI instruction attached.Those interested should write to the above-mentioned e-mail address or fax number to submit their “expression of interest” by the deadline of 30 October 2012.

Page 22: Reporter Issue 1297

ገጽ 22|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

በአብደላ ኑር ሁሴን

ጽሁፌን ከመጀመሬ በፊት ለአንባቢያን ግልጽ ማድረግ ያለብኝ አንዳንድ የቃላት ትርጉሞች አሉ:: ለመጀመር ያህል ኢትዮጵያና የሃይማኖት ግንኙነት በሦስት ማለትም ጥንታዊ ኢትዮጵያ፣ ዘመናዊት ኢትዮጵያና ፌደራሊስት ኢትዮጵያ በማለት ለዚህ ጽሁፍ ሲባል ተከፋፍሏል::

ጥንታዊት ኢትዮጵያን የሚወክለው በዋናነት አቢሲኒያ ተብሎ የሚጠራው የሴሜቲክ ሕዝብ ዝርያ ያለው የአሁኗ የሰሜናዊ የአገራችን ክፍል ነው:: ዘመናዊት ኢትዮጵያ ማለት ደግሞ በ19ኛው ክፍለ ዘመን በአፄ ምኒልክ የተመሠረተችውና የአሁኗ ኢትዮጵያ ተብላ የምትጠራ ካርታ የያዘችበት ጊዜ የሚወክል ነው:: ፌደራሊስት ኢትዮጵያ ማለት በኢሕአዴግ መሪነት በደርግ መውደቅ ማግሥት የተዘረጋው የአስተዳደር ሥርዓት ነው:: ከዚህ በላይ የተጠቀሰው የኢትዮጵያ ታሪክ አከፋፈል አሁን በተነሳሁበት አርዕስት የሚታይበት መነፅር ነው::

በዚህ ጽሁፍ ሊሰመርበት የሚገባው ሌላኛው ነጥብ ደግሞ በማንኛውም እምነት ተከታዮች ዘንድ ያለውን የእምነት ደረጃ ማስቀመጥ ትልቅ ፋይዳ አለው:: በተለያዩ የእምነት ተቋጣት አራት የእምነት ደረጃዎችን መጥቀስ ይቻላል:: ለዘብተኛ፣ አጥባቂ፣ አክራሪና አሸባሪ ናቸው:: ለዘብተኛ ሃይማኖቱ የሚፈቅዳቸውን ሕጎች ጠበቅ ሳያደርግ የሚከተል አማኝ ሲሆን፣ አጥባቂ ግን ሃይማኖቱ የሚያዘውን በጥብቅ የሚከታተል ሃይማኖቱንም ጠንቅቆ የሚያውቅ ነው:: በኢትዮጵያ የሚገኙ የተለያዩ ሃይማኖት ተከታዮች ለዘብተኛ ሲሆኑ ከዚያ ባነሰ ቢሆንም አጥባቂነት ቀላል የማይባል ቦታ ይይዛል::

የአክራሪነት አስተሳሰብ በማናቸውም ሃይማኖቶች የሚንፀባረቅ ሲሆን፣ ዋናው መገለጫ ደግሞ የራስን የእምነት ነፃነት ለማስከበር የሌላውን የእምነት ነፃነት እንዲሸራረፍና እንዲታፈን ማድረግ ነው:: በሌላ አነጋገር የሌላውን የእምነት ነፃነት በመሸራረፍ፣ በማንቋሸሽና በማፈን የራስን እምነት ማስፋፋት ነው:: ከዚህ ባለፈም የተለየ እምነት ያላቸው ሰዎች ሀቀኛ አማኞች አይደሉም ብሎ እስከመፈረጅ የሚሄድ ነው:: ስለሆነም የአክራሪነት ትርጉም በዚህ ጽሑፍ የተሰጠው ከዚህ እይታ አንፃር ነው:: አሸባሪነት ደግሞ የራስን እምነት በሌሎች የእምነት ተከታዮች ላይ በመጫን ከተቻለ በመደለል ካልሆነ የሰው ሕይወት እስከማጥፋት የሚሄድ ነው::

ጥንታዊት ኢትዮጵያ በዓለማችን ታላላቅ ተብለው የሚጠሩ ሃይማኖቶች በመቀበል ጁዳይዝምን (Judaism) በቅድመ ክርስቶስ፣ ክርስትናን በንጉሥ ኢዛና በአራተኛው ክፍለ ዘመን፣ እስልምናን በሰባተኛው ክፍለ ዘመን በንጉሥ ነጃሺ በመቀበል በዓለማችን ቀደምት ስፍራ አላት:: የዚህ ጽሑፍ ዋና ዓላማ በአክራሪ እስልምና የተወሰነ ስለሆነ ጽሑፉ በዚህ የሃይማኖት ተቋም ዙሪያ ያጠነጠነ ነው:: ይህ ሲባል ግን አክራሪነትና አሸባሪነት በሁሉም የእምነት ተቋማችና አማኞች ዘንድ እንደሚገለጽ ሊሰመርበት ይገባል፡

እስልምና በኢትዮጵያጥንታዊት ኢትየጵያ ከእስልምና ጋር ለመጀመርያ ጊዜ

የተዋወቀችው በንጉሥ ነጃሺ በ615 ዓ.ም. ሲሆን የነቢዩ መሐመድ ተከታዮች በመካ ሲሰቃዩና ሲገደሉ ነቢዩ መሐመድ ለተከታዮቻቸው ኢትዮጵያ ሄደው በስደት ለጊዜው እንዲኖሩ ገልጸው ነበር:: ለነቢዩ መሐመድ ኢትዮጵያ ማለት የፅድቅና የፍትሕ አገር ስትሆን፣ ከሰቆቃና ግድያ ዕረፍት የሚገኝባት ቦታ እንደሆነች ገልጸው ነበር:: “It is a land of righteousness where God will give you relief from what you are suffering.” በእስልምና ሃይማኖት የመጀመርያው ሒጅራ (Hijra) የተካሄደው በዚያን ጊዜ ክርስቲያናዊት የነበረችው ኢትዮጵያን ነው:: ነቢዩ መሐመድ በገቡት ቃል መሠረት ጥንታዊት ኢትዮጵያ (አቢሲኒያ) የሰላም አገር እንደሆነችና ጅሃድ (Jihad) እንደማይታወጅባት ገልጸው ነበር:: ከዚህም ለመረዳት የሚቻለው ጥንታዊት ኢትዮጵያ እስልምናን ለመጀመሪያ ጊዜ በተቀበለችበት ወቅት በእስልምና የአክራሪነት አስተሳሰብ አይታይም ነበር:: J. Spencer Trimingham የተባለ ጸሐፊ ‹‹እስልምና በኢትዮጵያ›› በተባለው መጽሐፉ እንዲህ ብሎ አስፍሯል ‹‹There was nothing fanatical and exclusiveness when Ethiopia comes into contact with early Islam›› ሲተረጎምም ‹‹ቀደምት የእሰስልምና ሃይማኖት ኢትዮጵያ በገባበት ወቅት የአክራሪነት አዝማሚያ አልነበረውም:: ለዚህም ማስረጃ የሚሆነው ነቢዩ መሐመድ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ክርስቲያናዊት አገር መሆኗን ተቀብለውና አምነው የተናገሩትን ማሳያ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል::›› ስለሆነም የአክራሪ አስተሳሰብ በእስልምና ሃይማኖት ቦታ እንደሌለው ተወስዶ መተርጐም ይቻላል::

የእምነት ነፃነት በፌደራሊስት ኢትዮጵያበፌደራሊስት ኢትዮጵያ ዜጎች ማናቸውንም እምነት

የመከተል መብታቸው በሕገ መንግሥት ተረጋግጧል:: ሃይማኖትና መንግሥት የተለያዩ እንደሆኑ በሕገ መንግሥቱ በግልጽ ተደንግጓል:: በፌደራሊስት ኢትዮጵያ ከላይ የተጠቀሱት ሦስት መርሆዎች ተደምረው የእምነት ነፃነትን ያረጋግጣሉ:: በአዲሷ ፌደራሊስት ኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 11 መንግሥትና ሃይማኖት የተለያዩ ናቸው ብሎ ይደነግጋል:: ከዚህ በመቀጠል መንግሥት በሃይማኖት ጉዳይ ጣልቃ አይገባም፣ ሃይማኖትም በመንግሥት ጉዳይ ጣልቃ አይገባም ይላል:: ከላይ የተጠቀሰው የሕገ መንግሥት አንቀጽ በሌላ አገላለጽ ሲታይ ፖለቲካዊ ይዘት ያላቸው ሃይማኖቶች በፌደራሊስት ኢትዮጵያ ቦታ እንደሌላቸው በግልጽና በማያሻማ ቋንቋ አስቀምጧል::

በፌደራሊስት ኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ የተለያዩ ሃይማኖቶች በዚህ መርህ ነው የሚጓዙት:: በሕገ መንግሥቱ የተቀመጠውን የመንግሥትና የሃይማኖት መለያየት የማይቀበል የሃይማኖት ሴክት (sect) ፌደራሊስት ኢትዮጵያ የብዙኀን ሃይማኖት ማዕከል በመሆኗ ቦታ አይኖረውም:: ከዚህ በመቀጠል አንቀጽ 27 ንዑስ አንቀጽ 3 ማንኛውም ሰው የሚፈልገው እምነት ለመያዝ ያለውን ነፃነት በኃይል ወይም በሌላ ሁኔታ ማስገደድ፣ መገደብ ወይም መከልከል አይቻልም::

አክራሪ እስልምና በፌደራሊስት ኢትዮጵያአክራሪና ሽብርተኝነት በፌደራሊስት ኢትዮጵያ የቅርብ

ጊዜ ክስተት ናቸው:: የአክራሪነትና 㝕ሽብርተኝነት መሠረታዊ ምንጮች የእስልምና ሃይማኖትን በውል ካለመገንዘብ የሚመነጭ ነው:: የአክራሪነትና የሽብርተኝነት ሌላ ምንጭ ደግሞ ፖለቲካዊ ይዘት ያለውን ሃይማኖትን እንደ መሣሪያ አድርጎ የሚጠቀም አስተሳሰብ ነው:: ከዚህ ጋር በኢትዮጵያ በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኝ ወሐቢያ የሚባል አስተሳሰብ ከላይ የተጠቀሰውን የሕገ መንግሥት መርህና ታሪካዊ አመጣጥን

ለመተቸት ይሞክራል::ወሐቢዝም ከሦስት መቶ ዓመተ ምሕረት በአሁኗ ሳዑዲ

ዓረቢያ የተነሳ ፖለቲካና እስልምናን ያካተተ አስተሳሰብ ሲሆን፣ መሥራቹም መሐመድ ኢብን አል ዋሒብ ከሳዑዲ ንጉሣዊ ቤተሰብ መሥራች መሐመድ ኢብን ሱኡድ በጋራ ያቋቋሙትና በሱኒ እስልምና ሴክት ውስጥ የሚገኝ ሃይማኖታዊና ፖለቲካዊ አስተሳሰብ ነው:: ወሐቢዝም ግብ አድርጎ የተነሳው አስተሳሰቡ ሃይማኖታዊ ብቻ ሳይሆን ፖለቲካዊ ይዘት ያለውም ጭምር ነው:: ፖለቲካዊ ይዘት ያለው ማንኛውም የሃይማኖት አስተሳሰብ ዞሮ ዞሮ ከሕገ መንግሥቱ መጋጨቱ አይቀርም::

ወሐቢዝም በሳዑዲ ዓረቢያ ዋና የሃይማኖትና የፖለቲካዊ አስተሳሰብ ጭማቂ ሲሆን፣ መቻቻል በሌለበት ሁኔታ በሌሎች አማኞች ላይ ጫና በማሳደር ላይ ይገኛል:: ለምሳሌ የወሐቢያ ፈለግ ተከታይ ያልሆኑት ሺአዎች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የራሳቸውን መስጅድ መገንባት ቢችሉም፣ እምነታቸው የሚያዛቸውን ተግባራት ሁሉ መፈጸም አይችሉም:: ለዚህ ማጣቀሻ አሹራ የሚባለው በዓላቸውን ማክበር አይችሉም:: ከዚህ መረዳት የምንችለው የወሐቢያ ፈለግ ተከታይ ሱኒ በእስልምና ውስጥ ያሉት ሴክቶች መቻቻልን ስለማያራምድ፣ ከእስልምና ሃይማኖት ውጭ ያሉት ተከታዮች ዕጣ ፋንታ ምን ሊሆን ይችላል ብሎ መገመት አይከብድም:: ምክንያቱም ወሐቢያ ከእስልምና ከእስልምና ውጭ የተለየ እምነት ያላቸው ሰዎች ሀቀኛ ዓማኞች አይደሉም ብሎ የሚፈርጅ አስተሳሰብ ነው:: ስለሆነም ከሳዑዲ ዓረቢያ የተቀዳው የወሐቢያ ሱኒ አስተሳሰብ ኢትዮጵያ ውስጥ መጥቶ ከእስልምና ከእስልምና ውጭ የተለየ እምነት ያላቸው እምነት ተቋማት ካልተጋጨ ተግባራዊ የመሆን ዕድል የለውም:: ምክንያቱም ወሐቢያ በመሠረቱ የሃይማኖትና የመንግሥትን መለያየት አይቀበልም::

ከዚህ መረዳት ያለብን በአሁኑ ጊዜ ከእስልምና ሃይማኖት ጋር በተያያዘ የሚያነሳው ጥያቄ በመሠረቱ በሁለት ጎራ ተለይተው የሚከራከሩ ኃይሎች ውጤት ነው:: አንደኛው ሱፊ ተከታይ ሱኒ የሆኑት ኢትዮጵያዊያን ከሰባተኛው ክፍለ ዘመን

እስከ ዛሬይቱ ፌደራሊስት ኢትዮጵያ ጥንታዊ እስልምናን የሚከተል ሲሆን፣ በሁለተኛው ሠልፍ የወሐቢያ ተከታይ ሱኒ የሆኑ በኢትዮጵያ አጭር ታሪክ ያለው ሰለፊስት በመባል የሚታወቅ የአክራሪ እስልምና ሃይማኖት ክንፍ ነው::

የሱፊ ተከታይ ሱኒ በኢትዮጵያ ከሌሎች ሃይማኖቶች ጋር በመቻቻልና በመከባበር የሚኖር ሲሆን፣ በተወሰነ መልኩ ነባራዊ ከሆኑት አኅጉራዊና አካባቢያዊ ሀቆች ታሳቢ በማድረግ የሚፈጸም አምልኮ ነው:: ከዚህ በተቃራኒው የወኸቢያ ተከታይ ሱኒ የሰለፊ ሱኒ አምልኮ ውጭ የሆኑት አማኞች ሀቀኛ አማኞች አይደሉም በማለት የሚፈርጅ ነው:: ለችግሩ ምንጭ ዋና ተጠያቂ የወሐቢያ ተከታይ ሱኒጌያች በማስፈራራትና በማስገደድ ወደ ወሐቢያ ካምፕ እንዲቀላቀሉ በሱፊ ሱኒ ተከታዮች ያደረጉት ያልተገባ ጫና ነው:: ስለሆነም ይህ አቋም ከእስልምና ጋር ምንም ዝምድና የለውም:: ይልቁንም የእስልምና አስተምህሮቶችን ይፃረራሉ:: ከዚህ ጋር በተያያዘ ነቢዩ መሐመድ ስለ ሃይማኖቶች መቻቻል ያስተማሩዋቸው አስተምህሮዎችን የሚቃረን ነው:: ምክንያቱም የጥንቱ እስልምና የፖለቲካና የመንግሥት ይዞታ ስለሌለው ለዚህም ነው የአክራሪነትና የሽብርተንነት መሠረታዊ ችግር የተለያዩ ሃይማኖቶችን ከውል ካለመገንዘብ የሚመነጭ ነው የሚባለው::

ለማጠቃለል በዛሬይቱ ፌደራሊስት ኢትዮጵያ በእስልምና ጉዳይ የተነሱት ጥያቄዎች ከሕገ መንግሥቱ ውጭ ሃይማኖታዊና አዝጋሚ መንግሥታዊ ለውጥ የሚጠይቅ ሲሆን፣ የተከሰተውም በእስልምና ውስጥ በለውጥ ፈላጊዎችና በነበረው ሥርዓት ለማስጠበቅ የሚተጉ ኃይሎች የሚደረግ ግብግብ ነው::አክራሪ እስልምና በፌደራሊስት ኢትዮጵያ ላይ የሚደቅነው

አደጋአክራሪ የሃይማኖት አስተሳሰብ በአሁኑ ጊዜ ለተገነባው

የፌደራሊስት ሥርዓት ከፍተኛ አደጋ ነው:: እንዴት ሊሆን ይችላል ብሎ መጠየቅ ተገቢ ነው:: በፌደራሊስት ኢትዮጵያ ዜጎች የመደራጀትና የማንነታቸው ዋና መገለጫ ብሔር

ነው:: በዚህ ሒደት ግን ከፖለቲካ እይታ በመነሳት ሃይማኖት የዜጎች የማንነት መግለጫ መተኪያ ከሆነ፣ የፌደራሊስት መሠረት የሆነው የብሔር ማንነት ተንዶ ለዚህ ሥርዓት የተከፈለውን መስዋዕትነት መና ያስቀረዋል:: ይህ አደጋ በዋናነት የሚመነጨው ደግሞ ከአክራሪ የሃይማኖት አስተሳሰብ ነው:: በዓለማችን ብዙ ንትርክና ችግር በመፍጠር ላይ ያለው የአክራሪ እስልምና አስተሳሰብ ዋናው የፌደራሊስት አደጋ ነው:: ምክንያቱም ሃይማኖት ቦታና ጊዜ ስለሌለው:: ስለሆነም የወሐቢያ አስተሳሰብ ለፌደራል ሥርዓቱ ትልቁ አደጋ የሚሆነው ከዚህ በመነሳት ነው::

የመጅሊሱ ምርጫና የአክራሪ እስልምና አስተሳሰብ አደጋሕዝበ ሙስሊሙ ለብዙ ዓመታት ከሌሎች ሃያማኖት

አማኞች ጋር በመከባበርና በመተሳሰብ የኖረ ነው:: መስከረም 27 ቀን 2005 ዓ.ም. የሚደረገው የመጅሊስ ምርጫና የሚቀርቡት ተመራጮች ምን ዓይነት አስተሳሰብ ሊኖራቸው ይገባል የሚለውን ሐሳብ ማየት ጠቃሚ ነው:: በዕጩነት የሚቀርቡት ተመራጮች የአክራሪ እስልምናን የሚቃወም፣ የፌደራሊስት ኢትዮጵያን አንድነትና የሃይማኖት ብዝኀነት ተቀብሎ የሚያራምድ፣ በኢትዮጵያ አገራዊ ጥቅም ላይ የማይደራደር፣ ከእስልምና እምነት ውጭ ያሉ አማኞችን የሚያከብርና እምነታቸውንም ከኢትዮጵያ የወንድማማችነት መንፈስ አንፃር የሚረዳ መሆን አለበት:: በሌላ አነጋገር መጅሊሱን የሚመሩ አመለካከታቸው ከአክራሪነት የፀዳ መሆን አለበት:: በተጨማሪም ከእስልምና ሃይማኖት አስተሳሰብ ውጭ መውጣት የለባቸውም:: እንዲሁም ከኪራይ ሰብሳቢነት አስተሳሰብ የፀዱ መሆን ይኖርባቸዋል:: ከፖለቲካ ጉዳይ ነፃ መሆን አለባቸው:: ለምክር ቤቱም መታጨት ያለባቸው እንዲህ ያሉ ሊሆኑ ይገባል::

ፈጣሪ ፌደራሊስት ኢትዮጵያን ይጠብቃት:: ቸር እንሰንብት::

ከአዘጋጁ፡- ጸሐፊውን በኢሜል አድራሻቸው [email protected] ማግኘት ይቻላል::

ል ና ገ ር

የመጅሊስ ምርጫና የአክራሪ እስልምና አደጋ በፌደራሊስት ኢትዮጵያ

ማስታ

ወቂያ

Page 23: Reporter Issue 1297

|ገጽ 23 | ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

- እ… ጤና ይስጥልኝ ክቡር ሚኒስትር::

- እንዴ፣ እንዴ ከረዥም ጊዜ በኋላ ተገናኘን አይደል? ደስ ይላል::

- እኔም እርስዎን በማግኘቴ ደስ ብሎኛል:: በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ማረፍ በጣም ነው ያዘንኩት፤ አይዟችሁ በርቱ::

- እኛማ በርትተናል:: ኢትዮጵያ ውስጥ ሕዝቡ በርትቷል:: መንግሥትም በርትቷል:: እናንተ ናችሁ እዚህ የምታካብዱት እንጂ::

- የምናካብደውማ እኛ አይደለንም:: እናንተ ናችሁ ያካበዳችሁት ክቡር ሚኒስትር::

- እኛማ በረታን እንጂ ምን አካበድን?

- ቀላሉን ነገር ያካበዳችሁ መሰለኝ?

- ምን አካበድን?

- ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲታመሙ ታመዋል ብላችሁ በግልጽ ለምን አትናገሩም ነበር? በሁሉም አገርኮ መሪ ይታመማል::

- ተናገርንኮ::

- ወዲያው ደግሞ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ መድረክ መጥተው ሁሉንም ነገር ለሕዝብና ለዓለም ግልጽ ማድረግ ነበረባቸው::

- እንደዚህ ዓይነት ልምድ ስላልነበረን ነው እንጂ እሳቸውን ለመጉዳት ወይም ላለመናገር ተፈልጎ አይደለም:: ፖለቲካም እኮ የፖለቲካ ልምድ ይጠይቃል::

- አካበዳችሁት እንጂ ብዙ የፖለቲካ ልምድ ያላችሁ እናንተ ይቅርና የፊልም አክተር የነበረው ሮናልድ ሬገንም የአሜሪካንና የዓለምን ፖለቲካ መርቷል:: አካበዳችሁት ክቡር ሚኒስትር፣ ፕሬዚዳንቱ ራሳቸውም ቀርበው ሕዝቡን ማጽናናት ይችሉ ነበር:: አካበዳችሁት::

- አላከበድንም:: ፕሬዚዳንታችንም ትንሽ እግራቸውን ስላመማቸው ነው::

- ምንድን ነው? ቢያማቸው እየተገፉ ቀርበውምኮ መናገር ይችሉ ነበር:: እናንተ አካበዳችሁት እንጂ የእኛ ፕሬዚዳንት የነበረው ሮዝቬልት ሦስት ዓመት በተሽከርካሪ ወንበር ተቀምጦ እየተገፋ ይሠራ ነበር:: መታመም ያለ ነው፣ ዕድሜ መግፋት ያለ ነው::

- እሺ ይቅርታ ስብሰባ ሊጀመር ነው መሰለኝ?

- አንድ ነገር ግን ልጠይቅዎት ክቡር ሚኒስትር?

- እሺ::

- እዚህ ያሉት አንዳንድ ፖለቲከኞች ነን የሚሉት ዳያስፖራ ኢትዮጵያዊያን ግን ጤነኞች ናቸው?

- ምነው?

- በኢንተርኔት፣ በፌስቡክ፣ በብሎግ፣ በቲዊተር ላይ የሚጽፉትና በሌላ መገናኛ ብዙኃን የሚናገሩት ሁሉ ይገርማል፤ በእጅጉ የዘቀጠና የወረደ ነው::

- ከዘቀጠ ሰው የዘቀጠ ሐሳብ ቢሰነዘር ምን ይገርማል?

- ማለቴ የፈለገው ቢዘቅጥ እዚህ ደረጃ ይደርሳል ተብሎ አይጠበቅም:: ከእነሱ ለየት ያለ ሐሳብ ሲሰሙ ዘመቻና ውርጅብኝ ነው የሚያወርዱት::

- እኛ ካፈርን ቆይተናል::

- በቃ እንቀመጥ ስብሰባ ሊጀመር ነው፤ ክቡር ሚኒስትር ከመሄድዎ በፊት እንገናኝ ይኸው ካርዴ::

- እሺ እንገናኛለን:: የእኔ ካርድም ይኸው::

(የቀኑ ስብሰባ እንዳለቀ እራት ወደ ጋበዙዋቸው የትምህርት ቤት ጓደኛቸው ቤት ሄዱ:: ከእራቱ ጋ ወሬውም ጨዋታውም የተሟሟቀ ነበር)

- እንደው የልጅነት ጓደኞች ስለሆን የማይቀር ሆኖብኝ ነው እንጂ ከኢሕአዴግ ጋ ተቀምጬ እራት መብላት አልነበረብኝም::

- እኔም ሌሎቹ ስላሉ እንጂ ከአንተ ጋ አብሬ መቀመጤ ያሳፍረኛል::

- እኩል ነዋ የምንጠላላው ክቡር ሚኒስትር::

- የእኔ ጥላቻ አይደለም፤ አልጠላህም::

- ለምን አይጠሉኝም? እኔኮ ዕለታዊ የኢሕአዴግ ጠላት ነኝ::

- ለመጠላትም ብቃቱን አታሟላማ!

- በየቀኑ ለመስማት የማትፈልጉትንና የምትጠሉትን እየተናገርኩ እንዴት በእናንተ አልጠላም?

- ውሻ መኪናዬ ጎማ ላይ ሸና ብዬ ውሻን መቀየም አለብኝ ወይ? (ሌሎቹ ሳቁ)

- እኔኮ አርበኛ ነኝ:: እዚህ ያለ ኢትዮጵያዊ ያደንቀኛል::

- እንኳን ሌላው ሊያደንቅህ ይኸው ያንተው ዋነኛ ደጋፊዎችና አድናቂዎች እየሰደቡህ አይደለም ወይ?

- አልሰደቡኝም፤ መቼ ሰደቡኝ?

- ይኸው አሁን በሞባይሌ የደረሰኝ ኢሜይል ተመልከት፤ ያንተው ሰዎች እየሰደቡህ ነው::

- እስቲ ልየው የተከበሩ ሚኒስትር?

- ይኸው::

- (እያነበበው) እንዴ፣ እንዴ ከሃዲ ብለው እኔን እየሰደቡ ኢሜይልም ቴክስትም እያሰራጩ ናቸው:: የፌስቡክ ዘመቻም በእኔ ላይ ሆኗል:: እንዴ እንዴ?

- ለምን ከሃዲ ብለው እንደሰደቡህ ታውቃለህ?

- ይኸው ከወያኔ ሚኒስትር ጋር እራት እየበላ ነው ከሃዲ ነው አሉኝ::

- በቃ ይኸው ነው የእናንተ ፖለቲካ:: ለዚህም ነው ከእናንተ ከዳያስፖራዎች ጋ መንግሥት መሥራት የተቸገረው::

- (ሌላው) እንዴ ክቡር ሚኒስትር እንደዛማ ማለት አይችሉም::

- እንዴት አልችልም?

- ጥቂት ዳያስፖራ መጥፎ ስለሆነ በአጠቃላይ ዳያስፖራ ሁሉ መጥፎ ነው ብሎ መንግሥት ከደመደመማ፣ ከፍተኛ ስህተት ነው::

- እንደዚህ ስትጮኹ ዓለም ሁሉ እየሰማ መንግሥት ቢዘጋችሁ ምንድን ነው ስህተቱ?

- ስህተቱ እጅግ በጣም ትልቅ ስህተት ነው እንጂ ክቡር ሚኒስትር::

- እኮ ስህተቱ የቱ ጋ እንደሆነ ንገረኝ?

- ልንገርዎት ክቡር ሚኒስትር፣ እርግጥ ነው ጯሂና ኃላፊነት የማይሰማው ዳያስፖራ ኢትዮጵያዊ በአሜሪካም በአውሮፓም አለ:: ስፒከርና አምፕሊፋየር ስላለውም ጩኸቱ ያስተጋባል:: ግን ክቡር ሚኒስትር…

- ግን ምን?

- ስፒከርና አምፕሊፋየር የሌላቸው እጅግ በጣም በርካታ ዳያስፖራ ኢትዮጵያዊያን አሉ:: በጣም ብዙ ጨዋ፣ አገሩንና ሕዝቡን የሚወድ አለ:: እነዚህን እያያችሁ ይህንን አትርሱ፤ የእናንተ መመዘኛ እጅግ ጠባብ ነው ክቡር ሚኒስትር::

- አንተ ነህ አሉ የምትለው ወይስ እነሱ ራሳቸውም አለንና ነን ይላሉ::

- እነሱም አለንና ነን ይላሉ:: መንግሥት ግን እኛ ላይ ማተኮር ሲገባው አያተኩርም ይላሉ::

- የዳያስፖራ አያያዛችንን ነው የሚወቅሱት?

- አዎን ይወቅሱታል ክቡር ሚኒስትር::

- እንዴት ይሁን ነው የሚሉት?

- መጀመሪያ የዳያስፖራ ቢሮን አጠናክሩ፣ በፖሊሲ፣ በአሠራርና በሰው ኃይል ይላሉ:: ከዛም የዳያስፖራ ሚና በማጠናከር ዳያስፖራው ራሱን ያሳትፍ ይላሉ:: ዳያስፖራውን ለኢንቨስትመንት አበረታቱ፣ አበረታች ፖሊሲና አሠራር ተከተሉ ይላሉ:: ይህ ሁሉ ከተደረገ በገንዘብም በዕውቀትም ኢንቨስት የሚያደርግ ኢትዮጵያዊ አእላፍ ነው ይላሉ::

- እውነት እንደዛ ይቻላል ብላችሁ ነው?

- ለምን አይቻልም ክቡር ሚኒስትር? ህንድ ከዳያስፖራ እስከ 50 ቢሊዮን ዶላር በዓመት ታገኛለች:: ከህንድ እንማር ታሪክ እንሥራ::

- ጥሩ ኢሕአዴግን የሚደግፉ ከሆነ ችግር የለም፣ እንታረማለን::

- እንዴ ምን ሆኑ ክቡር ሚኒስትር?

- ምን ሆኑ ምን?

- እኛ ኢሕአዴግን ስለመደገፍና ስለመቃወም አይደለም እያወራን ያለነው:: በኢትዮጵያ

ኢንቨስት እስካደረገ ድረስ ደጋፊና ተቃዋሚ ማለት ምን አመጣው?

- ኢሕአዴግ ካልወደደ ኢሕአዴግ የሚመራው አገር ውስጥ መጥቶ እንዴት ኢንቨስት ያደርጋል?

- ወይ ጣጣ::

- ምነው ወይ ጣጣ አልክ?

- ክቡር ሚኒስትር እዚህ ጋ ነው ኢሕአዴግና የኢትዮጵያ መንግሥት ትልቅ ስህተት እየፈጸሙ ያሉት::

- የቱ ጋ ነው ስህተቱ?

- አንድ ዳያስፖራ ዶክተር ኢትዮጵያዊ ኢትዮጵያ ውስጥ ሄጄ ሆስፒታል ላቋቁም ካለ፣ ኢሕአዴግን ደገፈ አልደገፈ ምን አገባን? ሆስፒታል ላቋቋም እያለ መሬት ይሸጥ ይለወጥ ብለህ ታምናለህ ወይስ አታምንም ተብሎ ለምን ይጠየቃል? በኢትዮጵያ የኮምፒዩተር ቴክኖሎጂ ላስፋፋ ብሎ ለመምጣት ከፈለገ፣ ኒዩ ሊብራሊዝምን ታወግዛለህ ወይስ ትደግፋለህ ተብሎ ለምን ይጠየቃል?

- ሆ…ሆ…ሆ

- እውነቴን ነው ክቡር ሚኒስትር፣ ወንጀለኛ እስካልሆነ ድረስ ስለድጋፍ ተቃውሞ መጠየቅ የለበትም:: ፖለቲካ አልወድም ካላችሁስ ምን ልትሉት ነው?

- የሚቃወመንን ኢትዮጵያዊ መግባት ፍቀዱለት እያላችሁ ነው?

- ክቡር ሚኒስትር ወንጀለኛ ከሆነ በሕግ ይጠየቃል:: ወንጀለኛ ካልሆነ ኢትዮጵያ ውስጥ የመግባትና የመውጣት መብት አለው:: መብቱም ሊከበር ይገባል:: እንደውም ክቡር ሚኒስትር…

- እንደውም ምን?

- አገር ውስጥ ገብቶ ማየት ከጀመረ ከእናንተ ጋ እየተቀራረበ ይበልጥ አዎንታዊ ሥራ እንዲሠራ ይገፋፋል፤ ዝም ብላችሁ ደጋፊ ነህ ወይ እያላችሁ ካልጨቀጨቃችሁትና እነዚህ ሰዎች በእምነቴና በአቋሜ ጣልቃ አይገቡም ብሎ ሊወዳችሁና ሊያከብራችሁ ይችላል::

- እ.ህ.ም ጥሩ ሐሳብ ነው::

- እንደዚህ እየተወያየን እንደተግባባነው፣ ሰፋፊ መድረኮች ከዳያስፖራው ጋ ቢዘጋጅ ጥሩ መግባባት መፍጠር ይቻላል::

- የምትሉትን ተቀብየዋለሁ:: እነዛን ብቻ እያየን እናንተን ከማየት ዓይናችን ጨፍነን ነበር::

[እራት ተበልቶ አለቀ:: ጨዋታውም ተጠናቀቀ:: ክቡር ሚኒስትሩ በነገታው የመጡበትን ስብሰባ አጠናቅቀው ማታ ከመመለሳቸው በፊት ከአምባሳደሩ ጋር ስለአገራቸው ጉዳይ ይነጋገራሉ ያወራሉ]

- የአሜሪካ ጉዞ ጠቃሚ ነበር ክቡር ሚኒስትር?

- በጣም እውነት ለመናገር ግን ከስብሰባው ከተማርኩት ይልቅ ከዳያስፖራው ኢትዮጵያውያን ጋር ያወራሁት የትናንት ማታ ወሬ በእጅጉ ብዙ ነገር አስተምሮኛል::

- ምን ተማሩ ክቡር ሚኒስትር?

- እኔ እነዛን ፅንፈኛ ዳያስፖራ ተቃዋሚዎች ከሻዕቢያና ከሌላ ሌላ ጋር እየወገኑ የሚያራምዱት ፀረ ኢትዮጵያ አቋምና ተግባር ስለሚያናድደኝ፣ ጥሩዎችንና አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ማየት ተስኖኝ ነበር:: ትናንት ግን ዶክተሮች፣ ፕሮፌሰሮች፣ ኢንጂነሮች፣ ባንከሮችና ወዘተ. ነበሩ፤ ከእነሱ ጋ ሳወራ የት ነበርኩ? ብዬ ነው ራሴን የጠየቅኩት::

- እኔም እንደዛ ነበርኩ:: አሁን አሁን እየተማርኩ ነኝ:: እነዛን ረስቼና ትቼ ጠቃሚ ነገር ለመሥራት በሚንቀሳቀሱት ላይ እያተኮርኩ ነኝ:: ደግሞ እነሱ ይበዛሉ፤ እነሱ ይበልጥ የተማሩና ባለሙያዎች ናቸው፤ በሚገባ ከሠራን ታሪክ መሥራት ይቻላል::

- እኔምኮ እሱን ነው የተማርኩት፣ ለእነዛ ፖለቲካ መተዳደሪያ ነው፣ ካልተቃወሙ ገቢ የላቸውም:: ካለገቢ መኖር አይችሉም:: ቅፅ ሙሉ ቢባል ኖሮ ሙያ በሚለው ላይ ‹‹መቃወም›› ብለው ይሞሉ ነበር::

- ‹‹መሳደብ›› ብለው ከሞሉ ደግሞ ይበልጥ እውነት ይሆናል::

- ይኸውልህ ክቡር አምባሳደር፣ የዳያስፖራ አያያዛችን በሚገባ መመርመር አለብን:: አንተም

በዚህ ሥራ፣ እኔም በዛ ልሥራ::

- ጥሩ ለነገሩ ለተባበሩት መንግሥታት የመጡት አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሹሞችም አሁን ያልነውን አስተሳሰብ ይዘው ለውጥ ለማሳየት ተዘጋጅተዋል::

- ጐሽ::

[ተሰነባበቱ:: ክቡር ሚኒስትር ወደ ኢትዮጵያ ሊመጡ አውሮፕላን ውስጥ ናቸው:: ከጐናቸው ካለው ሰው ጋ ወሬ ጀመሩ]

- ኢትዮጵያ ውስጥ ነው የምትኖረው?

- ሁለቱም ጋ አሜሪካም ኢትዮጵያም::

- ሥራህስ?

- እዚህ አሜሪካም የተለያዩ ድርጅቶች አሉኝ፤ አሁን ግን ዋናው ሥራዬን ኢትዮጵያ ላደርግ ነው::

- ኢትዮጵያ ውስጥ ኢንቨስት ለማድረግ አስፈላጊውን ዝግጅት ሁሉ አድርገሃል?

- አዎን ተዘጋጅቻለሁ፤ የደም ብዛትም የስኳርም መድኃኒት ሁሉ ገዝቻለሁ::

- እንዴ መድኃኒት ለምን?

- በኢትዮጵያ ያለው ቢሮክራሲ በእጅጉ ስለሚያሳምም፣ ኢንቨስትመንቱን ከመተው ይልቅ መድኃኒት እየዋጥኩ ብቀጥል ይሻለኛል ብዬ ነው::

- ተጨዋች ነን::

- ቢሮክራሲው ስለተጫወተብኝ ነዋ!

- ከአሁን በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ ሥራ ሞክረህ ነበር?

- አዎን፣ ሁለቴ ሞክሬ ሁለቴ ትቼው ሄጄ ነበር::

- ለምን?

- ጉቦ ካልተሰጠ የሚሠራ ነገር የለም:: በደል ሲፈጸም አቤት የሚባልበት፣ የሚያዳምጥና ችግሩን የሚፈታ አካል የለም::

- የሁሉም በር እኮ ክፍት ነው::

- የሚወስነው ግን በር ሳይሆን ወንበር ነው::

- ታዲያ አሁን ምን ልትመለስ ገፋፋህ?

- ዓለም ሁሉ ቀውስ ውስጥ ነው ያለው፣ በኢትዮጵያ ግን መሻሻል እያየሁ ነኝ:: የፈለገው ይሁን አገሬ ይሻለኛል::

- ጐሽ!

- እርስዎ ሚኒስትር ነዎት አይደል?

- አዎን ነኝ::

- ክቡር ሚኒስትር እባካችሁን ተለወጡ::

- ምን ለውጥ ፈለግክ?

- ታሪክ ሠርታችሁ ለማለፍ ሞክሩ:: ከጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ተማሩ:: ምን ያህል ኖርክ ብዙ ትርጉም የለውም:: ምን ሠራህ ነው ታሪክ::

- እውነትክን ነው::

- ችግር እንዳለ፣ በጉቦ አገር እንደተጨማለቀና ፍትሕ እንደሌለ ታውቃላችሁ?

- መጠኑ ሊለያይ ቢችልም እናውቃለን:: እንኳን እኛ ጠቅላይ ሚኒስትራችን ያሉትን ሰምተህ የለ?

- ምን አሉ?

- በመንግሥት ውስጥ የመንግሥት ሌቦች አሉ እኮ ብለዋል::

- እኮ በመንግሥት ሌቦች ላይ ዕርምጃ ካልተወሰደኮ የባሰ ነገር ሊፈጠር ይችላል::

- ‹‹የመንግሥት ሌቦች›› ምን ሊፈጥሩ ይችላሉ ብለህ ነው?

- ‹‹የሌቦች መንግሥት››!

(ክቡር ሚኒስትሩ ለስብሰባ አሜሪካ ናቸው:: ወደ ስብሰባው አዳራሽ እየገቡ ሳለ ነበር ኢትዮጵያ ውስጥ የሚያውቋቸውን አሜሪካዊ ያገኙት)

Page 24: Reporter Issue 1297

ገጽ 24|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

አኪር ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኀበር

Akir Construction P.L.CTel 251-11-442-04-01. 011-442-68-64. Fax 251-11-442-46-69

General Contractor Vacancy Announcement

AKIR CONSTRUCION P.L.C would like to invite qualified applicants for the following positions No Position EducationalQualification WorkExperience Qty Placeofwork

1 Supervisor, General Accounts Division BA Degree in Accounting & Finance 8 years & above out of which 4 years on supervisor level 1 Head Office

2 Supervisor, Cost & Budget Division BA Degree in Accounting & Finance 8 years & above out of which 4 years on supervisor level 1 Head Office

3 Supervisor, Planning, Monitoring & Evaluation Division

Msc/Bsc Degree in Civil Engineering/Hydraulic Engineering or in Construction Mg’t

8 years & above out of which 4 years in supervisor level 1 Head Office

4 Supervisor, HRM Division BA Degree in HRM/Business Mg’t / Public Administration or related 8 years out of which 4 years on supervisory level 1 Head Office

5 Head , Employment & Placement Section BA/College Diploma in HRM/ Mgt/ Business Mgt or related 2/4 years 1 Head Office

6 Employee Records & Personnel Statistics Officer

College Diploma in HRM/ Personal Administration/Business Mg’t or related 2 years 1 Head Office

7 Senior Auditor BA/College Diploma in Accounting 4/6 Years 1 Head Office

8 Office Engineer Msc/Bsc Degree in Civil Engineering/Hydraulic Engineering or in Construction Mg’t

4 years 1 Head Office

9 Accountant II BA Degree in Accounting & Finance 4 Years & above 1 Head Office

10 Head, Project Maintenance Section BSc Degre/College Diploma in Mechanical Engineering/Automotive Technology or Auto Mechanic

6/10 Years out of which 3/6 Years in Supervisor Level 3 Project

11 Head, Project Equipment Administration BSc Degre/College Diploma in Mechanical Engineering/Automotive Technology or Auto Mechanic

6/10 Years out of which 3/6 Years in Supervisor Level 3 Project/Head

Office

12 Senior Auto Mechanic (HV, Equipment) BSc Degre/College Diploma in Mechanical Engineering/Automotive Technology or Auto Mechanic 4/6 Years 6 Project

13 Mechanic Forman, Construction Equipments BSc Degre/College Diploma in Mechanical Engineering/Automotive Technology or Auto Mechanic 5/8 Years 2 Project/Head

Office14 Maintenance Clerk College Diploma in Auto Mechanic 2 Years 1 Head Office15 Senior Secretary BA Degree/College Diploma in Secretarial Science & Office Mg’t 3 /6 years 1 Head Office

16 Personal Officer, Employee Benefit, Wage & for Salary Administration Service

BA/College Diploma in HRM/Public Administration /Mg’t. /Business Mg’t or related 2/4 Years 1 Head Office

NB:-• Salary Attractive, & Negotiable • Employment type Permanent for all & Position at line No 15 on Contractual basis for 3 Months • Application Feed Line 5 working days after this announcement• Place of Registration Akir Construction Head Office ,Saris behind Adey Abeba Yarn Factory • Skill Computer Knowledge is mandatory. Interested applicants can submit their non returnable application & copies of testimonials in person or through post office No 13456. For further clarification & additional information applicants can.

