ydb#b b/@éc½ b/@rsïc ?zïc kll mngst db#b …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ...

108
1 ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITIES AND የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦቦችና ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት የተሻሻለው የአሠራርና የአባላት ሥነ-ምግባር ደንብ ቁጥር / ሺህ ዓ.ም THE SOUTH NATIONS NATIONALITIES AND PEOPLE´S REGIONAL STATE COUNCIL Rules of Procedure and Member´s Code of Conduct Regulation No 16/2015 መግቢያ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት በተሻሻለው ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት የተሰጠውን ሥልጣንና ተግባር እንዲሁም ከህዝቡ የተጣለበትን ኃላፊነት ለመወጣት፣ በግልፀኝነት በተጠያቂነት በአሳታፊነት ላይ የተመሠረተ አደረጃጀትና የአሠራር ሥርዓት መዘርጋት አስፈላጊ በመሆኑ ፡- የም/ቤት አባላት እና ቋሚ ኮሚቴዎች በም/ቤቱ ተግባራት ውስጥ ገንቢ ሚና የሚጫወቱበት እና ንቁ ተሣትፎ የሚያደርጉበት፣አባላቱ የም/ቤት ተግባሮቻቸውን ሲያከናውኑ ሊከተሉዋቸው ስለሚገባ የሥነ- ሥርዓት እና የሥነ ምግባር ጉዳዮች እንደዚሁም የአባላት መብቶችን መደንገግ አስፈላጊ በመሆኑ፣ በአጠቃላይየተሟላ፣ግልጽ፣የሀሳብ ልዩነት በአግባቡ የሚስተናገዱበት፣ የአብላጫ ድምጽ የሚከበርበት፣የአነስተኛው ድምጽ የሚሰማበት፣ ዲሞክራሲያዊ የአሠራር ባህል የሚዳብርበት፣ ከአገሪቱ ሕጎች፣ከአለም አቀፍ የፖርላማ መርሆዎች አሠራርና እንዲሁም ልምዶች ጋር የተጣጣሙ የም/ቤቱ አሠራርና የአባላት ሥነ - ምግባር ደንብ ማውጣት አስፈላጊ በመሆኑ ፣ በ፲፱፻፺፬ ዓ/ም በተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች ህገ መንግሥት አንቀጽ ፶፩ ንዑስ አንቀጽ ፫/ሀ/እና ፶፮/፪/ መሠረት ይህ የምክር ቤቱ የአሠራር የአባላት ሥነምግባር ደንብ ተሻሽሎ ወጥል፡፡ PREAMBLE WHEREAS, it is important that the Southern Nations Nationalities and people´s Regional Council has to discharge properly the powers and duties as well as the responsibilities vested in it by the peoples of Southern Nations and Nationalities, based on transparency, accountability and participation as enshrined in the Revised constitution of the 2005 of the Region, WHEREAS, it is necessary to determine the content of the power, duties and responsibilities and the role of the members, the committee and the council to exercise of their rights and the rules of procedure and conduct that are followed by the members at the time of discharging their functions, WHEREAS, It is necessary to enact in general comprehensive and precise regulation, whereby differences of opinion are tolerated, major voice respected, minority voice heard, democratic tradition advanced and which is in conformity with the laws of the country as well as international parliamentary principles, practices and traditions, NOW, THEREFORE, in accordance with Article 51(3) (a) and 56(2) of the Southern Nations Nationalities and People’s Regional State Revised Constitution of the 2005 this Regulation of Regional Council Rules of Procedure and Code of Conduct are hereby issued. bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLE መንግሥት Mክር b@T ጠባቂነት የወጣ 14 th Year No 7 Awassa 120/2008 0፬ኛ ›mT q$_Rêú ግንቦት qN ሺህ ዓ/ም Page 166 of 2280

Upload: ngongoc

Post on 24-Apr-2018

277 views

Category:

Documents


10 download

TRANSCRIPT

Page 1: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

1

ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#BnU¶T Uz@È

DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS,NATIONALITIES AND

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦቦችና ሕዝቦች ክልል ምክር ቤትየተሻሻለው የአሠራርና የአባላት ሥነ-ምግባር

ደንብ ቁጥር / ሺህ ዓ.ም

THE SOUTH NATIONS NATIONALITIES AND

PEOPLE´S REGIONAL STATE COUNCIL Rules

of Procedure and Member´s Code of Conduct

Regulation No 16/2015

መግቢያ

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት

በተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት የተሰጠውን

ሥልጣንና ተግባር እንዲሁም ከህዝቡ የተጣለበትን ኃላፊነት

ለመወጣት፣ በግልፀኝነት በተጠያቂነት በአሳታፊነት ላይ የተመሠረተ

አደረጃጀትና የአሠራር ሥርዓት መዘርጋት አስፈላጊ በመሆኑ ፡-

የም/ቤት አባላት እና ቋሚ ኮሚቴዎች በም/ቤቱ ተግባራት ውስጥ

ገንቢ ሚና የሚጫወቱበት እና ንቁ ተሣትፎ የሚያደርጉበት፣አባላቱ

የም/ቤት ተግባሮቻቸውን ሲያከናውኑ ሊከተሉዋቸው ስለሚገባ የሥነ-

ሥርዓት እና የሥነ ምግባር ጉዳዮች እንደዚሁም የአባላት መብቶችን

መደንገግ አስፈላጊ በመሆኑ፣

በአጠቃላይየተሟላ፣ግልጽ፣የሀሳብ ልዩነት በአግባቡ የሚስተናገዱበት፣

የአብላጫ ድምጽ የሚከበርበት፣የአነስተኛው ድምጽ የሚሰማበት፣

ዲሞክራሲያዊ የአሠራር ባህል የሚዳብርበት፣ ከአገሪቱ

ሕጎች፣ከአለም አቀፍ የፖርላማ መርሆዎች አሠራርና እንዲሁም

ልምዶች ጋር የተጣጣሙ የም/ቤቱ አሠራርና የአባላት ሥነ -

ምግባር ደንብ ማውጣት አስፈላጊ በመሆኑ ፣

በ፲፱፻፺፬ ዓ/ም በተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች ህገ

መንግሥት አንቀጽ ፶፩ ንዑስ አንቀጽ ፫/ሀ/እና ፶፮/፪/ መሠረት ይህ

የምክር ቤቱ የአሠራር የአባላት ሥነምግባር ደንብ ተሻሽሎ ወጥል፡፡

PREAMBLE

WHEREAS, it is important that the Southern NationsNationalities and people´s Regional Council has todischarge properly the powers and duties as well as theresponsibilities vested in it by the peoples of SouthernNations and Nationalities, based on transparency,accountability and participation as enshrined in theRevised constitution of the 2005 of the Region,

WHEREAS, it is necessary to determine the content ofthe power, duties and responsibilities and the role ofthe members, the committee and the council to exerciseof their rights and the rules of procedure and conductthat are followed by the members at the time ofdischarging their functions,

WHEREAS, It is necessary to enact in generalcomprehensive and precise regulation, wherebydifferences of opinion are tolerated, major voicerespected, minority voice heard, democratic traditionadvanced and which is in conformity with the laws ofthe country as well as international parliamentaryprinciples, practices and traditions,

NOW, THEREFORE, in accordance with Article51(3) (a) and 56(2) of the Southern NationsNationalities and People’s Regional State RevisedConstitution of the 2005 this Regulation of RegionalCouncil Rules of Procedure and Code of Conduct arehereby issued.

bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ?ZïC KLልE መንግሥት Mክር b@T

ጠባቂነት የወጣ

14th Year No 7Awassa 120/2008

0፬ኛ ›mT q$_R፲ሀêú ግንቦት qN ፪ ሺህ ዓ/ም

Page 166 of 2280

Page 2: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

2

ምዕራፍ አንድ

ጠቅላላአጭር ርዕስ፣ትርጓሜ እና አተርጓጐም

አንቀጽ . አጭር ርዕስ

ይህ ደንብ የተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችናሕዝቦች ክልል ምክር ቤት የአሠራር እና የአባላትሥነ ምግባር ደንብ ቁጥር ፲/ ሺህ ዓ.ም. ተብሎሊጠቀስ ይችላል፡፡

አንቀጽ ትርጓሜ

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነበስተቀር በዚህ ደንብ፡-

. "ህገ መንግሥት" ማለት የተሻሻለው የ ዓ/ምየደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልህገ መንግሥት ነው፡፡

. "ክልል" ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችናሕዝቦች ክልል ማለት ነው፡፡

. "ምክር ቤት" ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችናሕዝቦች ክልል ምክር ቤት ማለት ነው፡፡

. "አፈ-ጉባኤ" ማለት የክልሉ ምክር ቤት አፈ-ጉባኤነው፡፡

. "ኮሚቴ" ማለት የምክር ቤቱን ተግባር ለማከናወንእንደሁኔታው በምክር ቤቱ ወይም በኮሚቴየሚቋቋም የአስተባባሪ ወይም ቋሚ ወይም ጊዜያዊወይም ንዑስ ኮሚቴ ነው፡፡

. "የክልል ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት" ማለት የደቡብብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ምክር ቤትጽህፈት ቤት ነው፡፡

. "መንግሥታዊ አካላት" ማለት ሙሉ በሙሉ ወይምበከፊል በክልሉ በጀት የሚተዳደር የክልሉመንግስት መሥሪያ ቤት ነው፡፡

. "የመንግሥት አጀንዳ" ማለት በክልሉ መስተዳድርምክር ቤት ተዘጋጅቶ ለምክር ቤቱ የሚቀርብማንኛውም አጀንዳ ነው፡፡

CHAPTER ONE

General

Short Title, Definition and Interpretation of theRegulation

Article 1: Short Title

This Regulation may be cited as “TheSouthern Nations, Nationalities and People´sRegional State council Rules of proceduresand member´s code of conduct RegulationNo.16/2015.

Article 2: Definition

In this regulation, unless the context otherwise

requires:

1. “Constitution” means the constitutionof the Southern Nations, Nationalitiesand people’s Regional Stateestablished the Revised Constitution ofthe 2005.

2. “Region” means the Southern NationsNationalities and peoples region.

3. “Council” means the Southern NationsNationalities and Peoples RegionalCouncil.

4. “Speaker” Means the speaker of thecouncil;

5. “Committee” means coordinating orstanding committee or Ad-hoccommittee or sub committeesestablished, as the case may be thecouncil or the committees to undertakethe function of the ‘council’

6. “Office” means office of the SouthNations,Nationalities and peoplesRegional Council.

7. “Government Bodies” means anyregional state organ financed totally orpartly by the regional governmentbudget;

8. “Government Agenda” means anyagenda prepared by the council ofgovernment and submitted to thecouncil;

Page 167 of 2280

Page 3: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

3

. "አስረጂ" ማለት ማንኛውንም ጉዳይ እንዲያብራራእንደሁኔታው በምክር ቤቱ ወይም በኮሚቴየሚጠራ ሰው ነው፡፡

. "የምክር ቤቱ ክብርና ሞገስ" ማለት ምክር ቤቱበሕገ-መንግሥት ከተሰጠው ደረጃ አኳያበሕብረተሰቡ ወይም በሌሎች አካላት ያለው ጥሩስም ነው፡፡

. "አላስፈላጊ ባህርያት ወይም አላስፈላጊ ተግባራት"ማለት የምክር ቤቱን ክብር እና ሞገስ የሚያበላሹተግባራት ሆነው እንደ ዝሙት፣ ስካር፣ በአልባሌቦታዎች ማሳለፍ፣አሉባልታ፣ የማታለል ተግባራትንእና የመሳሰሉትን የሚያጠቃልሉ ናቸው፡፡

. "የኮሚቴ አመራር" ማለት አንድን የምክር ቤትኮሚቴ በበላይነት የሚመራ ሊቀመንበር ወይምምክትል ሊቀመንበር ነው፡፡

. "ተጋባዥ እንግዳ" ማለት በአንድ ጉዳይ ወይምአጀንዳ ላይ ሪፖርት እንዲያቀርብ ወይምእንዲያስረዳ ወይም በታዛቢነት እንዲሣተፍ በምክርቤቱ ወይም በኮሚቴ የሚጋበዝ ማንኛውም ሰውነው፡፡

. "መመሪያ" ማለት ምክር ቤቱ ወይም አስተባባሪኮሚቴ ለዚህ ደንብ ዝርዝር አፈፃፀም እንዲረዳየሚያወጣቸው ወይም ወደሌላ አካልየሚያስተላልፋቸው የአሠራር አቅጣጫዎች ናቸው፡፡

. "የቀድሞ የምክር ቤት አባል" ማለት ባለፉትየምርጫ ዘመናት የምክር ቤት አባል የነበረ እናበወቅቱ የምርጫ ዘመን የምክር ቤት አባል ያልሆነሰው ነው፡፡

. "የሕግ ከለላ" ማለት በክልሉ ሕገ-መንግሥትአንቀጽ ፵፱ ንዑስ አንቀጽ ፪/ለ/ መሠረት ለክልልምክር ቤት አባላት የተሰጠ ልዩ መብት ነው፡፡

9. “Resource person (Elaborator)” meansIndividual or organization invited toexpound their views on certainfunction of the councilor committee;

10. “Honors and prestige of the council”means the good reputation which thecouncil has with the public or otherbodies regarding the dignity andprestige of the council in relation. Tostatus gives to it by the constitution;

11. “undesirable Behavior undesirableaction” means acts that harm theprestige or dignity of council andincludes: adultery, drunkenness,spending time at places not benefitingone status, rumors, fraud and the like;

12. “The committee Leader” means thechairperson or Deputy chair personthat presides over one of thecommittees of the council;

13. “ Invited Guest” means a person whois invited by the council or committeeto present a report or an explanation ona given cause or agenda, or toparticipate as an observer;

14. “Directives” means operational manualissued or passed to another body by thecouncil or coordinating committee tohelp it implements this Regulation;

15. “Ex-member of the council” means aperson who was a member of thecouncil by a previous election but is nolonger a member by the presentelection;

16. “Immunity” means a right given to themembers of the council in accordancewith article 49/2/b/ of the 2005Revised Constitution;

Page 168 of 2280

Page 4: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

4

. "የመንግሥት ረቂቅ ሕግ" ማለት በክልሉመስተደድር ምክር ቤት ተዘጋጅቶ ለምክር ቤቱየሚቀርብ የሕግ ረቂቅ ነው፡፡

. "የመጀመሪያ ንባብ" ማለት የሕግ ረቂቅ ለመጀመሪያጊዜ ለምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ ቀርቦ አፈ-ጉባኤውለህግ ረቂቁ ቁጥር ሰጥቶ ለሚመለከተው ቋሚኮሚቴ የሚመራበት ወይም በአጀንዳነት በቀጥታለምክር ቤቱ የሚያቀርብበት ደረጃ ነው ፡፡

. "ሁለተኛ ንባብ" ማለት ረቂቅ ህጉ የተመራለት ቋሚኮሚቴ /ኮሚቴዎች/የሚመለከታቸውን አካላትበመጥራት ውይይት የሚያደርግበት የንባብ ደረጃነው፡፡

. "ሶስተኛ ንባብ" ማለት ከሁለተኛ ንባብ በኋላ ጉዳዩበተመራለት የቋሚ ኮሚቴ የተዘጋጀ ሪፖርትናየውሳኔ ሃሣብ ለምክርቤቱ ቀርቦ ውይይትከተደረገበት በኋላ የመጨረሻ ውሳኔ የሚተላለፍበትሂደት ነው፡፡

. "የቴክኒክ እርምት" ማለት የቋንቋ እና መሠልግድፈት ማስተ ካከያ ሲሆን በማንኛውም ረገድየሕጉን ይዘት የማይለውጥ ነው፡፡

. "የመንግሥት ተጠሪዎች" ማለት በምክር ቤትውስጥ አብላጫ መቀመጫ ያገኘ የፖለቲካ ድርጅትወይም ጣምራ የፖለቲካ ድርጅቶች በምክር ቤቱውስጥ የፖርቲውን /የፖርቲያቸውን/ ሥራዎችንእንዲያስተባብሩ የሚወክላቸው /የሚወክሏቸው/የምክር ቤቱ አባል የሆኑ አባላቱ /አባሎቻቸው/ናቸው፡፡

. "የፖርቲ ተጠሪዎች" ማለት ከገዢው ፖርቲ/ፖርቲዎች/ ውጭ በምክር ቤቱ መቀመጫ ያላቸውየፖለቲካ ድርጅቶች በምክር ቤቱ ውስጥየፖርቲያቸውን ሥራዎች እንዲያስተባበሩየሚወክሏቸው የምክር ቤት አባል የሆኑአባሎቻቸው ናቸው፡፡

17. “Government Draft law” means draftlaw prepared by the council of thegovernment and submitted to theRegional Council;

18. “First Reading” Means the level ofendorsing draft law to the speaker, andnumbered for it, and is referred tocouncil session or pertinent standingcommittee (committees) for detailedinvestigation and consideration;

19. “Second Reading” means the processof detailed discussion conducted uponthe draft law by the referredcommittee.

20. “Third Reading” means the discussionsand the process of giving decisionsconducted after the submission to theregional council of reports andrecommendations, which are preparedregarding the draft law referred to bythe regional council to standingcommittee(s) for further and extensivere-examination subsequent to thesecond reading;

21. “Technical correction” meansrectification of linguistic and relatederrors which in no way modifies thesubstance of the given law;

22. “Government whips” means a memberof the regional council who aremembers of parties or coalition ofparties which constitute majority in theregion council, and who are delegatedby such party or parties to co-ordinatetheir activities in the regional council.

23. “Party whips” means members of theregional council who are members ofparties other than the ruling party orcoalition of parties, which have seatsin the regional council and who aredelegated by such parties to co-ordinate their activities in the regionalcouncil;

Page 169 of 2280

Page 5: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

5

. "ዋናው ተቃዋሚ ፖርቲ" ማለት በምክር ቤቱውስጥ ከገዢው ፖርቲ ቀጥሎ ከፍተኛመቀመጫዎችን ያገኘ ፖርቲ ነው፡፡

"ሁለተኛ ተቃዋሚ ፖርቲ" ማለት በምክር ቤቱውስጥ ከዋናው ተቃዋሚ ፖርቲ ቀጥሎ ከፍተኛመቀመጫዎችን ያገኘ ፖርቲ ነው፡፡

. "አባል" ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችናሕዝቦች ክልል ምክር ቤት አባል ነው፡፡

"ጋላሪ" ማለት በምክር ቤቱ አዳራሽ ውስጥ በላይኛውደረጃ ላይ ለእንግዶች ወይም ለታዛቢዎች የተዘጋጀመቀመጫ ማለት ነው፡፡

.."ሞሽን"ማለት ምክር ቤቱ በአንድ ጉዳይ ላይውይይት እንዲያካሄድበት ብቻ ወይምተወያይቶ ውሣኔ እንዲያስተላልፍበትበመንግሥት ወይም በአባላት ወይም በምክርቤት ቡድን የሚቀርብ ማንኛውም ሀሣብ ነው፡፡

አንቀጽ ፫. አተረጓጎም

. በዚህ ደንብ ውስጥ ለሚፈጠር የሕግ ክፍተት

የክልሉ ምክር ቤትና የሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት

ልምዶችን፣ የአለም አቀፍ የፖርላማ መርሆዎችን

እና ልምዶችን እንዲሁም የአገሪቱ ሌሎች ሕጎችን

በማጣጣም ወይም እንደ ጉዳዩ ክብደት ሕግ

በማውጣት ሊሞላ ይችላል፡፡

. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተጠቀሰው ቢኖርም

የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

ሕገ-መንግሥት እና ሌሎች የሀገሪቱን ሕጎች

በተቃራኒ ሁኔታ ሊፈፀም አይችልም፡፡

. በዚህ ደንብ ውስጥ በኮሚቴዎች አሠራር የሚፈጠር

ክፍተት እንደሁኔታው ከምክር ቤቱ አጠቃላይ

አሠራር ጋር በማጣጣም ይሞላል፡፡

24. “Main opposition Party” means theparty that has the largest number ofseats in the regional council next to theruling party;

25. “Second opposition Party” means theparty that has the largest number ofseats in the regional council next to themain opposition party;

26. “Member” means a member of theregional council;

27. “Gallery” means the place wherebeside or in front of the speaker whichprepared for guests;

28. “Motion” means any proposalsubmitted or presented to the regionalcouncil by the government members ora council group either merely todiscuss on or decide up on a givenmatter;

Article 3: Interpretation1. Any legal loophole that may arise in the

course of implementing this regulationshall be complemented by way ofinterpretation made in conformity withexisting practice of the regional council,the federal parliament, the internationalparliamentary principles and practice aswell as other laws of the country or,according to the seriousness of theloophole, by enacting legislation.

2. The provision of the sub-Article (1) maynot be applied in contradiction withmandatory provisions of the regionalstate constitution and the other laws ofthe country.

3. Any loophole in law that may beuncounted by committees in the courseof discharging their duties under thisregulation, shall according to thecircumstance, be dealt with in conformitywith the general working process of the

Page 170 of 2280

Page 6: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

6

. የቃሉ አግባብ ግልጽ በሆነ ተቃራኒ ሁኔታእስከአልተቀመጠ ድረስ በዚህ ደንብ ለተዘረዘሩትጉዳዮች በወንድ ፆታ የተገለፁት ለሴት ፆታምተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡

ምዕራፍ ሁለትየምክር ቤቱ ሥልጣን ተግባራት እና

አደረጃጀትአንቀጽ ፬. የምክር ቤቱ ዋና ዋና ሥልጣንና

ተግባራት

. ምክር ቤቱ በህገ-መንግሥት አንቀጽ ፶፩ እንዲሁምበአንቀጽ ፸፮/፩/፣፸፰/፪/ሐ/፣ ፻፳፫፣ ፻፳፭/ለ/የተዘረዘሩት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፡፡

፪. ምክር ቤቱ ተግባራቱን ሲያከናውን የሚከተሉትንአጠቃላይ መርሆዎችን መሠረት በማድረግይሆናል፡-

ሀ. በአጭርና ረጅም ጊዜ ዕቅድ በመመራት

ለ. ለተግባራቱ ውጤታማነት የሚረዱ ምቹ የሥራሁኔታን በመፍጠር

ሐ. የግልጽነት፣የተጠያቂነትና የአሣታፊነት መርህንበመከተል

መ.ተግባራትን በመገምገም፣

፫ በዚህ ንዑስ አንቀጽ የተዘረዘሩት መርሆዎችእንደሁኔታው በምክር ቤቱ ከተቋቋሙ ኮሚቴዎችሥራ ጋር ተጣጥመው ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡

አንቀፅ ፭. የምክር ቤት አጠቃላይ አደረጃጀት

፩. በደቡብ ብሔሮች፣ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ሕገ-መንግሥት አንቀጽ ፵፱/፩/ሀ/ እንደተደነገገውየክልሉ ምክር ቤት አፈ-ጉባኤና ምክትል አፈ-ጉባኤያለው ሆኖ የሚከተለው አጠቃላይ አደረጃጀትይኖረዋል፡፡

Regional Council;

4. As regards all matters dealt with in thisregulation, unless the contextotherwise clearly shows to thecontrary, all provisions referring to orset out in the masculine gender shallalso apply to feminine gender.

CHAPTER TWOPowers, Duties and Organizationalstructure of the Regional Council

Article 4: Major Powers and Duties of theRegional council

1. The Regional council Shall havepowers and duties granted to it underArticles 51,76/1/, 78 /2/c/, 123 and 125/b/ of the Regional State Constitutionand shall include:

2. The regional council shall perform itsfunction on the basis of the followinggeneral principles.

a. Being guide by short and longterm plans;

b. Creating conducive atmospherethat will help it to achieve successin performance;

c. Pursuing the principles oftransparency, accountability,participation, and

d. Evaluating performance.

3. The principle stated in this sub Articleshall be adopted and applied accordingto the circumstances for theperformance of committee activities ina compatible manner.

Article 5: General structure of the regional council

1. In accordance with Article 49/1/a/ ofthe constitution, the regional councilhave the speaker and Deputy speakerand general organization set-up of

Page 171 of 2280

Page 7: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

7

ሀ. የምክር ቤቱ ጠቅላላ ጉባኤ፣

ለ. የተለያዩ ኮሚቴዎች፣

ሐ. የምክር ቤቱ ጽህፈት ቤት፣

መ. በምክር ቤቱ ውስጥ መቀመጫ ያላቸውየፖለቲካ ፓርቲ ተጠሪዎች

ሠ. የምክር ቤት የክብር ጥበቃ ሃይል

፪. ምክር ቤቱ የራሡ መለያ አርማ ወይም ሎጎይኖረዋል፡፡

፫. አፈ-ጉባኤ እንደአሰፈላጊነቱ አማካሪዎች የሚኖራቸውይሆናል፡፡ ሥልጣንና ተግባሩም አግባብነት ባለውሕግ ይወሰናል፡፡

አንቀጽ ፮. ስለ ምክር ቤቱ የሥራ ዘመን እና መበተን

. በክልሉ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፭/፪/መሠረትየምክር ቤቱ የሥልጣን ዘመን አምስት ዓመትነው፡፡

. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ የተደነገገው ቢኖርም

ሀ. በክልሉ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፯/፩/መሠረት ርዕሰ መስተ ዳድሩ የምክር ቤቱየሥልጣን ዘመን ከማለቁ በፊት አዲስምርጫ ለማካሔድ በምክር ቤቱ ፈቃድእንዲበተን ለማድረግ ይችላል፡፡

ለ. በክልሉ ህገ-መንግሥት አንቀጽ ፶፯/፪/መሠረት በጣምራ የክልሉን መንግሥትሥልጣን የያዙ የፖለቲካ ድርጅቶችጣምራነታቸው ፈርሶ ምክር ቤቱ ተበትኖበምክር ቤት ባሉ የፖለቲካ ድርጅቶች ሌላጣምራ መንግሥት በሁለት ሣምንት ጊዜውስጥ ለመመሥረት ርዕሰ-መስተዳድሩየፖለቲካ ድርጅቶችን ይጋብዛል፡፡ የፖለቲካድርጅቶቹ አዲስ መንግሥት ለመመሥረትወይም የነበረውን ጣምራነት ለመቀጠልካልቻሉ ምክር ቤቱ ተበትኖ አዲስ ምርጫይደረጋል፡፡

Regional council shall be as follows:

a) The general Assembly of theregional council;

b) Office of the Regional Council;

c) Various committees

d) Party (Regional council group)whips.

e) Sergeant at-arms of the Regionalcouncil.

2. The regional council shall have its owninsignia (Logo)

3. The organization, powers, and dutiesof the speaker office shall bedetermined by the relevant law.

Article 6: Term of office and Dissolution ofthe Regional council

1. The term of office of the regional councilshall be Five years in the accordancewith Article 55 /2/ of the constitution.

2. Notwithstanding the provision of sub Article/1/ above,

a) In accordance with Article 57/1/ of theconstitution, the regional state presidentmay, with the consent of the regionalcouncil, cause the dissolution of theregional council before expire of its termin order to hold new elections.

b) Where political parties lose majority inthe regional council and where the councilis dissolved due to the disintegration oftheir coalition by virtue of which theyhave had power as coalition of parties onaccordance with Article 57/2/ of theconstitution, the president may invitepolitical parties to form a new coalitiongovernment with in one week. If thepolitical parties cannot form a newmajority coalition government or theprevious coalition does not agree tocontinue, the regional council shall bedissolved and new election shall be held.

Page 172 of 2280

Page 8: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

8

፫. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፪/ሀ/ና/ለ/ መሠረት ምክር ቤቱየተበተነ እንደሆነ በህገ መንግሥቱ አንቀጽ ፶፯ንዑስ አንቀጽ /፫/ መሠረት ከስድስት ወር ባልበለጠጊዜ ውስጥ አዲስ ምርጫ መደረግ አለበት፡፡

. የክልሉ ህገ-መንግሥት አንቀጽ ፶፯ ንዑስአንቀጽ/፬/ መሠረት ምርጫው በተጠናቀቀበአስራ አምስት ቀናት ውስጥ አዲሱ የክልሉምክር ቤት ሥራውን ይጀምራል፡፡

. በክልሉ ህገ-መንግሥት አንቀጽ ፶፯/፭/መሠረትየክልሉ ምክር ቤት ከተበተነ በኋላ ክልሉንየሚመራው ሥልጣን ይዞ የነበረው የፖለቲካድርጅት ወይም የፖለቲካ ድርጅቶች ጣምራየዕለት ተዕለት የመንግሥት ሥራ ከማከናወንናምርጫ ከማካሔድ በስተቀር አዲስ አዋጆችንደንቦችንና ድንጋጌዎችን ማውጣት ወይም ነባርሕጎችን መሻርና ማሻሻል አይችልም፡፡

አንቀጽ የክልሉ ምክር ቤትና የብሔረሰቦችምክር ቤት የጋራ ተግባራት

. የክልሉ ምክር ቤትና የብሔረሰቦች ምክር ቤትየሚከተሉትን ተግባራት በጋራ ያከናውናሉ፡፡ሀ/ የክልሉ ምክር ቤትና የብሔረሰቦች ምክርቤት በክልሉ ሕገ መንግሥት አንቀጽ፻፳፭/፩/ለ/ መሠረት የክልሉን ሕገመንግሥት ማሻሻል፣

ለ/ የም/ቤቶቹ የጋራ ተግባራት ምክር ቤቶቹበጋራ በሚያወጡት የአሠራር ደንብመሠረት የሚፈፀም ይሆናል፡፡

አንቀጽ ፰. የምክር ቤት መስራች ጉባኤ የሚጀመረውአስመራጭ ኮሚቴ በመሰየም ይሆናል፡፡

፩. የአስመራጭ ኮሚቴ አሰያየምም

ሀ. የምክር ቤቱ መስራች ጉባኤ በክልሉ ርዕሰመስተዳድር ጥሪ ይሰበሰባል፡፡

c) Where the regional council is dissolvedpursuant to sub-Article 2 /a/ and /b/ aboveelection shall be held with 6 months of itsdissolution, in accordance with Article 57/3/ of the constitution.

d) The new regional council shall commenceits function within 15 days following theconclusion of the elections in accordancewith Article 57 /4/ of the constitution.

e) After the dissolution of the regionalcouncil, in accordance with Article 57/5/of the constitution, the previous rulingparty or coalition of parties exceptconducting day to day affairs of thegovernment and organizing new election,it may not enact new proclamations,regulations or decrees, nor may it repealor amend any existing law.

Article 7: Joint functions of theRegional Council and the

Southern Nations National andpeoples Nationalities councils

1. The Regional Council and the regionalNation & Nationalities shall jointlyperform the following functions.

a. Amending the constitution onaccordance with article 125 /1/a/of the constitution.

b. The joint function of the regionalcouncil and regional Nations &Nationality council shall bedischarged in accordance withrules of procedure to be issuedjointly by them.

Article 8: The first meeting of Regionalcouncil and assigning the electoral

committee1. The nominee of electoral Committees

procedure:

a) The regional state president shall callthe first establishing meeting of the

Page 173 of 2280

Page 9: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

9

ለ. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፰ ንዑስ አንቀጽ/ሀ/መሠረት የተሰበሰበው ጉባኤ በክልሉ ርዕሰመስተዳድር የመድረክ መሪነት ጊዜያዊአስመራጭ ኮሚቴን በምርጫይሰይማል፣መድረኩን አስመራጭኮሚቴዎች ይረከባሉ፡፡

ሐ. የኮሚቴ አባላት የሚመረጡት በቅድሚያከምክር ቤቱ አባላት መካከል አምስትእጩዎችን በመጠቆም ይሆናል፡፡

መ. ምርጫው ከተከናወነ በኋላ ከፍተኛ ድምጽያገኙት ሦስት ሰዎች የአስመራጭኮሚቴው አባላት ይሆናሉ፡

ሠ. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /መ/ መሠረትከተመረጡት የአስመራጭ ኮሚቴ አባላትመካከል ከፍተኛ ድምጽ አግኝተውየተመረጡት አስመራጭ ኮሚቴ አባላትሰብሳቢና ፀሐፊ ከመሀከላቸው ይመርጣሉ፡፡

ረ. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /ለ/ ላይየተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ አስመራጭኮሚቴን ለማስመረጥ በተለያዩ ምክንያቶችየክልሉ ርዕሰ መስተደድር በማይኖርበት ጊዜየአስመራጭ ኮሚቴው አባላት የሚመረጡትበክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተደድርአማካይነት ሲሆን የክልሉ ምክትል ርዕሰመስተደድር በሌሉበት ጊዜ የክልሉ ጠቅላይፍርድ ቤት ኘሬዚዳንት የመድረክ መሪነትይይዛል፡፡

ምዕራፍ ሶስትስለ አፈጉባኤና ምክትል አፈ ጉባዔ

አንቀፅ ፱. ስለ አፈ-ጉባኤና ምክትል አፈ-ጉባኤአመራረጥ

. አፈ-ጉባኤ የሚመረጠው በየአምስት ዓመቱበምክር ቤቱ የሥራ ዘመን መጀመሪያ ሲሆንበሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፵፱/፩/ሀ/ መሠረትምክር ቤቱን የሚመሩ አፈ-ጉባኤና ምክትልአፈ-ጉባኤ በሚከተለው አኳኋን ይመረጣሉ፡፡

ሀ/ አስመራጭ ኮሚቴው ከምክር ቤቱ አባላትመካከል በ1/3 ድምጽ የተደገፋ ሦስትዕጩዎች እንዲቀርቡ ያደረጋል፡፡ ለዚህምአንድ ፖርቲ ከአንድ እጩ በላይ ማቅረብአይችልም፡፡

council.

b) In accordance with sub article 1 (a)above, the Regional state presidentlead the session and assign thetemporary electoral committee by thecouncils election.

c) The electoral committee elected byassigning 5 candidates from themembers of regional council.

d) The best 3 candidates became theelectoral committees.

e) In accordance with sub-Article (d), theelected electoral committee shallchoose chairperson and secretaryamong them.

[

f) Without prejudice subarticle (b)above, in the process of election ofelectoral committee, if the regionalpresident absent, the deputy presidentfacilitates the election; if the deputypresident absent, the regional stateSupreme Court president can lead thestage.

CHAPTER THREEAbout Speaker and Depuity speakerArticle 9: Election of the speaker and

Deputy speaker

1. The speaker shall be elected in each fiveyear at the commencement of the termoffice of the regional council and inaccordance with article 49 /1 /a of theconstitution, the speaker and the deputyspeaker who shall lead the council, shall beelected as follows;

a) The electoral committee shall recommend

three candidate from the council who are

supported by 1/3 vote. No chance is given

for one party to inform more than one

Page 174 of 2280

Page 10: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

10

ለ/ ከላይ በንዑስ አንቀጽ /ሀ/ የተደነገገውእንደተጠበቀ ሆኖ በም ክር ቤቱ አብላጫመቀመጫ የያዘ የፖለቲካ ድርጅትተወካይ እጩ አፈ-ጉባኤን እንዲያቀርብይደረጋል፡፡

ሐ/ ለአፈ-ጉባኤነት ከአንድ በላይ እጩያልቀረበ እንደሆነ ምክር ቤቱ በቀጥታድጋፍ /አክላመሽን/ አፈ-ጉባኤንይመርጣል፡፡

መ/ ከአንድ በላይ እጩ የቀረበ እንደሆነአስመራጭ ኮሚቴው እጅ በማውጣትድምጽ እንዲሰጥ ያደርጋል፡፡ የምከር ቤቱንአብላጫ ድምጽ ያገኘው እጩ አፈ-ጉባኤሆኖ ይመረጣል፡፡

ሠ/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ/መ/ መሠረትበተደረገው የመጀመሪያ ምርጫ አብላጫድምጽ ያገኘ እጩ ከሌለ ዝቅተኛ ድምጽያገኘው ተወዳዳሪ ከውድድሩ እንዲወጣከተደረገ በኋላ በቀሪዎቹ ሁለት እጩአፈ-ጉባኤዎች ላይ እጅ በማውጣት ድምጽተሰጥቶ ድጋሚ ምርጫ ይካሄዳል፡፡

. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተደነገገውየአፈ-ጉባኤ አመራረጥ ሥርዓት ለምክትል አፈ-ጉባኤ አመራረጥም ተግባራዊ ይሆናል፡፡

. የምክር ቤቱ የሥራ ዘመን ከማለቁ በፊትአፈ-ጉባኤው ወይም ምክትል አፈ-ጉባኤውበተለያዩ ምክንያቶች ሥራቸውን ቢለቁ በሥራላይ ባለው አፈ-ጉባኤ ወይም ምከትል አፈ-ጉባኤው መሪነት አስመራጭ ኮሚቴው ተመርጦበዚህ አንቀጽ በተቀመጠው አሠራር መሠረትየጎደለውን አፈ-ጉባኤ ከምክር ቤቱ አባላትመካከል እንዲመረጥ ይደርጋል፡፡

. የምክር ቤቱ የሥራ ዘመን ከማብቃቱበፊት በተለያዩ ምክን ያቶች አፈ-ጉባኤውም ሆነምክትል አፈ-ጉባኤው በአንድ ጊዜ ሥራቸውንቢለቁ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሠረትምርጫው ይካሄዳል፡፡

member.

b) In accordance with sub article (a)above, the political party whichhave majority seats in the councilshall nomine the candidatespeaker for the assemblies.

c) The speaker shall pass byAcclamation if no other speaker isnominee

d) If more than one candidateassigned, the electoral committeeshall lead the election which thecouncil members vote by raisingtheir hands. The candidate whogot majority shall be nominated asspeaker.

e) In Accordance with sub Article(d) above, if there is no candidategot majority in the first election,by making least vote to leave, theelection continues from the twocandidate speakers.

2. The election procedure provided inthis Article shall also apply for theelection of the deputy speaker.

3. In the case where the speaker ordeputy speaker resign for some reasonbefore the regional council workingterm expires, election shall be heldunder chairperson of working speakeror deputy speaker by electing electoralcommittee and in accordance with thisprovision.

4. In the case where the speaker and theDeputy speaker resign as the sametime for some reason before theregional council working term expires,election shall be held in accordancewith this provision.

Page 175 of 2280

Page 11: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

11

. አፈ-ጉ ባኤ እና ምክትል አፈ-ጉባኤከተመረጡ በኋላ ወዲያውኑ በዚህ ደንብአንቀጽ ፺፯/፫/መሠረት ቃለ-መሃላ ይፈጽማሉ፡፡አፈ-ጉባኤና ምክትል አፈ-ጉባኤ የሰብሳቢነት ቦታይይዛሉ፡፡

አንቀጽ ፲. አፈ-ጉባኤው የሚከተሉት ሥልጣንናተግባራት ይኖሩበታል፡፡

. ምክር ቤቱን በበላይነት ይመራል፣ያስተዳድራል፡፡.የምክር ቤቱን ሰብሰባዎች ይመራል ፣ሥነሥርዓት ያስከብራል ፣ መደበኛና አስቸኳይሰብሰባዎችን ይጠራል፡፡

. በስብሰባ ወቅት ለሚነሱ የትርጉም ጥያቄዎችበዚህ ደንብ በአንቀጽ /፫/ መሠረት ውሳኔ/ትርጉም/ ይሰጣል፡፡ ወይም ለሚመለከተውአካል ይመራል፡፡

. የኮሚቴዎችን ሊቃነመናብርት፣ምክትልሊቃነመናብርት እና አባላት እንዲሁም ምክርቤቱ በሕግ መሠረት በሚወከልባቸው አካላትውስጥ የሚወከሉ አባላትን ያስመርጣል፣እንዲወከሉ ያደርጋል፡፡

. የቋሚ ኮሚቴዎችን ሥራ ያስተባብራል፡፡

. ምክር ቤቱን በመወከል ግንኙነት ያደርጋል፡፡

. ከሥልጣንና ተግባሩ ውስጥ በከፊል ለምክትልአፈ-ጉባኤው በጽ ሁፍ ውክልና ሊሰጥይችላል፡፡

. በዚህ ደንብ በተደነገገው መሠረት የምክር ቤትአስተባባሪ ኮሚቴን ያደራጃል፣ይመራል፡፡

5. The elected speaker and Deputyspeaker shall, before commencingwork take an oath in accordance withArticle 96 (3) of this regulation. Andthe speaker and the deputy speakertake the chairperson place.

Article 10: Powers and Duties of thespeaker

The speaker shall have the followingpowers and duties:

1. He shall oversee and administer theregional council

2. He shall preside over the meetings ofthe regional council, ensure order andcall special and urgent meetings.

3. He shall give the necessaryinterpretation to issues requiringinterpretation to issues requiringinterpretation in accordance withArticle 3 of the Regulation, or refersuch issues to the body concerned.

4. He shall present proposal for electionsof committee chairpersons, deputychairpersons and members thereof aswell as members who represent theregional council in bodies in which itshould be represented in accordancewith the law.

5. He shall coordinate the activities of thestanding committees.

6. He shall correspond on behalf of theRegional council.

7. He may delegate some of his powersand duties to his deputy in writing.

8. He shall organize and manage thecoordinating committees of theRegional council as provided under the

Page 176 of 2280

Page 12: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

12

. በሕግ ለአፈ-ጉባኤው ተጠሪ የሆኑ አካላትንይሾማል፣ይመድባል፡፡

. ምክር ቤቱ በአባሎቹ ላይ የወሰነውን የዲሲኘሊንእርምጃ ያስፈጽማል፡፡

. በምክር ቤቱ የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትያከናውናል፡፡

አንቀጽ . የምክትል አፈ-ጉባኤ ሥልጣንና ተግባር

ምክትል አፈ-ጉባኤው የሚከተሉት ሥልጣንናተግባራት ይኖሩታል፡፡

. በአፈጉባኤ ተለይተው የተሰጡትን ተግባራትያከናውናል

. አፈጉባኤው በማይኖርበት ወይም ስረውንለማከናወን በማይችልበት ጊዜ ተክቶ ይሰራል

አንቀጽ ፲፪. የምክር ቤቱ ጽ/ቤት ስልጣንና ተግባር

. የራሱ የሆነ አደረጃጀት ይኖረዋል፡፡ተጠሪነቱምለምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ይሆናል

፪. ለምክር ቤቱ ጽህፈት ቤት አገልግሎት ይሰጣል

፫. ለምክር ቤቱና ለቋሚ ኮሚቴዎች የስብሰባአዳራሽ ማሰናዳትና የመገልገያ ቁሳቁሶችእንዲሉ ያደርጋል

፬. ለምክር ቤቱ የቤተ መፃህፍት ፣ የምርምርናመረጃ አገልግሎት ይሰጣል

፭. የምክር ቤቱን ቃለ ጉባዔዎችና ውሳኔዎች፣ሰነዶች ተመዝግበው እንዲያዙና እንዲጠበቁያደርጋል::

Regulation.

9. He shall appoint or assign bodiesaccountable to him in accordance withthe law.

10. He shall execute disciplinary decisionpassed by the Regional council on itsmembers.

11. He shall carry out other duties assignedto him by the Regional council.

Article 11: Powers and Duties of theDeputy speaker

The Deputy Speaker shall have thefollowing powers and duties:

1. He shall perform duties which shall bespecifically entrusted to him by the speaker.

2. He Act on behalf of the speaker inhis/her absence or unable to exercise hispowers and functions.

HAPTER FOURArticle 12: Duties and responsibilities

of the office of the regionalCouncil

The Office of Regional Council has thefollowing duties and responsibilities.

1. It has its own authorized staffposition, which is independent of theexecutive branch but accountable forspeakers as well as regional council.

2. It shall give the general officeservice for the council.

3. It shall organize and furnish withnecessary materials the hall formeeting of the state council andstanding committee.

4. It causes the minutes, decisions anddocuments of the state council areregistered and kept properly.

5. It shall provide the library, researchand information service for the

Page 177 of 2280

Page 13: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

13

፮. ምክር ቤቱ በየጊዜው የሚያወጣቸው ህጎችበደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ እንዲታተሙ ያደርጋል

፯. በምክር ቤቱ የሚወጡ መጽሄቶችና በራሪጽሁፎች ዝግጅት፣ ህትመትና ስርጭትስራዎችን በበላይነት ይመራል፡፡

፰. አፈ ጉባዔው በሚሰጠው አመራር መሠረትለምክር ቤቱ አባላትና እንግዶች የመስተንግዶአገልግሎት ይሰጣል፡፡

፱. የክልሉን ምክር ቤት ጨምሮ በየደረጃው የሚገኙምክር ቤቶች አቅም የሚያጎለብትበትን ስልትይቀይሳል፡፡

፲. ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎችለሚመለከታቸው አካላት በወቅቱ እንዲደርስያደርጋል፡፡

፲፩. ለምክር ቤቱ ጉባዔዎች የሚቀርቡ አጀንዳዎችለአባላት ቢያንስ ከ ፵፰ ሰዓታት በፊትእንዲደርስ ያደርጋል፡፡

፲፪. ለስብሰባዎች የሚያስፈልጉ ግብአቶችንእንዲዘጋጁ ያስተባብራል

፲፫. የንብረት ባለቤት ይሆናል፣ውልይዋዋላል፣ይከሳል፣ይከሰሳል፡፡

፲፬. በምክር ቤቱ አፈ ጉባዔ የሚሰጡ ሌሎችተግባራትን ያከናውናል፡፡

ምዕራፍ አራትየምክር ቤቱ የሥራ ዘመንና የመክፈቻ

ሥነ-ሥርዓት

አንቀጽ ፲፫. የመክፈቻ ሥነ - ሥርዓት

፩. ምክር ቤቱ በየምርጫ ዘመኑ መጀመሪያሥራውን የሚጀምረው ሌሎች አስፈላጊ የሆኑየመክፈቻ ሥነ-ሥርዓቶችን በማከናወንይሆናል፡፡

፪. ምክር ቤቱ በሥራ ዘመኑ መጀመሪያ ላይየሚኖረው የመክፈቻ ሥነ - ሥርዓትእንደሚከተለው ይሆናል፡፡

state council.

6. It shall causes the laws enacted bythe state council be published inDebub Nageret Gazeta anddistribute it to concerned bodies.

7. Is shall direct the preparation,publication and distribution ofmagazine and pamphlet issued by thestate council.

8. It shall provide accommodation for themembers of the state council andinvited guests in accordance with thedirection given by the speaker.

9. It shall forward strategies by which thecapacity of the council ranging fromstate to kebele be built up.

10. It shall dispatch the decision passed bythe state council to concerned bodieson time.

11. It shall send off the agendas of themeeting to the members of the statecouncil at least before 48 hours.

12. It can own property, enter intocontract, sued and be sued in its ownname.

13. He shall carry out other duties assignedto him by the speaker.

The opening ceremony of the counciland procedures

Article 13: Opening ceremony of thecouncil

1. The council shall commence its annualsession by first playing the regionalanthem and performing othernecessary ceremonies.

2. The ceremony to be performed each

Page 178 of 2280

Page 14: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

14

ሀ. የክልሉ ብሔራዊ መዝሙር ይዘመራል፣

ለ. ቃለ-መሀላ ይፈፀማል፣

ሐ. የቃለ-መሀላው ይዘትም ‘’እኔ---------------------------- በዛሬው እለት የክልሉ ምክር ቤት አባል ሆኜሥራዬን ስጀምር ለሕገ መንግሥቱ ታማኝበመሆን ከክልሉ ሕዝብ የተጣለብኝን ኃላፊነትበቅንነት፣ በታታሪነት፣ እንዲሁም ሕግንናአሠራርን መሠረት በማድረግ ስራዬንእንደምፈጽም ቃል እገባለሁ የሚል ይሆናል፡፡

መ. ቃለ-መሀላውም በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤትኘሬዚዳንት አማካኝነት ይፈፀማል፡፡የክልሉጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት በማይገኙበትጊዜ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትልፕሬዚዳንት አማካኝነትቃለ መሀላው ተፈፃሚይሆናል፡፡

ሠ. ማንኛውም የምክር ቤት አባል ከላይየተጠቀሰውን ቃለ-መሀላ የመፈፀም ግዴታአለበት፡፡ ይህንን የማይፈጽም አባል በአፈ-ጉባኤው አማካኝነት ለጊዜው ይታገዳል፡፡በቀጣይም በአንቀጽ ፵፱ ንዑስ አንቀጽ /፪/ሰ/መሠረት ውሳኔ ያገኛል፡፡

ረ. በዚህ ደንብ በአንቀጽ ፱ መሠረት የአፈ-ጉባኤውና የምክትል አፈ-ጉባኤ ምርጫይካሄዳል፡፡

ሰ. በዚህ ደንብ በአንቀጽ ፺፫ መሠረት የክልሉ ርዕሰመስተዳድር ይሰየማል፡፡

ምዕራፍ 5ስለምክር ቤት ስብሰባ

አንቀጽ ፲፬. የስብሰባ አይነት

ምክር ቤቱ የሚከተሉት የስብሰባ ዓይነቶች ይኖሩታል፡-

. መደበኛ ጉባኤ. አስቸኳይ ጉባኤ. ዝግ ስብሰባ

አንቀጽ ፲፭. መደበኛ ጉባኤ. የምክር ቤቱ መደበኛ ጉባኤዎች የምክር ቤቱ አፈ-

ጉባኤ በሚወሰነው ጊዜያት ውስጥ ይካሄዳል፣

. መደበኛ ጉባኤ በምክር ቤቱ ውስጥ ለዚሁ በተዘጋጀየጉባኤ አዳራሽ ይካሄዳል፡፡

year at the commencement of theregional council shall be as follows:

a) The Regional anthem shall be played.

b) Swearing ceremony of members shall takeplace

c) The content of the oath shall be as follows:

“I --------------on commencing my duties onthis day as a member of the council, beingfaithful to the constitution, under take todischarge the responsibilities vested in meby the region and its people with integrity,diligence and in accordance with law andorder.”

d) The oath shall be performed by the regionalsate president of the Supreme Court, on theabsence of him by vice president.

e) Each member has the obligation to take theaforesaid oath. Any member who fails didnot take to do this shall suspendedtemporarily by the speaker: and then thecouncil shall discuss and pass a decision inaccordance with article 29 /2/e/

f) The election of the speaker and Deputyspeaker shall be conducted in accordancewith article of this Regulation.

g) The Regional State president shall be namedin accordance with article 93 of thisRegulation.

CHAPTER FIVESitting of the council

Article 14: Types of sittingThe Regional council shall have the following

types of meeting

1. Regular sitting,

2. Extra ordinary sitting

3. Closed sitting.

Article 15: Regular Sitting1. Regular sitting is held at the time of

the Regional council speaker decides.

2. Regular meeting shall be held in the

Page 179 of 2280

Page 15: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

15

. የዚህ ደንብ ንዑስ አንቀጽ ፪ እንደተጠበቀ ሆኖጉባኤው እንደ አስፈላጊነቱ በሌሎች የክልሉከተሞች ሊደረግ ይችላል፡፡

አንቀጽ ፲፮. አስቸኳይ ጉባኤ. መደበኛ ጉባኤ ከመካሄዱ በፊትም ሆነከተካሄደ በኋላ የምክር ቤቱን ውሣኔ የሚሹአስቸኳይ ጉዳዮች ሲያጋጥሙ አስቸኳይጉባኤ ይካሄዳል፡፡

. አስቸኳይ ጉባኤው በአፈ-ጉባኤው ወይምከምክር ቤቱ አባላት መካከል 1/3 በላይከጠየቁ በማንኛውም ጊዜ ሊጠራ ይችላል፡፡

. አስቸኳይ ጉባኤው አፈ-ጉባኤው አመቺ ነውባለው ቦታ ይካሄዳል፡፡

አንቀጽ ፲፯. ዝግ ስብሰባ. ከላይ በአንቀጽ ፲፮ የተደነገገው ቢኖርምበክልሉ ህገ-መንግ ሥት አንቀጽ ፶፭/፬/መሠረት በምክር ቤቱ አባላት ወይም በክልሉአስፈፃሚ አካል ከተጠየቀና ከም/ቤቱ አባላትመካከል ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ጥያቄውንከደገፋ ምክር ቤቱ ዝግ ስብሰባ ሊያካሂድይችላል፡፡

. የምክር ቤቱ የዝግ ስብሰባ ጊዜ እናየመሰብሰቢያ ቦታ እንደየስብሰባው ዓይነትይወሰናል፡፡

አንቀጽ የምክር ቤቱ ስብሰባዎች በግልጽስለመካሄዳቸው

በዚህ ደንብ አንቀጽ ፭ እስከ ፮ ያሉት የስብሰባአይነቶች በክልሉ ህገ መንግሥት አንቀጽ፶፭/፬/መሠረት በግልጽ ይካሄዳል፡፡

አንቀጽ ፲፱. ስለ ስብሰባ አጠራር. አባላቱ የጉባኤ ጥሪ የሚተላለፈው ምክር ቤቱለአባላቱ ሁሉ በጊዜው ሊደርስ የሚችልየተለያዩ የመገናኛ ዘዴዎችን በመጠቀምይሆናል፡፡

. የምክር ቤቱ አስቸኳይ ጉባኤ በዚህ ደንብአንቀጽ ፲፮/፪/ መሠረት ይፈፀማል፡፡

sitting hall of the Regional councildesignated for it.

3. Notwithstanding with article 2 of theRegulation, as necessary the meetingshall be held in other regional cities.

Article 16: Extra Ordinary sitting1. An extra ordinary sitting may be called

during the recess of the regionalcouncil where urgent matters requiringits decisions arise.

2. An extra ordinary sitting may called byspeaker or by 1/3 vote of the membershould request at any time.

3. An extra ordinary sitting may be heldat any place the speaker deemssuitable.

Article 17: Closed sitting1. Notwithstanding the provision of

article 16 above, the Regional councilmay hold a closed meeting when arequest is submitted by members of theRegional state executive body and issupported by a decision of more thanhalf of the members.

2. The time and place for closed sittingshall be decided on the basis of thetype of sitting.

Article 18: The sitting of theRegional Council in public

The type of sittings provided for Article15-16 shall be conducted in public inaccordance with Article 55/4/ of theconstitution.