InvitationforConductingaFeasibilityStudyfortheEstablishmentofMicro-CreditSchemeforBlueStar

HealthCarenetworkMarie Stopes International Ethiopia (MSIE) is an International Non-Governmental Organization devoted to expanding Family Planning (FP) and Reproductive Health (RH) services in Ethiopia.

MSIE would like to invite potential firms to undertake a feasibility study for the establishment of micro-credit scheme in support of members of the Blue-Star network of private health care.

Therefore, all interested consultants are invited to collect the detailed terms of reference (TOR) from the Marie Stopes International Ethiopia head office located at Wello sefer, Ethio- China road in front of Tebaber Berta Building, from the reception desk during working hours starting from the date of first announcement.

Bidders must submit technical and financial proposals in two separately sealed envelopes (one for technical and one for financial) into the box ready for the bid on or before 17 October 2012, 10am to the following address:

Logistics and General Service Department of MSIEAddis Ababa, Ethiopia

P.O.box 5775Telephone no. 0115 509307, 0115509251 or 0115152157

Addis Ababa

Bidding documents shall be signed and bidders should also submit company profile, renewed business license, tax identification and value added tax registration certificates.

Marie Stopes international Ethiopia reserves the right to reject any or all bids.

Marie Stopes International Ethiopia

የጠቅላላ ጉባዔ መደበኛ ስብሰባ ጥሪ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርቲያን ምዕመናን መታሰቢያ ድርጅት ለኢየሩሳሌም መስከረም 26 ቀን 2005 ዓ.ም ቅዳሜ መደበኛ የአባላት ጠቅላላ ጉባዔ ስብሰባ ያካሄዳል፡፡

የጉባዔው አጀንዳዎች፤ 1. የድርጅቱ የ2004 የበጀት ዓመት የውጭ ኦዲተር

ሪፖርት ይቀርባል፤ 2. የ2005 ዓ.ም በጀት ቀርቦ ይፀድቃል፤3. የሥራ አመራር ቦርድ ጊዜና ስለምርጫ ሂደት፤

ስለዚህ የድርጅቱ አባላት የአባልነት ግዴታቸውን በማረጋገጥና የድርጅቱን መታወቂያ በመያዝ በዚሁ ቀን ከሰዓት በኋላ በ7፡00 ሰዓት ቦሌ በሚገኘው የድርጅቱ አዳራሽ ተገኝተው በጉባኤው እንዲሳተፉ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡

የኢየሩሳሌም መታሰቢያ ድርጅት

ማስታወቂያ

Page 25: Reporter Issue 1297

|ገጽ 25 | ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ድY³qv¿ ŠšéC lqv lpµEÐåት ŒÙr £RW Lªቦች ላይ ሰራተኞችን †’«ድሮ ELiºY ¨ÔG¶G::ተ.ቁ የስራመደቡ

መጠሪያተፈላጊ የትምህርት ደረጃ የስራ ልምድ ብዛት

1የመሳርያዎች መረጃ ሰብሳቢ በአውቶ መካኒክ በዲፕሎማ የተመረቀ/ች 0 ዓመት ስራ ልምድ

4

2ኮንስትራክሽን ኢንጂነር በሲቪል ምህንድስና በቢ.ኤ ዲግሪ የተመረቀ/ች በኮንስትራክሽን ድርጅቶች ከ2 ዓመት በላይ በተመሳሳይ ስራ የሰራ/ች

1

3ኦፊስ ኢንጅነር በሲቪል ምህንድስና በቢ.ኤ ዲግሪ የተመረቀ/ች በኮንስትራክሽን ድርጅቶች ከ1 ዓመት በላይ በተመሳሳይ ስራ የሰራ/ች

1

4ሳይት ኢንጅነር በሲቪል ምህንድስና በቢ.ኤ ዲግሪ የተመረቀ/ች በኮንስትራክሽን ድርጅቶች ከ1 ዓመት በላይ በተመሳሳይ ስራ የሰራ/ች

1

5

ሲንየር መካኒክ በአውቶሞቲቭ በዲፕሎማ የተመረቀ በሱፐርቫይዘርነት/በፎርማንነት የሰራና በኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች እንደ ዶዘር፣ ሮለር፣ ግሬደር፣ገልባጭ ተሽከርካሪዎች የመጠገንና ችሎታ ያለው

16 ዶዘር ኦፕሬተር በኦፐሬተርነት የሙያ ማረጋገጫ ፈቃድ ያለው በታወቀ የኮንስትራክሽን ድርጅት ውስጥ የሰራ

11.

የቅጥር ሁኔታ በቋሚነት ደመወዝ:- በስምምነት የስራ ቦታ ለተራ ቁ፡ 1 5 እና 6 በተለያዩ ፕሮጀክቶች ተ.ቁ. 2፣ 3፣ እና 4 ባህርዳር ፕሮጀክት

† ድWa:- ©pòŒ ኮ¿^rWŒb¿ y. £p. £·G MClY ]Ylîr †‹mlé Š†«N^ ÞቪEé©¿ C¿Ñ d¼Eø mE’å L¿ገድ ‹oድ rNCYr lîr Ör EÖr £^GŒ e¼Y 0113200826/0113726176/

0113726175/0113726182 ፋክስ 0113717766/0113727124 ኢ-ሜይል [email protected]

†«é^ †lm

ማሳሰቢያ:- ¨C M^q’f¦ Š’»lr d¿ ¯NZ mEå 8 ተከታታይ £RW d~r £rNCYr ˆ~ £^W GNድ M^T±ችAå¿ ”~’å¿ ˆ~ £M¨LE^ Ús Ûí’å¿ lL¦œ ድY³qv¿ ÛY_}ðG ˆ~ ^G-~ ŒÙG lLiTn ˆንድ rLšµlå ወይም በኢ-ሜይል አድራሻችን እንድትልኩልን ˆ~]^mE¿::

DEBORAH SCHOOLImmediateVacancy

DEBORAHSCHOOL, owned by DEBORAH PLC is a private school determined to offer quality education to young Ethiopians at Kindergarten, Primary, Secondary and college preparatory school levels (KG - Gr. 12). To meet our goal, we would like to incorporate strong, capable and dedicated professionals who could contribute their best to young students. Hence, we invite qualified applicants to submit their curriculum vitae and copies of credentials for the following positions.

1. High School Teachers (Physics, English & IT)Qualification: Degree in respective disciplines from a recognized

college Experience: Experience in private school is preferable Additional skills: English proficiency, computer literacy, organizational

skills, ability to work under stressful conditions, excellent communication skills2. Aesthetics Teacher:

Qualification: Degree/Diploma in Aesthetics, HPE or Arts from a recognized university

Experience: Experience in teaching preparatory classes in renowned private schools is preferable

Additional skills: English proficiency, computer literacy, organizational skills, ability to work under stressful conditions, excellent communication skills3. Assistant Teacher:

Qualification: Diploma in Education from a recognized university

Experience: Experience in teaching preparatory classes in renowned private schools is preferable

Additional skills: English proficiency, organizational skills, ability to work under stressful conditions, excellent communication skills4. Unit Leader:

Qualification: Degree in Education or Educational Leadership/Management

Experience: 2 years’ experience in teaching or administration renowned private schools

Additional skills: Proficient English, computer literacy, organizational skills, ability to work under stressful conditions, excellent communication skills5. Secretary:

Qualification: A minimum of diploma in Secretarial Science and Office Management

Experience: 1 year or more years’ experience preferably in private schools

Additional Skills: Excellent typing speed for both English and Amharic (Geeze) manuscripts 6. Accountant:

Qualification: Diploma/Degree in Accounting, Finance or Business Administration from a recognized institution

Experience: 1 year experience in the same field, working with Peachtree accounting

FOR ALL POSITIONS: Salary: Attractive

DeadlineofApplication: 15daysafter the date of announcement for all positions

ApplicationProcedure: Submit CV in personADRESS: Gerji, Near NOC Petrol Station (Past Imperial Hotel)

Tel: 011-6293344,011-6294124

Addis Ababa Network of PLHIV Associations (ANOPA+) is a local NGO established to promote the welfare and contribution of Addis Ababa people living with HIV/AIDS to the health, social & economic development of their country.

ANOPA+ is pleased to announce the following vacancy post for interested applicants who qualify the requirements mentioned hereunder.

Position: Executive Director Place of Work: Addis AbabaTerm of Employment: One year contract, renewable based on Satisfactory performance & availability of funds. Salary: as per organization salary scale

General Job Description: He or She will provide overall Management and directing the day to day activities of ANOPA+, advice and assist the board in the formulation and implementation of operating policies and achievement of its objectives.

Main Responsibilities:• Direct the management and program activities of the network• Plan, direct, or coordinate the operations of the organization.• Establish and implement policies, goals, objectives, and procedures of the

organization.• Represent the network officially and sign all agreements ratified by board.• Any other related tasks assigned by the board of the network.

Qualifications and requirements:

¾At least M.A or B.A in management, economics, public administration, public health or other related fields

¾Minimum 2/4 years of experience respectively and 1 year on leadership at managerial position.

¾Detailed knowledge of program management and coordination specially in HIV/AIDS and related activities in NGO environment

¾He has a good computer skill.¾Highly organized, reliable and responsible¾Excellent knowledge of spoken & written Amharic & English ¾He/She should be living with HIV/AIDS

Interested applicants should be sending their non – returnable CV with copies of relevant documents with in 7 Working days of the announcement. Competent & Qualified Women are highly encouraged to apply. Only short listed applicants will be contacted.

Addis Ababa Network Of PLHIV AssociationsP.O. Box 338, Addis Ababa

Location: Around 22, traffic light 100 meters from the main road on narrow “Asphalt” which is in front of “GULLAGUL Tower” and the one leading to woreda 8. Tel no. 0913 61 22 53

VACANCY ANNOUNCEMENT

ማስታወቂያ

Page 26: Reporter Issue 1297

ገጽ 26|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005ማስታወቂያ

1. Hardware Technician• Vacancy No. 205• Number of Vacant post: 3• Educational Qualification and Work Experience:-

BSC in computer science, electrical engineering or relatedfieldsand3years’experienceonthefield

• RequiredCompetenciesandSpecification• Knowledge of IT equipment maintenance;• Knowledge of a wide variety of operating and server systems, including open

source server operating systems;• Knowledge of network hardware and software troubleshooting techniques;• Skill in solving complex technical problems involving integrated operating

systems and hardware platforms;

• JobLocation:-HeadOffice

2. Network Specialist • Vacancy No. 206

• Number of Vacant post: 1• EducationalQualificationandWorkExperience:-

BSC in computer science/Information systems/softwareengineeringorrelatedfieldand3yearsexperienceinthefield

• RequiredCompetenciesandSpecification• Knowledge of networked computer system environments and device

capabilities;• Knowledge of Wide Area Network (WAN) and Local Area Network (LAN)

management and configuration principles;• Knowledge of networks, security guidelines and industry “best practices.”• Knowledge of TCP/IP Protocols;• Knowledge of a wide variety of operating and server systems, including open

source server operating systems;• Knowledge of network hardware and software troubleshooting techniques;• Skill in working in fast-paced, stressful environments;• Skill in solving complex technical problems involving integrated operating

systems and hardware platforms;

• JobLocation:-HeadOffice

3. Database Administrator

• VacancyNo. 207• Number of Vacant post: 1•EducationalQualificationandWorkExperience:-

BSC in computer science/Information systems/software engineering or related fields and 3 years experience on the field

RequiredCompetenciesandSpecification• Good knowledge of logical and physical database design;

• Ability to map the ‘conceptual design’ for a planned database in outline;

• Ability to refine the ‘logical design’ so that it can be translated into a specific data model;

• Ability to further refining the ‘physical design’ to meet system storage requirements;

• Ability of installing and testing new versions of the database management system (DBMS);

• Ability to ensure that storage, archiving, backup and recovery procedures are functioning correctly;

• Ability to clearly communicate regularly with technical, applications and operational staff to ensure database integrity and security;

• JobLocation:-HeadOffice

4.INFORMATION SECURITY OFFICER • VacancyNo. 208 • Number of Vacant post: 1•EducationalQualificationandWorkExperience:-

BSC in computer science/Information systems/software engineering or related fields and 3 years experience on the field

RequiredCompetenciesandSpecification• Knowledge of international best practices in information security and information

systems audit techniques;

ኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ አ.ማConstruCtion & Business Bank s.C

• Ability to work and effectively prioritize in a highly dynamic decentralized work environment

• Experience with disaster recovery planning and testing, IT auditing, risk analysis, business resumption planning, and contingency planning

• Skill in solving complex technical problems involving integrated operating systems• Skill in working in fast-paced, stressful environments;

• JobLocation:-HeadOffice

5.JUNIOR SYSTEM ADMINISTRATOR • VacancyNo. 209 • Number of Vacant post: 2•EducationalQualificationandWorkExperience:-

BSC in computer science /Information systems/software engineering or related fields..

RequiredCompetenciesandSpecification• Good communication and customer support skill;• knowledge of computers, data communications, and commercially banking

available software;• Ability to prepare comprehensive reports and present ideas clearly and

concisely in written and oral form;

¾ JobLocation:-Bishoftu

6. JUNIOR SYSTEM DEVELOPER• VacancyNo. 210 • Number of Vacant post: 2•EducationalQualificationandWorkExperience:-

BSC in computer science /Information systems/software engineering or related fields..

RequiredCompetenciesandSpecification

• Ability to investigate and analyze information and to draw conclusions;• Knowledge of developing systems solutions for operational problems:• Ability to learn and support new hardware, software and operating systems;• Work with users requires interpersonal skills;• Clear understandings of system development life cycle;

• JobLocation:-HeadOffice

7.COLLATERAL VALUATOR CHECKER• VacancyNo. 211•EducationalQualificationandWorkExperience:-

Diploma in Mechanical Engineering and 5 Years Engineering Experience, out of which 2 years’ experience in related works.

RequiredCompetenciesandSpecification• Property valuation knowledge and skill.• Knowledgeof valuation procedure.• Knowledge of market price of the collateral properties.• Computer skill.• Working in teams, cooperation and commitment;• Passionate for results.• Self learning and improving and openness to change.• Willingness to work under stress and meet deadlines.

¾ JobLocation:-HeadOffice

¾ApplicationProcedureInterested and qualified applicants are invited to submit their Application, Curriculum

Vitae, copy and Originals of Credentials and Documents related to education and work

experience to Construction & Business Bank – Human Resource Management Process at

our Head Office 6th floor located in front of Addis Ababa University Collage of Commerce.

Tel:- 0115 15 27 25, 0115 55 05

¾ClosingDateofApplication: Within 5 (Five) Working Days after the

announcement

Page 27: Reporter Issue 1297

|ገጽ 27 | ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታወቂያ

REQUEST FOR EXPRESSION OF INTEREST (REOI)

HEALTH CENTER RENOVATIONREOI- 003

International Relief and Development (IRD) has been contracted by the United States Agency for International Development (USAID) to construct new health facilities and renovate existing health facilities throughout Ethiopia under the USAID-funded Ethiopia Health Infrastructure Program (EHIP).

The purpose of this REOI is for renovation works on the following existing health facilities for which the formal Request for Proposal (RFP) is expected to be released within the coming 30 days.

S/No. EXISTING HEALTH CENTER

WOREDA ZONE REGION

1 MOTA MOTA WEST GOJAM AMHARA

2 ADET YELMANA DENSA

WEST GOJAM AMHARA

3 ADDIS KEDAM ADDIS KEDAM AWI AMHARA

4 ZEGIE BAHIR-DAR BAHIR-DAR TOWN

AMHARA

Interested construction companies of grade six (GC6/BC6) and above registered by Ethiopia Ministry of Urban Development and Construction should submit a letter to IRD office expressing their interest to work on any of the above mentioned projects by no later than October 22, 2012 at 2:00 PM (Addis Ababa time). This letter submittal should also include a copy of your business registration documents, past performance on renovation and new construction of health facilities, financial capability and equipment availability as per the forms enclosed in the softcopy document.

Soft copies of the instruction & forms, the drawings, specifications and BOQs for the sites may be picked up from Monday to Friday, 9:00am – 5:00pm (Addis Ababa time) at IRD/EHIP office located at Bole Subcity, Woreda 3, House No. 162/710, TK International Building No. 2, 5th floor, Addis Ababa.

IRD intends to provide the RFP to those companies expressing interest through this REOI-003.

Contact Information: Email to [email protected] or [email protected]; Office Phone: 251- 116-630023/35.

ክፍት የሥራ ቦታ

የጎተራ ሳይት ኮንዶሚኒየም ባለቤት ነዋሪዎች ኃ/የተ/የህ/

ሥራ ማህበር ሥራ አስኪያጅ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

የሥራ መደቡ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ

ሥራ አስኪያጅ - በሕዝብ አስተዳደር - በሕግና በተዛማጅ የትምህርት መስክ- የመጀመሪያ ዲግሪ ያለውና 6 ዓመት

የሥራ ልምድ ወይም- ዲፕሎማ ያለው ከ10 ዓመት በላይ

የሥራ ልምድ- ዕድሜ ከ45 ዓመት በላይ- ደመወዝ በስምምነት

አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት በ10 የሥራ ቀናት ውስጥ በማህበሩ ጽ/ቤት ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0118 40 22 70 ደውላችሁ መጠየቅ ትችላላችሁ፡፡

UniversityCapacityBuildingProgram(UCBP)InvitationforBidforthe

SupplyofElectricalCableforDebreBirhanSite

GIZ IS is the Implementing Agent assigned by the Ministry of Education, for the construction of infrastructure networks for thirteen Universities at fifteen sites which is a project fully funded by the Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia (Ministry of Education). GIZ IS would like to invite interested suppliers for the under listed material;

CableType LengthPVC Sheathed PVC insulated underground Cables type NYY .6/1KV, Nominal cross section of:3x95/50+1x50mm 275m

Therefore GIZ IS Ethiopia invites interested bidders who fulfil the following criteria, can obtain the bid document from the office specified below starting from Wednesday03rd October,2012onworkinghoursfreeofcharge;

- Renewedlicenseforthecurrentfiscalyear- Taxpayerregistrationcertificate- VATregistrationcertificate- MainRegistration- TaxClearance

Deliveryplace: ex works/ to GIZ-IS HQ/ to Debre Birhan site.Timeplan: The time plan for supply of electrical cable will be mentioned

on the bid document Submissiondeadline: Wednesday 17th October, 2012, 2:00 PMSubmissionform: Suppliers should submit technical and financial proposal in a

sealed envelope. For the submission there are one original and one copy expected and late bids will be rejected also electronic bids will not be accepted.

BidSecurity: Supplier shall be submit Bid Security amounted 50,000.00 (Fifty thousand birr only) in the form of certified cheque or unconditional Bank Guarantee.

Bidopening: Bid opening on Wednesday 17th October, 2012, 2:30 PM at address below, meeting room, 9th floor

AddressofPublicBody: GIZ IS Ethiopia Head Office Bole Road, TK International Bldg No.2Reception desk, 6th floorAddis Ababa, Ethiopia

GIZ IS Ethiopia reserves the right to accept or reject any or all offers.

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

ሙለጌ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከዚህ በታች ለተገለጸው ክፍት የሥራ መደብ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

• የሥራ መደብ መጠሪያ ……………….አውቶ ኤሌክትሪሽያን• የትምህርት ደረጃ ……………………..ከታወቁ ዩኒቨርሲቲ

(ኮሌጅ)

በአውቶ ሞቲቭ ወይም በአውቶ ኤሌክትሪሽያን ዲፕሎማ ያለው የስራ ልምድ፡- ከምረቃ በኃላ በሙያው አራት (4) ዓመት ቀጥተኛ የሥራ ልምድ ያለው

ማሳሰቢያ፡-አመልካቾች የተጠየቀውን የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃ ዋናውን እና ፎቶኮፒ በማቅረብ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 10 ቀን ድረስ በግንባር ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

አድራሻ፡-ደብረዘይት መንገድ ከዮሴፍ ቤተ ክርስቲያን ዝቅ ብሎ አለም ካፌ ፊት ለፊት

ስልክ ቁጥር 0114426023

Page 28: Reporter Issue 1297

ገጽ 28|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

አንበሳ የከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅትየጨረታ ቁጥር አከአአድ /11/05

አንበሳ የከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት ለ2005 በጀት ዓመት የሚሆን የጋራዥ አላቂ ዕቃዎችን እና የተለያየ መጠን ያላችው የመኪና መስታወቶችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በዚህም መሰረት ተጫራቾች፣

1. በዘርፉ ሕጋዊ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

2. ለጨረታ የተዘጋጀውን ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በጥሬ ገንዘብ በመክፈል ከድርጅታችን ዋና መሥሪያ ቤት ቢሮ ቁጥር 217 መግዛት ይችላሉ፡፡

3. ተጫራቾች ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር አብሮ የጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ በጨረታው የሰጡትን ጠቅላላ ዋጋ 2% በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

4. ጨረታው ጥቅምት 21 ቀን 2005 ዓ.ም. ከቀኑ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

5. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ

መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አንበሳ የከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅትአዲስ አበባ

ስልክ ቁጥር 629-28- 57፣ 629- 31- 61 ፖ.ሣ.ቁ 472

SMART (Standard Monitoring and Assessment for Relief and Transition) training for all interested

Survey house research and consultancy is a private firm working on conducting standardized nutrition and health related surveys and providing professional training. Our mission is rendering a quality service for governmental and nongovernmental humanitarian organizations by our professional consultants to achieve one of the millennium development goals by eradicating malnutrition and poverty at national and global level.