Article 19: Calling of meeting1. The regular sessions of the Regional

council shall be conducted on the daysfixed for such sessions without theneed of notifying the members, whoare required to be presented on time.

2. The extra ordinary sitting of theRegional council shall be conducted inaccordance with article 16/2/ of the

Page 180 of 2280

Page 16: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

16

. የምክር ቤቱ መደበኛ ጉባኤ ወቅት በዚህ ደንብበአንቀጽ ፲፭/፩/ መሠረት ሆኖ፣ የጉባኤውቀናት የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ በሚወሰኑትይሆናል፡፡አንቀጽ ፳. የአባላት የስብሰባ እና

የአቀማመጥ ኘሮቶኮል. የስብሰባ ኘሮቶኮል እንደሚከተለው ይሆናልሀ. ማናቸውም የምክር ቤት አባል በምክር ቤቱየስብሰባ ጊዜያት የምክር ቤቱን ክብርናሞገስ የጠበቀ አለባበስ ሊኖረው ይገባል፡፡

ለ. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ ፩/ሀ/የተቀመጠው አጠቃላይ ድንጋጌእንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም አባል ሙሉልብስ ወይም የባህል ልብስ መልበስአለበት፡፡

ሐ. የኮሚቴ አባላት ምክር ቤቱን ወክለውበሚያከናውኑት ኦፊ ሴላዊ ግንኙነትየምክር ቤቱን ክብርና ሞገስ የሚጠብቅአለባበስ ሊኖራቸው ይገባል፡፡

መ. ማንኛውም የምክር ቤት አባል ወይምተጋባዥ እንግዳ ከስብ ሰባው ጋር ፈጽሞየማይዛመድ ወይም አላስፈላጊ የሆነቁሣቁስ ይዞ ወደ ምክር ቤቱ ቅጥር ግቢመግባት የለበትም፡፡

. በስብሰባ ወቅት የሚኖር አቀማመጥእንደሚከተለው ይሆናል፡፡ሀ. የምክር ቤቱ ስብሰባ በሚካሄድበት አዳራሽውስጥ የአባላት ወይም የተጋባዥእንግዶች አቀማመጥ የሚመለከታቸውንበማማከር በአፈ-ጉባኤው ይወሰናል፡፡

ለ. ማንኛውም አባል ወይም ተጋባዥእንግዳ በስብሰባው ሂደት ከመቀመጫውውጭ መቀመጥ የለበትም፡፡

. በዚህ አንቀጽ የንዑስ አንቀፅ ፪/ለ/አፈፃፀምንየሚመለከተው አካል ቁጥጥር ያደርጋል፡፡

regulation.

3. During the regular sitting inaccordance with article 15/1/ themeeting shall be decided by speaker.

Article 20: Meeting and Seatingprotocol of members

1. Meeting protocol shall be as follows:

a) Any member of the Regionalcouncil shall dress himself in amanner compatible with theprestige and dignity of theRegional council during allmeetings.

b) Without prejudice to the generalstatement under (a) above, anymember shall be dressed in suit orcultural costume.

c) Committee members shall alsodress in a manner compatible withthe prestige and dignity of theRegional council relationsrepresenting the Regional council.

d) Any member or invited guest mayin no way enter the compound ofthe regional council carrying anobject which has no relevance oris unnecessary to the meeting.

2. Seating order during meeting sessionshall be as follows:

a) The order of seating in themeeting hall of members andinvited guests shall be determinedby the speaker.

b) Any member or invited guest maynot sit at any place.

3. The concerned body shall follow upand supervise the implementation of

Page 181 of 2280

Page 17: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

17

አንቀጽ ፳፩ ስብሰባ ለማካሄድ አስፈላጊ የሆኑ ሁኔታዎች. የአፈ-ጉባኤው ጽህፈት ቤት ስብሰባ ለማካሄድአስፈላጊ የሆኑ ሁኔ ታዎች መመቻቸታቸውንአስቀድሞ ማረጋገጥ አለበት፡፡

. ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ወይምበሚመለከተው አካል ፈቃድ ካልሆነ በስተቀርማንኛውም አባል በማናቸውም የምክር ቤቱስብሰባዎች መገኘት አለበት፡፡

. የዕለቱ ስብሰባ ከመጀመሩ በፊት የምክር ቤቱየሚመለከተው የሥራ ክፍል የስም ቁጥጥርያካሄዳል፡፡

. ስብሰባውን ለማካሄድ አስፈላጊ የሆኑ ሁኔታዎችያልተሟሉ ከሆነ ወይም ከአቅም በላይ የሆነሁኔታ ያጋጠመ እንደሆነ የምክር ቤቱየሚመለከተው የሥራ ክፍል ወዲያውኑ ለአፈ-ጉባኤው ማሳወቅ አለበት፡፡

. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፬ መሠረት ስብሰባውንለማካሄድ ያልተቻለ እንደሆነ አፈ-ጉባኤውበጽህፈት ቤት በኩል አባላት እንዲያውቁትያደርጋል፡፡

አንቀጽ . ስብሰባ ስለመጀመር. የስብሰባ ሰዓት መድረሱን ለማመልከትደወል ሲደወል ወይም በሌላ መንገድ ሲገለጽአባላት ወደ መሰብሰቢያ አዳራሽ መግባትናቦታቸውን መያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡

. አባላት ቦታቸውን ከያዙ እና ሌሎች አስፈላጊሁኔታዎች ከተሟሉ በኃላ አፈ-ጉባኤውበኘሮቶኮል አማካኝነት ቦታውን ይይዛል፣ስብሰባውን በመዶሻ ድምጽ ይከፍታል፡፡

. አፈ-ጉባኤው በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ ፶፭/፩/መሠረት ምልአተ ጉባኤ መሟላቱን /ከምክርቤቱ አባላት ከሁለት ሶሶተኛ በላይመገኘታቸውን/ ያረጋግጣል፡፡

. ምልዕተ ጉባኤ መሟላቱ ከተረጋገጠ በኋላ አፈ-ጉባኤው በዚህ ደንብ መሠረት የተቀረፁትየእለቱ አጀንዳዎች ለቤቱ ያቀርባል፡፡

this provision.

Article 21: Conditions required for sittings1. The secretariat of the speaker shall

ensure beforehand, that the conditionsfor a meeting are satisfied.

2. Any member shall attend all sitting ofthe Regional council except due toforce majeure or where he haspermission from the body concerned.

3. Prior to the commencement of eachdays session, the secretariat shall checkattendance by name of the members.

4. Where the conditions to hold a sessionare not fulfilled, or an event amountingto force majeure in encountered, thesecretariat shall immediately informthe speaker about it.

5. If the session cannot be held due to theconditions stated under sub-Article (4)above, the speaker shall notify themembers about it through thesecretariat.

Article 22: Commencement of a sitting1. When, by the ringing of a bell or any

other signal it is declared that thecommencement time of the meeting isat hand, members are expected toenter the meeting hall and take theirseats.

2. After the members have taken theirseats and other necessary conditionshave been satisfied, the speaker shallbe ushered in by the protocol to takehis seat: then he shall open the meetingby the sound of gravel.

3. The speaker shall, in accordance withArticle 55 (1) of the constitution,ascertain whether the quorum (thepresence of more than 2/3rd of themember) is obtained.

4. Where the quorum is satisfied the

Page 182 of 2280

Page 18: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

18

አንቀጽ . የስብሰባ አመራር. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፲ ንዑስ አንቀጽ /፪/ መሠረትማናቸውም የምክር ቤቱ ስብሰባዎች በአፈ-ጉባኤውይመራሉ፡፡

. አፈ-ጉባኤው ማንኛውም ስብሰባ በሚመራበት ወቅትገለልተኛ፣ ፍትሃዊ እና ሚዛናዊ የሆነ መርህንመከተል ይገባዋል፡፡

. አፈ-ጉባኤው በራሱ አስተያየት የተለየ የመናገርዕድል ለአባላቱ መስጠት ሲፈልግ የሁሉንምወገኖች ተሣትፎ ግምት ውስጥ ያስገባ መሆንአለበት፡፡

. አፈ-ጉባኤው ስብሰባ በሚመራበት ወቅትየስብሰባው አካሄድ የክልሉን እና የምክር ቤቱንክብርና ሞገስ የጠበቀ መሆኑን ማረጋገጥ አለበት፡፡

. ማንኛውም አባል ሀሣቡን በሚገልጽበት ጊዜበዚህ ደንብ የተመለ ከቱትን ሥነ-ምግባሮችናሥነ-ሥርዓቶች ካልተላለፈ በስተቀር አፈ-ጉባኤውጣልቃ በመግባት ማቋረጥ የለበትም፡፡

. አፈ-ጉባኤው በምክር ቤቱ ጉባኤ ሂደት የሥነ-ሥርዓት ጥያቄ ለሚያነሣ አባል የቅድሚያ ዕድልመስጠት ይጠበቅበታል፡፡ በዚህም ምክንያትንግግሩ የተቋረጠበት አባል የተጓደለበት ጊዜይካካስለታል፡፡

. በአጀንዳነት የቀረበ ጉዳይ በተያዘለት የጊዜ ገደብውስጥ በቂ ውይይት ከተደረገበት በኋላ አፈ-ጉባኤው በጉዳዩ ላይ ውሣኔ እንዲሰጥበትያደርጋል፡፡

፰. አፈ-ጉባኤው በውይይቱ ወቅት ከአባላት የተነሱየተለያዩ ሀሣቦችን ለውሣኔ አሰጣጥ በሚያመችመልኩ በማደራጀት ድምጽ ያሰጣል፡፡

speaker shall present to the council theagendas set out in accordance with thisRegulation.

Article 23: Sitting procedure1. In accordance with Article 10(2) of

this Regulation, all meetings of thecouncil shall be presided over by thespeaker.

2. The speaker shall pursue neutral, fairand balanced stand in all meetings hepresides over.

3. Whenever the speaker wishes to givethe privilege of speaking to a memberat his discretion, he shall take intoaccount the participation of allmembers.

4. While presiding over a meeting, thespeaker shall ensure that theconducting of such meeting iscompatible with the prestige anddignity of the Regional state andRegional council.

5. The speaker may not intervene andinterrupt a member while expressinghis opinion, unless such membercontravenes the procedure and code ofconduct provided in this Regulation.

6. The speaker is expected to giveprecedence to any member that raises aquestion of point of order in the courseof the meeting. A member, whosespeech is interrupted due to the reasonmentioned, shall be compensated forthe time last by the interruption.

7. After sufficient discussion(deliberation) has been conducted onthe matter presented on the agendawithin the time fixed for it, the speakershall cause a decision to be given onthe cause.

8. The speaker shall cause voting to takeplace by organizing the opinions raised

Page 183 of 2280

Page 19: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

19

፱. የዚህ አንቀጽ ድንጋጌዎች እንደአግባብነቱ በኮሚቴአመራሮች ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡

አንቀጽ ፳፬. የምክር ቤቱ የሥራ ጊዜ

. በክልሉ ህገ መንግስቱ አንቀጽ ፵፱ ንዑስ አንቀጽ/፩/ለ/ መሠረት ምክር ቤቱ ቢያንስ በዓመት ሁለትጊዜ ይሰበሰባል፡፡

. ምክር ቤቱ በተለየ ሁኔታ ካልተወሰነ በስተቀርየጉባኤዎቹ ሥራ ሰዓት እንደሚከተለው ይሆናል፡፡ሀ. ከሰዓት በፊት ከ2 ሰዓት ተኩል እስከ 6 ሰዓት30 ነው፡፡

ለ. ከሰዓት በኃላ ከ8 ሰዓት እስከ 12 ሰዓት ነው፡፡ሐ. ከሰዓት በፊት ለሚደረገው ጉባኤ ከ4 ሰዓትተኩል እስከ አምስት ሰዓት የሻይ እረፍትሲሆን፣ ከሰዓት በኋላ ለሚደረገው ጉባኤ ከ9ሰዓት ከ45 እስከ 10፡15 ሰዓት የሻይ እረፍትይሆናል፡፡

. ከላይ በንዑስ አንቀጽ የተቀመጠው ድንጋጌቢኖርም ከአጀንዳው አጠቃላይ ሁኔታ በመነሣትአፈ-ጉባኤው የተለየ የሻይ፣ የምሣ እረፍት እናየማጠቃለያ ጊዜ ሊወሰን ይችላል፡፡

አንቀጽ ፳፭ የምክር ቤቱ የሥራ ቋንቋ

. በክልሉ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፭/፪/መሠረትየክልሉ የሥራ ቋንቋ አማርኛ ነው፡፡ ማንኛውምስብሰባ /ጉባኤ/ በአማርኛ ቋንቋ ይካሄዳል፡፡

. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ የተጠቀሰው እንደተጠበቀሆኖ አባላት ሀሳባ ቸውን በሚገባ መግለጽበሚችሉት ቋንቋ መናገር ይችላሉ፡፡ የትርጉምአገልግሎት ለማግኘት በአፈ-ጉባኤው ሲታዘዝከምክር ቤቱ አባላት መካከል ሊመረጥ ይችላል፡፡

. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፪ መሠረት አንድ አባልሃሣቡን ተርጓሚው በሚገልጽበት ጊዜበተናጋሪውና በተርጓሚው መካከል መሠረታዊየሆነ የትርጉም ስህተት ተፈጥሮአል የሚልማንኛውም አባል የማስተካከያ ሀሳቡን ሊያቀርብይችላል፡፡

during the discussion by members in amanner suitable for decision.

9. The provisions of this article shall,according to the circumstances, beapplied by the leaders of committees.

Article 24: Annual Session of theRegional council

1. In accordance with the Regional stateconstitution Article 49(1) (b) theannual session of the Regional councilshall be held two times in a year.

2. The annual session of the regionalcouncil, if not decided by meeting thesitting are as follows:

a) From 8:00 am to 12:00 am

b) From 2:00 pm to 6:00 pm

c) Morning 10:00 to 10:40 Tea breakand Afternoon 9:45 to 10:15 teabreak.

3. In accordance with sub-Article 2 thespeaker shall decide the break of thelunch & Tea by generalizing theagenda.

Article 25: Working language of theregional council

1. The working language of the regionalcouncil is Amharic according theregional constitution.Every sitting shallbe conducted in Amharic.

2. When members express their opinions,they use their own language. If theyneed the translation service preparedfor them by the council and may speakin a language in which they canexpress their ideas effectively wherenecessary the speaker shall assign thetranslator among the members.

3. Where a member expresses his opinionthrough an interpreter as providedunder sub-Article (2) above, anymember who claims that a

Page 184 of 2280

Page 20: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

20

አንቀጽ ፳፮. የቃለ-ጉባኤ አያያዝ

. ማንኛውም የምክር ቤቱ ጉባኤ በቃለ ጉባኤይያዛል፡፡

. ቃለ-ጉባኤው እንደአስፈላጊነቱ በጽሑፍ፣በምስልወይም በድምጽ ይያዛል፡፡

. በማንኛውም ዘዴ የተያዙ የምክር ቤቱ ቃለ-ጉባኤበአማርኛ ቋንቋ በጽሁፍ ተዘጋጅቶ እንዲፀድቅይደረጋል፡፡

. አንድ ቃለ-ጉባኤ በትክክል አልተያዘም በሚልበአባላት የሚቀርብ የማ ስተካከያ ሃሳብ በመቅረጸድምጽ ከተያዘው ጋር ተነፃጽሮ እና ተገቢ ሆኖከተገኘ እንዲታረም ይደረጋል፡፡

. ማንኛውም ቃለ-ጉባኤ በቀላሉ ለማግኘት እናለመጠቀም በሚያስችል መልኩ በዘመናዊ የሰነድአያያዝ ሥርዓት ይቀመጣል፡፡

አንቀጽ ፳፯. በጉባኤ ስለሚገኝ ተጋባዥእንግዳ

. ማንኛውም ተጋባዥ እንግዳ በስብሰባ ሊገኝይችላል፡፡

.ማንኛውም ተጋባዥ እንግዳ የምክር ቤቱን ክብርናሞገስ መጠበቅ እና ሥነ ሥርዓት ማክበርይገባዋል፡፡

. በስብሰባ የሚገኝ ተጋባዥ እንግዳ የምክር ቤቱንክብርና ሞገስ የማይጠብቅ እና ሥነ-ሥርዓትየማያከብር ከሆነ በምክር ቤቱ ኘሮቶኮልአማካኝነት ጉድለቱን እንዲያስተካክል ይደረጋል፡፡አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘም የዚህ ደንብ አንቀጽ ፴ንዑስ አንቀጽ /፰/ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡

አንቀጽ ፳፰. ስለ ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች፩. በጉባኤ ወቅት የሚመደቡ ሠራተኞች የምክርቤቱን ጉባኤ በማያውክ ሁኔታ ስራቸውንማከናወን አለባቸው፡፡

fundamental error has been committeddue to misinterpretation, may presenthis idea for correcting the error.

Article 26: Keeping of Minutes

1. Every meeting of the Regional Councilshall be recorded and kept.

2. According to the circumstance theminutes may be kept in writing, film oraudio recording as may be necessary.

3. The minutes of the Regional councilkept by whatever means shall be put inwriting in the Amharic language andshall be approved.

4. Where members claim that minuetsheld are not accurate and present theirideas of correcting the error, theminuets shall be corrected wherenecessary.

5. Every minute of the council shall bekept by applying a moderndocumentation system, so that it iseasily accessible for use.

Article 27: A Guest Invited to attenda sitting

1. Any invited guest may attend a sitting.

2. Any invited guest shall respect theprestige and dignity of the Regionalcouncil and keep order.

3. In cause where an invited guest fails torespect the prestige and dignity of theRegional council and keep order, heshall be required by the protocol of theRegional council to rectify his fault.Where necessary Article 30(8) of thisRegulation shall be applied.

Article 28: Support staff members1. Support staff members that are in duty

during sitting of the council shall

Page 185 of 2280

Page 21: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

21

፪. ማንኛውም ድጋፍ ሰጪ ሠራተኛ የምክር ቤቱንክብርና ሞገስ መጠበቅ እና ሥነ ሥርዓት ማክበርይገባዋል፡፡

፫. ማንኛውም ድጋፍ ሰጪ ሠራተኛ በስብሰባ ወቅትየፈፀመው ጥፋት ከባድ ከሆነ በዚህ ደንብ አንቀጽ፴ ንዑስ አንቀጽ ፰ ከተቀመጠው እርምጃበተጨማሪ ጽህፈት ቤቱ ጉዳዩን በዲሲፒሊንአይቶ በሕግ መሠረት አስፈላጊውን እርምጃእንዲወሰድ አፈ-ጉባኤው ሊያዝ ይችላል፡፡

አንቀጽ ፳፱. የአባላት የንግግር ሥነ-ምግባር እናሥነ ሥርዓት

፩. ማንኛውም አባል በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ፵፱/፪/ሀ/ መሠረት በምክር ቤቱ ጉባኤ ሃሣቡንበነፃነት የመግለጽ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

፪. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ እና ሌሎች በዚህ ደንብየተደነገጉት እንደ ተጠበቁ ሆነው ማንኛውምአባል የሚከተሉት ሥነ ምግባሮች ሊኖሩትይገባል፡፡ሀ. ንግግሩ ከተያዘው አጀንዳ ጋር አግባብነት ያለውሆኖ አጭር፣ ግልጽ፣ ያልተደጋገመ እናየተፈቀደለትን ጊዜ ያከበረ መሆን አለበት፡፡

ለ. በፍርድ ቤት ሂደት ላይ ያለ ጉዳይ በምክርቤቱ ስብሰባ ላይ ማቅረብ የለበትም፡፡

ሐ.በቅን ልቦና ወይም በእውነት ላይ የተመሠረተንግግር ማድረግ አለበት፡፡

መ. የሀገሪቱን እና የክልሉን እንዲሁምየሕዝቦቿን ሰላምና ፀጥታ የሚያውክ ንግግርማድረግ የለበትም፡፡

ሠ.ንግግሩ የምክር ቤቱን የአባላቱን፣ሌሎችሰዎችን እና ተቋማትን ክብርና ሞገስ የጠበቀመሆን አለበት፡፡

perform their duties in a manner thatdoes not disturb the sitting.

2.

3. Any support staff member shall respectthe prestige and dignity of the counciland maintain order.

4. If a support staff member commits aserious fault during a meeting, thespeaker may, in addition to themeasure laid down under Article 29(8)of this Regulation, order the secretariatto consider the matter as a disciplinarycase and take any necessary legalmeasure.

Article 29: Speech Discipline andconduct of members

1. The right of every member to freelyexpress his opinion in the meetings ofthe council shall be respected inaccordance with Article 49/2/ (a) of theconstitution.

2. Without prejudice to sub-Article (1)above and other provisions of thisRegulation, every member of thecouncil shall exercise the followinggood manners:

a) His speech shall be relevant to theagenda under debate; it shall beprecise, clear and limited to thetime allowed; it shall not becharacterized by repetitions.

b) He may not raise a case pendingin courts at the meetings of theregional council.

c) He shall make a speech based ongood faith or truth.

d) He shall not make speech thatdisturbs the peace and security ofthe country and Regional stateand its people.

e) His speech shall respect the

Page 186 of 2280

Page 22: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

22

ረ. ንግግሩ ሃሣብን የመግለጽ፣የመደገፍ ወይምየመቃወም መርህን የተከተለና የሌሎችንአባላት መብት ያከበረ መሆን አለበት፡፡

ሰ. አንድ አባል ሃሣቡን በመግለጽ ሂደት ላይ እያለበማጉረምረም፣በመጮህ፣በማጨብጨብ፣በማፏጨት፣እናበአጠቃላይ በማንኛውም ሥነ-ምግባር በጎደለውአኳኋን ንግግሩ ሊቋረጥ አይገባም፡፡

ሸ. ማንኛውም አባል በጉባኤ ወቅት ከአጀንዳውጋር ተያያዥነት የሌለው ማንኛውንም ጽሁፍማንበብ የለበትም፡፡

ቀ. በጉባኤ አዳራሽ ውስጥ ሲጋራ ማጨስየተከለከለ ነው፡፡

በ. ከምክር ቤቱ ሥራዎች ጋር ተያያዥነትየሌለው ማንኛውንም ሰነድ በጉባኤ አዳራሽአካባቢ ማሠራጨት የተከለከለ ነው፡፡

ተ. በጉባኤው ላይ ሰነድን በመቅደድ ተቃውሞንመግለጽ የተከለከለ ነው፡፡

ቸ. በምክር ቤቱ ኮሪደር ላይ እና በጉባኤውአዳራሽ አካባቢ ጉባኤውን በሚያውክ ሁኔታማውራትና ድምጽ ማሰማት የተከለከለ ነው፡፡

ኀ. በጋለሪ ላይ ያለውን እንግዳ መጥራት ወይምበምልክት ተጠቅሞ አስተያየት መስጠትየተከለከለ ነው፡፡

ነ. አፈ-ጉባኤው በሚናገርበት እንዲሁም ድምጽበሚሰጥበትና በሚቆጠርበት ወቅት ከጉባኤውአዳራሽ መውጣት የተከለከለ ነው፡፡

ኘ. ማንኛውም አባል የተለያዩሠንደቃላማዎችን፣አርማዎችን፣ወይም ሌሎችምልክቶችን ይዞ መግባትና ማሳየት እንዲሁምመፈክር ማሰማት የለበትም፡፡

አ. ማንኛውም አባል አፈ-ጉባኤው ስብሰባበሚመራበት ወቅት በአካል ሄዶ ማነጋገርየለበትም፡፡

prestige and dignity of theRegional council, its members,other persons and institutions.

f) His speech shall be based on theprinciple of expressing ideas,supporting or opposing anopinion and respecting the rightsof other members.

g) A member who is in the course ofexpressing his opinion may not beinterrupted by murmuring,shouting, clapping, whistling orany other misbehavior.

h) No member shall read any writingnot related to the agenda during ameeting.

i) It is prohibited to smokecigarettes in the meeting hall.

j) It is prohibited to distribute anydocument which is not related toregional council activities withinthe premises of the council.

k) It is prohibited to tear a documentduring a meeting in order toexpress opposition.

l) It is prohibited to talk and makenoise in the corridors of thecouncil in a manner that disturbsa meeting.

m) It is prohibited to call or wink at aguest in the gallery and give anopinion.

n) It is prohibited to go out from ameeting while the speaker ismaking a speech as well as whenvoting counting is taking place.

o) No member shall bring in or showdifferent banners, insignias orother symbols or shout slogans.

Page 187 of 2280

Page 23: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

23

፫. ንግግር ለማድረግ የሚፈልግ አባልየሚከተሉትን ሥነ ሥርዓቶ ችን መከተልአለበት፡-

ሀ. ማንኛውም አባል ንግግሩን ሲጀምር"አመሰግናለሁ የተከበሩ አፈ-ጉባኤ" ማለትይኖርበታል፡፡

ለ. ተናጋሪው ሌላ የምክር ቤት አባልን መጥቀስሲፈልግ ‘’ክብርት/ክቡር’’ የሚሉትን ቃለትእንደሁኔታው መጠቀም አለበት፡፡

ሐ.ማንኛውም አባል ፖርቲውን /የፖርላማቡድኑን/ በመወከል ሃሣቡን ለመግለጽ ሲፈልግበፖርቲው ተጠሪ አማካኝነት ስሙ ለአፈ-ጉባኤው መተላለፍ አለበት፡፡

መ.ማንኛውም ሃሳብ መስጠት የሚፈልግ ወይምየሥነ-ሥርዓት ጥያቄ ያለው አባል ለአፈ-ጉባኤው በሚታይ መልክ እጁን ከፍ አድርጎከማሳየት ውጭ ድምጽ በማሰማት፣ተገቢያልሆነ እንቅስቃሴና ጠባይ በማሳየት የንግግርዕድል ለማግኘት መሞከር የለበትም፡፡

ሠ.የመናገር ዕድሉ ሳይሰጠው እንደተሰጠውበመቁጠር ንግግር የጀመረ አባል ካለ አፈ-ጉባኤው ንግግሩን አስቁሞ ለተፈቀደለት አባልእድሉን ይሰጣል፡፡

ረ. ማንኛውም አባል በመናገር ላይ እያለ አፈ-ጉባኤው ሲያቋርጠው ንግግሩን ማቆም እናበአፈ-ጉባኤው የሚሰጠውንም መመሪያ ማክበርይገባዋል፡፡

ሰ. ለውይይት ሃሣብ ያቀረበ አባል በጉዳዩ ላይውሣኔ ከመስጠቱ በፊት የቀረበውን ሃሣብለማንሣት ይችላል፡፡ ሃሣቡን እንዳነሳም በጉዳዩላይ የተጀመረው ውይይት ይቆማል፡፡

p) No member may go in person andtalk to the speaker while he ispresiding over a meeting.