Survey house would like to offer intensive six day training on SMART methodology for nutrition survey by internationally accredited trainers. The training will also include a brief clarification of ENA (Emergency nutrition Assessment) software and some highlights on the application of EPI info software in nutrition surveys. The training is intended for

¾Nutrition survey officers¾Program managers¾Nutrition survey team leaders¾And for all who are interested in conducting a standard nutrition survey

Training will be conducted in Addis Ababa from October 15 – 20/2012 Interested individuals or organizations should register in advance. For further information our address is:

Survey House Research and ConsultancyInformation Desk ground floorOn the road from Axum Hotel to Bole Medhanialem (Around Teshomech ketfo), Next to Cyber Soft Building in the compound of united car sales.

Survey House Research and Consultancy

አል-ሃሰን ፉድ ኢንዱስትሪ ከዚህ በታች ለተጠቀሰው ክፍት የሥራ መደብ ሠራተኛ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

የሥራ መደቡ መጠሪያ

1. አካባቢ ጤናና የጥራት ተቆጣጣሪ ባለሙያ ለማስቲካ ፋብሪካ (ዱከም)

2. ሹፌር

አድራሻ፡- ቦሌ ዳቢ ኮምፕሌክስ 6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 2 ሳይ ኬክ ቤት አጠገብ ስልክ ቁጥር 0116616835/36/0911896151

ኢሜል [email protected]

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

ማስታወቂያ

Page 29: Reporter Issue 1297

|ገጽ 29 | ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማስታወቂያ

Page 30: Reporter Issue 1297

ገጽ 30|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

ኑሮ

ማስታ

ወቂያ

THE ETHIOPIAN PROFESSIONAL ASSOCIATION OF ACCOUNTANTS &

AUDITORS (EPAAA)3RD NOTICE OF ANNUAL GENERAL

MEETING (AGM)

Notice is hereby given to all Member of EPAAA in connection with the AGM to be held on Sunday, 07 October 2012, at the Commercial Graduates Association, behind Mega Building on Bole Road from 9:00 a.m. to 12:30 and shall transact the following business:

1. Receive and consider the report of the Board of Directors;

2. Approve or disapprove the accounts and report of the auditors:

3. Any other business

The Board of Directors

በሔኖክ ረታ

ስድስት ኪሎ አካባቢ በሊስትሮነት የሥራ ዘርፍ የተሰማራው ታዳጊ በላቸው ሁለት እጆቹን በፍጥነት እያቀያየረ የደንበኛውን ጫማዎች ያሣምራል:: ሰሞኑን በእንዲህ ዓይነት የሥራ ጫና ውስጥ እያለፈ መሆኑን መረዳት የሚቻለው ከቀናት በፊት የተከበረውን የመስቀል በዓልንና የመሰል ጓደኞቹን እንቅስቃሴ በትኩረት ከተመለከቱ ነው::

በዚህ ቀን ሥራውን በጥድፊያ እያከናወነ ያለው በላቸው በነጋታው መንገደኛ በመሆኑና ለጓዙ የሚሆነውን የመጨረሻዋን ገቢ (ሽቀላ) ከኪሱ ጨምሮ “ጉዞ ወደ አገር ቤት …..” ሊል ነው:: “አንዳንድ ጓደኞቼ ቀደም ብለው ወደ አገር ቤት መሄድ ጀምረዋል:: እነሱ እንግዲህ ቀንቷቸው ይሆናል:: እኔ ደግሞ ቢያንስ ዛሬን ሠርቼ ነገ ማምሻዬን ገብቼ አድራለሁ ብዬ እየተጣደፍኩ ነው፤” ይላል:: በላቸው እንደሸማኔ መወርወርያ የሚወነጨፉ እጆቹን ሳያቆማቸውና ዓይኖቹን ከደንበኛው ጫማ ላይ ሳይነቅል::

የመስቀል በዓል በአገራችን ከሚከበሩ ሃይማኖታዊ በዓላት መካከል አንዱና ደማቁ ነው:: ይህ በዓል በከተሞች አካባቢ መለስተኛ በሆነ የአከባበር ሥነ ሥርዓት የሚከበር ቢመስልም በገጠሩ ክፍል ግን እጅግ ደማቅ በሆነ ሁኔታ ለቀናት ሲከበር የሚከርም ዋነኛ በዓል ነው:: በአብዛኛው የኢትዮጵያ ብሔረሰቦች ማለት በሚያስደፍር መልኩ የመስቀል በዓልን በተለያየ ሁኔታ ያከብሩታል:: በሰሜንና በደቡብ፣ በምሥራቅና ምዕራብ የአገሪቱ አካባቢዎች በሚገኙ የክርስትና ተከታይ ምዕመናን ዘንድ በስፋት ይታወቃል:: ይሁንና በደቡብ የአገሪቱ ክፍል በተለይም በጉራጌ፣ በወላይታ፣ በሃድያና በጋሞ ብሔረሰቦች ዘንድ የመስቀል በዓል ሃይማኖታዊ አንድምታውን ብቻ ይዞ ሳይሆን ባህልን፣ ወግንና ማንነትን በሚዘክር መልኩ ከመከበሩም በላይ የአካባቢዎቹ መገለጫና ጌጥ ነው ብሎ መናገርም ያስችላል:: በተለይ በጉራጌ ማኅበረሰብ ዘንድ በዓሉ ሥር የሰደደና ለዘመናት በትውልድ ሽግግር ውስጥ ሲያልፍ የመጣ እንደመሆኑ የብሔሩ ተወላጆች ከየትኛውም የመኖሪያና የሥራ አካባቢያቸው የቻሉትን ጓዝ ጭነው ወደ ቀዬአቸው የሚሰበሰቡበት ወቅት ነው:: ትንንሽ ልጆቻቸውን ሳይቀር ወደ ከተሞች ለሥራ ያሰማሩ ወላጆችም እነኚህን የተናፈቁ ልጆቻቸውን የሚያገኙበት፣ የሚመርቁበት፣ የሚድሩበትና ውርስ የሚያወርሱበትም አጋጣሚ ነው:: መቼም በገጠር ያሉ አቅመ ደካሞች ከሁሉም በላይ አድርገው የሚቀበሉትን በዓል አቅም በፈቀደ መልኩ ለማክበር ያላቸው ዋነኛ መተማመኛ ቢኖር እነኚሁ ከተማ የተሰደዱት ልጆቻቸው ናቸው:: ትንሽ ትልቅ ሳይባል፣ ትንሽ ሥራ ትልቅ ሥራ ሳይባል፣ ቻለ አልቻለ ሳይባል ሁሉም ተወላጅ የሚጠበቅበትን ሊፈፅም ከቀናት በፊት ጉዞውን ይጀምራል:: እነዚያም የናፍቆትና የተስፋ ዓይኖችን በበር ላይ አኑረው የሚጠባበቁ

ሁሉ ነገር ተቋቁመን የተለመደውን በዓል በእንዲህ ያለ ሁኔታ ለማክበር በመቻላችን አምላክ ምስጋና ይድረሰው::” አብዛኛዎቹ ወጣቶች የቤተሰቦቻቸውን ምረቃ ለማግኘትና ለበዓሉ ሲባል ብቻ ያለ የሌለ ጥሪታቸውን አሟጥጠው እንደሚጓዙ በአንዳንድ ወገኖች ይነገራል:: ይህን አጉል የበዓል አከባበርንም ለማቃናት በተለያዩ የብሔረሰቡ አባላት የተቋቋሙ ማኅበራትና ዕድሮችም ወጣቶቹን በማማከርና ትምህርት በመስጠት እንቅስቃሴ ውስጥ እንደሚገኙ ይታወቃል:: “ይኼ ነገር አሁን አሁን አሳሳቢነቱ እየቀነሰ ነው ማለት ይቻላል:: አብዛኛው ወጣት በዓመት አንዴ የሚጓዝበትን መስቀል ለማክበር ሲል ጥሪቱን አሟጥጦና ዓመት ሙሉ የለፋበትን ገቢ ተጠቅሞ ሳይሆን እንደአቅሙ ተጨማሪ ገቢ አስገብቶ ወይም ከግል ገቢው ውጭ ሌላ ገቢ አስገብቶ መሆን እንዳለበት ይታወቃል:: በዛ ላይ ወላጆቻችንም ይህን ችግር እየተረዱ በመሆናቸው ከአቅም በላይ እንድናደርግላቸው አይፈልጉም:: እንደውም ብዙውን ነገር በራሳቸው ሸፍነው ይቆዩናል፤” ሲል ንቁ ተጨማሪ ሐሳቡን ገልጿል::

አብራው የነበረችው ተጓዥ እልፍነሽ በበኩሏ አዲስ አበባ ውስጥ በሚገኝ አንድ ታዋቂ ካፌ ውስጥ በአስተናጋጅነት እንደምትሠራ ገልፃ የጓደኛዋን ሐሳብ ሙሉ በሙሉ ስለምትጋራ እንደ ከዚህ ቀደም ሳይሆን ከጥቂት ዓመታት ወዲህ በመጠኑ ዝግጅት እንደምታደርግ ገልፃለች::

የመስቀል በዓል ጉዞ አውቶብስ ተራን ብቻ አይደለም የሚያነቃቃው ገበያውንና የነዳጅ ማደያውንም ጭምር እንጂ:: በገጠር አይገኝም ተብሎ የሚታሰበውን ቁሳቁስ ሁሉ ቀደም ብሎ መሸመት ስለሚገባ ገበያው ይደራል:: መርካቶ ውስጥ በጨውና ቅመማ ቅመም ንግድ የተሰማራችው ብርሃን “ከወትሮ በተለየ እንሸጣለን፣ ትርፉም የዛን ያህል ነው:: መስከረም ሲጠባ በዓላቱ ተከታትለው ነው የሚመጡት፣ የእኛም ገቢ እንዲሁ እየተከታተለ ይመጣል፤” ብላለች:: የመስቀል በዓል ምግቦች በብዛት የሚበስሉበት፣ ባህላዊው ጭፈራና ዳንኪራው የሚጦፉበት እንደመሆኑ የኤሌክትሪክ ሥርጭት በሌለባቸው አካባቢዎች ሁሉ ነጭ ጋዝ ጥቅም ላይ ይውላል:: ከዚህ ጋርና ከመጓጓዣ መኪኖች ፍጆታ ጋር በተያያዘ ደግሞ የነዳጅ ማደያዎቹ ከፍተኛ ጫና ይኖርባቸዋል:: በጉራጌ

ማኅበረሰብ ዘንድ ዋነኛ የባህል ምግብ የሆነው ክትፎ፣ ከዓይብና ከጎመን የሚዘጋጀው ደንጌሳ (ሳይቀላቀል) ወይም ዥማሙዠት (በደቃቁ ተዘጋጅቶ ሲቀላቀል) ተጠቃሽ ናቸው:: ክትፎው በዘዴ በተጠቀለለ የኮባ ቅጠል በትኩሱ እየተጨመረ በቆጮ ይበላል:: ይህ በጣም ባህላዊ የሆነው የአመጋገብ ሥነ ሥርዓት ሲሆን “ጣባ” በተሰኘውና በከተሞችም ውሰጥ በስፋት በሚታወቀው የሸክላ ሣህን ሊቀርብም ይችላል::

ይህን ተወዳጅና ተናፋቂ በዓል በማኅበረሰቡ ዘንድ እንደተወደደና ባህላዊ እሴትነቱንም በጠበቀ መልኩ ለማስቀጠል የከተማ ነዋሪዎቹ ዓመታዊ ጉዞ ዋና መሣሪያ እንደሆነ ብዙዎች ይስማሙበታል:: ሆኖም ግን አንድ ወጣት ከተማ ውሰጥ በጣም አነስተኛ ሥራ ሠርቶና ጉልበቱን አፍሶ ያጠራቀመውን ጥሪት በዓመት አንድ ቀን ለሚውለው በዓል መስዋዕት የሚያደርገው ከሆነ ማኅበረሰቡም ሆነ አገሪቱ በፅኑ የሚጠየፉትን ድህነት የሚያባብስና የበዓሉንም ተወዳጅነት የሚቀንስ ይሆናል:: ወጣቶች በዓሉን ከማክበርና የወላጆቻቸውን ምረቃ ተቀብለው የዓመት ስንቃቸውን የሚሠንቁበት የደስታ በዓል ከመሆኑም በላይ ከተቃራኒ ጾታ አቻዎቻቸው ጋር የሚተጫጩበትና ትዳር የሚመሠርቱበትም አጋጣሚ እንደመሆኑ በወጪ ረገድ ጠንቃቃና ቆጣቢ መሆን እንደሚገባቸው ሪፖርተር ያነጋገራቸው አንዳንድ የብሔረሰቡ ተወላጆች ይጠቁማሉ:: ቤተ ጉራጌ በሚል መጠሪያ ከሚታወቁት የብሔረሰቡ የበጎ አድራጎትና የመረዳጃ ማኅበራት መካከል በአዲስ አበባ ከተማ ባንዱ ወረዳ ውስጥ በሚገኘው የማኅበሩ ጽሕፈት ቤት አባል የሆኑት አቶ ኃይሉ ይህን ሁኔታ ለማስተካከል ማኅበሩ በልዩ ልዩ አካባቢዎች በሚገኙት ቢሮዎቹና አስተባባሪዎቹ አማካይነት በስፋት እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝ ገልፀዋል:: በጉራጌ ማኅበረሰብ ዘንድ እንዲህ ባለ ከፍተኛ ስሜት የሚከበረው ታላቁ የመስቀል በዓል በብዙ አካባቢዎች ለቀናት የሚቀጥልና “አዳብና” ተብሎ እስከሚታወቀውና እርድ በተፈፀመበት ሳምንት የመጨረሻው ቀን እስከሚከበረው የመዝጊያ በዓል ድረስ የሚዘልቅ፣ በብዙ የደስታ ሁነቶች፣ የምረቃና የመመሰጋገኛ ሥነ ሥርዓቶች ታጅቦ የሚጠናቀቅ በዓል ነው:: የአገር ቤቱ ጉዞና ትዝታም እስከ መጪው ዓመት ልብ በማንጠልጠል ሒደት ውስጥ ይቀጥላል::

አረጋውያንና ሕፃናትም የእንግዶቻቸውን ሸክም ለመቀበልና “ይምጣብኝ” በሚል ተለምዶአዊ አቀባበል አቅፈው ለመሳም ተሰናድተው ይጠብቃሉ:: ይህን ነው እንግዲህ የበላቸውና የጓደኞቹ ሕይወትም የሚያሳየው::

መርካቶ አውቶብስ ተራን በመስቀል በዓል መዳረሻ ላይ በወፍ በረር ቃኘት አርጎት ያለፈ ሁሉ አካባቢውን ምን እንደሚያተራምሰውና ፋታ የሌለውን ግርግርንም ማን እንደሚፈጥረው ይረዳል:: ወትሮም ቢሆን ከትንሹ የሊስትሮና የሱቅ በደረቴ ንግድ ጀምሮ እስከ ትልልቁ የንግድ ዘርፍ በስፋት ተሰማርቶ የሚገኘው የጉራጌ ማኅበረሰብ አካባቢውን በዋናነት ይንቀሳቀስበታል:: በዚህ ወቅት ደግሞ ይቆጣጠሩታል ማለት ያስችላል:: ከመስቀል በዓል ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ በአካባቢው ተገኝቶ ሁኔታውን የተከታተለው ሪፖርተር የመስቀል በዓልንና ትራንስፖርትን (የአውቶብስ መናኸሪያን) ምን እንደሚያገናኛቸው ተረድቷል:: የመስቀል ወፍና የአደይ አበባ ብቻ ሳይሆኑ ጉራጌና አውቶብስ ተራም እንዲሁ በመስከረም ሳይቃጠሩ የቀሩ አይመስልም:: ትንሽ ትልቁ፣ ሴቱ ወንዱ ሁሉ በእጆቹ የሸከፈውንና በትከሻው ያንጠለጠለውን ጓዝ ይዞ ይገባል:: የአውቶብስ ረዳቶች “አገና … ወልቂጤ … አንድ ሰው … ሁለት ሰው …” እያሉ ግርግሩን ያደምቁታል:: ተራ አስከባሪዎችም ረዣዥም ሽርጦቻቸው ሳይገቷቸው ተሣፋሪውንና አሣፋሪውን በማገናኘት፣ ሕገ ወጦችን በመከላከልና ሥነ ሥርዓት በማስከበር ተጠምደው በየሰው መሃል ለጉድ ሲርመሰመሱ ይታያሉ:: ታምሩ ወልደ ሰንበት ፒያሳ አካባቢ የእጅ ሰዓትና መነፅር በመሸጥ የሚተዳደር ወጣት ነው:: እንኳን ቆሞ ለመነጋገር ይቅርና በእጅ ሰላምታ ተለዋውጦ ለማለፍ በሚያስቸግርበት ግርግር ውስጥ ሐሳቡን እንደምንም እንዲህ ሲል ለሪፖርተር ገልጿል:: “ይኼ በዓመት አንዴ የሚመጣ በዓል ነው:: ስለዚህም በከፍተኛ ደስታ ነው የምቀበለው:: እኔን በጉጉት የሚጠብቁ ወላጆቼንም ማስደሰት አለብኝ:: በየዓመቱ ኑሮዬን ሳላጓድል ተዘጋጅቼ የምሄድበት ነው:: እጅግ የምወደውና የምኮራበት በዓል ነውና በየዓመቱ እንዲህ በደስታ እጓዛለሁ::”

በቅፅል ስሙ “ንቁ” እያሉ የሚጠሩት ሌላው ወጣትም በጨዋታ አዋቂነቱና በከውካዋነቱ በጓደኞቹ የተሰጠው ቅፅል ስሙ መሆኑን ከገለፀ በኋላ እንዲህ ሲል ነበር ሐሳቡን የገለፀው:: “እኔ እግዚአብሔርን በማመስገን ነው የምጀምረው:: ምክንያቱ ደግሞ ዓመቱን ሙሉ በሥራና በኑሮ ላይ ችግሮች ነበሩ:: ያን

Page 31: Reporter Issue 1297

|ገጽ 31 | ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ማህበራዊ ማህበራዊ ማህበራዊ ማህበራዊ ማህበራዊ

ማስታ

ወቂያ

JOBS and CONSULTANCIES In UNITED NATIONS DEVELOPMET PROGRAMME (UNDP)

No. POSTCONTRACT

TYPE REFERENCE NO.BriefJob/Consultancydescription&Web-linkfordetailedadvert

Submissiondeadline

1

National Consultant-To review, identify, collate, synthesize and document Integrated lessons learnt, experiences and best practices in the implementation of the Integrated Dry lands Development Programme in Afar, Ethiopia

IndividualContract IC/2012/046

Please visit the following UNDP Country Office and DAG websites,http://www.et.undp.org/index.php?option=com_vac&Itemid=107,

www.unethiopia.org/job Opportunities.aspx http:///www.ethijobs.net

http://www.et.undp.org/index.php?option=com_procur&id=145%20

http://www.dagethiopia.org/index.php?option=com_docman&task=doc_download&gid=272&Itemid=120

12thOctober2012

2 ProjectOfficer(UNISDR) ServiceContract UNDP/SB-4/27/2012 17thOctober2012

ImportantinformationonUNDPemploymentmodalities1. Individual Contract (IC): A procurement modality for individual consultancies. Application(CV,brieftechnicalproposalandfinancialproposalwillbe

submittedtooursecuredemail:[email protected] or online application through www.jobs.undp.org; 2. Fixed Term Appointment (FTA): is a modality of hiring individuals under a staff contract for a period of one year or more.3. Temporary Appointment (TA): is a modality of hiring individuals under a staff contract for a period of less than one year.4. Service Contract (SC): is a modality for hiring individuals under a non-staff contract for a period of six months or more.5. Firm consultancy: a procurement modality for inviting firms to conduct consultancy assignments.

For Consultancy services: UNDP Ethiopia Consultancy Service: [email protected] use of UNDP’s name and logo without UNDP consent is inappropriate. UNDP strongly recommends that people who receive solicitations to apply for positions or engage in procurement processes exercise caution to ensure authenticity. UNDP advises the public that:

• UNDP does not charge a fee at any stage of its recruitment or procurement process. All information related to these processes is published on the national or global UNDP websites.

• UNDP does not request or issue personal bank checks, Money Grams, Western Union or any other type of money transfer at any stage of its procurement or recruitment processes.

• UNDP does not request any information related to bank accounts or other private information prior to formal registration as a vendor.• UNDP does not offer prizes, awards, funds, certificates, scholarships or conduct lotteries through telephone, e-mail, mail or fax.• Related queries can be sent through [email protected].

ፍ ሬ ና ፍ ርከ

በምዕራፍ ብርሃኔ

‹‹ግጭት፣ ስደትና ሌብነት በእኛ በወጣቶች ይሳበባል:: የተለያዩ የወጣት ማዕከላት መገንባታቸው ጥሩ ቢሆንም አመራሩና አስተዳደሩ ግን ለእኛ ለወጣቶች መሠጠት አለበት:: ሰፋፊ የሆኑ የኮንዶሚኒየም ቦታዎች ላይ የሚገኙ ሙጃ የሚበቅልባቸው ባዶ ቦታዎች አሉ:: እነዚህ ቦታዎች ላይ ወጣቱን የሚያገለግሉ የስፖርት ማዕከላት ቢገነቡና ወጣቱን ተጠያቂ ከሚያደርጉት ድርጊቶች ተቆጥቦ በማዕከሎቹ ጊዜውን ቢያሳልፍና እራሱን በተለያየ መልኩ እንዲያጎለብት መንገድ መፍጠር ጥሩ ነው፤›› የሚለው ሐሳብ ከአንድ ወጣት የተሰነዘረው፣ መስከረም 11 ቀን 2005 ዓ.ም. ማህበራዊ ጥናት መድረክ (ፎረም ፎር ሶሻል ስተዲስ) ‹‹ስፖርት፣ ወጣትና ልማት በኢትዮጵያ›› በሚል ርእስ ባካሄደው ሕዝባዊ ውይይት ላይ ነው::

የስፖርት ማነቆዎች

‹‹የአፍሪካ ኅብረት ታንኮችና ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች ኪስማዮ ከተማ ውስጥ ቦታ ቦታቸውን ይዘዋል:: ሕዝቡም በሚገባ አቀባበል አድርጎልናል፡፡››

ጄኔራል ኢስማኤል ሳሃርዲድ የሶማሊያ ጦር አዛዥ ለሮይተርስ ከተናገሩት የተወሰደ፡፡ የአፍሪካ ኅብረት

ሠራዊትና የሶማሊያ ጦር በቅንጅት ባካሄዱት ወታደራዊ ዘመቻ አልሸባብን ከኪስማዮ ከተማ ካስወጡት በኋላ ሶማሊያ ሰላምና መረጋጋት ታገኛለች እየተባለ ነው፡፡

የውይይት መነሻ ጽሑፉን ያቀረበው በኤፍ ኤም 97.1 የሬዲዮ ጣቢያ የስፖርት ፕሮግራም አዘጋጅ የሆነውና ‹‹ሊብሮ›› ይሰኝ የነበረው ስፖርት ጋዜጣ ባለቤትና ዋና አዘጋጅ አቶ ገነነ መኩሪያ ነው::

ስፖርት የወጣቶች አካላዊና አእምሯዊ እድገት ላይ ያለውን ሚና፣ ሚናውን ለመወጣት የሚያስችሉ ፖሊሲ ነክ ችግሮች ላይ ለመወያየት እንደሚያስችል የታለመለት ይህ የመወያያ መነሻ ጽሑፍ፣ የተለያዩ ነጥቦችን ዳስሶ የተለያዩ ሐሳቦች እንዲሸራሸሩ ምክንያት ሆኗል:: ከእነዚህም ውስጥ ኅብረተሰቡ ለስፖርት የሚያደርገው ተሳትፎ ውስን መሆን፣ በትምህርት ቤቶች ስፖርታዊ እንቅስቃሴ መዳከም፣ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች እጥረት፣ የስፖርት ትጥቅና መሳሪያዎች በበቂ አለመኖርና የሠለጠነ ባለሙያ እጥረት መኖር አገሪቷን ከስፖርት ጋር በተያያዘ ያለውን ችግር ውስብስብ ስለማድረጋቸው የሚጠቀሱ ናቸው::

በሕዝባዊ ውይይቱ ላይ ተሳታፊ ከነበሩ የስፖርቱ ባለድርሻ አካላት ውስጥ አንዱ የሆኑት የኢትዮጵያ ብሔራዊ አትሌቲክስ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ዶክተር ይልማ በርታ እንዳሉት ባለሙያ ከሌለ ተማሪ ስለማይኖር የስፖርት ሙያተኞች ከማስፈለጋቸውም በላይ በተለያዩ የስፖርት ዓይነቶች ከሌላው የተለየ ጥናት ሊያደርጉ እንደሚገባ ሙያዊ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል::

የማዘውተሪያ ስፍራ እጦትን በተመለከተ በተነሣው ሐሳብ ብዙዎች ተስማምተዋል:: ለልማት ሲባል እየተሸነሸኑና ሙሉ ለሙሉ እየታጠሩ ለተለያዩ ግንባታዎች እየዋሉ ያሉት ባዶ ቦታዎች፣ ወጣቶች በራሳቸው ተሣሽነት እየተሰባሰቡ የተለያዩ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችን የሚያደርጉባቸው ቦታዎች እንደነበሩ ሐሳቦች ተንጸባርቀዋል:: ይህ በመሆኑ ወጣቶች በየሰፈሮቻቸው ያሉትን ሜዳዎች ማጣታቸው በሚፈልጓቸው የስፖርት ዓይነቶች ላይ እንዳይሳተፉ እንቅፋት እንደሆነ ተነግሯል::

‹‹ስፖርት በዕድሜና ጾታ ሳይገደብ ሰዎች ጤናቸውን ለመጠበቅ፣ ለመዝናናት፣ አካላቸውን ለመገንባትና አእምሮአቸውን ለማበልጸግ በተደራጀና ባልተደራጀ መልክ በማንኛውም ጊዜና ቦታ የሚከናወን

የአካል እንቅስቃሴ ነው፤›› ያለው ጋዜጠኛ ገነነ፣ በስፖርት ወጣቱን የኅብረተሰብ ክፍል በማደራጀት የአንድ አገር ሁለንተናዊ ልማትን ለማፋጠን ታላቅ ሚና መጫወት እንደሚቻል አስረድቷል::

በየሰፈሩ የነበሩ ሜዳዎችን አስመልክቶ የመወያያ ጽሑፉ እንዳተተው ከሆነ፣ አብዛኛዎቹ ሜዳዎች ለወጣቶች ስፖርት ማዘውተሪያነት ተብለው የታቀዱ ሳይሆኑ ክፍት ቦታ ሆነው በመገኘታቸው ወጣቶች ቦታዎቹን ለማዘውተሪያነት ይጠቁመባቸው የነበሩ ናቸው:: ስፖርቱን ለሚመራው የመንግሥት አካል ቀበሌዎች እነዚህን ባዶ ቦታዎች በማዘውተሪያ ስፍራነት መዝግበውና አስከብረው ወጣቱ እንዲጠቀምበት እንዲያደርጉ በኗሪዎች ጥያቄ ቢቀርብም ምላሽ ባለማግኘታቸው ቦታዎቹ ለሌላ አገልግሎቶች ውለዋል::

ይህ በመሆኑ በየመንደሩ የመጫዎቻ ቦታዎች ያጡ ታዳጊዎችና ወጣቶች የስልክ እንጨቶች ላይ ኳስ በገመድ አስረው ከግድግዳ ጋር እያጋጩ እንዲጫወቱና መኪና የሚመላለስበት አስፋልት ላይ ኳስ እንዲጫወቱ መገደዳቸውን የመወያያ ጽሑፍ የመጫወቻ ሜዳ መጥፋቱን አሳይቷል::

ወጣቱ በስፖርት እንቅስቃሴዎች የታነፀ እንዲሆንና አካላዊም ሆነ አእምሯዊ ዕድገቱን አጎልብቶ፣ ኦኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ብቃቱን መስመር እንዲያሲዝ የሰፈር ሜዳዎች መጥፋት፣ ከ40 በላይ የስፖርት ዓይነቶች ቢኖሩም ወጣቶች የሚሳተፉት ጥቂቶቹ ላይ ብቻ በመሆኑ፤ ለዚህም ምክንያት የሆነው ደግሞ በተለያዩ ስፖርቶች ላይ የላቀ ልምድን ያካበቱ በርካታ የስፖርት ባለሙያዎች አለመኖር፣ የስፖርቱ አደረዳጀት የታሰበውን ያህል አሳታፊ አለመሆን፣ የሕዝባዊ ስፖርት የተፈለገውን ያህል አለመስፋፋት፣ በግል ትምህርት ቤቶችና የሕክምና ተቋማት የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች አለመኖርና ለወጣቱ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ላይ ማነቆ እንደሆነ ተብራርቷል:: ለዚህ ደግሞ እንደዋነኛ ምክንያት ተደርጎ የተወሰደው ስፖርትን በተመለከተ የጉዳዩ ባለቤት በሆነው ስፖርት ኮሚሽን በሌሎች የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች፣ በንግዱ ኅብረተሰብና በሲቪል ማኅበረሰብ መካከል ስለ ስፖርት ያለው ግንዛቤና ትኩረት እኩል ባለመሆኑ እንደሆነ ተገልጿል::

Page 32: Reporter Issue 1297

ገጽ 32|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

በጥበበሥላሴ ጥጋቡ

ጃዝ አምባ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ወይም በቀድሞው አጠራር የአፍሪካ ጃዝ ሙዚቃ ትምህርት ቤት ከዚህ ዓመት ጀምሮ በነፃ ማስተማር ሊጀምር ነው:: ከሦስት ዓመት በፊት የተቋቋመው ትምህርት ቤቱ የሦስት ዓመት ኮርሱን በማታ ፕሮግራሙ ይሰጥ ነበር:: ዘንድሮ የቀን ፕሮግራም በመጀመሩ ተማሪዎቹም ፕሮግራሙን ይቀላቀላሉ::

ቀድሞ ከነበረበት አካባቢ ወደ አዲሱ ገበያ የቀየረው ትምህርት ቤቱ ከሰኞ ጀምሮ ተማሪዎቹን መዝግቧል:: እንደ ትምህርት ቤቱ ዳይሬክተር አቶ አብርሃም ተስፋዬ አባባል፣ ጃዝ አምባ ትምህርት ቤት የነፃ ፕሮግራሙን የጀመረው ችሎታ ኖሯቸው ግን የሙዚቃ ትምህርቱን ለመማር አቅሙ ለሌላቸው አጋጣሚውን ለመፍጠር ነው::

የሙዚቃ ትምህርት በጣም ውድ እንደሆነና የትምህርት ቤቱም ወጪዎች በጃዝ አምባ ላውንጅ እንደሚሸፈን ያመለከቱት አቶ አብርሃም፣ “ትምህርት ቤቱ ከላውንጁ በሚመጣው ገቢ ብቻ ጥገኛ መሆን አይችልም:: ሌሎች ገቢ ሊያስገኙ በሚችሉ ኮንሰርቶች ወጪያችንን እንሸፍናለን፤” ብለዋል::

እንደርሳቸው አገላለጽ በአንድ ኮንሰርት ከ300 እስከ 400 ሺሕ ብር የሚገኝ ሲሆን ይኼም የትምህርት ቤቱን ወጪ በተወሰነ መልኩ ለመሸፈን ያገለግላል:: የትምህርት ቤቱም ባለቤቶች ታዋቂ ሙዚቀኞች መሆናቸው ጥሩ አጋጣሚ ነው:: ምዝገባው ባለፈው ሰኞና ማክሰኞ መካሄዱንና ተማሪዎቹንም ለመምረጥ ሁለት የተለያዩ የምርጫ ሂደቶች መጠቀማቸውን ዳይሬክተሩ ገልጸዋል::

የመጀመርያው ምርጫ ተማሪዎቹ ለሙዚቃ ያላቸውን ፍላጐት እንዲሁም በተጨማሪም የተለያዩ የሙዚቃ መሣሪያዎች ያላቸው ዕውቀት ይወስነዋል:: እንደ አቶ አብርሃም አባባል ተማሪዎቹ ስለ ሙዚቃ መሣሪያዎቹ የተወሰነ ዕውቀት ሊኖራቸው ይገባል:: ይኼንን ማጣሪያ ያለፉት ተማሪዎች ለአስራ አምስት ቀን ያህል የሙዚቃ ትምህርት የሚሰጣቸው ሲሆን ይኼም ስለ ሙዚቃ ያላቸውን ዕውቀት ከፍ ለማድረግ ነው::

ከአስራ አምስት ቀናት ቆይታ በኋላ ሌላ የወረቀት ፈተና የሚኖራቸው ሲሆን በመጨረሻም ሃያ ተማሪዎች ይመረጣሉ:: እነዚህም ተማሪዎችም የሦስት ዓመቱን የዲፕሎማ ፕሮግራም ይማራሉ:: እዚሁ ትምህርት ቤት በማታው ፕሮግራም ትምህርታቸውን እየተከታተሉ ያሉ ተማሪዎች ወደ ቀን ለመዘዋወር ፈቃደኝነታቸው ተጠይቆ 80% ፈቃደኛ ሆነዋል:: እነዚህም ተማሪዎች የነፃ ትምህርቱ ፕሮግራም አካል ናቸው::

ከዚህ በተለየ መልኩ ይኼ ፕሮግራም እንደ ትርፍ ጊዜ ማሳለፊያ ፕሮግራም መማር የሚፈልጉትን ወይም ለአንድ ሰዓት የሙዚቃ መሣርያ መማር የሚፈልጉትን አያካትትም:: ከዚህ በተጨማሪ ትምህርት ቤቱ በተለያዩ ክልሎች በመሄድ የሙዚቃ ወርክሾፖችን በተለያዩ ቀናት የመስጠት ዕቅድ አለው::

በውድነህ ዘነበ

በኢትዮጵያ የሚኖሩ ቻይናውያን የመኸር በዓል የሆነውን የሚድ ኦተመን በዓላቸውን ባለፈው እሑድ መስከረም 20 ቀን 2005 ዓ.ም. አክብረዋል:: ቻይናውያኑ በዓመት ውስጥ ከሚያከብሯቸው አራት ክብረ በዓላት መካከል አንዱ የሆነውን ይህን በዓል ያከበሩት በኢትዮጵያ የመጀመርያውና ግዙፍ በሆነው ኢስተርን ኢንዱስትሪ ዞን ቅጥር ግቢ ውስጥ ነው::

ቻይናውያኑ ባህላዊ ምግባቸው የሆነውን ሙን ኬክ ጨምሮ የተለያዩ የጣፋጭ ምግቦችን በመመገብ፣ ባህላዊ ሙዚቃዎችን በማዜም፣ መገለጫቸው የሆነውን ማርሻል አርት ትርዒት በማሳየት አክብረዋል:: ከዚህ በተጨማሪ በኢንዱስትሪ ዞኑ ውስጥ የሚመረቱ ምርቶችን በተለይም የተለያዩ የሴትና የወንድ ጫማዎችን በማስተዋወቅ አክብረዋል:: በወቅቱ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር እንዲሁም የተለያዩ የቻይና ኩባንያዎችን የሚመሩ የሥራ ኃላፊዎችና ታዳሚዎች ተገኝተዋል::

ቻይናውያን የመኸር በዓላቸውን አከበሩነፃ የሙዚቃ ትምህርት በጃዝ አምባ

ቻይናውያን የመኸር በዓላቸውን በአዲስ አበባ ሲያከበሩ

በመርጋ ዮናስ

‹‹እሬቻ›› በጥንት ጀምሮ በኦሮሞ ሕዝብ ዘንድ በዓመት አንድ ጊዜ የሚከበረው ‹‹ዋቃ›› ለተሰኘው አምላክ ምስጋናን በማቅረብ ነው:: እሬቻ በተለይ በኦሮሚያ ክልል በዋናነት በቢሸፍቱ ከተማ በሚገኘው ሆራ አርሳዲ ሐይቅ መስከረም 20 ቀን 2005 ዓ.ም. በታላቅ ሥነ ሥርዓት ተከብሯል:: እሬቻ ‹‹ጋና›› (ክረምት) ወጥቶ ‹‹ቢራ›› (መፀው) ሲገባ ከመስከረም አጋማሽና ከመስቀል በኋላ በሚገኘው እሑድ የሚከበር ነው::

የኦሮሞ ባህልና ታሪክ ጸሐፊው አቶ ዲርቡ ደሙሴ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ይኼ ወቅት የምስጋና መስጫ ቀን የሆነበት ምክንያት፣ ጊዜው ለምለም የሚሆንበት ክረምቱ አልፎ የብርሃንና የአበባ ወራት እንዲሁም የመኸር ወቅት የሚመጣ በመሆኑ ነው:: ይህም የዋቃ ስጦት እንደሆነ ይታመንበታል:: ለዚህም በዓመት አንዴ የሰጣቸውን ስጦታ ይዘው ወደ ‹‹ማሊካ›› (ሐይቅ ዳርቻ) ሄደው ‹‹ይኼን ሁሉ የሰጠኸን አንተ ነህ ለዚህምም ተመስገን›› ብለው ምስጋናን ያቀርባሉ::

የበዓሉ ታዳሚዎች በአባማልካ (በገዳ ሥነ ሥርዓት ውስጥ የባህል ወጎች የተሰጠው መሪ) እየተመሩ ቈጠማና አደይ አበባ ይዘው ወደ ሐሮ አርሳዲ ሐይቅ ኦዳናቤ (ትልቅ ዋርካ ቦታው ላይ የሚገኝ) ሥር ዋቃን እያመሰገኑ ሲወርዱ ሴቶች የተለያዩ የኦሮሞ ባህላዊ ልብሶችን ለብሰው ‹‹ስቄ›› (የሴቶች በትር) ይዘው፣ ወንዶችም የባህል ልብሶችን ለብሰው ‹‹አሮሬሳ›› (የወንዶች በትር) ይዘው ዘልቀዋል:: ከጥንት ጀምሮ ይዘውት የመጡትን የምስጋና መዝሙሮችን እየዘመሩ ከቦታው በመድረስ ምስጋናቸውን ካቀረቡ በኋላ ወንዶችም ሴቶችም በየምድባቸው የተለያዩ የባህል ዘፈኖችን ሲጫወቱ ታይተዋል:: የከርሞ ሰው ይበለን በማለት ምኞታቸውንም ገልጸዋል::

‹‹እሬቻ››

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/መስፍ

ን ሰሎ

ሞን

እሬቻ በተለይ በኦሮሚያ ክልል በዋናነት በቢሸፍቱ ከተማ በሚገኘው ሆራ አርሳዲ ሐይቅ መስከረም 20 ቀን 2005 ዓ.ም. በታላቅ ሥነ ሥርዓት ተከብሯል

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ናሆ

ም ተ

ስፋዬ

Page 33: Reporter Issue 1297

|ገጽ 33 | ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

አሰናጅ፡- ሔኖክ ያሬድ

‹‹ የወፍ ወንዱ ይታወቃል››

‹‹የወፍ ወንዱ የሰው ሆዱ አይታወቅም›› የሚል አባባል አለ:: ይሄ ባህላዊ አባባል ነው እንጂ የወፍ ወንዱ ይታወቃል:: በእርግጥ በሀሩር ክልልና በአውሮፓ ውስጥ ያሉ አእዋፍ ይለያያሉ:: እንደውም በአውሮፓ ውስጥ አእዋፍ በበጋና በክረምት ወቅቶች የሚለብሱት ላባ በጣም ይለያያል:: በኛ አገር ውስጥ በአፍሪካ ደረጃ ግን ወንድ አእዋፍን የምንለይበት የተለያዩ መንገዶች አሉ:: ወንድ አእዋፍ በተፈጥሯቸው ደምቆ የመታየት ባህሪ አላቸው:: ከለራቸውም ደማቅ ነው:: ይህም ሴት አእዋፍን ለመማረክና ለሌላም ይጠቅማቸዋል:: ሴቶቹ ግን ብዙ ጊዜ ፈዘዝ ያለ ከለር አላቸው::

አእዋፍ በማንቁርቶቻቸውና በሌላም ተፈጥሯቸው ይለያያሉ:: ለምሳሌ የመስቀል አእዋፍን ብንወስድ፣ በእርግጥ እንደሚባለው ለመስቀል ብቻ የሚመጣ አይደለም:: ነገር ግን በሚኖራቸው አጠቃላይ የቀለም ልዩነት የሚፈጠር ልዩነት ነው:: ብዙ ጊዜ በርቢ ሰዓት ወንዶቹ አምረውና ደምቀው ነው የሚታዩት ከርቢ ውጪ ግን የወንዶቹና የሴቶቹ ቀለም በጣም ይመሳሰላል:: ስለዚህ የአእዋፍ ዋና መለያ የወንዶቹ በቀለም መድመቅ ነው:: ከዚህ በተጨማሪም በርቢ ወቅት ወንዶቹ የሚያሰሙት የተለያየ ድምፅ አለ:: ሌላው ወንድ አእዋፍ አንገታቸውን ስር የሚያብጥ የተለየ ምልክት አላቸው:: ይህ ምልክት ሴቶች ላይ አይታይም:: ለምሳሌ እርኩም የሚባል ትልቅ አሞራ ወይም የአእዋፍ ዝርያ አለ:: ሴቶቹ አንገታቸውን ሥር ያለው የሥጋ ቀለም ሰማያዊ ሲሆን፤ የወንዶቹ ግን ቀይ ከለር አለው:: ስለዚህ የወፍ ወንዱ አይታወቅም የሚለው አባባል ባህላዊና ልማዳዊ አባባል እንጂ በሳይንሳዊ መንገድ ግን ሴትና ወንድ አእዋፍን በእርግጠኝነት መለየት ይቻላል:: አቶ ምሕረት እውነቱ፣ የዱር እንስሳት ባለሙያ ለ ‹‹ዱር ለዱር›› መጽሔት ከሰጡት ምላሽ (2003)

ወጣትነትና እርጅና

ይቺ ዓለም፤ ልጄ ሆይ፤ በወጣትነቷ፤አረንጓዴ ናቸው በመላ ዛፎቿእያንዳንዷ ዶሮ፣ልጄ፣ ጅግራ ትመስላለች፤ተራዋ ኮረዳም ነግሣ ትታያለችልጄ ሆይ፣ ያን ጊዜ፤ በቶሎ ጥራና ፈረስም ኮርቻ፣ እልም ብለህ ፈርጥጥ ወዳለም ዳርቻ ወጣቱ ደምህም፤ ልጄ፤ መፍለቅለቅ አለበት፤ውሻም እንኳን ሳይቀር ቀን ስለሚወጣለት:: ይቺ ዓለም ፤ልጄ ሆይ ፤ወደ እስተርጅናዋ፣ቡናይነት ሆነዋል በመላ ዛፎቿጨዋታዎች ሁሉ፣ ልጄ ሆይ አበቁ ጠነዙ፣መንኮራኩሮቿም መሮጥ አቅቷቸው፣ ደከሙ፣ ፈዘዙበል ተንፏቀቅና፤ ግባ ወደቤትህ፣ ቦታ ይኖርሃል፤ ካከተሙትና ከቆሰሉት መሃል አምላክ አይንፈግህ አንዲት የምታውቃት ዓለም ወጣት ሆና ቀድሞ ያፈቀርካት::