3. Any member who wishes to make hisspeech shall follow the followingprocedures:

a) Every member shall begin hisspeech by saying “thank youHonorable speaker”

b) He shall use the term“Honorable” when referring toanother member, and the terms“Her/his Excellency”, as the casemay be.

c) Any member who wishes tospeak on behalf of his party(parliamentary group) his namemust be submitted to the speakerby the party whip.

d) Any member, who wishes toexpress his opinion or has aquestion of procedure, may notmake any noise or unnecessarybodily movements, gesture orbehavior, except to raise hishand in such a way that thespeaker can recognize him.

e) Where a member begins to speakwithout being given the chance,as though he has permission soto do, the speaker shall stop himand give the chance to themember recognized to speak.

f) Where any member is making aspeech, and the speakerinterrupts him, he shall stopspeaking and comply with anyinstructions given by thespeaker.

g) Any member, who has presenteda proposal to the Regionalcouncil for debate, May withdraw his proposal at any timebefore a decision is given on it;

Page 188 of 2280

Page 24: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

24

ሸ. አስቀድሞ በአፈ-ጉባኤው ካልተፈቀደበስተቀር፣ጽሁፍ እያነበቡ ንግግር ማድረግየተከለከለ ነው፡፡ ይሁን እንጂ አጫጭርማስታወሻ አዘጋጅቶ መናገር ይቻላል፡፡

. ማንኛውም አባል ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፫/መ/መሠረት የሚያቀርበው የሥነ ሥርዓት ጥያቄ፡-

ሀ. መረጃ ወይም ኢንፎርሜሽን የሚጠይቅ መሆንየለበትም፡፡

ለ. አቋሙን ለማብራራት መሆን የለበትም

ሐ. በመላምት ላይ የተመሠረተ መሆን የለበትም፡፡

. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፬ በሚቀርቡ የሥነ-ሥርዓት ጥያቄ ላይ ክርክር ማድረግአይፈቀድም፡፡ ይሁን እንጂ አፈ-ጉባኤውአስፈላጊ መስሎ ከታየው የማብራሪያ ጥያቄሊያቀርብ ይችላል፡፡

አንቀጽ ፴. የስብስባ ሥነ-ምግባር እና ሥነ -ሥርዓት ስለማስከበር

፩. አፈ-ጉባኤው ሥነ ሥርዓት የሚያስከብርበትናውሣኔውን የሚያስ ፈጽምበት አስፈላጊውሥልጣን ይኖረዋል፡፡

፪. በዚህ ደንብ የተጠቀሱት ሥነ ምግባሮችና ሥነሥርዓቶች ሲጣሱ፣

ሀ. አፈ-ጉባኤው ንግግር ያስቆማል፣በስም ጠቅሶምየእርምት ማሳሰቢያ ይሰጣል፡፡

ለ. በመናገር ላይ የነበረው አባል ማሳሰቢያውንተቀብሎ ይቅርታ ከጠየቀ በኃላ ንግግሩንሊቀጥል ይችላል፡፡

ሐ. የተሰጠውን የእርምት ማሳሰቢያ የማያከብርአባል በአፈ-ጉባኤው ትዕዛዝ ከስብሰባእንዲወጣ ይደረጋል፡፡

መ. አፈ-ጉባኤው አንድ አባል ከሥርዓት ውጭየሆነ ባህሪ አሳይቷል ብሎ ካመነ ከስብሰባውሊያስወጣው ይችላል፡፡ እንዲወጣ የታዘዘውአባል ወዲያውኑ ከስብሰባው መውጣትአለበት፡፡

and the debate on the matter,shall be terminated as soon as hehas withdrawn his proposal.

h) Except by prior permission ofthe speaker, delivering a writtenspeech is prohibited. However,one may use short notes whilemaking a speech.

4. Any question of procedure that may beraised by a member in accordance withsub-Article 3 (d) above.

a) May not ask for information.

b) May not explain his position,

c) May not be based on aspeculation.

5. No debate is allowed on a question ofprocedure presented under sub-Article(4) above. However, the speaker mayask for an explanation where he deemsit necessary.

Article 30: Maintaining order overcode of conduct business

1. The speaker shall have the authoritynecessary to maintain order andenforce decisions.

2. Where the provisions of proceduresand code of conduct are contravened:a) The speaker may interrupt a

speech and give any correctiveinstruction by referring to themember by name.

b) The member who was speakingmay continue his speech afterreceiving the instruction andasking apology.

c) Any member who does notrespect the corrective instructionshall be expelled from themeeting on the order of thespeaker.

d) Where the speaker considers thata member has shownmisbehavior, he may dismiss himfrom the meeting. The member,

Page 189 of 2280

Page 25: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

25

ሠ. ከላይ በ"ሐ" ወይም በ"መ" የተጠቀሰው ትዕዛዝየማያከብር አባል በምክር ቤቱ የክብር የጥበቃኃይል ተገዶ እንዲወጣ አፈ-ጉባኤው ሊያዝይችላል፡፡

ረ. ከላይ በ"ሐ" ወይም በ"መ" መሠረት የወጣአባል እንደሁኔታው እስከ አንድ ጉባኤ በአፈ-ጉባኤው ሊታገድ ይችላል፡፡

ሰ. ከላይ በ"ሠ" መሠረት ተገዶ ከምክር ቤቱ ጉባኤእንዲወጣ የተደረገ ማንኛውም የምክር ቤቱአባል በቀጣይ ከሁለት ያላነሱ የምክር ቤቱጉባኤ እና ከምክር ቤቱ ሥራዎች በአፈ-ጉባኤው ይታገዳል፡፡

፫. ጥፋቱ ከባድ ወይም ተደጋጋሚ ሆኖ ሲገኝእንደአስፈላጊነቱ አፈ-ጉባኤው በሚያቀርበው ሞሽንምክር ቤቱ በጉዳዩ ላይ መክሮ ውሣኔ ይሰጣልወይም በሕግና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴተመርምሮ እንዲቀርብለት ሊያዝ ይችላል፡፡

. ምክር ቤቱ ማንኛውም አባል በሚያቀርበው ሞሽንመሠረት ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፫ የተላለፈውንውሳኔ በማንኛውም ጊዜ ሊያነሣው ይችላል፡፡

. አፈ-ጉባኤው የተፈጠረው የሥነ ሥርዓት ችግርአጠቃላይ የዕለቱን የስብሰባ ሂደት በጎላ መልኩየሚያውክ ወይም በአባላት መካከል ጠብሊያስከትል የሚችል ወይም የፀጥታ መደፍረስየተፈጠረ እንደሆነ ወይም ሊፈጠር ይችላል ብሎከገመተ ስብሰባውን ሊያቋርጥ ይችላል፡፡ አስፈላጊሆኖ ከተገኘም የምክር ቤቱ የክብር ጥበቃ ኃይልጣልቃ ገብቶ ችግሩን እንዲያስወግድ ሊያዝይችላል፡፡

whose dismissal has been ordered,shall immediately leave themeeting.

e) The member who fails to complywith the order given under (c) or(d) may be forced to go out by thesergeant of arms of the Regionalcouncil upon the order of thespeaker.

f) A member, who has been expelledpursuant to (c) or (d) above, maybe suspended by the speaker up totwo sitting according to thecircumstances.

g) Any member, who has beenforced out of the meeting pursuantto “e” above, may be suspendedby the speaker for up to 2successive sitting and from theactivities of the council.

3. Where the fault is serious or iscommitted repeatedly, the councilshall, on the motion by the speaker,discuss the matter and, as the casemay be give its decision or orderthe legal Administrative Affairsstanding committee to conductinvestigation and submit the resultto it.

4. The council may withdraw thedecision passed under sub-article (3) atany time on the motion moved by anymember.

5. The speaker may discontinue thesitting where he considers that thedisorder created is likely to seriouslyaffect the process of the meeting ingeneral, or lead to fighting among themembers, or where break of peaceoccurs or is likely to occur. Thespeaker may order the sergeant at armsof the council to intervene and alert theproblem where necessary.

Page 190 of 2280

Page 26: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

26

. አፈ-ጉባኤ የተቋረጠውን ጉባኤ በዕለቱ ማስቀጠልከቻለ እርሱ በሚወ ስነው ሰዓት ስብሰባውእንዲቀጥል ያደርጋል፡፡ ወይም ለሌላ ጊዜሊያስተላልፈው ይችላል፡፡ ስብሰባው ሲጀመርምምክር ቤቱ በጉዳዩ ላይ ተወያይቶ ውሣኔያስተላልፋል፡፡

. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፪ እና ፫ የተዘረዘሩትድንጋጌዎች ከአንድ በላይ በሆኑ አባላት ወይምየአፈ-ጉባኤው ትዕዛዝ እንዳይከበር ባደረጉ ወይምበተባበሩ አባላትም ላይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡

፰. በምክር ቤቱ ስብሰባ ሂደት በተጋባዥ እንግዳወይም በድጋፍ ሰጭ ሠራተኛ የሚፈፀም የሥነምግባር ወይም የሥነ ሥርዓት ጉድለት ሲከሰትአፈ-ጉባኤው የዕርምት ማሳሰቢያ ይሰጣል ወይምሌሎች አስፈላጊ እርምጃዎችን ይወስዳል፡፡

ምዕራፍ ስድስት

አንቀጽ ፴፩. ስለ አጀንዳ አቀራረጽ እና ጊዜአመዳደብ

አጀንዳ ስለማመንጨትምክር ቤቱ የሚወያይባቸው አጀንዳዎች የሚመነጩት፩. በመስተዳድር ምክር ቤት፪. በአፈ-ጉባኤው፫. በኮሚቴዎች. በምክር ቤቱ አባላት. የፖርላማ ቡድን. ለምክር ቤቱ ተጠሪ በሆኑ ሌሎች ተቋማት ሊሆንይችላል ፡፡

አንቀጽ ፴፪. አጀንዳ አቀራረጽ፩. ምክር ቤቱ የሚወያይበት ማንኛውም አጀንዳየሚቀረፀው በምክር ቤቱ አስተባባሪ ኮሚቴይሆናል፡፡

፪. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ መሠረት የሚቀረጽአጀንዳ ለአስተባባሪ ኮሚቴው የሚቀርበውበሚከተለው አኳኋን ይሆናል፡፡

6. Where the conditions allow, thespeaker may decide the meeting toresume on the same day at any time ofhis choice or postpone it to anotherday. At the resumption of the meetingthe council shall discuss the matter andpass a decision on it.

7. The provisions of sub-Articles (2) and(3) shall be applied on members, whohave participated in the crime as co-offenders or accomplices, or who haveobstructed the implementation of theorder of the speaker.

8. Where contraventions of order orbreak of code of conduct is committedby an invited guest or support staffmember during the course of a meetingof the council, the speaker may givecorrective instruction or take any othernecessary measures.

CHAPTER SIXArticle 31: The Drawing of an

Agenda and Allotment of timeInitiating an AgendaThe business to the council to be debatesmay be initiated by:1. The executive regional State,2. The speaker,3. The committees,4. Members of the council5. Parliamentary groups,6. The institution & organization which

shall be called to the council.

Article 32: The sitting Agenda orbusiness

1. Any agenda to be debates by thecouncil shall be drawn by the councilscoordinating committee.

2. The agenda to be drawn in accordancewith sub-Article (1) above shall besubmitted to the coordinating

Page 191 of 2280

Page 27: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

27

ሀ. ከላይ በአንቀፅ ፴፩ ንዑስ አንቀጽ ፩ እና ፭የሚመነጭ አጀንዳ በተጠሪዎቻቸው አማካኝነትይሆናል፡፡

ለ. ከላይ በአንቀጽ ፴፩ "ንዑስ አንቀጽ ፪ ፣ ፫ እና ፬የሚመነጭ አጀንዳ በአፈ-ጉባኤው አማካኝነትይሆናል፡፡

፫. አስተባባሪ ኮሚቴው ለውይይት የሚቀርበውንአጀንዳ በስምምነት ይወ ስናል፡፡ ስምምነትየተደረሰበት አጀንዳ መጽደቅ ሳያስፈልገው በቀጥታለምክር ቤቱ ውይይት ይቀርባል፡፡

. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፫ መሠረት ስምምነትያልተደረሰበት አጀንዳ በአፈ-ጉባኤው አማካኝነትለምክር ቤቱ ቀርቦ በምክር ቤቱ አባላት አንድሶስተኛ ድምጽ ከተደገፈ በአጀንዳነት ይፀድቃል፡፡

. በማንኛውም ጊዜ የመንግሥት አጀንዳ ቅድሚያተሰጥቶት ለውይይት ይቀርባል፡፡

. እለታዊ አጀንዳ እና የተመደበው የውይይት ጊዜበአፈ-ጉባኤው አማ ካኝነት ከምክር ቤቱ ጉባኤ ከ፵፰ ሰዓት በፊት አባላት እንዲያውቁት ይደረጋል፡፡

. ምክር ቤቱ የተለየ አቅጣጫ ካላስቀመጠ በስተቀርበምክር ቤቱ ውድቅ የሆኑ አጀንዳዎች በዚያውዓመት ተመልሶ አይቀርቡም፡፡

አንቀጽ ፴፫ በእለታዊ አጀንዳ ያልተቀረፀ ጉዳይእንዲታይ ሞሽን ስለማቅረብ

፩. በእለታዊ አጀንዳ ያልተቀረፀ ነገር ግን የአፈ-ጉባኤውን ፍቃድ ያገኘ ለሕዝብ ጠቀሜታ ያለውአስቸኳይ ጉዳይ በአባላት እና በፖርላማ ቡድንሲቀርብ በምክር ቤቱ ውይይት ይደረግበታል፡፡

committee as follows:

a) In case of an agenda to beinitiated under Article 31 sub-Article (1) and (5) it shall besubmitted by the whipsconcerned.

b) In the case of the agenda to beinitiated under Article 31 sub-Article (2),(3),(4) it shall besubmitted by the speaker.

3. The coordinating committee shalldecide the agenda to be submitted fordebate by consensus. An agendapassed by consensus shall be directlysubmitted for debate of the councilwithout the need of approval.

4. An agenda that has not been decidedupon by consensus in accordance withSub-Article 3 above shall be presentedto the council by the speaker: if it issupported by one third of the members;it shall be approved as an agenda.

5. In all cases a government agenda shallbe given priority and submitted fordebate.

6. The agenda of the day and the timeallocated to it shall be notified to themembers by the speaker 48 hours priorto the meeting of the council.

7. Unless the council sets a differentdirection, an agenda rejected by it maynot be presented again in the sameyear.

Article 33: Moving a motion to include anItem not included on the Agenda ofthe Day (Adjournment motion)1. Any urgent matter not drawn in the

agenda of the day shall be debated bythe council, where it has obtained theconsent of the speaker and is of publicimportance, and where it is presented

Page 192 of 2280

Page 28: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

28

፪. በንዑስ አንቀጽ ፩ መሠረት የአፈ-ጉባኤው ፈቃድያላገኘ ሞሸን ወደ ምክር ቤቱ አይቀርብም፣ አፈ-ጉባኤውም ሞሽኑን ያልተቀበለበትን ምክንያትለመግለጽ አይገደድም፡፡

፫. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ የተጠቀሰው ሞሽንከምክር ቤቱ የጉባኤ ቀን ከአንድ ቀን በፊትለአፈ-ጉባኤው መቅረብ አለበት፡፡ ለሚከተሉትአካላትም በግለባጭ ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡ሀ. ለምክር ቤቱ ጽህፈት ቤትለ. ለመንግሥት ዋና ተጠሪ

ሐ. ጉዳዩ ለሚመለከተው አስፈፃሚ መስሪያ ቤት

. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፵፩ የተደነገገው እንደተጠበቀሆኖ በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚቀርብ ሞሽንየሚከተሉትን ማሟላት አለበት፡፡

ሀ. አንድ አባል በአንድ ጊዜ ከአንድ ሞሸን በላይማቅረብ አይችልም

ለ. በአንድ የስብሰባ ወቅት የሚቀርብ አንድ ሞሽንብቻ ነው፡፡

ሐ.በቀረበው ሞሽን ላይ የሚደረገው ውይይትበአንድ ጉዳይ ላይ የተወሰነ መሆን ይገባዋል፡፡

መ. የሚቀርበው ሞሸን በክልሉ መንግሥትየሥራ ኃላፊነት ሥር የሚወድቅና ወቅታዊመሆን ይገባዋል፡፡

ሠ.የልዩ ጥቅም ጥያቄን የሚያነሳ መሆንየለበትም

ረ. ቀደም ሲል እንዲታይ ቀጠሮ የተያዘለት ወይምበሂደት ላይ ያለን ጉዳይ ምን እንደሚሆንየሚተነብይ መሆን የለበትም፡፡

by member and parliamentary groups.

2. Any motion that has not obtained thespeaker’s consent under sub-Article (1)above shall not be presented to thecouncil; the speaker is not obliged togive reason for not accepting themotion.

3. The motion referred to in sub-Article(1) above shall be submitted to thespeaker before a day of sitting: andcopies of the motion shall be made tofollowing bodies.

a) The secretariat of the speaker;

b) The secretariat of the governmentchief whip, and

c) The concerned executive bodies.

4. Without prejudice to the provision ofArticle 41 of this Regulation, anymotion to be moved in accordancewith this Article shall satisfy thefollowing.

a) Any member may not move morethan one motion at a time.

b) Only one motion may bepresented at a sitting.

c) The debate on the motion movedshall be confined to a single issue.

d) The motion to be presented shallrelate to a current issue, whichfalls under the jurisdictions of theRegional state government.

e) It may not address a questionrelating to a privilege.

f) It may not be based onspeculation regarding mattersadjourned for consideration or in

Page 193 of 2280

Page 29: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

29

፭ በዚህ አንቀጽ መሠረት ተቀባይነት ካገኙተመሳሳይ ሞሽኖች ውስጥ ቅድሚያ ተሰጥቶትለምክር ቤቱ የሚቀርብ ሞሽን በአፈ ጉባዔውይወሳናል፡፡

፮. በዚህ አንቀጽ ፵፫ መሠረት ፈቃድ ያገኘ ሞሸንአቅራቢ በአፈ-ጉባኤው አማካኝነት ሞሽኑንለማቅረብ የምክር ቤቱን ፈቃድ እንዲጠይቅይደረጋል፡፡

፯. አፈ-ጉባኤው የሞሽኑ ፍሬ ነገር ግልጽ ካልሆነለትለጉዳዩ ስምምነቱን ከመስጠቱ ወይም ከመንፈጉበፊት የቀረበለትን ሞሽን ለምክር ቤቱ በንባብበማቅረብ እና ከሚመለከተው አስፈፃሚ መ/ቤትምወይም አቅራቢው አባል በጉዳዩ ላይ ማብራሪያእንዲሰጥበት ካደረገ በኋላ ውሣኔ ሊሰጥ ይችላል፡፡ሞሽኑን ከተቀበለውም ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፮መሠረት እንዲቀርብ ፈቃድ ይሰጣል፡፡

፰. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፮ መሠረት የአፈ-ጉባኤውንፈቃድ ያገኘ ማንኛውም ሞሽን በምክር ቤቱአምስት አባላት ከተደገፈ ለውይይት ይቀርባል፡፡

፱. ለሞሽኑ የሚያስፈለገው የውይይት ጊዜ በአፈ-ጉባኤው ይመደባል፡፡

አንቀጽ ፴፬. የጊዜ አመዳደብ፩. በዚህ ደንብ የተጠቀሱት ሌሎች ድንጋጌዎችእንደተጠበቁ ሆነው እያንዳንዱ አጀንዳየሚያስፈልገው የውይይት ጊዜ የሚመደበውበምክር ቤቱ አስተባባሪ ኮሚቴ ስምምነትይሆናል፡፡

፪. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ መሠረት ስምምነትያልተደረሰበት የጊዜ አመዳደብ በአፈ-ጉባኤአማካኝነት ሁሉም አማራጮች ለምክር ቤቱቀርብው በጉዳዩ ላይ ልዩነት ያላቸው አካላትሀሣባቸውን እንዲያቀርቡ ከተደረገ በኋላ በምክርቤቱ ይወሰናል፡፡

process.

5. The speaker shall decide which of thesimilar motions accepted inaccordance with this Article, shall begiven precedence and submitted to thecouncil.

6. A member, who gets permission topresent a motion in accordance withArticle 43, shall be made to request theconsent of the council to present themotion through the speaker.

7. Where the speaker fined the substanceof a motion to be unclear, beforeconsenting to or refusing the motion,he shall present the motion to thecouncil by way of reading it, and afterrequiring the executive concerned andor a presenting member to giveexplanation may decide on the matter.If he accepts the motion, he may givepermission for its presentation inaccordance with sub-Article (6) above.

8. Where any motion which has obtainedthe consent of the speaker inaccordance with sub-Article (6) above,is supported by 5 members, it shallpresented for discussion.

9. The time needed to debate the motionshall be fixed by the speaker.

Article 34: Allotment of Time1. Without prejudice to other provisions

of this rule, the time needed fordeliberating each agenda shall beallotted with the agreement of thecoordinating committee of the council.

2. In case where no agreement has beenreached regarding time allotments inaccordance with sub-Article (1) above,a decision shall be given by the councilafter all possible alternatives have beenpresented to it by the speaker, and afterthe bodies who have different opinions

Page 194 of 2280

Page 30: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

30

. በጊዜ አመዳደብ ከግምት ውስጥ መግባትየሚገባቸው ሁኔታዎች የሚከተሉት ይሆናሉ፡-

ሀ. ለማንኛውም የሕግ ረቂቅ ለእያንዳንዱ ንባብ ደረጃየሚያስፈልገው የውይይት ጊዜ እንደየአስፈላጊነቱይመደባል፡፡

ለ. በማንኛውም አካል ወደ ምክር ቤቱ የሚቀርብሪፖርት ወይም የውሣኔ ሀሣብ እንዳስፈላጊነቱየማቅረቢያና የውይይት ጊዜ ይመደባል፡፡

ሐ. የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ለምክር ቤቱየሚያቀርቡት ሪፖርት የጊዜ ገደብ አይደረግበትም፡፡

መ.በክልሉ መንግሥት የሚቀርብ አመታዊ ረቂቅ በጀትላይ የሚደረግ ውይይት በቂ ጊዜ ይመደብለታል፡፡

ሠ.ሌላ ወደ ምክር ቤቱ የሚቀርብ ማንኛውም ጉዳይእንደሁኔታው አስፈላጊው ጊዜ ይመደብለታል፡፡

. የፖርላማ ቡድኖች በምክር ቤት ውስጥ ያላቸውንመቀመጫ መሠረት በማድረግ ለሚያቀርቡትሀሣብ ለአጀንዳ ከተያዘው ጠቅላላ ጊዜ ውስጥይመደብላቸዋል፡፡

. አባላት ሀሣባቸውን ለመግለጽ እንዲችሉለአጀንዳው ከተመደበው ጠቅ ላላ ጊዜ ውስጥእንደአስፈላጊነቱ የንግግር ጊዜ ይመደብላቸዋል፡፡

. በቀረበው አጀንዳ ዙሪያ በሚነሱ ጥያቄዎችናአስተያየቶች ላይ የሚመ ለከተው አካል መልስወይም አስተያየት ለመስጠት የሚያስፈልገው ጊዜለጉዳዩ ከተመደበው አጠቃላይ ጊዜ ውስጥየሚመደብ ይሆናል፡፡

have given their views.

3. In deciding time allocation thefollowing conditions shall be taken into account:

a) For any draft law, the timeallocation for each stage ofreading shall be determinedaccording to the circumstances.

b) In respect of any report orrecommendation submitted to thecouncil by any organ, time shallbe allocated for presentation anddebate according to thecircumstances.

c) No time limit shall be fixed forthe president of the Regional statereporting.

d) Sufficient time shall be allottedfor annual draft budget of theRegional state government.

e) Time shall be allotted accordingto the circumstance for any othermatter to be submitted to thecouncil.

4. As regards the issues that may beraised by parliamentary groups, timeshall be allotted from the total timefixed for the agenda underconsideration on the basis of thenumber of their seats in the council.

5. In order to enable private members toexpress their view, time for speakingshall be allotted according to thecircumstances from the total timeallocated for the agenda.

6. In respect of issue and opinions thatmay be presented regarding theagenda, the time required by the bodiesconcerned to responder to comment,shall be allocated from the total timefixed for the agenda.

Page 195 of 2280

Page 31: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

31

አንቀጽ ፴፭. ለተቃዋሚዎች የተመደበ ሰዓት፩. በክልሉ ምክር ቤት በሚጠራው በሁለቱ መደበኛ ጉባኤለየአንዳንዱ ጉባኤ አንድ ሰዓት ተቃዋሚ ፖርቲዎችበሚያቀርቡት አጀንዳ ላይ ምክር ቤቱ ውይይትያደርጋል፡፡ ይህ ሰዓት የተቃዋሚዎች ሰዓት ተብሎይጠራል፡፡

፪. በተቃዋሚዎች ሰዓት ውይይት የሚደረግበት አጀንዳበምክር ቤቱ አስ ተባባሪ ኮሚቴ ውስጥ ያሉአብዛኛውም የተቃዋሚ ፖርቲ ወይም የፖርላማ ቡድንተወካዮች ቅድሚያ የሚሰጡት የተቃዋሚ አጀንዳይሆናል፡፡

አንቀጽ ፴፮. የንግግር ጊዜ፩. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፴፬ መሠረት የተመደበውየጊዜ አጠቃቀም ዝርዝር አፈፃፀም ሁኔታ በአፈ-ጉባኤው ይመራል፡፡

፪. የፖርቲ ወይም የፖርላማ ቡድን መሪዎች ወይምተጠሪዎች ወይም ተወካዮች ፖርቲያቸውንበመወከል ሀሣብ እንዲያቀርቡ ቅድሚያ እድልይሰጣቸዋል፡፡ በመቀጠል ሌሎች የምክር ቤቱአባላት ሀሣብ እንዲያቀርቡ ዕድል ሊሰጣቸውይችላል፡፡

፫. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፴፬/፬/ መሠረት ለፖርቲየተመደበው የጊዜ አጠቃቀም በፖርቲው/በፖርላማ ቡድኑ/ ይወሰናል፡፡

፬. ሌሎች የምክር ቤት አባላት ጥያቄዎችናአስተያየቶች እንዲያቀርቡ በዚህ ደንብ አንቀጽ፴፬/፭ /መሠረት አፈ-ጉባኤው ዕድል ይሰጣል፡፡

፭. ማንኛውም ተናገሪ በተመደበለት ጊዜ ውስጥንግግር ሲያደርግ የእ ርሱ ጥፋት ባልሆነምክንያት የባከነው ጊዜ በአፈ-ጉባኤውይካካስለታል፡፡

፮. አፈ-ጉባኤው የሚሰጣቸው ገለፃዎች እንዲሁምበማንኛውም አካል ወይም ግለሰብ ለምክር ቤቱእንዲሰጥ የተፈለገ ማብራሪያ ወይም ምስክርነትየንግግር የጊዜ ገደብ አይደርግበትም፡፡

Article 35: Opposition Time (day)1. The council shall hold debate for an

hour every month on an agendapresented by opposition parties. Sucha day shall be known as oppositionday.

2. An agenda to be debated an oppositionday shall be supported by Coordinatingcommittees. However each oppositionparty shall have the chance of presentthe agenda.

Article 36: Time Allotted for speech1. The detailed implementation of the

usage of time allotted under Article 34above shall be managed by thespeaker.

2. Party or parliamentary group leaders orparty-whips or representatives shall begiven priority to present their opinionson behalf of their respective parties.The members of the council may begiven the chance to present theiropinions.