ከቻርለስ ኪንግሰሊ (1819-1875)

ስድ ትርጉም በከበደ ዳግማዊ

የአጤ ምኒልክ የአገር ውስጥ ደብዳቤዎች

• ይድረስ ከአዛዥ ወልድ ጻድቅ

ለደብረ ብርሃን ሥላሴሰ ቤተ ክርስቲያን

ሥራ የኖራውን ነገር የአንተ አገር ሰው ቆለኛ

ቆለኛው ይቻል ብያለሁና ኖራ በብዙ ቶሎ

እንድታስመጣ ይሁን::

መስከረም 18 ቀን 1900 ዓ.ም. አዲስ

አበባ ተጻፈ::

• ይድረስ ከአዛዥ ግዛው

ከእቴጌ ቅጥር የተረፈውን ጠርብ

ለኖራ ማስቀመጫና ለእንጨት መሥሪያ ልሥራ

ያልከውን ምን ከፋ:: ጠርቡ እንዳይቆራረጥ

ለኋላ ሥራ እንዲይዝልን ይሁን እንጂ አሁንስ

አንተው እንዳልከው ለዚሁ ለኖራው ማስቀመጫና

ለእንጨት መሥሪያ ቤት እንዲሆን አድርገህ

ማሠራት ነው::

• ይድረስ ከፊታውራሪ ወሌ

ደብዳቤህም ደረሰልኝ:: እግዚአብሔር እንኳን

ከዘመን ዘመን አብሮ አሸጋገረን:: ደግሞ እንደዚሁ

ለዘመነ ማቴዎስ በደኅና ለመድረስ ያብቃን

መስከረም 27 ቀን 1900 ዓ.ም. ተጻፈ::

ጳውሎስ ኞኞ ‹‹አጤ ምኒልክ በአገር ውስጥ የተጻጻፏቸው

ደብዳቤዎች››(2003)

ንቃ ንቂ ንቁ

በእነፃ የታደሠው አዲሱ ትውልድ እየመጣ ነው:: በመታነፅ በታደሰው አዳሽ እወጃ አዲስ ትውልድ ውስጥ የሰውን ልጆች ሁሉ አንድ የመሆን የሚያበሥረው እውነት ነፅሮ ይወጣል:: በተለያዩ ሃይማኖቶች መካካል ያለው የመቃቃር ጉጥ አዘል ልዩነት ይከስማል:: በሁሉም ሃይማኖቶች ውስጥ የሚንፀባረቀው የተቀደሰ በጎ ፍሬ ይቀጣጣላል:: የሰው ልጆች ልብ በፍጥረታት ሁሉ ፍቅር በመንደድ እስኪሞላ ድረስ ይህ ይሆናል:: እናም እኒህ ተጠቃሽ ኅብራዊ ክንዋኔዎች የሰው ዘርን የጋራ ግብ ወደሆነው ፍፁማዊ በኀነትና መልካምነት ያመጡታል::

አሁን በምንለው በዚህ በዛሬው ዘመን ለመምረጥ የሚያስችል ጉልበት አለህ:: ፍቅርን ምረጥ ጥላቻን ግን አይደለም:: ጨዋነትን ምረጥ በጡንቻ ማመንን ግን አይደለም:: ቅድስናን ምረጥ ክፋትን ግን አይደለም::

ፍቅርና ሰላም በፍጥነት እየመጣ መሆኑን ለማመን የሚያስችል ድፍረትና ቆራጥነት ይኑርህ:: ይህንን በግስጋሴ ላይ ያለውን ፍቅርና ሰላም ተቀብሎ ለማስተናገድ ከወዲሁ ራስህን አዘጋጅ:: እውነተኝነት ወይም እና ፃድቅነት በር ከፍች ነው:: ተግባራዊነቱ ባልተጓደለ እውነተኝነትና ፃድቅነት ተሞልተህ ፍቅርና ሰላምን በመቀበል ተዘጋጅ:: እውነተኝነት ወይም እና ጻድቅነት በር ከፋች ነው:: ከበሩ በላይ ፍቅር አለ:: መለኮታዊው ኃይል በሕይወትህ ሁሉ ባሉ ሁለንተናዎች በምልዓት ሊገባ ይፈቅዳል:: ለቁሣዊ ነገርህ ጭምር ወሮታውን ይከፍላል፣ ይሸልማልም:: ይህ ተገላጭ ቅዱስ መንፈስ በምክንያት ለተፈጠረ ፍጥረት ሁሉ ጠቃሚ ጉልበትን እንቀሳቃሽ ኃይል በመስጠት ለዘላለማዊውን የመንፈስ ብርኀን ለማፍሰስና ለመልቀቅ ከመቼውም ይልቅ እጅግ አድርጎ በተቃረበበት ምዕራፍ ላይ እንደምትሆን እወቅ:: - ከበደ ደበሌ ሮቤ ከዳግማዊ ዴዜሬራታ ወደ አማርኛ የመለሰው ‹‹ወርቃማ አዲስ አበባ›› (2000)

አንድ ምሁር በገበሬው ፊት

አንድ በእርሻ ላይ የሚሠራ ዩኒቨርሲቲ መምህር በገበሬው ዙርያ ጥናት ለመሥራት ወደ ገጠር ወጡ:: የአካባቢው የገበሬዎች ማኅበርም በአካባቢው የሚኖሩትን ገበሬዎች ለጥናቱ እንዲተባበሩ ለማድረግ ስብሰባ ጠራ:: ምሁሩም ከገበሬዎቹ ፊት ለፊት ተቀመጡና ስለመጡበት ሥራና ከገበሬዎቹ ስለሚጠበቁ ነገሮችም ማብራራት ጀመሩ::

‹‹ጉድ አፍተርኑን፤ እዚህ የመጣነው ፍሮም ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ነው:: ከእናንተ ጋር ሚት ማድረጋችን ጉድ ኦፖርቹኒቲ ነው:: ኦፍ ኮርስ እዚህ ለመምጣት ያሰብነው ቢፎር ኤ ይር ነበር:: በት አንዳንድ ፕሮሲጀሮችን ለማሟላት ሃርድ ስለሆነብን ትንሽ ሌት ሆነናል:: ሶሪ::

‹‹የኢትዮጵያ ሜይን ኢንካሟ አግሪካልቸር መሆኑን አንደርስታንድ ታደርጋላችሁ ብዬ አስባለሁ:: አግሪካልቸር ዋን ኦፍ ዘ ሜይን የሰው ልጆች አንሸንት አክቲቪቲዎች ነው:: ኢን ኢትዮጵያ ደግሞ ሎንግ ሂስትሪ አለው:: በት አግሪካልቸራችን አንደር ደቨሎፕ ሆኗል:: ፋርሚንጋችን ፑር ነው:: አክቲቪቴያችን ሌበረስ ነው:: ገበሬው ሳይንቲፊክ ዌይ አይጠቀምም:: ፋርሚንጋችን ሜካናይዝድ አይደለም:: ገበሬው ኢንፎርሜሽን እንደልቡ አያገኝም::

ናው እኛ ሪሰርች የምንሠራበት ኤርያ ገበሬው ሃው ካን አቺቭ ዘኒው ቴክኖሎጂ በሚለው ዙርያ ነው:: ከእናንተ ፉል ፓርቲሲፔሽን እንፈልጋለን:: አይ ሆፕ ኮኦፐሬቲቭ ትሆናላችሁ:: ያዘጋጀናቸው ኩዌሽነሮች አሉ:: ለእነዚህ ኩዌሽነሮች ኢንፎርሜሽን ትሰጡናላችሁ:: ከእናንተ መካከል ራንደምሊ ኢንፎርማንቶችን እንወስዳለን:: ሳም ኦፍ ዩ ሳትመረጡ ብትቀሩ ደስፐሬት እንዳትሆኑ:: ኢን አዘር ዌይ እናገኛችኋለን::

እነዚህን ኢንፎርሜሽኖች ወሰደን ዳታዎቹን የእናንተን ላይፍ ለማስተካከል እንጠቀምበታለን:: ኢሪጌሽን ላይና አኒማል ሀዝባንደሪ ላይ ለመሥራት እየተዘጋጀን ነው:: አፍተር ዛት ደግሞ ሌሎች ላይ እንሄድባቸዋለን:: ታንክ ዩ ለትብብራችሁ::

ገበሬዎቹ አላጨበጨቡም፤ ራሳቸውንም አልነቀነቁም:: የገበሬ ማኅበሩ ሊቀ መንበር ‹‹እስኪ ጥያቄ ያላችሁ?›› አሉ:: ገበሬዎቹ ዝም አሉ:: ሊቀመንበሩ ደጋግመው ቢጎተጉቱም ገበሬዎቹ ጸጥ አሉ:: በመካከል አንዲት እናት ተነሡና:: ‹‹እስኪ የመጡት ሰውዬ ይናገሩና እንጠይቃለን›› አሉ::

ሊቀ መንበሩ ግራ ገባቸውና ‹‹እርሳቸውማኮ ተናገሩ›› አሉ::

‹‹እኛ ግን አልሰማናቸውም›› አሉ እኒያ እናት::

‹‹ታድያ እስካሁን ምን ያደረጉ ነው የመሰላችሁ›› አሉ ሊቀ መንበሩ::

‹‹እኛማ በማናውቀው ቋንቋ የመክፈቻ ጸሎት እያደረሱ ነው የመሰለን›› አሉ::የዳንኤል ክብረት እይታዎች (2004)

ሻደይ

የሻደይ ጨዋታ በዋግ ጥንታዊ ከሚባሉት የሴቶች ጨዋታዎች አንዱ ሲሆን ጨዋታው በቋንቋና በጨዋታው ሥርዓት የተወሰነ ልዩነት በዋግ አጎራባች በሆኑ አባባቢዎች - ላስታ፣ በአንዳንድ በሰሜን ጎንደር ጎጦችና በትግራይ ክልል ይካሄዳል::

በዋግ ጨዋታውን ‹‹ሻደይ›› ሲሉት በወገባቸው አስረው የሚጫወቱትን ከስሩ ነጭና ሌላው ክፍሉ አረንጓዴ የሆነውን ረጃጅምና ወፍራም ግጫ መሰል እጽዋት ሻደይ በማለት ይጠሩታል:: በዋግ ሕዝብ ሻደይ ተብሎ የሚጠራውን የሴቶች ጨዋታ በላስታና በትግራይ አሸንዳዮ ሲባል ተክሉን ደግሞ አሸንዳ ይሉታል:: ‹‹በዓል ኣሸንዳ ሻደይ›› (2002)

‹‹አምስት ደቂቃ ወደ ገሀነም ነበር የምልካችሁ››

በአንድ ቃለ መጠየቅ ላይ በግብ ጠባቂነት ለረጅም ጊዜ ያገለገለን አንድ ኳስ ተጫዋች ‹‹በረጅም ጊዜ የኳስ ሕይወትህ ምን የሚጸጸትህ ነገር አለ?›› ተብሎ ቢጠየቅ፣ ‹‹በጣም የሚጸጽተኝ ነገር ቢኖር ላድናቸው ስችል የገቡብኝ ጎሎች ናቸው፤›› ሲል መለሰ::

የግብ ጠባቂው መልስ የደኅንነት ሠራዊት መሽራች የሆኑት ዊሊያም ቡት (1892- 1912) አንድ ጊዜ ለተማሪዎቻቸው ‹‹ምርጫ ባገኝ ኖር እናንተን ወደ ትምህርት ቤት ሳይሆን ለአምስት ደቂቃ ወደ ገሀነም ነበር የምልካችሁ፣ በእውነት ለነፍሳት ግድ የሚላችሁ ሆናችሁ ትመለሱ ነበር፤›› ያሉትን ያስታውሰኛል:: ወደ ሲዖል ሲቻኮሉ እንዲመለሱ ምክንያት ልንሆንላቸው የምንችል ስንት ሰዎች አምልጠውን ይሆን?ኃይለ ከበደ ‹‹ምስካይ›› (2004)

‹‹ቼ ፈረሴ!››

Page 34: Reporter Issue 1297

ገጽ 34|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

የአገር ውስጥ ዜና

የዓለም ዜና

የፍትሕ ጥማትን ለማርካት የፍትሕ አካላት እንዲቀናጁ

ተጠየቀበኢትዮጵያ ግልጽና ተጠያቂነት ያለው አሠራር

እንዲሰፍን በማድረግ የሕዝቡን የፍትሕ ጥማት ለማርካት፣ የፍትሕ ተቋማት ተቀናጅተው ሊሠሩ እንደሚገባ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ተገኔ ጌታነህ ማስገንዘባቸውን የዘገበው ኢዜአ ነው:: የፍትሕ አካላት የጋራ ምክክር በባህር ዳር ከተማ ሰሞኑን ሲካሄድ ፕሬዚዳንቱ እንደተናገሩት፣ አገሪቱን ከድህነትና ከኋላቀርነት ለማላቀቅ የፍትሕ ተቋማት መቀናጀት ወሳኝ ነው:: የሕግ የበላይነት መስፈን፣ የሰላም፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር መረጋገጥ በፀረ ሰላም ኃይሎች ወደኋላ እንዳይቀለበስ የፍትሕ አካላትና የፀጥታ ተቋማት ተናበው ሊሠሩ እንደሚገባ መግለጻቸው ተዘግቧል:: በኢትዮጵያ የዜጎችን ደኅንነት ለማረጋገጥ፣ ግልጽነትና ተጠያቂነት ያለው አሠራር ለመዘርጋት በፍትሕ ተቋማት የተከናወኑ ሥራዎች አበረታችና ለሌሎች አገሮች ተሞክሮ የሚሆኑ ውጤታማ ተግባራት መመዝገባቸውን አመልክተዋል:: የተረጋጋ የፍትሕ ሥርዓት በመዘርጋት የሕዝቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥም እንደሚገባ መግለጻቸው በዘገባው ተካቷል::

ተሻሽሎ የተሠራውን ቦምባርዲየር አውሮፕላን አየር መንገዱ ተረከበ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካዘዛቸው አምስት ተሻሽለው ከተሠሩ ቦምባርዲየር ኪው - 400 አውሮፕላኖች መካከል አንዱን መረከቡን አስታወቀ:: አየር መንገዱ ለሪፖርተር በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፣ ከደንበኞች በቀረበው ጥያቄ መሠረት አየር መንገዱ የአውሮፕላኑን አምራች ኩባንያ አዲሱን አውሮፕላን እንዲያሻሽል በመንገር የመጀመሪያውን አውሮፕላን ቀዳሚ ሆኖ ተረክቧል:: በአውሮፕላኑ ላይ የተለያዩ ማሻሻያዎች መደረጋቸውንና በዚህም የመንገደኞች ምቾት ይጠበቃል ብሏል:: ከዚህ ቀደም የተመረቱት ቦምባርዲየር አውሮፕላኖች የኢኮኖሚ ክፍል ብቻ የነበራቸው ሲሆን፣ የአሁኑ አውሮፕላን ሰባት መቀመጫዎች ያሉት የቢዝነስ ክፍልና ባለ 60 መቀመጫ የኢኮኖሚ ክፍል ይኖሩታል:: ከዚህም በተጨማሪ በቢዝነስ ክፍል ውስጥ ለሚስተናገዱ መንገደኞች ተጨማሪ መፀዳጃ ቤት ተሠርቶለታል:: በኢኮኖሚ ክፍል ውስጥ ያሉ መቀመጫዎች ወደተለያየ አቅጣጫዎች መዟዟር ሲችሉ፣ ለአገር ውስጥ በረራ ትኩስ ምግቦችን ለማቅረብ የሚረዳ ኩሽናም ይኖረዋል ተብሏል:: አዲሱ አውሮፕላን ተጨማሪ የሻንጣ ማስቀመጫዎች እንደሚኖሩት መግለጫው አስረድቷል::

ለባዮ ዲዚል የሚውለው ጃትሮፋ በስድስት ክልሎች

እየለማ ነው ተባለለባዮ ዲዝል አገልግሎት የሚውለው የጃትሮፋ

ተክል በስድስት ክልሎች እየለማ መሆኑን የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ:: እንደ ዋልታ ዘገባ፣ ጃትሮፋ እየለማ ያለው በደቡብ፣ በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በትግራይ፣ በሶማሌና በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልሎች ውስጥ ነው:: የሚለማበት መሬት መጠን ከ2.5 ሚሊዮን በላይ በሔክታር መሬት መሆኑ በዘገባው ተገልጿል:: ስድስት ባለሀብቶችም ከ85 ሺሕ በላይ በሚሆን ሔክታር መሬት ላይ ጃትሮፋን በማልማት ላይ እንደሚገኙ ታውቋል:: ጃትሮፋን መጭመቅ የሚችሉ ፋብሪካዎችን በተለያዩ አካባቢዎች የማቋቋም ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ዘገባው ገልጾ፣ የአካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣንና የአማራ መልሶ ማቋቋም ድርጅት በአማራ ክልል በኦሮሚያ ዞን ባቲ ከተማ በቀን 300 ሊትር መጭመቅ የሚችል መለስተኛ ፋብሪካ ማቋቋማቸውን አስረድቷል::

የደቡብ ክልል ከቱሪዝም ከ153 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱ ተጠቆመ

ባለፈው የበጀት ዓመት የደቡብ ክልልን ከጎበኙ ቱሪስቶች ከ153 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን ዋልታ ዘግቧል:: ገቢው የተገኘው በክልሉ የሚገኙ የተለያዩ የቱሪዝም መስህቦችን ከጎበኙ 726,931 የአገር ውስጥና የውጭ ጎብኚዎች መሆኑ ታውቋል:: በክልሉ የሚገኙ የተለያዩ ቱሪስት መስህቦችን ለማስተዋወቅ በተደረገው ጥረት ከቱሪዝም የሚገኘው ገቢ ባለፉት ዓመታት ከፍተኛ ዕድገት እያመጣ መሆኑን የቢሮው ኃላፊ መናገራቸው ተዘግቧል:: ቱሪዝም እንደ አንድ የኢኮኖሚ ዘርፍ በመውሰድ መሠራት እንዳለበትና ቱሪዝምን ተከትሎ የሚመጡ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዎችን ማጠናከር ይገባል ተብሏል::

ከሞቃዲሾ በደቡብ ምዕራብ 528 ኪሎ ሜትር ርቃ የምትገኘው የወደብ ከተማዋ ኪስማዮ ከ180 ሺሕ ሕዝብ በላይ ይኖርባታል:: ኪስማዮ የህንድ ውቅያኖስን ከሚቀላቀለው ከጁባ ወንዝ አፋፍ ላይ የምትገኝ የወደብ ከተማ በመሆኗም ከፍተኛ የንግድ እንቅስቃሴ የሚካሄድባት ናት:: ከፍተኛ የንግድ እንቅስቃሴ ቢካሄድባትም፣ ከእንግሊዝና ከጣሊያን ቅኝ ግዛት በፊት ጀምሮ በይገባኛል ጥያቄ የምትታመስ ከተማ ናት:: በተለይ የሶማሊያ የእርስ በርስ ጦርነት ከተቀሰቀሰበት ከ20 ዓመት ወዲህ ጀምሮ በተለያዩ ጊዜያት የጦርነት ሰለባ ሆናለች::

እ.ኤ.አ በ2006 ማብቂያ ላይ ከተማዋን የተቆጣጠረው አልሸባብ ነበር:: ከተማዋ ትገባኛለች በማለትም መጠነ ሰፊ ጦርነቶችን አካሂዷል:: በጦርነቶች መካከልም ቢሆን ላለፉት አምስት ዓመታት በቁጥጥሩ ሥር አድርጓት ቆይቷል:: እ.ኤ.አ ከ1836 እስከ 1861 ኪስማዮና ሌሎች የጅባላንድ ሥፍራዎች አሁን ዶማን በሚባለው በወቅቱ የሙስካት ሡልጣን፣ በኋላም በእንግሊዝ ቅኝ ግዛት ሥር የምሥራቅ አፍሪካ ክፍል የነበረችው ኪስማዮ፣ በቅኝ ግዛት ሥር ከነበሩት የሶማሊያ ክፍሎች ነፃነቷን ወደተቀዳጀችው ሶማሊያ የተቀላቀለችው እ.ኤ.አ በ1960 ነበር::

እ.ኤ.አ በ1991 በሶማሊያ የእርስ በርስ ጦርነት እስከተቀሰቀሰበት ጊዜ ድረስ የተረጋጋ ሰላም የነበራት ኪስማዮ፣ በአልሸባብ ቁጥጥር ሥር ከወደቀች ወዲህ ለሶማሊያ ብቻ ሳይሆን ለቀጣናው አገሮችና ለዓለም የሥጋት ምንጭ ሆና ከርማለች::

በያዝነው ሳምንት መጀመርያ ላይ ግን የሚዲያዎችንና የዓለም አቀፍ መንግሥታትን

ትኩረት የሳበ ክስተት በኪስማዮ ታይቷል:: ደካማውን የሶማሊያ የሽግግር መንግሥት ቁም ስቅል ሲያሳይና ከተማዋን ተቆጣጥሮ የነበረው አልሸባብ ተረትቶ በቅርቡ ሶማሊያን ለመምራት በምርጫ አሸንፎ በመጣው በሐሰን ሼክ መሐመድ መንግሥትና በአፍሪካ ኅብረት ወታደሮች ቁጥጥር ሥር ውሏል::

ስትራቴጂያዊ የሆነችውን ኪስማዮ ከተማን ለመቆጣጠር አዲሱ መንግሥትና የአፍሪካ ኅብረት ከባድ ጦርነት ያደረጉትም በተጠናቀቀው ሳምንት ነበር:: የአፍሪካ ኅብረት ከአልቃይዳ ጋር ግንኙነት አላቸው የሚባሉት የአልሸባብ ታጣቂዎች ላይ ከፍተኛ ጥቃት ካደረሰ በኋላ፣ አልሸባብ ሥፍራውን ለቆ ለመውጣት መገደዱን አሳውቋል::