3. In accordance with Article 34 (4) theusage of time allocated to a party shallbe determined by the party(parliamentary - group)

4. The speaker shall in accordance withthe provision of Article 34 (5) above,give the chance to the members toraise questions and express theiropinions.

5. Any member, whose speech has beeninterrupted without his fault, shall becompensated for the time lost by thespeaker. (The speaker shallcompensated time)

6. No time limit shall be imposed onexplanations given by the speaker oron testimonies or explanation by

Page 196 of 2280

Page 32: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

32

፯. አንድ አባል በአንድ ጉዳይ ላይ ከአንድ ጊዜ በላይየመናገር እድል አይኖረውም፡፡ ሆኖም ተናጋሪውአዲስ ሃሳብ ሳይጨምር ቀደም ብሎ በተናገረውጉዳይ ሀሣቡን ለማስተካከል ወይም በሀሣቡ ዙሪያየእርምት አስተያየት ለማቅረብ ሲፈለግ አፈ-ጉባኤድጋሚ የንግግር ዕድል ሊሰጠው ይችላል፡፡

፰. አፈ-ጉባኤው ለእያንዳንዱ ንግግር የተቀመጠውንየጊዜ ገደብ ማለቁን ሲያውቅ ንግግሩን ማስቆምይጠበቅበታል፡፡ ሆኖም አፈ-ጉባኤው አስፈላጊመስሎ ከታየው ተጨማሪ የንግግር ጊዜ ሊሰጥይችላል፡፡

ምዕራፍ ሰባትስለ ሞሽን

አንቀጽ ፴፯. ስለ ሞሽንሞሽን ክርክር የሚደረግበት ወይም ክርክርየማይደረግበት ሊሆን ይችላል፡፡

አንቀጽ ፴፰. የሞሽን አይነቶች

ምክር ቤቱ ተወያይቶ ውሣኔ ወይም አስተያየትእንዲሰጥበት የሚጠይቅ ሞሽን፩. መሠረታዊ ሞሽን፪. የምክር ቤቱን አሠራር የሚመለከት ሞሽን፫. የማሻሻያ ሞሽን፬. ንዑስ ማሻሻያ ሞሽን ሊሆን ይችላል፡፡

አንቀጽ ፴፱. የሞሽን አቀራረብ

በዚህ ደንብ በሌላ ሁኔታ ካልተደነገገ በስተቀር፡-

፩. ማንኛውም ሞሽን እንደሁኔታው በምክር ቤቱአስተባባሪ ኮሚቴ በአጀ ንዳ ተቀርጾ ወይም በአፈ-ጉባኤው ሲፈቀድ ሊቀርብ ይችላል፡፡

፪. ማንኛውም ሞሽን እንደሁኔታው በቃል ወይምበጽሁፍ መቅረብ አለ በት፡፡

፫. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፴፱ ንዑስ አንቀጽ ፪የሚቀርብ ሞሽን፡-ሀ. የሞሽኑን መሠረታዊ ይዘት ያካተተ እናለ. ምክር ቤቱ በሞሽኑ ላይ ውሣኔ መስጠትያለበት መሆኑን ወይም አለመሆኑን በግልጽየሚያሣይ መሆን አለበት፡፡

anybody or individual to the council.

7. No member shall have more than onechance of speaking on the samesubject. However, where a memberwishes to correct or rectify his viewwithout adding a new idea, the speakermay give him a second chance.

8. The speaker is expected to stop aspeech when he is aware that the timeallocated has expired. However, thespeaker may allow additional timewhere he deems it necessary.

Chapter SevenMotion

Article 37: MotionMotion may or may not be subject to

debate

Article 38: Types of MotionA motion which moves that the councildecide or give opinion after debate may be:

1. Substantive motion

2. Formal motion

3. Amendment motion

4. Sub amendment motion

Article 39: Moving a motionUnless otherwise provided for in thisregulation;1. Any motion may be moved where,

according to the circumstance, it isdrawn in an agenda by the council’sco-coordinating committee, or isapproved by speaker.

2. Any motion shall, according to thecircumstances, be moved orally orwriting.

3. Without prejudice to sub article 2of this regulation above it shall:a) include the substance of the

motion, and

b) Clearly state whether or not thatthe council is expected to give a

Page 197 of 2280

Page 33: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

33

፬. ከዚህ የሚከተሉት የሞሽን አይነቶች በቀጥታለምክር ቤቱ ሊቀርቡ ይችላሉ፡፡

ሀ. የማሻሻያ ሞሽን

ለ. ንዑስ ማሻሻያ ሞሸን

ሐ. የሥነ ሥርዓት ጥያቄ የሚያስነሣ ሞሽን

መ.በእለታዊ አጀንዳ የተቀረፀውን ጉዳይ ለሌላ ጊዜእንዲተላለፍ ወይም በተያዘው ቅደም ተከተለእንዲፈፀም ወይም ቅድሚያ እንዲሰጠው የሚጠይቅሞሽን

ሠ.በኮሚቴ በቀረበ ሪፖርት ላይ ውይይት ከተደረገበኃላ ውሣኔ እንዲሰጥበት የሚጠይቅ ሞሽን

ረ. አንድ ረቂቅ ህግ ወደሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴሳይመራ በቀጥታ ለዝርዝር ውይይት ለምክር ቤቱጉባኤ እንዲቀርብ የሚጠይቅ ሞሽን

ሰ. ምክር ቤቱ በአንድ አጀንዳ ላይ በቂ ውይይትስላደረገ ውይይቱ ቆሞ ውሣኔ እንዲተላለፍየሚጠይቅ ሞሽን

ሸ. በአጀንዳ ላይ ውይይት ከተደረገ በኋላ ውሣኔውለሌላ ጊዜ እንዲ ተላለፍ የሚጠይቅ ሞሸን

፭. አንድ አባል በአንድ ጊዜ ከአንድ በላይ ሞሽንማቅረብ የለበትም፡፡

፮ የምክር ቤቱ አስተባባሪ ኮሚቴ ወይም አፈ-ጉባኤውየምክር ቤቱን ደንብ ወይም ልማዳዊ አሠራርየሚቃረን ሞሽን ሲቀርብ ሞሽኑን እንደሁኔታውሊያሻሽለው ወይም ሞሽኑን ያቀረበው አካል አስተካክሎእንዲያቀርብ ሊያደርግ ይችላል፡፡

፯. በቀረበው ሞሸን ላይ የሚደረገው ውይይት በአንድጉዳይ ላይ ብቻ የተወሰነ መሆን አለበት፡፡

አንቀጽ ፵. መሠረታዊ ሞሽን /Substantive Motion/መሠረታዊ ሞሽን ማለት እራሱን የቻለ እና በሌላሞሽን ላይ ወይም ምክር ቤቱ በሚወያይበትማንኛውም አጀንዳ ላይ ያልተመሠረተ፣የምክር ቤቱንውሣኔ ወይም አስተያየት የሚጠይቅ እና የማሻሻያሞሸን ሊቀርብበት የሚችል ሞሸን ነው፡፡

decision on the motion.

4. The following types of motion may bepresented to the council without theneed of notice:

a. Amendment motion

b. Sub amendment motion

c. a motion relating to question ofprocedure,

d. a motion asking for a case drownup in a daily agenda to berespected of for matter drawn upin the agenda to be givenprecedence

e. a motion moving for a decision ona report presented by a committeeafter debate,

f. a motion moving that a draft lawpresented to the council forfurther debate without beingreferred to the committee.

g. a motion moving to the councilstops debate and give decisionupon an agenda because sufficientdebate has been conducted on it.

h. a motion moving for anadjournment of the decision of anagenda for another day after debatehas been conducted.

5. A member may not move more thanone motion at time.

6. Where a motion that contravenes theRegulation or practice of the council,the council’s co-coordinating committee orthe speaker may amend or ask the memberor amend the motion.

7. The debate on the motion moved shall beconfined to a single matter.

Article 40: Substantive motionSubstantive motion means a motion thatstands by itself and is not based on anyother motion or item drawn up in anagenda.

Page 198 of 2280

Page 34: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

34

አንቀጽ ፵፩. ስለማሻሻያ ሞሽን/Amendment Motion/

፩. የአፈ-ጉባኤውን ፈቃድ ያገኘ መሠረታዊ ሞሽንላይ የማሻሻያ ሞሽን ሊቀርብ ይችላል፡፡

፪. በውይይቱ ማጠቃለያም ሞሽኑን ያመነጨው አካልመልስ እንዲሰጥ ይደረጋል፡፡

፫. ለውይይት በቀረበው ሞሽን እና በተዘጋጀውየማሻሻያ ሞሸን ላይ ምክር ቤቱ ውሣኔ ወይምአስተያየት እንዲሰጥበት ይደረጋል፡፡

፬. ለምክር ቤቱ ጉባኤ የሚቀርብ የማሻሻያ ሞሽንሀ. በቀረበው ሞሽን የተካተቱ ቃላት እንዲወጡወይም

ለ. በቀረበው ሞሽን የሚገኙ ቃላት እንዲሠረዙናበሌላ ቃላት እንዲ ተኩ

ሐ. በቀረበው ሞሽን ቃላት እንዲጨመሩ የሚጠይቅሞሸን ሊሆን ይችላል፡፡

፭. ማንኛውም ማሻሻያ ሞሸንሀ. ከቀረበው ጉዳይ ጋር ተያያዥነት ያለውለ. አዲስ ጉዳይ እንዲካተት የማይጠይቅሐ. የቀረበውን መሠረታዊ ሞሽን ወሰኑንየማያሰፋ

መ. የቀረበውን ሃሣብ የበለጠ ግለጽ የሚያደርግመሆን ይገባዋል፡፡

አንቀጽ ፵፪. ስለ ንዑስ ማሻሻያ ሞሽን /SubAmendment Motion/

፩. በአፈ-ጉባኤው ፈቃድ በቀረበ የማሻሻያ ሞሽን ላይንዑስ የማሻሻያ ሞሸን ሊቀርብ ይችላል፡፡

፪. ንዑስ ማሻሻያ ሞሸን በሚከተለው ሥነ-ሥርዓትይመራል፡-

ሀ. ከማሻሻያ ሞሽን ጋር በቀጥታ አግባብነት ያለውመሆን አለበት፡፡

ለ. የማሻሻያ ሞሽኑን ብቻ ለማሻሻል ያለመ እናመሠረታዊ ሞሽኑን የማይነካ መሆን አለበት፡፡

ሐ. የማሻሻያ ሞሽኑን ወሰን የማያሰፋ፣አዲስ እናየተለየ ሀሣብ የማያ ካትት መሆን አለበት፡፡

Article 41: Amendment motion

1. An amendment motion may be moved ona substantive motion approved by thespeaker.

2. At the conclusion of the debate, the bodythat initiated the motion shall be askedto give response.

3. The council shall give its opinion ordecision on the substantive andamendment motions.

4. An amendment motion may move.

a. shall be related to the agendapresented,

b. may not ask the inclusion newmatter,

c. may not expand the scope ofsubstantive motion presented.

5. Any amendment motion

a) shall be related to the agendapresented

b) may not ask the inclusion of newmatter,

c) may not expand the scope ofsubstantive motion presented,

d) it shall help to clarify the motionmoved

Article 42: Sub amendment motion1. A sub amendment motion may be moved

regarding on amendment motionapproved by the speaker

2. Sub amendment shall be conducted bythe following procedure.

a. it shall be directly related to theamendment motion in question.

b. it shall be confined to the amendmentmotion and may not affect thesubstantive motion.

c. it shall not expand the scope of theamendment motion or include anewand different idea.

Page 199 of 2280

Page 35: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

35

መ. የማሻሻያ ሞሽኑን ሙሉ በሙሉ የሚሰርዝናውድቅ የሚያደርግ መሆን የለበትም፡፡

ሠ. በንዑስ ማሻሻያ ሞሽን ላይ የሚካሄደውውይይት በቀረበው የማሻሻያ ጉዳይ ላይ ብቻ ያተኮረመሆን አለበት፡፡

ረ. በንዑስ ማሻሻያ ሞሸን ላይ ሌላ ማሻሻያ ማቅረብአይፈቀድም፡፡

አንቀጽ ፵፫.ስለማሻሻያ እና ንዑስ ማሻሻያ ሞሽኖችተጨማሪ ሥነ-ሥርዓት

፩. ማንኛውም የሞሸን ሕግ እና ልማዳዊ አሠራርለምክር ቤቱ በሚ ቀርብ የማሻሻያ ወይም ንዑስማሻሸያ ሞሽን ላይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡

፪. ማንኛውም ማሻሻያ ወይም ንዑስ ማሻሻያ ሞሽንእንዲሻሻል የተ ፈለገውን ጉዳይ በጽሁፍ ተዘጋጅቶለአፈ-ጉባኤው መቅረብ አለበት፡፡

፫. ማሻሻያ ሞሸን ሲቀርብ በመሠረታዊ ሞሽን ላይየሚደረገው ውይይት እንዲሁም ንዑስ ማሻሻያሞሽን ሲቀርብ በማሻሻያ ሞሽን ላይ የሚደረገውውይይት ይቋረጣል፣በማሻሻያ ሞሽኑ ላይ ወይምበንዑስ ማሻሻያ ሞሽኑ ላይ እንደቅደምተከተላቸው ውይይት ተደርጎ ውሣኔ ከተሰጠ በኃላበመሠረታዊ ሞሽኑ ላይ ውይይት ይቀጥላል፡፡

፬. በዚህ ደንብ በሌላ ሁኔታ ካልተደነገገ በስተቀርበአንድ ጊዜ ከአንድ በላይ የማሻሻያ ሞሽን ወይምንዑስ ሞሽን ሊቀርብ አይችልም፡፡ ሆኖምበማሻሻያው ላይ የሚደረገው ውይይት ሲጠናቀቅሌላ ማሻሻያ ወይም ንዑስ ማሻሻያ ሊቀርብይችላል፡፡

አንቀጽ ፵፬. የሞሽን መመዘኛበዚህ ደንብ በሌላ ሁኔታ ካልተደነገገ በስተቀርማንኛውም ሞሽን

፩. በክልሉ መንግሥት የሥልጣን ክልል ሥርየሚወድቅ ጉዳይን የሚ መለከት መሆን አለበት፡፡

፪. አንድ መሠረታዊ የሆነ ጉዳይን ብቻ የያዘ መሆንአለበት

፫. ግልጽና የተብራራ መሆን አለበት

d. if shall not totally cancel or reject theamendment motion.

e. the debate on the sub amendmentmotion shall concentrate only on thematter to be amended.

f. no other amendment may be allowedon a sub amendment motion.

Article 43: Additional procedures foramendment motion and sub-

Amendment motions1. Any motion law and practice shall be

applicable to amendment and subamendment motions submitted to thecouncil.

2. Any amendment motion or sub-amendment motion relating to anymatter requiring amendment shall bepresented for the speaker in writing.

3. The debate on the substantive motionshall terminate when an amendmentmotion is moved, the debate on theamendment shall also be interruptedwhen sub amendment motion ismobbed. After debating and decidingupon the amendment or subamendment motions respectively, thediscussion on the substantive motionrespectively, the discussion on thesubstantive motion shall resume

4. Unless otherwise provided under thismore than one amendment or sub-amendment motion may not beintroduced. However, after theconclusion of the discussion on theamendment, another amendment orsub amendment may be introduced.

Article 44: Criteria for a motionUnless otherwise provided under thisregulation, any motion!

1. Shall concern a matter falling under thejurisdiction of the regional government;

2. Shall contain only one basic element;

3. Shall be clear and precise;

Page 200 of 2280

Page 36: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

36

፬. ለሚቀርበው ሀሣብ አስፈላጊ ያልሆኑመግለጫዎችን፣ጥቅሶችን ወይም ሌሎች ጉዳዮችንየያዘ መሆን የለበትም፡፡

፭. የምክር ቤቱን የወደፊት ውሳኔ የሚተነብይመሆን የለበትም፡፡

፮. በተመሳሳይ የምክር ቤቱ የሥራ ዓመትተቀባይነት ያገኘ ወይም ውድቅ የተደረገ በይዘቱተመሣሣይ የሆነ ጉዳይ የሚመለከት መሆንየለበትም፡፡

፯. አግባብነት የሌላቸው ወይም አላስፈላጊአገላለጾችን የያዘ መሆን የለበትም፡፡

፰. በፍርድ ሂደት ላይ የሚገኝ ማንኛውንም ጉዳይየሚመለከት መሆን የለበትም፡፡

፱. በሕግ መሠረት ሙሉ ወይም በከፊል የዳኝነትወይም አስተዳደራዊ ፍርድ የመስጠት ሥራንበሚሠራ ወይም አንድን ጉዳይ እንዲያጣራ ወይምእንዲመረምር በተቋቋመ አካል በመታየት ላይያለን ጉዳይ የሚመለከት መሆን የለበትም፡፡

ምዕራፍ ስምንትስለ ውሣኔ አሠጣጥ

አንቀጽ ፵፭. ውሳኔ ስለማሳለፍ

፩. እያንዳንዱ አጀንዳ በዚህ ደንብ አንቀጽ ፳፫ ንዑስአንቀጽ /፰/ እና ንዑስ አንቀጽ /፱/ መሠረት ውሣኔይሰጥበታል፡፡

፪. ማንኛውም አባል በአጀንዳው ላይ በቂ ውይይትተደርጓል ብሎ ሲያምን ውይይቱ ተቋርጦ ውሣኔእንዲሰጥ ሞሽን ማቅረብ ይችላል፡፡ ይህም ሞሽንበአፈ-ጉባኤው ተቀባይነት ካገኘ በጉዳዩ ላይ ውሣኔይተላለፋል፡፡

፫. በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፶፮ ንዑስ አንቀጽ /፩/መሠረት ማንኛውም ውሣኔ የሚተላለፈውበስብሰባው ላይ በተገኙት የምክር ቤቱ አባላትየአብላጫ ድምጽ ነው፡፡

፬. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፫ የተደነገገው ቢኖርምየሚከተሉትን ጉዳዮች ለመወሰን የምክር ቤቱ 2/3ድምጽ ድጋፍ ያስፈልጋል፡፡

ሀ. በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፻፳፬ እና ፻፳፭የሰፈረውን የሕገ መንግሥት ማሻሻያሃሳብ ለማጽደቅ እና ለማመንጨት

4. Shall not contain statements,references or other items which are unnecessary for the propositionpresented.

5. May not predict what decision may begiven by the council;

6. May not concern a matter which issimilar by nature to another matteraccepted;

7. May not contain irrelevant or unnecessary statements;

8. May not relate to a matter pending in acourt.

9. May not relate to a matter underconsideration in accordance with thelaw before a judicial or quest judicialtribunal or before an administrativebody established to carry out suchinvestigation.

Chapter EightMaking Decisions

Article 45: Passing a decision1. Every agenda shall be decided upon in

accordance with Article 23/8/ and subarticle /9/ of this regulation.

2. Any member, who considers thatsufficient discussion on an agenda, maymove a motion that the discussion isterminated and a decision be given. wheresuch a motion has been approved by thespeaker, a decision shall be passed on it

3. Every discussion shall be passed by amajority vote in accordance with article56/1/of the constitution

4. Notwithstanding the provision of subarticle 3 above, the support of two third ofthe members is required to approve thefollowing issues.

a) In respect of making a proposalfor the amending of theconstitution in accordance witharticle 124 and 125 of theconstitution.

Page 201 of 2280

Page 37: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

37

ለ. በህገ መንግሥቱ አንቀጽ ፻፳፩/፩/ እና /፪/ ላይየተመለከተውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅለማጽደቅ እንዲሁም የጊዜ ገደቡን ለማራዘም፣

ሐ. በህገ መንግሥቱ አንቀጽ ፻፳፭/፪/ መሠረትየመሠረታዊ መብ ቶችና ነፃነቶችንድንጋጌዎችን በፌዴራል መንግሥት ሲሻሻል፣እና

መ. በህገ መንግሥቱ ምዕራፍ ሁለትና ሶስትየሕገ መንግስቱ መር ሆዎች እና መሠረታዊመብቶችና የተጠቀሱት ነፃነቶች የፌዴራሉ ሕገመንግሥት ምዕራፍ ሁለትና ሶስት ተሻሽለውከቀረቡ፣

፭. የድምጽ አሠጣጥና ቆጠራ በሚከተለው መንገድይከናወናል፡፡ሀ. እጅ በማውጣት ወይም እንደሁኔታውበሚስጥር ድምጽ ይሰ ጣል፡፡

ለ. የድምጽ አቆጣጠር የሚከናወነው አፈ-ጉባኤውበሚመድበው የጽ ህፈት ቤቱ ሠራተኛአማካኝነት ይሆናል፡፡

ሐ.በውሣኔ ወቅት ድምጽ እኩል በእኩል ሲሆንአፈ-ጉባኤው የሚደግፈው ወገን የምክር ቤቱውሳኔ ይሆናል፡፡

መ. ምክር ቤቱ ውሣኔውን በስምምነትለማሳለፍ ሲፈልግ አፈ-ጉባኤው ተቃውሞ ካለጠይቆ የሚቃወም ከሌለ ምክር ቤቱ ሙሉየድምጽ ድጋፍ እንደሰጠ ይቆጠራል፡፡ ሆኖምተቃውሞ ከቀረበ በኃላ በንዑስ ቁጥር "ሀ"መሠረት ድምጽ እንደሰጥ ይደረጋል፡፡

ሠ.ድምጽ የሚሰጥበት ጉዳይ ክፍል በክፍልመጽደቅ የሚገባው ሲሆን የውሣኔ አሰጣጥሂደቱ በዚሁ መልክ ይከናወናል፡፡ በመጨረሻምበጉዳዩ ላይ በአጠቃላይ ድምጽ በመስጠትይፀድቃል፡፡

b) To approve the state of emergency declaredby the government and or to extend theduration of the state of emergency inaccordance with article 121/1/and /2/ of theconstitution

c) The provisions relating to amend to allfundamental rights and freedoms inaccordance with article 125/2/ of theconstitution

d) If provisions in chapter 2 and 3 of the basicprinciples of revised constitution and basicfreedoms that of the federal constitutionmentioned are presented being amended

5. Voting and counting of votes shall beconducted as follows:-

a) Voting shall take place either byraising the hands or secret ballotsas may be necessary

b) counting shall be done by asupport staff member of thesecretariat assigned by thespeaker

c) When the votes are equallydivided during decision making,the side supported by the speakershall be the decision of thecouncil

d) Where the council wishes to passa decision by consensus, thespeaker shall ask if there is anopposition to the idea and if noopposition is made it shall bepresumed that there is tacitconsent of the council. However,if an opposition is made, votingshall take place in accordancewith above.

e) Where the matter underconsideration has to be decidedupon clause by clause, decisionshall be approved by the vote ofthe council as a whole

Page 202 of 2280

Page 38: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

38

፮. ምክር ቤቱ ተወያይቶ ውሣኔ የሚሰጥባቸውጉዳዮች ቀንና ተከታታይ መለያ ቁጥርእየተሰጣቸው ይመዘገባሉ፡፡

፯. ከላይ የተደነገጉት በኮሚቴዎች ተጣጥመውተግባራዊ ይሆናሉ፡፡

አንቀጽ ፵፮. ለውሣኔ የሚያስፈልግ የመነሻ ሀሣብስለሚቀርብብት ሁኔታ

ምክር ቤቱ ለውሣኔ የመነሻ ሃሣብ ለማግኘት የሚከተሉትንስልቶች ሊጠቀም ይችላል፡፡

፩. የተለያዩ ሊሰሙ፣ ሊነበቡ እና ሊታዩ የሚችሉማስረጃዎችን ከሚመ ለከተው አካልእንዲቀርብለት በማድረግ፣

፪. በተለያዩ ኮሚቴዎች አማካኝነት ጉዳዩ ተጣርቶእንዲቀርብለት በማድ ረግ ይሆናል፡፡

፫. ምክር ቤቱ ኮሚቴዎች በጋራ እንዲሠሩ ሲወሰንጉዳዩን በዋናነት የሚመራና የሚያስተባበር ኮሚቴአብሮ ማመላከት አለበት፡፡

፬. የዚህ አንቀጽ ድንጋጌዎች በኮሚቴዎችተጣጥመው ተግባራዊ ይደረጋሉ፡፡

አንቀጽ ፵፯.ውሣኔን ለሌላ ጊዜ ስለማስተላለፍበተያዘ አጀንዳ ላይ የሚሰጥ ውሣኔ ለሌላ ጊዜየሚተላለፍባቸው ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸው፡፡

፩. አጀንዳው ተጨማሪ ውይይት የሚያስፈልገውመሆኑ በሞሸን ሲጠ የቅና ምክር ቤቱ ሲወስን፣

፪. ስብሰባው ሲጀመር የነበረው ምልዓተ ጉባኤ ውሣኔለመስጠት የማያ ስችል ስለመሆኑ ሞሽን ቀርቦጉድለቱ ሲረጋገጥ፣

፫. በዚህ ደንብ በአንቀጽ ፴ ንዑስ አንቀጽ ፭የተጠቀሰው ሁኔታ የተፈ ጠረ እንደሆነ፣

፬. ለውሣኔ አሰጣጥ ይረዳ ዘንድ እንዲቀርብ የተፈለገማስረጃ ያልቀረበ መሆኑ በሞሽን ሲጠየቅናበምክር ቤቱ ሲወሰን፣

፭. በሥነ-ሥርዓት ጥያቄዎች ምክንያት ውይይቱእንዲቋረጥ ምክር ቤቱ የወሰነ እንደሆነ

6. Matters debates and decided upon bythe council shall be registered afterbeing dated and given serial numbers

7. The above provision shall beapplicable to committees according tothe circumstances.

Article 46: How ideas necessary fora decision are obtained

The council may apply the followingstrategies to get ideas for its decisions

1. By requiring, the body concerned topresent any evidence that can be read,heard, and seen.

2. by referring the matters to the variouscommittees to study and presentreports on such matters

3. When the council decides committeesto work jointly, it shall indicate whichone of the committees may coordinate,and play the leading role.

4. The provisions of this article shallapply to committees in a compatiblemanner.

Article 47: Postponing a Decisionto another Day

The grounds for postponing a decision onan agenda under consideration are thefollowing;-

1. When the motion that further debate isneeded is moved and the council sodecides;

2. When a motion stating that thenecessary quorums is not satisfiedproves to be true;

3. Where the situation mentioned underarticle 30/5/ occurs.

4. where a motion stating that evidenceasked for the purpose making thedecisions has not been presented, isaccepted by the council

5. Where the council decides to terminatethe debate, because of proceduralquestions raised during discussion

Page 203 of 2280

Page 39: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

39

፮. በአጀንዳው ዙሪያ የተጀመረው ውይይት ሳያልቅበቅድሚያ መታየት የሚገባው በጣም አስቸኳይየሆነ አጀንዳ የተፈጠረ እንደሆነ፣

፯. ውይይቱ በመካሄድ ላይ እያለ በምክር ቤቱ አባላትወይም ተጋባዥ እንግዶች ላይ ያልታሰበ እና ከባድየሆኑ አደጋ መፈጠሩ በአፈ-ጉባኤው ሲታመን፣

፰. የዚህ አንቀጽ ድንጋጌዎች በኮሚቴዎችተጣጥመው ተግባራዊ ይደረ ጋሉ፡፡

አንቀጽ ፵፰. ውሣኔ የተሰጠበትን ጉዳይ እንደገናስለማየት

፩. ውሣኔ የተሰጠበት ጉዳይ እንደገና እንዲታይወደምክር ቤቱ መቅረብ የለበትም፡፡

፪. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ የተደነገገው ቢኖርምበሚከተሉት ሁኔታዎች እንደገና ሊታይ ይችላል፡፡

ሀ. ምክር ቤቱ ውሣኔ ሲሰጥ የነበረው ጉድለትታርሞ ወይም ተሟልቶ እንደገና የቀረበእንደሆነ

ለ. ቀደም ሲል በተወሰነው ጉዳይ ላይ ምክር ቤቱመሠረታዊ የሕግ ወይም የፍሬ ነገር ስህተትመፍጠሩ ከታወቀ፣

ሐ. የክልሉ መንግሥት በጉዳዩ ላይ በቂ ማብራሪያበመስጠት እንዲ ታይለት ሲጠይቅ፣

፫. ከዚህ በላይ በተዘረዘሩት ምክንያቶች እንደገናእንዲታይ የሚቀርብ ጉዳይ በዚህ ደንብ አንቀጽ"፴፪ መሠረት ለምክር ቤቱ ይቀርባል፡፡

፬. ከላይ የተደነገጉት በኮሚቴዎችም ተጣጥመውተግባራዊ ይሆናሉ፡፡

6. Where an urgent agenda priorityoccurs before discussion of the agendaunder consideration is over.

7. Where the speaker considers thatunforeseen serious accident has beencaused to members or invited guestswhile the debate in process

8. The provisions of this article shallapply to committees in a compatiblemanner

Article 48: Reconsidering a matter,this has been decided upon

1. A matter which has been decided upon may not be presented forreconsideration

2. Notwithstanding the provision of subarticle 1 above, a matter may bereconsidered under the followingconditions;

a) Where a discrepancy orunfulfilled requirement at the timeof decision has been rectified orsatisfied;

b) Where it is discovered or realizedthat the fundamental error in lawor fact has been committed in theprevious decisions

c) Where the regional governmentrequests for reconsideration byexplaining its reasons for therequest.

3. A case that is to be reconsidered on thebasis of the above grounds ,shall besubmitted to the council in accordancewith article 32 of this regulation

4. The above Provisions shall apply tocommittees in a compatible manner.

Page 204 of 2280

Page 40: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

40

ምዕራፍ ዘጠኝስለ ህግ አወጣጥ

አንቀጽ ህግ ማውጣት የሚያካትታቸው ጉዳዮችህግ ማውጣት የሚከተሉትን ያጠቃልላል፡፡፩. አዲስ ሕግ ማውጣት፪. ነባር ሕግ ማሻሻል ወይም መሻር. ክልል አቀፍ ስምምነቶችን ማጽደቅ

አንቀጽ ፶ ህግ ስለማመንጨት

፩. ሕግ ማመንጨት በዋናነት የመንግሥት ተግባር ሆኖይህም በመስ ተዳድር ምክር ቤት አማካኝነት ይሆናል፡፡

፪. ከላይ ንዑስ አንቀጽ አንድ የተደነገገው ቢኖርምሀ. የምክር ቤት አባላት፣ለ. ኮሚቴዎችሐ.የፖርላማ ቡድኖች፣መ.በህግ ሥልጣን የተሰጣቸው ሌሎች አካላት ህግየማመንጨት ሥልጣን አላቸው፡፡

. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፪ የተደነገገው ቢኖርምየፋይናንስ ረቂቅ አዋጆ ችን የማመንጨትሥልጣን የመንግሥት ብቻ ነው፡፡

. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፪/ሀ/ መሠረት የሚቀርብየህግ ረቂቅ በጽሁፍ ሆኖ በአባሉ ፊርማ ተደግፎለአፈ-ጉባኤው መቅረብ አለበት፡፡

. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፪/ለ/ መሠረት የሚመነጭረቂቅ ህግ በኮሚ ቴው ሊቀመንበር ተፈርሞለአፈ-ጉባኤው መቅረብ አለበት፡፡

. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፪/መ/ መሠረት የሚመነጭረቂቅ ህግ በተቋሙ የበላይ ኃላፊ ፊርማ ተደግፎለአፈ-ጉባኤው መቅረብ አለበት፡፡

. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፪/ሐ/ መሠረት የሚመነጭረቂቅ ሕግ በመሪው ወይም በተጠሪው ፊርማየተደገፈ መሆን አለበት፡፡

Chapter NineEnactment of Laws

Article 49: Matters included in theprocess of Enactment of laws

Enactment of laws shall include thefollowing:-

1. Legislating new laws.

2. Amending or repealing existing laws,

3. Ratifying regional agreement

Article 50: Initiating laws1. Initiating laws shall be mainly the duty

the regional government

2. Notwithstanding the provisions of subarticle/1/ above;

a) Members of the council

b) Committees,

c) Parlament groups,

d) Other bodies authorized by law,have the power to initiate laws

3. Without prejudice to the provisionunder sub article 2 above, only theregional government can initiatefinancial draft laws

4. A draft law to initiated in accordancewith sub article /a/above shall bepresented to the speaker in writingsigned by the member

5. A draft law initiated in accordancewith sub article 2/b/ above, shall besigned by the committee chairperson.

6. A draft law initiated in accordancewith sub article 2/d/ above, shallpresented to the speaker in writingsigned by the head of the institution

7. A draft law initiated in accordancewith sub article 2/c/ above, shall bepresented to the speaker in writingsigned by the leader or by the partywhip

Page 205 of 2280

Page 41: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

41

፰. በማንኛውም አካል ወደ ምክር ቤቱ የሚቀርብየህግ ረቂቅ የሚከተ ሉትን ማሟላት አለበት፡፡ሀ. የረቂቁን አስፈላጊነት

ለ. የረቂቁን ዝርዝር ይዘት

ሐ. ረቂቅ ህጉ ተፈፃሚ ቢሆን በመንግሥት በጀት ላይየሚኖረው ተጽዕኖ በማብራሪያ ሰነድ አካቶ

መ. በአማርኛና በእንግሊዝኛ ቅጂ ተዘጋጅቶ መቅረብይገባዋል፡፡

. ማንኛውም ረቂቅ ሕግ በዚህ ደንብ በአንቀጽ ፴፪በተዘረዘረው የአጀንዳ አቀራረጽ ሥርዓት ይመራል፡፡

አንቀጽ ፶፩. የህግ ረቂቅ ንባቦችአንድ የሕግ ረቂቅ በሚከተሉት ሶስት የንባብደረጃዎች ሊያልፍ ይችላል፡፡፩. የመጀመሪያ ንባብ፪. ሁለተኛ ንባብ፫. ሶስተኛ ንባብ

አንቀጽ ፶፪. የመጀመሪያ ንባብ

፩. የሚከተሉትን ሥነ-ሥርአቶች በመጀመሪያ ንባብየሚከናወኑ ይሆናል፣

ሀ. አፈ-ጉባኤው ረቂቅ አዋጁን ቁጥር ሰጥቶለሚመለከተው ኮሚቴ ይመራል ወይም በአጀንዳነትበቀጥታ ለምክር ቤቱ ያቀርባል፡፡

ለ. አፈ-ጉባኤው በአጀንዳነት የተያዘውን የህግ ረቂቅበቀጥታ ለምክር ቤቱ የሚያቀርብ ከሆነ አፈ-ጉባኤው በአጀንዳ የተያዘውን የህግ ረቂቅ ይዘቱንበአጭሩ ካቀረበ በኋላ ምክር ቤቱ በአጠቃላይ ይዘቱላይ እንዲወያይ ይደረጋል፣

ሐ. በአንቀጽ ፶፪/ለ/ የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖበአስቸኳይነቱ ምክንያት ከ ፵፰ ሰዓት በፊትለምክር ቤቱ አባላት ያልደረሰ ረቂቅ ህግ ከሆነሠነዱ ለምክር ቤቱ ይነበባል አስፈላጊ ውይይትከተደረገ በኋላ ህግ ሆኖ ይፀድቃል፣

መ. ሆኖም ረቂቅ ህጉ በዚህ ደረጃ ሳይፀድቅ ከታለፈናለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ለእይታ እንዲመራበአብላጫ ድምጽ ከተደገፈ በአፈ-ጉባኤ አማካኝነትየህግ ረቂቁ ቁጥር ተሰጥቶት ወደ ሚመለከተውኮሚቴ/ኮሚቴዎች/ ይመራል፣

8. A draft law to be initiated by anybodyshall satisfy the following;

a) The Importance of the draft law

b) Detailed contents of the draft law

c) A document explaining the impactwhich the draft law will have onthe government budget if itbecomes law,

d) Amharic and English copies ofthe draft law shall be presented.

9. Any draft law shall be handled inaccordance with the procedure ofdrawing an agenda laid down underarticle 31 of this regulation

Article 51: Reading the draft law of the council

A draft law shall pass three following stages ofreading:

1. First reading

2. Second reading

3. Third reading

Article 52: First Reading1. The following procedures shall be

undertaken during the first reading:-

a) The speaker shall refer it to theconcerned committee givingnumber for draft law /s/ orpresented directly to the council.

b) In case the speaker presenting thedraft law to the council, shall fistgive a brief explanation as to thecontent and purpose of the draftlaw

c) Without prejudice to the provision inarticle 51/b/ above ,where due to itsurgency, copies of the draft law havenot been distributed to the membersof the council 48 hours before thesession, the draft shall be presented tothe council by reading it

d) Unless the draft law gets endorsedat this level, it shall be numberedand referred to the pertinentcommittees, through the speaker,as soon as the deliberation isconcluded

Page 206 of 2280

Page 42: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

42

አንቀጽ ፶፫. ሁለተኛ ንባብ

የሁለተኛ የንባብ ደረጃ እንደሚከተለው ይከናወናል፡-

፩. በረቂቅ ሕጉ ቋሚ ኮሚቴው/ኮሚቴዎች/የሚመለከታቸውን አካላት በመጥራትውይይት ያደርጋል

፪. የተመራለት ቋሚ ኮሚቴ ረቂቅ ህግ ላይሪፖርትና የውሣኔ ሀሳብ ለጉባኤ ያቀርባል፡፡

. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፪ መሠረት በቀረበውሪፖርትና ውሣኔ ሀሣብ ላይ በምክር ቤት በቂውይይት ይካሄዳል፡፡

. በዚህ ደንብ መሠረት በቀረበው ረቂቅ ሕግወይም ሪፖርት እና ውሣኔ ሃሳብ ላይ የማሻሻያሞሽን ማቅረብ ይቻላል፡፡

. በረቂቅ ሕጉ ላይ የሚደረገው ውይይት በቂመሆኑ በምክር ቤቱ ከታመነ በድምጽ ይወሰናል፡፡

. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፬ የቀረበው ማሻሻያ ሞሸንተቀባይነት ካገኘና ተጨማሪ ምርመራ ያስፈልጋልተብሎ በምክር ቤቱ ከታመነ ረቂቅ ሕጉ እንደገናእንዲታይ ወደ ኮሚቴ/ዎች/ ይመራል፡፡

አንቀጽ ፶፬. ሶስተኛ ንባብየሶስተኛ ንባብ ደረጃ እንደሚከተለው ይከናውናል፡፡

፩. ከላይ በአንቀጽ ፶፫ ንዑስ አንቀጽ/፮/ መሠረትየሕግ ረቂቁ ቀድሞ የተመራለትኮሚቴ/ኮሚቴዎች/ የመጨረሻ ሪፖርትና የውሣኔሃሳብ ለምክር ቤቱ ያቀርባል፡፡

፪. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ መሠረት በቀረበውሪፖርትና የውሣኔ ሃሳብ ላይ ምክር ቤቱ በቂውይይት ካካሄደ በኋላ ውሣኔ ይተላለፋል፡፡

Article 53: Second ReadingThe second stage of reading shall beconducted as follows:

1. The draft law shall be deliberated uponin detail

2. The committee to which the draft lawis referred shall present the report andrecommendation to the council.

3. Pursuant to sub article 2 above, thecouncil makes a thorough discussionbased on presented report andrecommendation.

4. An amendment motion may, inaccordance with this regulation, beintroduced on the draft law, report orrecommendation presented.

5. If the council is of the opinion thatsufficient deliberation on the draft lawhas been conducted, it shall be decidedby voting.

6. Where the amendment motionsubmitted under sub article 4 abovereceives approval, and where thecouncil considers further investigationis required, the draft law may bereferred back to the committee or/s/ forreconsideration.

Article 54: Third ReadingThe third stage of reading shall be

conducted as follows:

1. The committee /s/ to which the draftlaw has been referred back forreconsideration in accordance witharticle 53/6/above, shall submit to thecouncil its final report andrecommendation.

2. After conducting sufficientdeliberation on the report andrecommendation mentioned under subarticle /1/above, the council shall passits decision

Page 207 of 2280

Page 43: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

43

አንቀጽ ፶፭. ድምጽ አሠጣጥምክር ቤቱ ረቂቅ ህግ ሲያፀድቅ በረቂቅ ህጉ ላይአንቀጽ በአንቀጽ ወይም እንዳስፈላጊነቱ በአንድ ላይውሣኔ ያስተላልፋል፣በመጨረሻም በጠቅላላ ድምጽበመስጠት ህግ ሆኖ እንዲወጣ ያደርጋል፡፡

አንቀጽ ፶፮. ረቂቅ ሕግ የመመርመር ጊዜ፩. በምክር ቤቱ በአስቸኳይነቱ የሚታመንበትካልሆነ በስተቀር ማንኛ ውም ረቂቅ ሕግየተመራለት ቋሚ ኮሚቴ ጉዳዩን አጥንቶሪፖርትና የውሣኔ ሃሳቡን ለምክር ቤቱ ለማቅረብቢያንስ አስራ አምስት የሥራ ቀናት ሊመደብለትይገባል፡፡

፪. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ የተደነገገው ቢኖርምየረቂቅ ህጉን ስፋትና ክብደት ከግምት ውስጥበማስገባት ተጨማሪ ጊዜ በአፈ-ጉባኤው ሊመደብይችላል፡፡

አንቀጽ ፶፯. የፀደቀ ህግ ለርዕሰ መስተዳደሩ ፊርማስለሚላክበት ሁኔታ፩. አፈ-ጉባኤው ምክር ቤቱ መክሮ የተስማማበትንህግ በህገ መንግሥቱ አንቀጽ ፷፰/፪//ለ/ መሠረትለክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ለፊርማ ይልካል፡፡

፪. ርዕሰ መስተዳደሩ ከላይ በተጠቀሰው በንዑስአንቀጽ ፩ መሠረት የቀረበለትን ህግ በአስራአምስት ቀናት ውስጥ ፈርሞ ወደ አፈ-ጉባኤውይመልሰዋል፡፡ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ የጊዜ ገደብውስጥ ካልፈረመ ህጉ በሥራ ላይ ይውላል፡፡

፫. ህጉ በደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከመውጣቱበፊት አስፈላጊ የሆኑ የቴክኒክ እርምቶች በአፈ-ጉባኤው አማካኝነት ሊከናወኑ ይችላሉ፡፡

አንቀጽ ፶፰. ህግ ስለማሣተም፩. በምክር ቤቱ የፀደቀ ሕግ በአፈ-ጉባኤውአማካኝነት በደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ ይታተማል፡፡

፪. ምክር ቤቱ ሕጐችን የሚያትምበት የራሱማተማያ ቤት ሊኖረው ይችላል፣ይህ ካልሆነ በሌላተቋም እንዲታተም ያደርጋል፡፡

፫. ቅድሚያ ተሠጥቶት በአስቸኳይ እንዲታተምየሚፈለግ ህግ ሲኖር አፈ-ጉባኤው ለሚመለከተውአታሚ አካል መመሪያ ይሠጣል፡፡

Article 55: votingThe council shall approve on the draftlaw article by article, at the end it shallvote upon the draft law as a whole topass it as a law.

Article 56: Time for considering a draftlaw

1. Unless, the council believes in theurgency of the matter, a committee towhich a draft law has been referred to,shall be allowed at least 15 workingdays for considering and presenting itsrecommendation

2. Notwithstanding the provision of subarticle /1/ above, the speaker, taking into consideration the extent andcomplexity of the draft law, may allowthe committee additional time.

Article 57: sending an approved law to thepresident for signature

1. The speaker shall send the lawdeliberated upon and adopted by thecouncil to the president for hissignature in accordance with article68/2/b/of the constitution.

2. The president shall sign a lawsubmitted to him within 15 days andsend back to the speaker. If thepresident does not sign the law withinthis time limit, it shall take effectwithout his signature.

3. Prior to the publication of the law in theregional Negarit Gazetta, necessarytechnical corrections may be made throughthe speaker.

Article 58: publication of law1. A law approved by the council shall be

published in Debub Negarit Gazetathrough the speaker.

2. The council shall have its own printingpress for publication of laws otherwise; itshall cause publication to be carried out byanother institution.

3. Where the publication of a law is urgentand deserves priority, the speaker shallgive instruction to the publishinginstitution concerned.

Page 208 of 2280

Page 44: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

44

፬. በምክር ቤቱ ውሳኔ መሠረት ሕጉ በአማርኛናበእንግሊዝኛ ቅጂዎች ተዘጋጅቶ ወደ ማተሚያቤት ይላካል፡፡

፭. የምክር ቤቱ የሚመለከተው ክፍል የሕጐችንትርጉምና ሕትመት ይከታተላል፡፡

አንቀጽ ፶፱. ህጐችን ስለማሠራጨት፩. በምክር ቤቱ የወጡ ህጐች በሚመለከተውየአስፈፃሚ አካል ይሠ ራጫል፡፡

፪. ምክር ቤቱ የወጡ ህጐች በአግባቡ እየተሠራጩስለመሆናቸው አስፈላጊውን ክትትልና ቁጥጥርያደርጋል፡፡

፫. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ የተቀመጠውን ተግባርአፈፃፀም በዋናነት የሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴይከታተላል፡፡

አንቀጽ ፷. የህጎችን ዝርዝር ስለመያዝምክር ቤቱ በየአመቱ የሚያወጣቸውን ህጎች ዝርዝርይይዛል፣ ለሚመለከታቸው አካላትም እንዲያውቁትያደርጋል፡፡

ምዕራፍ አሥርየበጀት አፀዳደቅ ሂደት

አንቀጽ ፷፩. በክልሉ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ ፷፮/፫/መሠረትየክልሉ መንግሥት ረቂቅ በጀት በመስተዳደር ምክር ቤትተዘጋጅቶ ለምክር ቤቱ ይቀርባል፡፡

አንቀጽ ፷፪. የአቀራረብ ሁኔታአስገዳጅ ሁኔታ ከሌለ በስተቀር ረቂቅ በጀት የበጀት አመቱከመጀመሩ ከሃያ አምስት ቀን በፊት በጥቅል እና በዝርዝርተዘጋጅቶ ለምክር ቤቱ መላክ አለበት፡፡

አንቀጽ ፷፫. የውይይት ጊዜ

በረቂቅ በጀቱ ላይ በሁለተኛ ንባብ ለሚደረግ ውይይትየሚመደበው ጊዜ ከአንድ ቀን ያላነሰ ይሆናል፡፡

አንቀጽ ፷፬. የበጀት መግለጫ

ረቂቅ በጀቱ ለምክር ቤቱ ከደረሰ በኋላ አፈ-ጉባኤውበሚወስነው ቀን እና በሚመደበው ሰዓት የክልሉፋይንናስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ በቀረበው ረቂቅበጀት ላይ መግለጫ ለክልሉ ምክር ቤት አስተባባሪ ኮሚቴይሠጣል፣በመርህ እና በአጠቃላይ በጀቱ ላይ ውይይት

4. In accordance with the decision of thecouncil, the law shall be prepared inAmharic and English copies and sentfor publication.

5. The concerned department of thecouncil shall follow up the translationand publication of laws.

Article 59: Distribution1. Laws enacted by the council shall be

distributed by the executive bodyconcerned.

2. It shall supervise and follow up theproper distribution of laws passed bythe council.

3. The competent standing committeeshall oversee and follow up theimplementation of the tasks providedfor under sub article /1/above.

Article 60: keeping a record of lawsThe council shall keep a record of the lawsenacted every year, and shall notify thebodies concerned thereof.

Chapter TEN

Article 61: The process of Budget ApprovalIn accordance with article 66/3/of the regional

constitution, the council of the regional states

shall prepare a draft budget of the regional

government and present to the council.

Article 62: Manner of presentationExcept where there is force major, the draft

budget shall be prepared and presented to the

council in general and in detailed form twenty-

five days prior to the commencement of the

fiscal year.

Article 63: Time for Deliberation

The time fixed for deliberation on the draft

budget shall not be less than one days.

Article 64: Budget speechAfter the submission of the draft budget to thecouncil, the head of Finance and Economicdevelopment Bureau shall, appear before the counciland make budget speech regarding the draft budgetone a day and time to be fixed by the speaker; thendeliberation shall be conducted on the principle andthe draft law in general

Page 209 of 2280

Page 45: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

45

ይደረጋል፡፡አንቀጽ ፷፭. የበጀት ረቂቅ ምርመራ

በበጀት መግለጫው ላይ የሚደረገው አጠቃላይ ውይይትእንዳበቃ ረቂቅ በጀቱ ለበጀት፣የፋይናንስና ኦዲት ጉዳዩችቋሚ ኮሚቴ ይመራል፡፡

አንቀጽ ፷፮. የውይይት ጊዜ አመዳደብ

አፈ-ጉባኤው ከምክር ቤቱ አስተባባሪ ኮሚቴ ጋርበመመካከር በቀረበው ረቂቅ በጀት ላይ ዝርዝር ውይይትየሚካሄድበትና ድምጽ የሚሰጥበት በቂ ጊዜ ይመደባል፡፡

አንቀጽ ፷፯. የበጀት ቅነሳ ሞሽን ስለማቅረብ

ከላይ በተቀመጠው የውይይት ጊዜ ማንኛውም አባልወይም የፖርላማ ቡድን በረቂቅ በጀቱ ላይ የቅነሣ ሞሽንሊያቀርብ ይችላል፡፡

አንቀጽ ፷፰. የበጀት ቅነሳ ሞሽን አቀራረብ

የበጀት ቅነሳ ሞሽን በሚከተለው ሁኔታ ሊቀርብ ይችላል፡፡

፩. እንዲቀነስ የሚፈለገው የበጀት መጠን ፖሊሲንባለመቀበል ከሆነ አቅራቢው የሚቃወመውንፖሊሲ በግልጽ ማሳየትና አማራጭ ፖሊሲበጽሁፍ የማቅረብ ግዴታ አለበት፡፡

፪. እንዲቀነስ የሚፈለገው የበጀት መጠን ሲሆንቅነሣው በኢኮኖሚው ላይ የሚኖረውን ውጤትየሚያመላክት መሆን አለበት፡፡ የቅነሣው ጥያቄበጥቅል ወይም አንድ የበጀት ርዕስ እንዲሠረዝወይም አንድ የበጀት ርዕስ በተወሰነ መጠንእንዲቀነስ የሚጠይቅ ሊሆን ይችላል፡፡

አንቀጽ ፷፱. የበጀት ቅነሳ ሞሽን /Cut Motion/ መመዘኛ

ረቂቅ የበጀት ጥያቄን ለመቀነስ የሚቀርብ ሞሽንየሚከተሉትን ማሟላት አለበት፡፡፩. ከአንድ የበጀት ፍላጎት ጋር ብቻ የተያያዘ መሆንአለበት፡፡

፪. በግልጽ የተቀመጠ አወዛጋቢ ያልሆነ እውነታንየያዘ ፣ ስም የማያ ጠፋ፣ ከስሜታዊነት እናከመሳሰሉት የፀዳ መሆን አለበት፡፡

፫. ግልጽ የሆነና በተወሰነ አንድ ጉዳይ ላይ ያተኮረመሆን ይገባዋል፡፡

፬. በግለሰብ ባህሪ ላይ ያተኮረ መሆን የለበትም፡፡፭. በሥራ ላይ የሚገኙ ሕጎችን ማሻሻል ወይምመሻርን የሚጠይቅ መሆን የለበትም፡፡

፮. መንግሥትን በቀጥታ የሚመለከት ጉዳይ መሆን

Article 65: Consideration of the draft budget

After the deliberation on the budget speech, the

draft budget shall be referred to Finance, budget

and audit standing committee.

Article 66: Allocation of Deliberation Time

The speaker, in consultation with coordinating

Committee, allocate shall sufficient time to

deliberate in detail and vote upon the draft

budget submitted.

Article 67: Making a motion to cut the budgetDuring the deliberation time mentioned above,any member or a parliamentary group maymove a motion to cut the budget.

Article 68: The manner of moving a motionto cut the budget

A motion to cut the budget may be moved in thefollowing manner

1. If a motion to cut the budget is moved onthe ground of opposing a certain policy(policy cut), the manner shall explain thepolicy he opposes, and present analternative policy in writing.

2. When the motion relates to an economic cut,must show the impact which the cut wouldhave on the economy. The motion mayrelate to the cut of a lump sum, thediscarding of an item of budget or thecutting of the budget allocated to a certainbudget item.

Article 69: The criteria for cut motionA cut motion moved to reduce the draft budgetshall satisfy the following:

1.It shall relate to a single budget need only

2.It shall be clearly set out, not controversial;containing the truth not defamatory; freefrom emotion and the like.