የአፍሪካ ኅብረት ወታደሮች ዕርምጃውን ከወሰዱበት ቀን አስቀድሞም የኬንያና የሶማሊያ ወታደሮች የአልሸባብ ጠንካራ ይዞታ በነበረው የኪስማዮ ወደብ ላይ ከፍተኛ ጥቃት ሰንዝረው ነበር:: ቢቢሲ የአካባቢውን የጐሳ መሪ ጠቅሶ እንደዘገበው፣ ቁጥራቸው 100 የሚጠጉ ወታደሮች የኪስማዮን ፖሊስ ጣቢያ ተቆጣጥረዋል:: ከከተማዋ አውሮፕላን ማረፊያና ከተለያዩ አቅጣጫዎች ወደ ከተማዋ ዘልቀው የገቡ ወታደሮች መኖራቸውንም የአካባቢው እማኞች ገልጸዋል::

በኪስማዮ የሶማሊያ መንግሥት ቃል አቀባይ መሐመድ ፋራህ ዳሂር እንዳሉት፣ የአፍሪካ ኅብረትና የሶማሊያ ወታደሮች በኪስማዮ ከተማ ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን በሥፍራው ገብተዋል:: አውሮፕላን ማረፊያውንና ወደቡንም ተቆጣጥረዋል::

በአፍሪካ ጦር የተንበረከከው አልሸባብ ኪስማዮን አስረከበ

የኬንያ ፖሊስ ሽብርተኞችን እያሳደድኩ

ነው አለ የኬንያ ፖሊስ ባለፈው እሑድ ሁለት ፖሊሶችን

የገደሉ ተጠርጣሪ የአልሸባብ ሸብርተኞችን እያሳደደ መሆኑን አስታወቀ:: ፖሊስን ዋቢ ያደረጉ ዘገባዎች እንደሚሉት፣ በሰሜናዊ ምሥራቅ ኬንያ ጋሪሳ ከተማ ውስጥ በፖሊሶቹ ላይ ግድያ ፈጽመዋል የተባሉ አሸባሪዎችን ለመያዝ ፖሊስ ቤት ለቤት ፍተሻ ጀምሯል:: ጋሪሳ ውስጥ የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ቤትን እየጠበቁ የነበሩ ፖሊሶች በታጣቂዎች ተገድለው መሣርያቸው መወሰዱን ዘገባዎች አመልክዋል:: በፖሊሶቹ ላይ ጥቃቱ የተፈጸመው ናይሮቢ ውስጥ በተወረወረ ቦምብ ሁለት ሕፃናት ከተገደሉ ከ24 ሰዓት በኋላ መሆኑ ታውቋል:: ፖሊስ ከሁለቱ ጥቃቶች በስተጀርባ ያለው ሶማሊያ ውስጥ ሽንፈት እየደረሰበት ያለው

አልሸባብ ነው እያለ ነው::

በሆንግ ኮንግ የጀልባ አደጋ 37 ሰዎች ሞቱ በሆንግ ኮንግ ወደብ ሁለት ጀልባዎች

በመጋጨታቸው 37 ተሳፋሪዎች ሲሞቱ፣ በርካቶች የደረሱበት አለመታወቁን ቪኦቬ ዘገበ:: የሆንግ ኮንግ

ፖሊስ ለአደጋው መከሰት ተጠያቂ ናቸው ያላቸውን ስድስት የጀልባ ሠራተኞች አስሯል:: ፖሊስ ማክሰኞ ዕለት በሰጠው መግለጫ፣ ባህር ላይ የሰዎችን ሕይወት ለአደጋ በዳረጉ የጀልባዎቹ ሠራተኞች ላይ ምርመራ መጀመሩን አስታውቋል:: የሆንግ ኮንግ የቅርብ ጊዜ ታሪክ በጣም አስደንጋጭ የተባለለት የአሁኑ አደጋ የተከሰተው የሆንግ ኮንግ ኤሌክትሪክ ኃይል ኩባንያ ንብረት የሆነ ጀልባና ሌላ የመንገደኛ ጀልባ መካከል ግጭት በመፈጠሩ ነው:: ጀልባ 120 የሠራተኞች ቤተሰቦችን መጫኑን ዘገባው ገልጾ፣ ጀልባዎቹ ሲጋጩ የአየሩ ሁኔታ መልካም ነበር ተብሏል:: የባህር ትርንስፖርት በሆንግ ኮንግ ጥሩ ሪከርድ እንዳለው ዘገባው አስታውሶ፣ ፖሊስም ግራ የተጋባው አደጋው እንዴት ሊደርስ ቻለ በሚለው ላይ ነው ብሏል::

ሱዳን የአይኤምኤፍን ሪፖርት አልቀበልም አለች

የዓለም ገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ሱዳን ያላት የውጭ ምንዛሪ መጠባባቂያ ከሁለት ወራት በታች ነው ቢልም፣ የሱዳን ብሔራዊ ባንክ ግን ለአምስት ወራት ገቢ ዕቃዎችን ማስገባት የሚያስችል መጠባበቂያ አለ ብሏል:: እንደ አልባዋባ ቢዝነስ ዘገባ፣ የብሔራዊ ባንኩ ገዥ መሐመድ ከይር አልዙቤር አይኤምኤፍ ያወጣውን ሪፖርት አጣጥለውታል:: አሁን ያለው መጠባበቂያ ክምችት ለአምስት ወራት በቂ ነው ብለው፣ በቅርቡ አዲስ አበባ ውስጥ ሁለቱ ሱዳኖች ባደረጉት ስምምነት የነዳጅ ሽያጩ ስለሚጀመር የውጭ ምንዛሪው በጣም ይጨምራል ሲሉ ተናግረዋል:: ዝቅተኛ ነው የሚባለው የአራት ወራት ክምችት መሆኑን ጠቁመው፣ ሱዳን አሳሳቢ

ሁኔታ ቢገጥማትም በነዳጅ ስምምነቱ ምክንያት የተሻለ ተስፋ ይጠብቃታል ማለታቸው በዘገባው ተካቷል::

የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ተወዳዳሪዎች

የመጀመርያውን ክርክር ይጀምራሉ

ረቡዕ ምሽት ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማና የሪፐብሊካኑ ዕጩ ሚት ሮምኒ የመጀመርያውን የምርጫ ዘመቻ ክርክር ይጀምራሉ:: የመንግሥት ትክክለኛው ሚና ምን መሆን እንዳለበት የሁለቱ ተፎካካሪዎች ክርክር ለአሜሪካውያን መራጮች እንደሚቀርብ ሚዲያዎች እየገለጹ ነው:: ላለፊት አራት ዓመታት አሜሪካን የመሩት ኦባማና ተቀናቃኛቸው ሮምኒ በተናጠል ባደረጉት እንቅስቃሴ ኦባማ ሦስት በመቶ ብልጫ እንዳላቸው በሕዝብ አስተያየት መለኪያ መታወቁ ቢገለጽም፣ ሁለቱ ስለ መንግሥት ሚና የሚያደርጉት ክርክር ግን ወሳኝ ነው ተብሏል:: ተቀባይነታቸው እየቀነሰ የመጣው ኦባማ ተቀናቃኛቸው አላስፈላጊ ነገር እየፈጸሙ የተሻሉ ቢያደርጓቸውም፣ የአሜሪካ ኢኮኖሚ አለማንሰራራት ያልተጠበቀ ሽንፈት ሊያከናወንባቸው ይችላል እተባለ ነው:: በሌላ በኩል ሮምኒ የተሻለ ነገር ይዘው ባለመቅረባቸውም ዋጋቸውን ሊያገኙ እንደሚችሉ የሕዝብ አስተያየት መለኪያዎችን መሠረት በማድረግ በመዘገብ ላይ ነው::

የአፍሪካ ኅብረትንና የሶማሊያ ወታደሮችን ኃይል ለመመከት ሞክሮ ያልተሳካለት አልሸባብ፣ ላለፉት አምስት ዓመታት ተቆጣጥሮት የነበረውን የኪስማዮ ወደብ መልቀቁንና የለቀቀበት ምክንያትም ለሌላ የጦርነት ስልት እንዲያመቸው መሆኑን አሳውቋል::

አልሸባብ ለቆ የአፍሪካ ኅብረትና የሶማሊያ ወታደሮች ሥፍራውን ቢቆጣጠሩም፣ የአካባቢው ነዋሪዎች ሥጋታቸውን እየገለጹ ነው:: በተለይ ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ ዕውቅናና ተቀባይነት ያላቸው የጐሳ መሪዎች በመገደላቸው ሳቢያ፣ ደም አፋሳሽ ግጭት መልሶ ይቀሰቀሳል የሚል ሥጋት ውስጥ ከቷቸዋል::

የኬንያ መንግሥት አልሸባብ ከኪስማዮ መውጣቱን መልካም ዕድል ነው ሲል መግለጫ አውጥቷል:: የኬንያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሙሳሊያ ሙዳቪዲ፣ ‹‹ኬንያ በሶማሊያ በተከሰተው አለመረጋጋት ምክንያት የችግሩ ሰለባ ሆናለች:: ኬንያ 650,000 የሶማሊያ ስደተኞችን አስጠግታለች:: በተለያዩ ጊዜያትም ኬንያ የጥቃት ሰለባ ሆናለች፤›› ብለዋል:: ሶማሊያ የተረጋጋች አገር እንድትሆን ማንኛውም አገር የሚያደርገውን ዕርምጃም እንደግፋለን ሲሉ ገልጸዋል::

የአፍሪካ ኅብረትና የሶማሊያ ወታደሮች በኪስማዮ ላይ ያደረጉትን ጥቃትና የአልሸባብን ከሥፍራው መልቀቅ ተከትሎ፣ የኬንያ የመከላከያ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ፣ ‹‹አልሸባብ ሥፍራውን ለቆ የወጣው አውቆ ይሆናል:: ምናልባትም የከተማዋ ክፍሎች ፈንጂ ተጠምዶባቸው ሊሆን ይችላል፤›› ሲሉ ሥጋታቸውን ገልጸዋል::

ኪስማዮ የሶማሊያ ሁለተኛ ትልቋ የወደብ ከተማ ናት:: የአልሸባብ ሶማሊያን መልቀቅ ለአክራሪዎች ትልቅ ውድቀት መሆኑ ሲነገር፣ ወደቡም ከፍተኛ ገንዘብ ከማስገኘቱም በላይ፣ በተለይ ለአልሸባብ መሣርያ እንደልብ የሚገባበት ከመሆኑ አኳያ የአልሸባብን ኪሳራ ከፍተኛ ያደርገዋል::

የአፍሪካ ኅብረት ወታደሮች በሞቃዲሾ የነበረውን የአልሸባብ ሚሊሺያ እ.ኤ.አ በነሐሴ 2011 ማስወጣቱ ይታወሳል:: ሆኖም ከአልቃይዳ ጋር ግንኙት ያላቸው የአልሸባብ ሚሊሻዎች በአገሪቱ የተለያየ ክፍል ተበታትነው ስለሚገኙ ለሶማሊያ አሁንም ሥጋት ናቸው የሚለው ጥርጣሬ አለ::

እ.ኤ.አ በ1991 የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ዚያድ ባሬ ከተወገዱ በኋላ ሶማሊያ ጐሳን መሠረት ባደረጉ የጦር አበጋዞችና በእስላማዊ ሚሊሻዎች ስትታመስ መቆየቷ ይታወቃል::

የአሁኑ የአልሸባብ ሽንፈት ሙሉ በሙሉ እውን ከሆነ ሶማሊያ የተረጋጋችና ሰላማዊ አገር እንደምትሆን ይጠበቃል:: ጎረቤት አገሮች፣ የአፍሪካ ኅብረት፣ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ለሶማሊያ ሰላም ከፍተኛ እገዛ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል::

የአፍሪካ ኅብረት ወታደሮች እጃቸውን የሰጡ የአልሸባብ ተዋጊዎችን በቁጥጥር ሥር አውለዋል

Page 35: Reporter Issue 1297

|ገጽ 35 | ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

አስቸኳይ የሥራ ማስታወቂያ ሆማ ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግ.ማህበር ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የሥራ መደቦች ሠራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ

ተፈላጊ የት/ደረጃ የሥራ ልምድ ብዛት ደመወዝ የሥራ ቦታ

1 ጀ/ፎርማን ከታወቀ የት/ተቋም በሕንፃ ግንባታ በዲፕሎማ የተመረቀ

ከ3 ዓመት በላይ የሠራ 5 በስምምነት ከአ/አበባ ውጪ በየፕሮጀክቱ

2 ፕሮጀክት መሐንዲስ ከታወቀ ዩኒቨርስቲ በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት (ቴክኖሎጂ) በሲቪል ወይም ቢዩልዲንግ በBSC ዲግሪ የተመረቀ

ከ 2 ዓመት በላይ የሠራ 4 >> >>

3 ፕሮጀክት አስ/ፋይናንስ ኃላፊ

በፐርሶኔል ማኔጅመንት (በአካውንቲንግ) ዲፕሎማ ያለው

በሥራ መደቡ ከ3 ዓመት በላይ የሠራ

2 >> >>

4 ፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ

ከታወቀ ዩኒቨርስቲ በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት (ቴክኖሎጂ) በሲቪል ወይም ቢዩልዲንግ በBSC ዲግሪ የተመረቀ

4/6 2 >> >>

5 ኦፊስ መሐንዲስ ከታወቀ ዩንቨርቲ በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት (ቴክኖሎጂ) በሲቪል ወይም ቢዩልዲንግ በBSC ዲግሪ የተመረቀ

ከ 1 ዓመት በላይ 2 >> አዲስ አበባ ዋናው መስሪያ ቤት

አመልካቾች ዋናውን የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር አያይዛችሁ ዑራኤል ውኃ ልማት በዘሪሁን ሕንፃ በስተቀኝ ታጥፎ ቦሌ አትላስ በሚወስደው

አስፋልት መንገድ ወደ ውስጥ 500 ሜትር ገባ ብሎ የሺ ቡና ፊት ለፊት በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ለተከታታይ 7 የሥራ ቀናት በአካል ቀርቦ ማመልከት ይቻላል፡፡

ማስታ

ወቂያ

ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት አቶ አበበ ወርቁ በተለይ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ መንግሥት በአሁኑ ጊዜ ሃይማኖታዊ መልዕክት ያላቸውን ይዘቶች በተመለከተ፣ የአምልኮ ሥርዓት ምን መምሰል እንዳለበትና የድምፅ ብክለትን ጨምሮ የሚፈጠሩ ችግሮችን ከሕዝባዊ ቦታ እንዴት ማራቅ እንደሚቻል፣ ሕግ እንደሚያስፈልግ ከምንጊዜውም በላይ እያሰበበትና እየተዘጋጀ ነው::

“በማናቸውም አገልግሎት መስጫ ተቋማት

እንደ ታክሲ፣ ሆቴሎች፣ ሕዝባዊ ተቋማትና አደባባዮች ላይ የሚለጠፉ ሃይማኖታዊ ነክ መልዕክቶችን፣ ሕዝብን ከሕዝብ፣ ሃይማኖትን ከሃይማኖት ሊያጋጩ የሚችሉ በኤሌክትሮኒክስ የሚተላለፉ መልዕክቶች በሙሉ በሕግ ተደንግገው የሚከለከሉበት ሥራ በመሠራት ላይ ነው፤” ብለዋል አቶ አበበ::

“የሃይማኖት ጉዳይ ጠለቅ ያለ ነገር ስለሆነ ጠለቅ ያለ ሕግና ደንብ ያስፈልገዋል::

መንግሥት ሃይማኖታዊ... ስለሆነም የአዋጁንና የደንቡን ይዘት እያዘጋጀን ለሚመለከታቸው አካላት እያሳየን ነው:: የድምፅ ብክለትን በተመለከተ አዋጁና ደንቡ በማውጣት ሥርዓት ለማስያዝ እየተሠራ ነው፤” ሲሉ አስረድተዋል::

ነገር ግን እስካሁን ድረስ ቃል በቃል የሚጠቀስ ዝርዝር ይዘት ያለው ረቂቅ ሕግ ወይም አዋጅ ገና እንዳልተዘጋጀ አቶ አበበ ለሪፖርተር አስታውቀዋል::

“ለምሳሌ ታክሲዎችንና ሆቴሎችን ብናይ የሕዝብ ተቋማት እንደሆኑ ይታወቃል::

አገልግሎታቸውም ለሁሉም የኅብረተሰብ ክፍሎች መሆኑ እየታወቀ በውስጣቸው የአንድን ሃይማኖት ፍላጐት ብቻ የሚያንፀባርቁ መልዕክቶች ይተላለፍባቸዋል:: እነዚህ አገልግሎቶች የሕዝብ መጠቀሚያ እንጂ የማንም ሃይማኖት ተከታይ መጠቀሚያ ብቻ መሆን የለባቸውም:: በእነዚህ ቦታዎች የሚለጠፉ መልዕክቶች የአንዱን ሃይማኖት ከፍ አድርገው የሌላውን ማንኳሰስ የሚታይባቸው ነው:: በመሆኑም ከፈቃድ አሰጣጥ ጀምሮ ሕዝብን ከሕዝብ ሊያጋጩ በማይችል ሁኔታ አገልግሎት እንደሚሰጡ መታሰብ አለበት፤” ሲሉ አስረድተዋል::

ከገጽ 1 የዞረ

Page 36: Reporter Issue 1297

ገጽ 36|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

The United Nations Development Programme

RequestforQuotationREFERNCENo:UNDP/PROC/2012/0153

The United Nations Development Programme (UNDP) Office in Addis Ababa, Ethiopia, invites sealed bids from eligible bidders for the supply and delivery of;

I. AudiovisualEquipment

S.No. Description QTY1 Television , 40”,

LCD with all fittings and accessories,

13 pcs

2 Satellite receivers 8 pcs3 Dish for the above

receivers8 pcs

4 VCD/DVD Player 5 pcs5 Tape Recorder with

Microphone5 pcs

6 Delivery place : AddisAbaba,ECACompound7 Delivery Time : within7daysafterreceivingof

purchaseorder8 Payment : immediatelyafterDeliveryofthe

Goods

II. GabionBoxeswithtiewire

S.No Dimention Detail Qty.1 GabionBoxes1.1 3mx1mx1m Zinc Coated

260gm/m2, Tensile strength

40-50kg/m2Elongation 12%Made of

galvanized steel wire

250

1.2 2m x 1m x1m ¾Made up of steel¾2.2mm thick¾Zinc coated 220g/

m2¾Tensile strength 40-

50kg/m2¾Elongation 12%

250

2. Delivery Time:-OneMonth3. Delivery Place:Semera,AfarRegionalState4. Payment:immediatelyafterDeliveryoftheGoods

The terms and Conditions of the procurement will be governed as per the UNDP procurement / financial rule which can be downloaded from: www.undp.org/procurement

Sealed Quotation must be delivered to the address below at or before 10:00a.m.(Localtime)onOctober15,2012:

UNITED NATIONS DEVELOPMENT PROGRANMMEPROCURMENT UNITECA OLD BUILDING, 6TH FLOOR, ROOM 606AFRICA HALLMENELIK II AVENUET: +251 11 5515177 / 115444150/115444445F: +251 11 5514599P.O.BOX 5580ADDIS ABABAETHIOPIA

OR

You can send your offer through our secured email [email protected] on the same date and time.

For any clarification or detail information pleases contact:-

Email: [email protected]; and, [email protected]; Tel. 251-115-444150/ 115-444445

Requirements1. Sur Construction PLC. Invites all interested and eligible bidder for

procurement of 2 crusher plant 150 ton and 2 Sand Maker (Vertical Shaft Impactor) 100 ton. The tender remain floating up to October 29/2012.