3.It shall be precise and focusing on a specificmatter

4.It may not focus on an individual’s character.5.It may not be directed at amending or

repealing existing laws

6.It shall directly relate to the government

Page 210 of 2280

Page 46: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

46

አለበት፡፡፯. በፍርድ ሂደት ላይ የሚገኝ ጉዳይ መሆንየለበትም፡፡

፰. የልዩ ጥቅም ጥያቄን የሚያነሣ መሆንየለበትም፡፡

፱. በተመሳሳይ የሥራ ዓመት ምክር ቤቱ ውይይትአድርጎ ውሳኔ የሰጠ በትን ጉዳይ ለማንሳት ያለመመሆን የለበትም፡፡

፲. ሙሉ ወይም ከፊል የዳኝነት ስራን በሚያከናውኑአካላት እየታየ ወይም በህግ በተቋቋሙ ሌሎችአካላት እየተጣራና እየተመረመረ ያለን ጉዳይየሚመለከት መሆን የለበትም፡፡

፲፩. ጥቃቅን የሆኑ ጉዳዮችን የሚያነሣ መሆንየለበትም፡፡

አንቀጽ ፸. የበጀት ቅነሳ ሞሽን ተቀባይነት ስለማያገኝበትሁኔታበአፈ-ጉባኤው አስተያየት የቀረበው ሞሽን ከላይየተዘረዘሩት ድንጋጌዎች የማያሟላ ወይም የምክርቤቱን አሰራርና ተግባር የሚያደናቅፍ ወይም ሞሽንየማቅረብ መብትን ያለአግባብ ለመጠቀም የታለመሆኖ ካገኘው የቅነሳ ሞሽኑ እንዳይይቀርብ ሊያደርግይችላል፡፡

አንቀጽ ፸፩. የቅነሳ ሞሽን ማስታወቂያ ጊዜየቅነሳ ሞሽኑ በበጀት ጥያቄው ላይ ውይይትከመደረጉ ከ አንድ ቀን በፊት ለአፈ-ጉባኤው በጽሁፍመቅረብ አለበት፡፡

አንቀጽ ፸፪. ረቂቅ በጀት ስለማጽደቅ

በዝርዝር በጀቱ እና በቀረቡ የቅነሳ ሞሽኖች ላይየሚደረገው ውይይት እንደተጠናቀቀ በበጀት፣ ፋይናንስ እናኦዲት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሪፖርትና የውሳኔ ሀሣብመነሻነት ውይይት ተካሂዶ ድምጽ ይሰጣል፡፡

ምዕራፍ አስራ አንድ

ክትትልና ቁጥጥር

አንቀጽ ፸፫. የክትትል እና ቁጥጥር ዓላማ

የሕዝብና የመንግሥት ሀብትና ንብረት በአግባቡ ሥራ ላይመዋሉን፣ ሥራዎች ህግና ሥርዓትን መሠረት አድርገውእየተከናወኑ መሆናቸውን፣ ፍትሀዊና ፈጣን የልማትአቅጣጫ መኖሩን፣ ዲሞክራሲና መልካም አስተዳደርመስፈኑን፣የዜጎች መብት፣ሠላምና ፀጥታ መከበሩን፣እንደዚሁም በመንግሥት አካላት መካከል የተቀናጀአሠራር መኖሩን ለማረጋገጥ ነው፡፡

7.It may not be concerned with a case pendingin a court

8.It may not be concerned with a questionrelating to a privilege

9.It may not be aimed at raising a matterdeliberated and decided upon previously inthe same year

10. It may not concern a case being consideredby a judicial of quasi-judicial tribunals orinvestigated by other bodies established bya law

11. It may not relate to minor matters.

Article 70: The conditions for not acceptinga cut motion

The speaker may bar the cut motion wherediscovers that the motion does not comply withthe previous above, obstructs the operation ofthe council or is aimed at misusing the right ofmoving a motion.

Article 71: Time for notifying a cut motionA cut motion shall be presented in writing to thespeaker one day prior to the conducting ofdeliberation on draft budget.

Article 72: Approval of a draft budget

As soon as the deliberation on the details of thedraft budget and cut motions moved isconcluded, voting shall take place afterdeliberation is conducted on the basis of thereport and recommendation submitted by thefiancé and budget standing committee

Chapter ElevenFollow up and supervising Government organs

Article 73: Objectives of follow up andsupervision

The objective is to ensure the proper usage ofthe resources and property of the government,the performance of tasks in accordance with lawand order, the existence of fair and rapiddevelopment directions, the prevalence ofdemocracy and good governance, respect forcitizens rights and the maintenance of peace andsecurity as well as the existence of co-coordinated working process amonggovernment bodies.

Page 211 of 2280

Page 47: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

47

አንቀጽ ፸፬. ቁጥጥርና ክትትል የሚደረግባቸውጉዳዮችና አካላት

፩. ምክር ቤቱ ከዚህ ቀጥሎ በተዘረዘሩት ጉዳዮችዙሪያ ክትትልና ቁጥጥር ያደርጋል፡-ሀ. የክልሉ ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎች፣ኘሮግራሞች፣ ዕቅዶች፣ ህጎ ችና አሠራሮችበተግባር ስለመዋላቸው እንዲሁም ለክልሉዕድገት በሚበጅ አቅጣጫ እየተከናወኑመሆናቸውን፣

ለ. የዜጎች መሠረታዊ መብቶችና ነፃነቶችመከበራቸውን እና

ሐ.የክልሉ መንግሥት በጀት እና ሀብት በአግባቡበሥራ ላይ መዋሉን፣

፪. የክልሉ ምክር ቤት በክልሉ መንግሥት አካላትላይ ክትትልና ቁጥጥር ያደርጋል፣

አንቀጽ - የቁጥጥርና ክትትል ስልትበክልሉ ህገ-መንግሥት በተሰጠው ስልጣን መሠረትምክር ቤቱ የሚከተሉትን የክትትል እና የቁጥጥርስልቶች ተግባራዊ ያደርጋል፡፡

፩. መንግሥታዊ አካላት ቢያንስ በዓመት ሁለት ጊዜለሚመለከተው ኮሚቴ በአካል ሪፖርትእንዲያቀርቡ ያደርጋል፡፡

፪. ርዕሰ መስተዳድሩ ቢያንስ በዓመት ሁለት ጊዜየግማሽ ዓመት እና አጠቃላይ ዓመታዊ የአፈፃፀምሪፖርትና የበጀት አመት ዕቅድ ለምክር ቤቱያቀርባል፡፡

. ምክር ቤቱ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በክልሉመንግሥታዊ አካላት የሂሣብ ምርመራ እንዲደረግትዕዛዝ ይሰጣል፡፡

. ምክር ቤቱ አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው ተቋማትን፣ምስክሮችን፣ ባለሞያ ዎችን፣ ወይም ሰነዶችንአስቀርቦ ጉዳዮችን ያጣራል፡፡

. ምክር ቤቱ ከመንግሥት አካላት፣ ከኮሚቴዎች፣ከሕብረተሰቡና መን ግሥታዊ ካልሆኑ አካላትየሚቀርብለትን ሪፖርትና ጥቆማ መሠረትበማድረግ ክትትል እና ቁጥጥር ያደርጋል፡፡

Article 74: Matters and Bodies to besupervised and Follow up

1. The council shall Conduct supervisionand follow up around the mattersSpecified below:

a) The implementation and direction ofthe region’s polices, strategies,programs, plan, laws and operationstowards advancing the regionsdevelopment,

b) The observance of the fundamentalrights and freedoms of citizens, and

c) The proper implementation of thebudget and resources of the regionalgovernment

2. The council shall exercise supervisionand follow up over the regionalgovernment bodies.

Article 75: Mechanisms of supervision andfollow up

Pursuant to powers granted to it underconstitution, the council shall have thefollowing mechanisms of supervision ofsupervision and follow up

1. It shall cause government organs tosubmit a report to committee’sconcerned at least twice a year.

2. President of the regional state shallpresent the annual plan of the budgetyear and performance reports in themid and end of the budget at leasttwice a year to the council.

3. When it deemed necessary, the councilmay order government organs to beaudited.

4. The council may, where necessary,cause institutions, witnesses, andexperts to appear before it as well asdocuments to be submitted to if toconduct investigation

5. The council shall conduct supervisionand follow-up on the basis of reportsand information submitted to it bygovernment organs, committees, thepublic and nongovernmental organs

Page 212 of 2280

Page 48: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

48

. ክትትልና ቁጥጥር ሂደት በመንግሥታዊ አካላትላይ የታዩ ችግሮችን አስመልክቶ ምክር ቤቱየሚከተሉትን የመፍትሔ እርምጃዎች ሊወስድይችላል፡-

ሀ. የተከሰተው ችግር ከህግ የመነጨ ከሆነ በህግእንዲደገፍ ወይም ክፍተቱ በሕግ እንዲሞላያደርጋል፡፡

ለ. በመንግሥታዊ አካላት ላይ የለያቸው ችግሮችከበጀት ጋር የሚያያዙ ከሆኑና ይህምበሚመለከተው አካል ከተረጋገጠ አስፈላጊውንየእርምት ማስተካከያ ያደርጋል፡፡

ሐ.መሥራያ ቤቱ ችግሩን እንዲያውቅ እናየፈጸመውን ድክመት እንዲያርም መመሪያይሰጣል፣ድክመቱ መታረሙን ያረጋግጣል፡፡

መ. ችግሩ ካልታረመ እና መሠረታዊ ከሆነለችግሩ ተጠያቂ በሆነው አካል ላይ በርዕሰመስተዳድሩ አማካኝነት እርምጃ እንዲወሰድያደርጋል፣አፈፃፀሙንም ይከታተላል፡፡

ሠ.ችግር የተፈጠረው ተጠሪነታቸው በቀጥታለምክር ቤቱ በሆኑ ሌሎች መንግሥታዊአካላት ከሆነ በሕግ መሠረት አስፈላጊውእርምጃ ይወሰዳል፡፡

. ምክር ቤቱ መንግሥታዊ አካላትን ሲከታተልናሲቆጣጠር በተ ቋሙ የዕለት ተዕለትእንቅስቃሴዎች ውስጥ ጣልቃ መግባት የለበትም፡፡

፰. በህገ መንግሥቱ ወይም በሌሎች አዋጆችመሠረት ሥራቸውን በነፃነትና ያለጣልቃ ገብነትእንዲያከናውኑ ሆነው የተቋቋሙ መንግሥታዊአካላትን በመቆጣጠርና በመከታተል ሂደት ምክርቤቱ ነፃነታቸውን ማክበር አለበት፡፡

አንቀጽ ፸፮. ለምክር ቤቱ በቀጥታ ስለሚቀርብ ሪፖርት፩. በህገ-መንግሥቱ አንቀጽ ፶፩/፫/ኘ/ መሠረት ምክርቤቱ አስፈላጊ ሆኖ ባገኘው ጊዜ የክልሉን ርዕሰመስተዳድርና ሌሎች የክልል መንግሥትባለሥልጣናትን ለጥያቄ ይጠራል፣የሕግአስፈፃሚውን አሠራር ይመረምራል፡፡

6. In relation to Problems, it realizedduring the process of conductingfollow-up and supervision ofgovernment bodies, the council maytake the following remedial measures:

a) Where, the problem emanates fromthe law it shall provide legal supportor complement the loophole in thelaw through legislation

b) It shall take corrective measureswhere problems of governmentalbodies are related to the budget andwhere it is ascertained so to be bythe competent body.

c) It shall cause a given governmentaloffice to recognize its problem andgive it directives to correct itsweakness.

d) Where the problem is not rectifiedand where it is serious, it shall causea measure to be taken through thepresident on the body responsible forthe problem, and shall follow up theimplementation of the measuretaken

e) Where the institutions directlyaccountable to the council create theproblem, it shall take the necessarymeasure in accordance with the law.

7. The council may not intervene in theday to a day operations of governmentbodies, in the course of performing itsfollow up and supervision.

8. In process of conducting its follow up andsupervision, the council shall respect theindependence of institutions empoweredby the constitution or other laws to carry

out their functions independentlyArticle 76: Report to be directly submitted

to the council1. When it deems it necessary in accordance

with article 51/3/ (o) of the constitution,the council shall call upon regionalpresident and other government officialsand investigate the performance of theexecutive body.

Page 213 of 2280

Page 49: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

49

፪. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፸፭ ንዑስ አንቀጽ /፪/መሠረት የክልሉን መንግሥት አመታዊ ዕቅድያዳምጣል፣ያፀድቃል፡፡

፫ ርዕሰ መስተዳድሩ በመደበኛ ጉባኤ የክልሉንመንግሥት የግማሽ ዓመት ሥራ አፈፃፀምሪፖርት፣ አመታዊ የአፈፃፀም ሪፖርትና፣ዓመታዊ የሥራ ዕቅድን አስመልክቶ በዓመትቢያንስ ሁለት ጊዜ ለምክር ቤቱ ሪፖርትያቀርባል፤ ሆኖም ርዕሰ መስተዳድሩ ለምክር ቤቱመቅረብ የሚገባው ጉዳይ አለ ብሎ ካመነ ለምክርቤቱ ሪፖርት ማቅረብ ይችላል፡፡

፬. ምክር ቤቱ ማንኛውንም መንግሥታዊ አካልበቀጥታ ሪፖርት ሊያዝ ይችላል፡፡

፭. ለምክር ቤቱ በቀጥታ ሪፖርት የሚቀርበው፡-ሀ/ መንግሥታዊ አካሉ አንገብጋቢ በሆኑ ወቅታዊጉዳዮች ላይ ለምክር ቤቱ ማብራሪያ መስጠትአስፈላጊ ሆኖ ሲያገኝ፡፡

ለ/ በመንግሥታዊ አካሉ ላይ አንገብጋቢ የሆኑጥያቄዎች በተደጋ ጋሚ ከሕዝብ የሚነሳበትከሆነ፡፡

ሐ/ መንግሥታዊ አካሉ ላይ ከምክር ቤት አባላትተደጋጋሚ ጥያቄ የሚነሳበት ከሆነ

መ/ የክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት ዓመታዊየበጀት ጥያቄ ፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤት እናየዋናው ኦዲተር መስሪያ ቤት ዓመታዊየሥራና የበጀት ዕቅድ እና አፈፃፀምሪፖርት፡፡

ሠ/ የምክር ቤቱ አስተባባሪ፣ቋሚና ጊዚያዊኮሚቴዎች የሥራ እንቅ ስቃሴ እናየተሰጠውን ተልዕኮ በሚመለከት የሚቀርብሪፖርትና ዕቅድ፣

ረ/ የምክር ቤቱ ዓመታዊ የአፈፃፀም ሪፖርትናዕቅድ

ሰ/ በዚህ አንቀጽ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖምክር ቤቱ ማንኛውንም መንግሥታዊ አካልበቀጥታ ሪፖርት እንዲያቀርብለት ሊያዝይችላል፡፡

2. In accordance with article 75/2/of thisregulation, the council shall hear andapprove the annual plan of the regionalgovernment

3. President of the regional governmentshall, present reports regardingoperation of the government at leasttwice a year; however, the president,may submit a report to the council atany time he deems it

4. The council may order anygovernment body to submit a report toit directly

5. A report shall directly be submitted tothe council:

a) Where the government body findsit necessary to give an explanationto the council of an urgent andcurrent affairs;

b) Where pressing questions arerepeatedly raised against thegovernment by the people;

c) Where the questions arerepeatedly raised the governmentbody by members of the house;

d) Report of the Council of theregional Nationalities, annualbudget request, General SupremeCourt, Auditor general annualwork, budget, plan, andperformance report;

e) Report of Coordinating standingand ad-hoc-committeesperformance report and plan;

f) Report of the office of regionalcouncil its annual performancereport and plan.

g) Without prejudice to the provisionhere, the council may order anygovernmental body to submit areport to it directly.

Page 214 of 2280

Page 50: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

50

አንቀጽ ፸፯. ስለ ሪፖርት አቀራረብ፩. ለምክር ቤቱ ሪፖርት የሚያቀርበው የአስፈፃሚውአካሉ የበላይ ኃላፊ ነው፡፡ ኃላፊው ሊያግዙትየሚችሉ የሥራ ባልደረቦቹን ይዞ መምጣትይችላል፡፡

፪. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ የተጠቀሰው ቢኖርምኃላፊው ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ ሲያጋጥመውሪፖርቱ በምክትሉ ወይም በተወካዩ እንዲቀርብሊያደርግ ይችላል፡፡

፫. ኃላፊው ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፪ የተገለፀውንከማድረጉ በፊት ለምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ አስቀድሞምክንያቱን ማሳወቅ አለበት፡፡

፬. አፈ-ጉባኤው ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፫ የቀረበለትጥያቄ አሳማኝ ሆኖ ካገኘው ሪፖርቱን በንዑስአንቀጽ ፪ መሠረት እንዲቀርብ ያደርጋል፡፡

አንቀጽ ፸፰. የሪፖርት አቅራቢው የአጠራር ሥነሥርዓት፩. አፈ-ጉባኤው በዚህ ደንብ አንቀጽ ፸፭ እና ፸፮የተዘረዘሩት አካላት ለምክር ቤቱ ሪፖርትእንዲያቀርቡ በጽሁፍ ያሳውቃል፡፡

፪. አፈ-ጉባኤው ሪፖርቱ የሚቀርብበትን ጊዜና ቦታቢያንስ ከአንድ ሣምንት በፊት ማሳወቅ አለበት፡፡

፫. ሪፖርት የማቅረቢያው ጊዜ አመቺ አለመሆኑበሚመለከተው አካል ጥያቄ ሲቀርብና አፈ-ጉባኤው ሲያምን ጊዜው ሊለወጥ ይችላል፡፡

፬. ሪፖርት አቅራቢው መንግሥታዊ አካል በአንቀጽ፸፯ /፩/ መሠረት በስብሰባው ወቅት የሚገኙሰዎችን ስም ዝርዝር ከ48 ሰዓት በፊት ለምክርቤቱ አፈ-ጉባኤ ማሳወቅ አለበት፡፡

አንቀጽ ፸፱- የሪፖርቱ ይዘትና የሚላክበት ጊዜ፩. ሪፖርቱ በመደበኛ የሥራ እንቅስቃሴ ላይየሚያተኩር ሆኖ፣

ሀ. አመታዊ የሥራ ዕቅድ እና የተከናወኑተግባራት

Article 77: Manner of reporting1. The head of the government body

concerned, shall present a report to thecouncil; he may, however, being hiscolleagues along to assist him

2. Now withstanding the provision of subarticle 1 above, where the head of thegovernment body is unable due toforce major, he may cause his deputyor representative to present the report.

3. In such a case, the head shall notify thespeaker before applying the provisionof sub article /2/above.

4. Where the speaker finds that therequest submitted under sub article /3/above is convincing, he shall allow thepresentation of the report inaccordance with sub article /2/above.

Article 78: Calling procedure of reportpresenters

1. The speaker shall notify in writing tothe government to the governmentbodies referred to in articles 75 and 76above, to submit their report

2. The speaker shall notify the time andplace for presenting the reports at leastone week before the day fixed.

3. The time may be changed where thebody concerned gives a convincingreason to the speaker, showing that theday fixed for the report is not suitable.

4. The government body presenting areport shall notify the council of thelist of colleagues that shall be presentin accordance with article 77/1/abovebefore forty-eight hours of reporting.

Article 79: Content and submissiontime of reports.

1. Where the report relates to regularwork operation, it shall be submitted inwriting signed by the head and shallinclude:

a) Annual work plan and activatesperformed,

Page 215 of 2280

Page 51: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

51

ለ. የበጀት አፈፃፀም፣ሐ. የሰው ሀይል አስተዳደር፣መ. የተገኘ ውጤት፣ሠ. ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች እና የተወሰዱየመፍትሔ እርም ጃዎች፣

ረ. ትኩረት የሚሹ ጉዳዮችን እና የመሳሰሉትንበማካተት እና በጽሁፍ በማዘጋጀትበኃላፊው ተፈርሞ መላክ አለበት፡፡

፪. ምክር ቤቱ የፈለገውን አንድ ጉዳይ በሚመለከትየሚቀርብ ሪፖርት ከሆነ የተፈለገውን ጉዳይአጠቃላይ በሆነ መልኩ ሊዳስስ በሚችል ሁኔታተዘጋጅቶ መቅረብ አለበት፡፡

፫. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ እና ፪ የተጠቀሱትሪፖርቶች ለምክር ቤቱ ከመቅረባቸው ቢያንስከአስራ አምስት ቀን በፊት ለአፈ-ጉባኤውመድረስ አለበት፡፡አፈ-ጉባኤውም ሪፖርቱንለሚመለከተው ኮሚቴ ወዲያውኑ ማስተላለፍአለበት፡፡

አንቀጽ ፹- የምክር ቤቱ ሪፖርት ስለሚሰማበትኘሮግራም

፩. ምክር ቤቱ ሪፖርት የሚሰማበትን ኘሮግራምአስቀድሞ ማዘጋጀት ይጠበቅበታል፡፡

፪. ምክር ቤቱ የሚያዘጋጀው የሪፖርት ኘሮግራምኃላፊነቱን ለመወጣት በሚያስችለው እናውጤታማ ሊያደርግ በሚችል መንገድ መሆንአለበት፡፡

አንቀጽ ፹፩- የሪፖርት አቅራቢዎችኘሮቶኮል እና ሥነ ምግባር

፩. ማንኛውም ሪፖርት አቅራቢ የምክር ቤቱንክብርና ሞገስ የጠበቀ ኘሮቶኮልና ሥነ- ምግባርሊኖረው ይገባል፡፡

፪. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ እንደተጠበቀ ሆኖማንኛውም ሪፖርት አቅራቢ በሚከተሉት ሥነ-ምግባርና ሥነ ሥርዓት ይመራል፡፡

ሀ. በተዘጋጀለት መግቢያ ወደ ምክር ቤቱ ግቢከገባ በኃላ በኘሮቶኮል አማካኝነትየተዘጋጀለትን ቦታ ይይዛል፡፡

b) Budget Implementation,

c) Management of man power,

d) Results achieved,

e) major problems encountered andmeasures taken to solve theproblems,

f) Matters to be focused at and thelike

2. Where the report is concerned with aspecific matter for which the councilordered the submission of the report, itshall be prepared and submitted in amanner as to cover the matter aswhole,

3. The reports referred to under subarticles/1/ and/2/ above shall besubmitted to the speaker at least 15days before they are to presented tothe council, the speaker shallimmediately pass the reports to thecommittee concerned.

Article 80: Program for reportHearing by the council

1. The council is expected to preparebeforehand a program for hearing thereports.

2. The Program to be prepared shall besuch as to enable the council todischarge its responsibilities andachieve results.

Article 81: Protocol and code ofconduct of report presenters1. Any report presenter shall have a

protocol and code of conduct which iscompatible with the prestige anddignity of the council

2. Without prejudice to sub article/1/ofthis regulation, any report presentershall be guided by the followingprocedure and code of conduct:

a) After entering the compound ofthe council through the gatedesignated for his entrance, heshall take his place through theprotocol.

Page 216 of 2280

Page 52: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

52

ለ. አለባበሱ የምክር ቤቱን ክብር የጠበቀ መሆንአለበት፡፡

ሐ. ለሪፖርት አቀራረቡ ከሚያስፈለጉት ቁሣቁስእና ሰነዶች ውጭ ሌሎች አላስፈላጊቁሣቁሶች መያዝ የለባቸውም፡፡

መ. በምክር ቤቱ የጉባኤ አዳራሽ ሲጋራማጨስ እና ሌሎች አላ ስፈላጊ ተግባራትንመፈፀም የለበትም፡፡

፫. የምክር ቤቱ ኘሮቶኮል ክፍል የሚከተሉትንተግባራት ማከናወን አለበት፡፡

ሀ. ወደ ምክር ቤቱ የሚመጣን ሪፖርት አቅራቢተዘጋጅቶ መጠበቅ እና በአግባቡ መቀበል

ለ. ሪፖርት አቅራቢው መምጣቱን ለአፈ-ጉባኤውማሳወቅና የሚሰ ጠውን ትዕዛዝ መፈፀም፣

ሐ. በስብሰባው ጊዜ ሪፖርት አቅራቢውን ወደጉባኤ አዳራሽ ማስገ ባት እና የተዘጋጀለትንቦታ እንዲይዝ ማድረግ፣

መ. ሪፖርቱን ካቀረበ በኃላ በአግባቡ መሸኘትአለበት፡፡

አንቀጽ ፹፪ በሪፖርት ላይ የሚደረግ ውይይትስለሚመራበት ሁኔታ

፩. አፈ-ጉባኤው አቅራቢውን በማስተዋወቅ ሪፖርቱንእንዲያቀርብ ይጋ በዛል፡፡

፪. ሪፖርት አቅራቢው የተዘጋጀውን ሪፖርት እንደአመቺነቱ በንባብ ወይም በገለፃ መልክ ሊያቀርብይችላል፡፡

፫. ሪፖርቱ ከተሰማ በኃላ በሚመለከተው ኮሚቴየተዘጋጁ ጥያቄዎች እና አስተያየቶች እንዲቀርቡይደረጋል፡፡

፬. ከኮሚቴው ለቀረቡ ጥያቄዎችና አስተያየቶችመልስ ከተሰጠ በኋላ የፖርላማ ቡድኖች እናአባላት ጥያቄና አስተያየት እንዲያቀርቡይደረጋል፡፡

፭. አፈ-ጉባኤውም ሪፖርቱን አስመልክቶ የማጠቃለያአስተያየት በአባ ላት እንዲሰጥ ያደርጋል፡፡

b) His attire shall be compatible withthe prestige and dignity of thecouncil

c) No objects may be carried otherthan documents or objectsnecessary for the presentation ofthe report.

d) Smoking cigarettes and otherunnecessary activates may nottake place in the meeting hall ofthe council.

3. The protocol department of the councilshall perform the following duties:

a) To make the necessary preparationand welcome any report presenterproperly.

b) To notify the speaker the arrival ofthe report presenter and implementany order given.

c) To accompany, the report presenterto the meeting hall at the time of themeeting, and help him to take hisseat.

d) To accompany, out the reportpresenter after the delivery of thereport.

Article 82: Report deliberation procedures

1. The speaker of the council shallintroduce the report presenter topresent the report;

2. The report presenter may present hisreport orally or by reading as may beconvenient for him.

3. After the report is heard questions andcomments made by the committee,concerned shall be made to bepresented.

4. After the answers have been given toquestions and comments made bycommittee parliamentary groups andmember shall be made to presentquestions and comments.

5. The speaker shall cause the membersto present a summary on the report.

Page 217 of 2280

Page 53: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

53

፮. ምክር ቤቱ በቀረበው ሪፖርት ላይ ጥርጣሬካደረበት ወይም በበቂ ሁኔታ አልቀረበም ብሎካመነ ወይም በማያጠራጥር ሁኔታ መሠረታዊችግር ያለው ሆኖ ካገኘው ጉዳዩ በሚመለከተውኮሚቴ ተጣርቶ እንዲቀርብለት በማድረግ ወይምማጣሪያ ሳያስፈልገው በዚህ ደንብ አንቀጽ፸፭/፮/የተመለከቱት እርምጃዎች እንደሁኔታውተፈፃሚ ያደርጋል፡፡

አንቀጽ ፹፫ ኮሚቴ ለምክር ቤቱ ስለሚያቀርበውሪፖርት

፩. እያንዳንዱ ኮሚቴ እንደ አስፈላጊነቱ ስለ ሥራእንቅስቃሴው ለምክር ቤቱ ሪፖርት ሊያቀርብይችላል፡፡

፪. በኮሚቴ የሚቀርብ ሪፖርትሀ. ምክር ቤቱ ሊያውቃቸው ወይም ውሳኔሊያስተላልፍባቸው የሚገቡ ጉዳዮች ወይም

ለ. የዕቅድ አፈፃፀሙን እናሐ.ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ የመፍትሄእርምጃዎችን ያካተተ ሊሆን ይችላል፡፡

፫. የኮሚቴ ሪፖርት የሚቀርበው በሰብሳቢውይሆናል፡፡

አንቀጽ ፹፬ ማስረጃ ስለመመርመር፩. ምክር ቤቱ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ማናቸውምምስክር መስማት ወይም ሰነድ መመርመርይችላል፡፡

፪. ምክር ቤቱ ምስክር የሚጠራበትና የሚሰማበትሥነ-ሥርዓት እንደ ሚከተለው ይሆናል፡፡

ሀ. ምክር ቤቱ አንደአስፈላጊነቱ በራሱ ወይምበኮሚቴ አማካኝነት ምስክርነት ሊሰማ ወይምሰነድ ሊመረምር ይችላል፡፡

ለ. ለምስክርነት የሚፈለገውን ግለሰብ ምስክርነትየሚሰጥበትን ጉዳይ፣ቦታና ጊዜ በማሳወቅእንደአስፈላጊነቱ በደብዳቤ ይጠራል፡፡

ሐ.የሚሰጠው ምስክርነት እንደሁኔታው በጽሁፍየተደገፈ ወይም ጥያቄው ተራ በተራእየቀረበለት የቃል መልስ በመስጠት ይሆናል፡፡

መ.ምስክሩ በጥያቄ ያልቀረበለት ነገር ግን ለጉዳዩጠቃሚ የሆነ የሚያውቀው መረጃ ካለአስፈቅዶ ነጥቡን በተጨማሪነት ሊገልጽይችላል፡፡

6. Where the council is in doubt about thereport, or considers that it has afundamental problem, it may order thecommittee concerned to conduct aninvestigation and report to it or shall,without the need of investigation, takethe necessary measure pursuant toarticle 75/6/ of this regulation.