Technical specification and Bid instruction documents can be obtained from

Sur Construction PLCLogistics Department P.O.Box 34360 Telephone: +251-1-4-668356/668650Fax; +251-1-4-668371/668372Addis Ababa, Ethiopia

2. All local firm organized and licensed under the law of Ethiopia that qualify to bid are invited to participate in this invitation to bids and have to fulfill the following requirements;

a. Valid and renewed trade license for the yearb. VAT registeredc. Fulfilled their obligations to pay taxes according to Ethiopian

law3. Bidders must be accompanied by 100,000.00 Bid Bond for each

Machineries.4. Bidders shall present Original and copy of their financial and Technical

proposals separately5. Bids received in time and fulfilling the other formalities shall be opened

in the presence of interested bidders or their representatives at 9:00 AM on October 30/2012

6. Bidder can collect the Bid documents and instruction from 2nd floor by paying unrefundable Birr 100.

7. Sur Construction PLC reserves the right to reject all or part of this bid

Invitation to international Competitive Bid for the Procurement of Machineries

ሱር ኮንስትራክሽን ኃላ.የተ.የግ.ማህበር ብዛት 2 Crusher Plant 150 Ton ብዛት 2 Sand Maker (Vertical Shaft Impactor) 100 Ton በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ይህንን ማቅረብ የሚችሉ፡-

1. ተጫራቾች ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉና የቫት ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡

2. ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር መግለጫ የያዘውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጥቅምት 19, 2005 ዓ.ም ዘወትር በስራ ቀናት በድርጅቱ ግዥ ክፍል በመቅረብ መውሰድ የሚችሉ እና ጥቅምት 19, 2005 ዓ.ም 11፡30 ጨረታው ይዘጋል፡፡

3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለእያንዳንዱ 100,000 /አንድ መቶ ሺህ ብር/ በጥሬ ገንዘብ፣ በባንክ የተመሰከረ ቼክ /ሲፒኦ/ ወይም ባንክ ጋራንቲ ከጨረታው ፓስታ ጋር ማስገባት አለባቸው፡፡

4. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጥቅምት 20, 2005 ዓ.ም ጧት 3፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡

5. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ እና የጨረታ መመሪያውን የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ/ በመክፈል ከ2ተኛ ፎቅ ግዥ ክፍል መውሰድ ይችላሉ፡፡

6. ተጫራቾች ዋናውን እና ቅጂውን ቴክኒካልና ፋይናንሽያል ፕሮፓዛል ለየብቻው ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡

7. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የጨረታ ማስታወቂያ

አድራሻ፡- ከደምበል ወደ መስቀል ፍላወር በሚወስደው መንገድ ከድሪምላይነር ሆቴል ፊት ለፊት፡፡

ስልክ ቁጥር 011-4-66 83 56 011-8-96 24 96

ማስታወቂያ

Page 37: Reporter Issue 1297

|ገጽ 37 | ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ፎቶ ዜና

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/መስፍ

ን ሰሎ

ሞን

የእሬቻ በዓል መስከረም 20 ቀን 2005 ዓ.ም. በቢሸፍቱ ከተማ ሆራ አርሰዲ ሐይቅ ሲከበር

Page 38: Reporter Issue 1297

ገጽ 38|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

ማስታ

ወቂያ

Page 39: Reporter Issue 1297

|ገጽ 39 | ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

www.ethiopianreporter.com

ስ ፖ ር ት ስ ፖ ር ት ስ ፖ ር ት ስ ፖ ር ት

የለንደን ኦሊምፒክ ውጤት ጠንካራና ደካማ ጐን ዛሬ ይገመገማልበለንደን 2012 ኦሊምፒክ ተሳትፎ አድርጐ የተመለሰው

የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ቡድን ጠንካራና ደካማ ጐኑን የሚገመግም ቡድን፣ በኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ጽሕፈት ቤት በዛሬው ዕለት የመጀመርያውን ስብሰባ ያደርጋል::

ከኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ የብሔራዊ አትሌቶች አሰልጣኞች፣ ከኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴና ከሚመለከታቸው መንግሥታዊ ተቋማት የተውጣጡ ሙያተኞች ያሉበት የቴክኒክ ቡድን የብሔራዊ ኦሊምፒክ ቡድኑን ጠንካራና ደካማ ጐን በመለየት ሪፖርት ያዘጋጃል::

በለንደን 2012 ኦሊምፒክ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ልዑክ ቁጥሩ ከተወዳዳሪው በላይ ሆኖ ቡድኑ የተጠባባቂ ችግር ገጥሞት የነበረ መሆኑን በመጥቀስ የስፖርት ቤተሰቡ ቅሬታውን ሲያሰማ ቆይቷል:: በወቅቱ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር የአቶ መለስ ዜናዊን ሕልፈተ ሕይወት ተከትሎ ቅሬታው ከሚመለከተው አካል አጥጋቢ ማብራርያ ሳያገኝ ዛሬ ላይ እንዲደርስ ግድ ብሎት ቆይቷል::

በቅርቡ በቸርችል ሆቴል በተከናወነው አራተኛው የፌዴራል ስፖርት ምክር ቤት ጉባኤ፣ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ የለንደን 2012 ኦሊምፒክ አጠቃላይ ሪፖርት ለምን እንደዘገየ ከአንዳንድ ጉባኤተኞች ጥያቄ ተነሥቶ ነበር:: የስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ አብዲሳ ያደታ ሪፖርቱ መጠናቀቁንና በቅርቡም ይፋ እንደሚሆን አስረድተዋል::

በኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ጽሕፈት ቤት ዛሬ ይደረጋል ተብሎ የሚጠበቀው ቴክኒካዊ ጉዳዩን ብቻ ሲሆን፣ ነገር ግን በጊዜው ከአስተዳደራዊ ጉዳዮች ጋር የተያያዙ ቅሬታዎችን በተመለከተ ስለሚጠበቀው ሪፖርት የታወቀ ነገር የለም::

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ነገ መግለጫ ይሰጣልታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በ2005 የውድድር ዓመት

በአዲስ አበባ የሚካሄደውን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ታላቁ ሩጫ ምዝገባና ቀጣይ ዕጣ ፈንታውን አስመልክቶ በነገው ዕለት በአዲስ አበባ ሒልተን መግለጫ እንደሚሰጥ አስታወቀ::

ዘንድሮ ለ12ኛ ጊዜ በአዲስ አበባ ሊካሄድ በቀጠሮ ላይ የሚገኘው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያና በክልል ያደረጋቸውን ውድድሮች ጨምሮ ተቋሙ ከተመሠረተበት ዓላማ ውጪ የሀብት ማስገኛ ሆኗል በሚል የበጐ አድራጐትና ማኅበራት ኤጀንሲ ሀብትና ንብረቱ እንዲወረስ ውሳኔ ማስተላለፉ ይታወሳል::

በደረጀ ጠገናው

በአዲስ አበባ ስታዲየም ዙሪያ በተለያየ ንግድ ሥራ ላይ ተሰማርተው የሚገኙ ተከራዮች ከፍተኛ የሆነ ኪራይ ሊጣልባቸው መሆኑን በመግለፅ ቅሬታቸውን ገለፁ:: ጭማሪው 1150 በመቶ ሊሆን እንደሚችል የተናገሩ አሉ:: ስፖርት ኮሚሽን በበኩሉ፣ የጭማሪው መጠን እንዳልተወሰነ ይናገራል::

እስከዛሬ በካሬ እስከ 32 ብር እየከፈሉ የተለያየ የንግድ አገልግሎት ሲሰጡ መቆየታቸውን የሚናገሩት ተከራዮች፣ በአንድ ጊዜ የ368 ብር ጭማሪ ሊደረግባቸው ስለመሆኑ ይናገራሉ:: እንደ ቅሬታ አቅራቢዎቹ ጭማሪው ተግባራዊ የሚሆን ከሆነ አገልግሎታቸውን ለማቋረጥ እንደሚገደዱ ገልፀው የሚመለከተው አካል ለጉዳዩ ትኩረት ሰጥቶ ወቅታዊ ሁኔታቸውን ያገናዘበ ውሳኔ እንዲሆን ጭምር ይጠይቃሉ::

በአዲስ አበባ ስታዲየም ዙሪያ የሚገኙ ንግድ ቤቶች ተከራዮች ለሚሰጡት የንግድ አገልግሎት በሚያመቻቸው መልኩ ከፋፍለው ስለሚጠቀሙበት የክፍሎቹ ብዛት በውል እንደማይታወቅ የሚናገሩ አሉ::

አዲስ አበባ ስታዲየምን በባለቤትነት የሚያስተዳድረው ፌዴራል ስፖርት ኮሚሽን በበኩሉ፣ በስታዲየሙ ዙሪያ የሚገኙ ንግድ ቤቶች አግባብ በሆነ የንግድ ሥርዓት አገልግሎት እንዲሰጡ ኮሚሽኑ አንድ የጥናት ቡድን አቋቁሞ የተለያዩ መረጃዎችን ሰብስቧል:: ሁሉም ክፍሎች ስፋታቸው በካሬ ሜትር በአዲስ መልክ እንዲለካ መደረጉን ተናግሯል::

የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር አቶ አምበሳው እንየው፣ በስታዲየም ዙሪያ የሚገኙ ተከራዮች ከ15 ዓመታት በላይ በጣም ኢምንት በሆነ የአገልግሎት ክፍያ ሲገለገሉ ቆይተዋል:: አሁን ግን ማስተካከያ ለማድረግ የሚያስችል ጥናት እየተከናወነ ሲሆን፣ ከሁለት ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ የጥናቱ ውጤት ተግባራዊ ይደረጋል::

የኪራይ ክፍያው በካሬ ከ32 ብር ወደ 400 ብር ሊያድግ መሆኑን ተከትሎ ተከራዮቹ ለሚያቀርቡት ቅሬታ ምክትል ኮሚሽነሩ፣ የጭማሪው መጠን ምን ያህል ይሁን የሚለው ገና እንዳልተወሰነ፣ እንደሚባለው ያን ያሕል የተጋነነ ባይሆንም ማስተካከያ ለማድረግ ኮሚሽኑ ውሣኔ ላይ መድረሱን ነው አክለው ያስረዱት::

ስማቸውን መጥቀስ ያልፈለጉ የኮሚሽኑ ከፍተኛ ባለሙያ፣ በአዲስ አበባ ስታዲየም ዙሪያ የንግድ አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ ክፍሎች በሕግ አግባብ ለማስተዳደር እንቅስቃሴዎች ሲኖሩ የሚሰሙ ቅሬታዎች

የተለመዱ ናቸው:: ነገር ግን ስንቶቹ በተፈቀደላቸው የአገልግሎት መስጪያ ቦታ ተወስነውና የሕግ አግባብን ተከትለው እየሠሩ ናቸው ቢባል ሁሉም ከጨዋታ ውጭ እንደሚሆኑና በስታዲየም ዙሪያ ከሚገኙ ንግድ ቤቶች መንግሥት ማግኘት ያለበትን ጥቅም እያገኘ አለመሆኑን ያስረዳሉ::

በተጨማሪም በዙሪያው ያለው የንግድ ሥርዓት በአገሪቱ “ኪራይ ሰብሳቢ” ተብለው ከሚፈረጁ አንዱ ሆኖ ስለመገኘቱ ጭምር ነው እኚሁ የኮሚሽኑ ከፍተኛ ባለሙያ ያስረዱት::

የስታዲየም ዙሪያ ንግድ ቤቶች ኪራይ ሊጨምር ነው መባሉ ቅሬታ አስነሳ

“ጭማሪው እስከ 1150 በመቶ ሊሆን ይችላል” ተከራዮች

“ገና አልተወሰነም” ስፖርት ኮሚሽን

አቶ አምበሳው እንየው

ባለፈው እሑድ በጀርመንና ህንድ በተደረጉ የማራቶንና ግማሽ ማራቶን ውድድሮች ኢትዮጵያውያኑ አበሩ ከበደና ውዴ አያሌው አሸንፈዋል:: የዓለም አቀፍ አትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማኅበር (አይኤኤፌ) ድረ ገጽ እንደገለፀው፣ ለ39ኛ ጊዜ በጀርመን በርሊን በተከናወነው ማራቶን አበሩ ከበደ ርቀቱን 2 ሰዓት 20 ደቂቃ 30 ሰከንድ አጠናቃ አሸንፋለች::

በዚህ ውድድር ሁለተኛና ሦስተኛ የወጡት ሌሎቹ ኢትዮጵያውያት ትርፌ ፀጋዬ 2 ሰዓት 21 ደቂቃ፣ 19 ሰከንድ፣ እንዲሁም ፋጤ ቶላ 2 ሰዓት 21 ደቂቃ 25 ሰከንድ በሆነ ጊዜ ርቀቱን በማጠናቀቅ ተከታትለው ገብተዋል:: ውድድሩን በአሸናፊነት ያጠናቀቀችው አበሩ የግሏን ምርጥ ሰዓት እንዳስመዘገበች ዘገባው አመልክቷል::

በወንዶች መካከል በተደረገው ተመሳሳይ ውድድር በኬንያውያን የበላይነት ተጠናቋል:: የውድድሩ አሸናፊ ጂኦፈሪ ሙታይ ርቀቱን ለማጠናቀቅ 2 ሰዓት 04 ደቂቃ 15 ሰከንድ ፈጅቶበታል:: የአገሩ ልጆች ዴኒስ ኬሚቶና ወጣቱ ጂኦፈሪ ኪምሶንግ ሁለተኛና ሦስተኛ ሆነው የሜዳሊያ ባለቤት ሲሆኑ፣ እስከ ስምንኛ ያለውን ደረጃ ይዘው ውድድራቸውን ያጠናቀቁት ኬንያውያን ናቸው::

በህንድ ኒው ደልሂ በተከናወነው 21 ኪሎ ሜትር ግማሽ ማራቶን ውድድር ውዴ አያሌው አሸናፊ መሆን የቻለችው ርቀቱን 1 ሰዓት 11 ደቂቃ 12 ሰከንድ አጠናቃ ሲሆን፣ ሁለተኛና ሦስተኛ በመሆን ተከታትለው የገቡት ዋጋነሽ አማረና የብርጓል መለስ ናቸው:: በዚህ ውድድር በላይነሽ ኦልጅራ ስድስተኛ በመሆን ውድድሯን አጠናቃለች::

በወንዶች የማነ ፀጋዬና ሌሊሳ ዲሳሳ ስድስተኛና ሰባተኛ ሆነው አጠናቀዋል:: ሁለቱ አትሌቶች በተጠናቀቀቀው ክረምት በታላቋ ብሪታኒያ አስተናጋጅነት በተከናወነው ለንደን 2012 ኦሊምፒክ በተለይም ሌሊሳ ዲሳሳ በ10 ሺሕ ሜትር በተጠባባቂነት ተይዞ ወደ ስፍራው እንዳይሔድ የተደረገበት መንገድ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴንና ብሔራዊ ፌዴሬሽን ሲያስተች እንደነበር ይታወሳል:: የማነ ፀጋዬ በበኩሉ ለለንደን ኦሊምፒክ በማራቶን ከተመረጡት አትሌቶች የተሻለ ሰዓት እንደነበረው፣ ነገር ግን ከፌዴሬሽኑ ደንብና መመሪያ ውጭ ተደጋጋሚ ውድድሮችን በማድረጉ አገሩን እንዳይወክል የተደረገበትን አሠራር አወዛጋቢ ሆኖ ቆይቷል::

እንደ ጀርመኑ ሁሉ በኒው ዴልሂ ግማሽ ማራቶን ኬንያውያን የበላይነቱን ወስደዋል:: የውድድሩ አሸናፊ ኤድዊን ኪፕየጎ ሲሆን፣ ርቀቱን ለማጠናቀቅ አንድ ሰዓት ከ55 ሰከንድ ወስዶበታል::

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ውጤታማ እየሆኑ ነው

አበሩ ከበደ

ውዴ አያሌው

Page 40: Reporter Issue 1297

ገጽ 40|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | መስከረም 23 ቀን 2005

የዲዛይንና ዝግጅት በሚዲያ ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አሳታሚ የሚዲያና ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አታሚ፡ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ክ/ከተማ፡ አራዳ ቀበሌ፡ 17 የቤት ቁጥር፡ 984

ማስታ

ወቂያ

በታምሩ ጽጌ

በአዲስ አበባ ከተማ ከተወሰኑ ወራት ወዲህ የባሰበት የትራንስፖርት እጥረት፣ በተለይ በሥራ መግቢያና መውጫ ሰዓት ከፍተኛ የሆነ መንገላታት እያደረሰባቸው መሆኑን ነዋሪዎች ገለጹ፡፡

በተለይ ከመስከረም ወር መጀመርያ ጀምሮ ትምህርት ቤቶች ሲከፈቱ አብዛኛዎቹ ሚኒባሶች ኮንትራት መሥራት በመጀመራቸው፣ ሠራተኞች መጓጓዥያ ማጣታቸውንና በከፍተኛ ችግር ውስጥ መሆናቸውን እየተናገሩ ነው፡፡

በመርካቶ፣ በፒያሳ፣ በአራት ኪሎ፣ በመገናኛ፣ በሃያ ሁለት፣ በለገሃር፣ በጦር ኃይሎችና በተለያዩ መነሻና መድረሻ ቦታዎች ላይ የሚሳፈሩ ነዋሪዎች እንደገለጹት፣ በአሁኑ ጊዜ በተለይ ጠዋትና ማታ ትራንስፖርት ቆሟል ማለት ይቻላል፡፡ አንዳንድ ታክሲዎች ተንጠባጥበው ሲመጡ መሳፈር የሚችለው ጉልበት ያለው ብቻ ነው፡፡ በወረፋ እንደሚገኝ የሕክምና ባለሙያ ታክሲ ወይም አውቶቡስ በሰዓቱ ለማግኘት ተራ ለሚጠብቁ ከሁለት ብር እስከ አምስት ብር መክፈል ተጀምሯል፡፡ አንዳንድ መጫኛ ቦታዎች ላይ ተራ አስከባሪዎች ተሳፋሪዎችን በማሰለፍ በወረፋ ማስጫን ጀምረዋል፡፡ በአጠቃላይ ነዋሪዎች ምክንያቱን ባላወቁትና ቅድመ ጥንቃቄ ማድረግ ባልቻሉበት ሁኔታ የተፈጠረው የትራንስፖርት እጥረት ለከፍተኛ እንግልት እየዳረጋቸው መሆኑን አስታውቀዋል፡፡

አቶ ተመስገን ሸዋንግዛው መሥርያ ቤታቸው ኮተቤ መምህራን ኮሌጅ አካባቢ ነው፡፡ ቤታቸው ደግሞ ሰባ ደረጃ አካባቢ ነው፡፡ አራት ኪሎ ቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ድረስ በእግራቸው በመጓዝ 33 ቁጥር አውቶቡስን በመያዝ በአንፃራዊ በደህና ሁኔታ በመመላለስ ሥራቸውን ሲሠሩ 17 ዓመታት አልፏቸዋል፡፡ ከቅርብ ጊዜ

ወዲህ ግን በተለይ እንኳን በሰዓቱ ወደ ሥራቸው ሊገቡ ቀርቶ ከሥራ እስከ መቅረት መድረሳቸውን ይገልጻሉ፡፡ ምክንያታቸው ደግሞ በሰዓቱ ይገኙ የነበሩት አውቶቡሶች አንድም አርፍደው ወይም ሳይጭኑ ዝም ብለው በማለፋቸው መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ከመሥርያ ቤታቸው ሠራተኞችና ተመሳሳይ ትራንስፖርት ተጠቃሚዎች ጋር ‹‹ምክንያቱ ምንድን ነው?›› ብለው ከመወያየት በስተቀር፣ የትራንስፖርት እጥረቱንም ሆነ ቀጣይ ዕጣ ፈንታቸው ምን እንደሚሆን ማወቅ አለመቻላቸውን አቶ ተመስገን ይናገራሉ፡፡

አንድ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ የአዲስ አበባ መንገድና ትራንስፖርት ባለሥልጣን ቢሮ ሠራተኛ እንደገለጹት፣ በአዲስ አበባ ከተማ አብዛኛውን የኅብረተሰብ ክፍል አነስተኛ በሆነ ክፍያ የሚያጓጉዘው የከተማ አውቶቡስ ነው፡፡ ቀደም ብለው የነበሩትን የከተማ አውቶቡሶች በመተካትና ጊዜያዊ መፍትሔ በመስጠት እየተገጣጠሙ አገልግሎት በመስጠት ላይ ያሉት ቢሾፍቱ አውቶቡሶች፣ አብዛኛዎቹ የቴክኒክ ችግር ገጥሟቸው ለጥገና ቢሾፍቱ ገብተዋል፡፡ በተለይ በመስከረም ወር ደግሞ ችግሩ ሊባባስ

የቻለው አውቶቡሶችን፣ ሚኒባሶችንና ሃይገር ባሶችን የሚያግዙ ኮድ ሦስት ሚኒባሶች ቢሆኑም፣ ለመስቀል በዓል ቀደም ብለው ወደ ክልል በመሄዳቸውና አንዳንዶቹም ሥራውን በማቆማቸው መሆኑን ተናግረዋል፡፡

የከተማ ሚኒባሶች አብዛኛዎቹ በቀጣና ተመድበው መሥራታቸውን በመቃወምና የተተመነው ታሪፍ እንደማያዋጣቸው ከዓመት በላይ ከባለሥልጣኑ ጋር ሲነጋገሩ ቢቆዩም፣ መፍትሔ ባለማግኘታቸው ከሥራው እየወጡ በመሆኑ ችግሩን እንዳባባሱትም ሠራተኛው ገልጸዋል፡፡ አሉ ከሚባሉትም ብዙዎቹ ተማሪዎችን ጠዋትና ማታ በኮንትራት ስለሚያመላልሱ ለአብዛኛው ሕዝብ አገልግሎት እየሰጡ አለመሆኑንም ጠቁመዋል፡፡

ባለሥልጣኑ ከተለያዩ ባለሀብቶችና ድርጅቶች ጋር በመነጋገር የትራንስፖርት ዘርፉን ለማስተካከል እየሠራ መሆኑን የገለጹት ሠራተኛው የአጭር፣ የመካከለኛና የረጅም ጊዜ ዕቅድ በማውጣት በቅርቡ በርካታ ተሽከርካሪዎች አገልግሎት እንደሚሰጡም አክለዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አውቶቡስ ድርጅትም አዳዲስና ነባር አውቶብሶችን በብዛት ሊያሰማራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡

እንደ አቶ ተመስገን ሁሉ በርካታ የከተማው ነዋሪዎች በትራንስፖርት ችግር መማረራቸውን ገልጸው፣ መንግሥት ወይም አስተዳደሩ ችግሩን ተመልክቶ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡

በባለሥልጣኑ በኩል ስለተፈረጠው የትራንስፖርት ችግር ምክንያት ማብራሪያ እንዲሰጡ የመንገድና ትራንስፖርት ባለሥልጣን ቢሮ ኃላፊንና ዋና ሥራ አስኪያጇን ለማግኘት የተደረገው ጥረት አልተሳካም፡፡

የሕዝብ ትራንስፖርት እጥረት ብሶበታልባለሥልጣኑ ችግሩን ለመፍታት አማራጮችን እያዘጋጀ መሆኑን ጠቆመ

ታክሲ ለማግኘት ሠልፍ ተጀምሯል