Article 83: Report submitted by acommittee to the council

1. Each committee may, where necessary,report present to the council reportsregarding its work operation.

2. A committee reports may include:-

a) Matter that should be known ordecided upon by the council or

b) The implementation of its plan

c) Problems encountered andmeasures taken to solve.

3. The report of a Committee shall bepresented by its chair person.

Article 84: Examination of Evidence1. The council may, where necessary,

hear the testimony of any witness orexamine any document.

2. The Council’s procedure ofsummoning and hearing of a witnessshall be as follows:

a) The council hears a witness orexamines a document itself orthrough a committee, as may benecessary.

b) A person required for testimonyshall be summoned by a letterinforming him about the matter,time and place of his testimony

c) The manner giving evidence may,according to the circumstances, besupported by a written statementor by answering orally for eachquestion asked one after the other

d) Where the witness is aware of animportant fact of which he wasnot asked during the hearing, hemay disclose it with the consentof the council.

Page 218 of 2280

Page 54: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

54

፫. ምክር ቤቱ በያዘው ጉዳይ አግባብነት ያለው ሰነድእንዲቀርብለት የሚመለከተውን አካል ወይምግለሰብ በሚከተለው ሁኔታ ሊያዝ ይችላል፡፡

ሀ. ማንኛውም ሰነድ በሚፈለገው ጊዜእንዲቀርብለት በደብዳቤ በማዘዝ፣

ለ. የሚፈለገው ሰነድ እንደሁኔታው ዋናውንወይም ቅጂው እንደቀርብለት በማድረግ፣

፬. የሚፈለገው ሰነድ ከተመረመረ በኋላለሚመለከተው አካል ወይም ግለሰብ በአግባቡመመለስ አለበት፡፡

፭. ምክር ቤቱ ከተቋሙ ወይም ከግለሰቡ አስፈላጊሰነድ እንዲቀርብለት ሲጠይቅ ወይም የቃልምስክርነት ቀርቦ እንዲሰጥ ሲያደርግ በሕገመንግሥቱና በሌሎች ሕጎች የተደነገጉትንገደቦችና ነፃነቶች ማክበር አለበት፡፡

፮. ምስክርነት የሚሰጥ ወይም ሰነድ የሚያቀርብግለሰብ የሚከተሉትን ቃለ መሀላ ይፈጽማል፡፡‘’እኔ------------------------በዛሬው ዕለት በክልሉምክር ቤት/ኮሚቴ/ ፊት የምሰጠው ቃል ወይምያቀርብኩት ሰነድ ትክክለኛ እና የደበቅሁት ነገርየሌለ መሆኑን አረጋግጣለሁ’’

፯. በንዑስ አንቀጽ ፮ የተጠቀሰው መሀላበሚመለከተው አካል ይከና ውናል፡፡

አንቀጽ ፹፭. አቤቱታዎችንና ጥቆማዎችንስለመቀበል

፩. ምክር ቤቱ በሚከተሉት ጉዳዮች ላይአቤቱታዎችንና ጥቆማዎችን ሊቀበል ይችላል፡፡ሀ. በመንግሥት ወይም በሕዝብ ሀብት እና ጥቅምላይ የደረሰ ወይም ሊደርስ የሚችል ጉዳትንበሚመለከት፡፡

ለ. ሕገ መንግሥቱን አደጋ ላይ የሚጥል ሁኔታከተፈጠረ ወይም ይፈጠራል ተብሎ ሲገመት

ሐ. የመንግሥት ፖሊሲ እና ስትራቴጂየሚያደናቅፍ ሁኔታ ሲከሠት

3. Where the house wants any documentin relation to a case underconsideration, it may order the body orindividual concerned in the followingmanner:-

a) It shall require through a writtenorder the document to bepresented when it is needed.

b) It shall cause the presentation ofthe original or the copy of adocument required, as the casemay be.

4. The document presented shall, afterexamination, be duly returned to thebody or individual concerned.

5. Where the council orders forpresentation of a document from abody or an individual ,or where itrequires a person to appear and giventestimony, it shall respect therestrictions and freedoms provided forunder the constitution and other laws

6. An individual giving testimony orpresenting a document shall take thefollowing oath

“I----------------------------------------affirm that the testimony I am givingor the document I am presenting to thecouncil /committee/ is correct andthere is noting that I have concealedfrom the council.’’

7. The taking mentioned under sub article/6/ performed by the body concerned.

Article 85: Receiving Information1. The council may receive information

regarding the following matters:-

a) In respect of a harm caused orlikely to be caused againstgovernment or public recourses orinterests,

b) Where a situation that endangersthe constitution is created orlikely to be created,

c) Where a situation that obstructsthe policy and strategy of thegovernment occurs,

Page 219 of 2280

Page 55: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

55

መ. በሕዝቦች መካከል ግጭት ከተፈጠረ ወይምግጭት ሊያስነሳ የሚችል ሁኔታ ሲያጋጥም

ሠ. የሰብአዊ መብት ሲጣስረ. ከፍተኛ የሆነ ሰው ሠራሽና የተፈጥሮ አደጋሲከሰት

፪. ማንኛውም የሚቀርብ ጥቆማ ትክክለኛ ማስረጃሊኖረው ይገባል፡፡

፫. ጥቆማው በጽሑፍ ተዘጋጅቶ የጠቋሚውን ስምናሙሉ አድራሻ እና ፊርማ የያዘ መሆን አለበት፡፡

፬. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፫ በተጠቀሰው ሁኔታያልቀረበ ጥቆማ ተቀባይነት የለውም፡፡

፭. በአግባቡ የቀረበ ጥቆማ ተጣርቶ አስፈላጊውውሣኔ ይሰጥበታል፡፡ ጠቋሚውም ውሳኔውንእንዲያውቀው ሊደረግ ይችላል፡፡

፮. ምክር ቤቱ የጠቋሚዎችን ማንነት በሚስጥርመጠበቅ አለበት፡፡አንቀጽ ፹፮. አቤቱታና ጥቆማ በምክር ቤቱ

ስለማስተናገድአቤቱታ ስለሚቀርብባቸው ጉዳዮች፡-፩. ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ረገጣ፣፪. ለቋሚ ኮሚቴዎች ቀርበው በጊዜው መልስ ያላገኙአቤቱታዎች፣

፫. የሕዝብ ጥቅም የሚጎዱ አስተዳደራዊ በደል፣

፬. በሁለት አስፈፃሚ መስሪያ ቤቶች መሀከል ሊፈቱያልቻሉ የግለሰቦች መብ ትና ጥቅም የጎዱአወዛጋቢ ጉዳዮች ናቸው፡፡

አንቀጽ ፹፯. አቤቱታና ጥቆማ አቅራቢውናአቀራረቡ

፩. በዚህ ደንብ በአንቀጽ ፹፮ መሠረት ወደ ምክርቤቱ የሚቀርቡ አቤ ቱታዎችና ጥቆማዎችሊያቀርብ የሚችለው በደሉ በቀጥታ በቤተሰቦቹወይም በራሱ ደርሶብኛል የሚል ሰው ወይምእንደነገሩ ሁኔታ ሌላ ሰው ወይም ተቋም ሊሆንይችላል፡፡

d) Where conflict breaks out amongpeoples or where a condition thatmay give rise to a conflict isencountered,

e) Where human rights are violated,

f) Where a serious natural or manmade disaster occurs.

2. Any information given shall besupported by a valid evidence.

3. The information shall be in writing,and indicate clearly the name, address,signature, etc of the informal, andsealed properly

4. Any information not presented inaccordance with sub article 3 aboveshall not be acceptable.

5. Information duly presented shall beexamined and given the necessarydecision; the informer may be notifiedof such decision

6. The council shall keep the names ofthe informers confidential.

Article 86: Entertaining petitions inthe council

Causes on which petitions are lodged:

1. Serious human right violations

2. Petitions that are presented to thestanding committee and not respondedon time,

3. Administrative misdeed that jeopardizepublic interest.

4. Any dispute which does not solvedbetween Executives sectors

Article 87: The petitioner andpresentation of petition

1. The person who may present appealsto the council in accordance witharticle 86 shall be the individualwho claims he/she or his/her familywill treated or could be anotherperson or institution as thecondition may be

Page 220 of 2280

Page 56: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

56

፪. አቤቱታና ጥቆማ አቅራቢው ጉዳዩን በጽሑፍበመዘርዝር፣ስሙን፣ አድራሻውን፣ ፊርማውንእንዲሁም ጉዳዩን ለማሰረዳት በቂ የሆኑማስረጃዎች በሚገልጽ ሁኔታ መሆንአለበት፡፡እነዚህን ነገሮች ያላሟላ አቤቱታ ወደምክር ቤቱ አይቀርብም፡፡

፫. አቤቱታው በመደበኛ ፍርድ ቤት በሂደት ላይከሆነ ወይም የመጨረሻ ዕልባት ያገኘ ከሆነ ወደምክር ቤቱ አይቀርብም፡፡

፬. አቤቱታው የዞን፣የልዩ ወረዳ፣ የወረዳና፣ ከተማ፣የቀበሌ ስልጣንን የሚመለከት ከሆነ በጉዳዮቹመፍትሔ ለመስጠት በየደረጃው ያለውን የስልጣንእርከን ሳይመለከት በምክር ቤቱ አይስተናገድም፡፡

፭. አቤቱታው ለአፈ-ጉባኤው ይቀርባል ፤ አፈ-ጉባኤውም አቤቱታውን በዚህ አንቀጽ መሠረትሊያሟላ የሚገባውን ይዘት ያካተተ ሆኖ ካገኘውበአጀንዳነት ወደ ምክርቤቱ ያቀርበዋል ወይምበሚመለከተው ኮሚቴ ተጣርቶ የውሣኔ ሃሳብእንዲቀርብለት ያደርጋል፡፡

፮. አንድ ጉዳይ ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ረገጣወይም የሕዝብን ጥቅም የሚጎዳ አስተዳደራዊበደል መሆኑን እና አለመሆኑን እንደሁኔታውአቤቱታው ሲቀርብለት ቋሚ ኮሚቴ ወይም ምክርቤቱ የሚለየው ይሆናል፡፡

አንቀጽ ፹፰. ምክር ቤቱ ስለሚሰጠው የኦዲትትዕዛዝ

፩. ምክር ቤቱ ማንኛውም አካል የተመደበለትን በጀትከአላማው ውጪ መዋሉን ሲገምት ወይምከፍተኛ የበጀት አጠቃቀም ሥርዓት መጓደልወይም መባከን መኖሩን ሲገነዘብ የሂሣብምርመራ /ኦዲት/ እንዲደረግ ሊያዝ ይችላል፡፡

2. The petitioner shall present his caseexplain in it in writing including hisname, address and signature as well assufficient evidences to prove the case.The petition that does not fulfill thisrequirement shall not be submitted tothe council.

3. Where the petition in pending or finaldecision is rendered on it on or fromthe regular courts or other bodies whoare vested with the power of decisionby law, it shall not be presented to thecouncil.

4. Where the case is under thejurisdiction of zone special woreda,woreda, cities and kebeles, the petitionshall not be entertained by the councilwithout exhaustively seen by thehierarchy of power of variousgovernment bodies to render remedy tothe points of the case.

5. The petition shall be presented to thespeaker, and where he finds that it hasincorporated the content it has toincorporate pursuant to this chapter, heshall present it to the council or he mayrule recommendation to be presentedfor him by the concerned committeeafter examine it.

6. The council shall identify where agiven case seriously violates humanright or is an administrative misdeedthat hurts the interest of the peoplewhen a case is presented to it.

Article 88: The councils order forauditing

1. Where the council is of opinion thatany body as misused the budgetallocated to it or is aware that thereis grave misappropriation andwastage of budget, it may orderauditing to be conducted.

Page 221 of 2280

Page 57: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

57

፪. ምክር ቤቱ የሚሰጠው የኦዲት ትዕዛዝየሚከናወነው በክልሉ ዋና ኦዲተር ወይም እርሱበሚወክለው አካል ይሆናል፡፡

፫. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፪ የተደነገገው የኦዲትትዕዛዝ የሚሰጠው በአፈ-ጉባኤው ሆኖ፡-

ሀ. ሊመረመር የተፈለገው አካል፣ለ. የሚመረመረውን ጉዳይ እና፣ሐ. የኦዲት ሪፖርት የሚቀርብበትን ጊዜያመላከተ መሆን አለበት፡፡

፬. ምክር ቤቱ የኦዲት ሪፖርቱን ከሠማ በኃላ በዚህደንብ አንቀጽ ፸፭ ንዑስ አንቀጽ(፮) የተጠቀሱትንእርምጃዎች እንደሁኔታው ይወስዳል፡፡

አንቀጽ ፹፱. ስለ እምነት ማጣት ድምጽ /Vote ofno confidence/

ማንኛውም አባል በመስተዳድሩ ምክር ቤት ላይ እምነትአጥቻለሁ የሚል ሞሽን ማቅረብ ይችላል፡፡

አንቀጽ ፺. ስለእምነት ማጣት ሞሸን አቀራረብናተቀባይነት

፩. የሞሽኑ ማስታወቂያ ከምክር ቤቱ ጉባኤ ከሁለትቀን በፊት በአፈ-ጉባኤው በኩል ለምክር ቤቱአስተባባሪ ኮሚቴ በጽሁፍ መቅረብ አለበት፡፡

፪. አስተባባሪ ኮሚቴው የማስታወቂያ ሞሽኑሥርዓትን ተከትሎ በአግ ባቡ የቀረበ መስሎከታየው ለምክር ቤቱ እንዲቀርብ ሊያደርግይችላል፡፡

፫. አፈ-ጉባኤው በንዑስ አንቀጽ ፪ ኮሚቴውተቀባይነት ያገኘውን የሞሽን ማስታወቂያአቅራቢው በንባብ ለምክር ቤቱ እንዲያቀርብያደርጋል፡፡

ምዕራፍ አስራ ሁለትየሹመት እና የአሰያየም ሥነ ሥርዓት

አንቀጽ ፺፩. በምክር ቤቱ የሚመረጡ፣የሚሰየሙእና ሹመታቸው የሚፀድቅላቸውየሥራ ኃላፊዎች

ምክር ቤቱ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፷፯(፩) ፣፶፩ (፫) መእና ተ፣ ፸፮(፩) እና ፪ እና ፵፱ (፩) ሀ መሠረትየሚከተሉት የሥራ ኃላፊዎች ይመርጣል፣ ይሰይማል፣ይሾማል ወይም ያፀድቃል፡፡

2. The order auditing given by thecouncil shall be executed by theregional auditor-general or a bodydelegated by him

3. The order for auditing mentionedunder sub article /2/, shall be given bythe speaker and specify:

a) The body to be audited,

b) The subject matter to be auditedand

c) The time at which the audit reportto be submitted.

4. The council, after hearing the auditreport, shall take the necessary stagesspecified under article 75 /6/ of thisregulation.

Article 89: Vote of no confidenceAny member may move a motion of noconfidence in the council of the regionalgovernment.

Article 90: Submission of a motion of noconfidence and its admissibility

1. The notice for the motion shall besubmitted to the council’s coordinatingcommittee through the speaker, twodays before the sitting of the council

2. If the considers the notice for themotion to have been duly submitted, itmay case the motion presented to thecouncil.

3. The speaker shall have the memberconcerned read to the council, themotion approved by the coordinatingcommittee in accordance with subarticle /2/above.

Chapter TwelveProcedure of election and appointment

Article 91: Election,appointment andapproval of officials by the council.The council shall, in accordance withsub article 67/1/, 51/3/, / d/ and /k/,76/1/and/2/and 49/1//a/, elect, appoint orapprove the appointment of thefollowing officials

Page 222 of 2280

Page 58: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

58

፩. የምክር ቤቱን አፈ-ጉባኤ እና ምክትል አፈ-ጉባኤ

፪. የክልሉን ርዕሰ መስተዳድር፣

፫. የክልሉን ጠቅላይ ፍርድ ቤት ኘሬዝዳንት፣ምክትልኘሬዝዳንት እና ሌሎች የጠቅላ ፍርድ ቤትዳኞች፣የከፍተኛና የወረዳ ፍርድ ቤት ዳኞችን፣

፬. የመስተዳድር ምክር ቤት አባላትን፣

፭. የክልሉ ዋና ኦዲተር እና ምክትል ኦዲተር፣

፮. የምክር ቤቱን ቋሚና ጊዜያዊ ኮሚቴዎችን፣

፯. ሌሎች ሹመታቸው በምክር ቤቱ መጽደቅ ያለበትንየሥራ ኃላፊዎችን፡፡

አንቀጽ ፺፪. የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤና ምክትል አፈ-ጉባኤ አመራረጥ

የአፈ-ጉባኤና የምክትል አፈ-ጉባኤው አመራረጥ በዚህደንብ አንቀጽ ፰ እና ፱ መሠረት ይከናወናል፡፡

አንቀጽ ፺፫. የርዕሰ መስተዳድሩ አሰያየም

፩. በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ ፷፯ ንዑስ አንቀጽ ፩ እናአንቀጽ ፶፩ ንዑስ አንቀጽ ፫/መ/ መሠረት ርዕሰመስተዳድሩ በክልሉ ምክር ቤት አብላጫመቀመጫ ካገኘው የፖለቲካ ድርጅት ወይምጣምራ የፖለቲካ ድርጅቶች ከምክር ቤቱ አባላትመሀከል በምክር ቤቱ ይሰየማል፡፡

፪. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ መሠረት አብላጫመቀመጫ ካገኘው የፖለ ቲካ ድርጅት ወይምጣምራ ድርጅቶች የተወከለ አባል የሚሰየመውንርዕሰ መስተዳድር ለምክር ቤቱ እንዲያስተዋውቅበአፈ-ጉባኤው ዕድል ይሰጠዋል፡፡

፫. በንዑስ አንቀጽ ፪ መሠረት የቀረበውን ርዕሰመስተዳድር ምክር ቤቱ በቀጥታ ተቀብሎያፀድቀዋል፡፡ የተሠየመው ርዕሰ መስተዳድር በዚህደንብ በአንቀጽ ፺፭ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሠረትበአጭር ጊዜ ውስጥ የመስተዳድር ምክር ቤትአባላትን በማደራጀት ለምክር ቤቱ አቅርቦያፀድቃል፡፡

1. The speaker and Deputy speaker,2. The president of the regional state,3. The president and vice president of the

state’s supreme court, as well as otherjudges of the court, higher and werdacourts too.

4. Members of the Administrative councilof the regional state.

5. The auditor-general and vice auditorsof the region

6. Standing committees and Ad-hoccommittees of the council.

7. Other officials whose appointments isrequired to be approved by the council.

Article 92: The Election of thespeaker and Deputy speakerThe election of speaker and DeputySpeaker shall be conducted inaccordance with article 8 and 9 of thisregulation.

Article 93: Appointment of thepresident

1. The president shall be appointed fromthe political party or the coalition ofpolitical parties, that constitutesmajority in the council, in accordancewith sub article 67/1/and51/3/d of theconstitution from among members ofthe council

2. The member representing the politicalparty or coalition of political partiesthat constitutes majority in the councilshall be given by the speaker theprivilege to introduce to the council thepresident, be appointed in accordancewith sub article /1/above

3. The council shall directly approve theappointment of the president presentedpursuant to sub article /2/ above. Thepresident thus appointed shall,pursuant to article 95 sub articles 1 ofthis regulation form his cabinet andpresent them to the council forapproval.

Page 223 of 2280

Page 59: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

59

አንቀጽ ፺፬. የክልሉ ዳኞች የሹመት አፀዳደቅ

፩. በህገ-መንግሥት አንቀጽ ፸፮/፩/ መሠረት የክልሉጠቅላይ ፍርድ ቤት ኘሬዚዳንት እና ምክትልኘሬዚዳንት በርዕሰ መስተዳድሩ አቅራቢነት በምክርቤቱ ይሾማሉ፡፡

፪. ሌሎች የጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ ከፍተኛና ወረዳፍ/ቤት ዳኞች በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፸፮/፪/መሠረት በክልሉ ዳኞች አስተዳደር ጉባኤአቅራቢነት በምክር ቤቱ ይሾማሉ፡፡

፫. የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እና የዳኞች አስተዳደርጉባኤ ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ እና ፪ መሠረትዳኞችን ለሹመት ሲያቀርብ የእያንዳንዱ ተሚአጠቃላይ መረጃ ከሹመት ጥያቄው ጋር አያይዞማቅረብ አለበት፡፡

፬. አባላት በቀረቡ ዕጩ ዳኞች ላይ ክርክርበሚያደርጉበት ወቅት ርዕስ መስተዳድሩ ወይምየዳኞች አሰተዳደር ጉባኤ ተወካይ በመቅረብአስፈላጊውን ማብራሪያ ለምክር ቤቱ መስጠትአለበት፡፡ምክር ቤቱም ተወያይተው የቀረበውንሹመት ያፀድቃል፡፡

፭. ምክር ቤቱ ተሚውን አስመልክቶ መሟላትያለበት ተጨማሪ መረጃ መቅረብ አለበት ብሎካመነ የተፈለገው መረጃ እስኪሟላ ድረስ የሹመትጥያቄውን ሊያዘገየው ይችላል፡፡

፮. ምክር ቤቱ በእጩነት በቀረበው ዳኛ ላይመሠረታዊ ችግር አለ ብሎ ካመነ የቀረበውንየሹመት ጥያቄ ውድቅ ሊያደርገው ይችላል፡፡

፫. በሕግ በተደነገገው መሠረት ከሥራው እንዲነሣበዳኞች አስተዳደር ጉባኤ የውሣኔ ሃሳብ የቀረበበትዳኛ በምክር ቤቱ ተጣርቶ የመጨረሻ ውሣኔይሰጥበታል፡፡

Article 94: Approval of theAppointment of judges of the

regional state1. In accordance with sub articles, the

council appoints 76/1/of theconstitution, the president and vicepresident of the regional SupremeCourt shall, upon the presentation bythe president of the regional state.

2. Others regional judges higher andworeda courts shall, in accordancewith article 76/2/ of the constitution,and regional judicial administrationcouncil, be appointed by the council.

3. When the president of the regionalstate and the judicial administrativecouncil presenting judges, inaccordance with sub article /1/ and /2/above, shall submit to the councilcredentials about each appointeetogether with the appointment request.

4. Where members have a debate on thecandidates presented, the president or aperson delegated by him or therepresentatives of the judicialadministration council shall give thenecessary explanation to the council.And the council after deliberation shallapprove the appointment

5. Where the council considers thatadditional information is necessarywith respect to the appointment of ajudge, it may delay the approval of theappointment of the judge until theinformation requires is provided.

6. Where the council considers that thereis a fundamental problem regarding acandidate to be appointed as a judge, itmay reject the recommendation forappointment

7. Where a proposal, dismissing a judgefrom his post by the judicialadministration council in accordancewith the law has been submitted, hiscase shall be considered and decidedupon by the council

Page 224 of 2280

Page 60: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

60

አንቀጽ ፺፭. የመስተዳድር ምክር ቤት አባላት፣የዋናኦዲተር እና ምክትል ኦዲተር የሹመት

አፀዳደቅ፣፩. ምክር ቤቱ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፷፰/ረ/መሠረት በርዕስ መስተዳድሩ አቅራቢነትየመስተዳድር ምክር ቤት አባሎችን ሹመትያፀድቃል፡፡

፪. ምክር ቤቱ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፷፰/መ/መሠረት በርዕስ መስተዳድሩ አቅራቢነትየክልሉን ዋና እና ምክትል ኦዲተር ሹመትያፀድቃል፡፡

፫. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ መሠረት ርዕሰመስተዳድሩ ተሚዎችን ለምክር ቤቱ ሲያቀርብየእያንዳንዱን ተሚ አጠቃላይ መረጃ ከሹመትጥያቄው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለበት፡፡

፬. አባላት በእያንዳንዱ ዕጩ ተሚ ላይ ክርክርበሚያደርጉበት ወቅት ርዕስ መስተዳድሩ ለምክርቤቱ ማብራሪያ መስጠት አለበት፡፡ ምክር ቤቱምበሹመት ጥያቄው ላይ ውይይት ካደረገ በኋላሹመቱን ያፀድቃል፡፡

፭. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፫ የተደነገገው ቢኖርምምክር ቤቱ የዚህን ደንብ አንቀጽ ፺፬/፭/እና ፮እንደሁኔታው ተግባራዊ ሊያደርግ ይችላል፡፡

፮. በንዑስ አንቀጽ ፩ የተጠቀሱት የሥራ ኃላፊዎችከሥልጣናቸው ሲነሱ የተወሰደውን እርምጃበተመለከተ ርዕሰ መስተዳድሩ ለምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ ያሳውቃል፡፡

፯. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፮ የተደነገገው ቢኖርምተጠሪነታቸው ለምክር ቤት የሆኑትን ተቋማትየሚመሩ ሆነው ሹመታቸው በርዕሰ መስተዳድሩአቅራቢነት በምክር ቤቱ ተሹመው የነበሩከሥልጣናቸው የሚነሱት በሕግ መሠረት በምክርቤቱ ይሆናል፡፡

Article 95: Approval of the appointment ofmembers of Cabinet, AuditorGeneral, and Vice General1. Subject to article 68 /F/ of the revised

constitution, the president of theregional state shall submit candidatemembers of the administrativecouncil/cabinet/ to be approved by thecouncil.

2. Subject to article 68/D/ of theconstitution, the president shall submitas candidates the president and vicepresident of the general auditor andvice auditor to be approved by thecouncil.

3. Where the president submits hisrecommendation for appointees, inaccordance with sub article 1 above, heshall also submit credentials abouteach appoint together with appointeetogether with appointment request

4. Where the members debate about eachof the recommended appointees, thepresident shall give the necessaryexplanation to the council. Then, afterdiscussing the recommendation foreach nominee, the council shallapprove the appointment

5. Notwithstanding the provision of subarticle 3 above, the council may,according to the circumstances, applythe provisions of article 94/5/ and /6/ofthis regulation.

6. Where the officials referred to undersub article1 above are removed of theirposts, the president shall notify thespeaker regarding the measures taken.

7. Notwithstanding the provisions of subarticle 6 above, the heads of theinstitutions accountable to the counciland appointed by it on therecommendation of the president orother officials shall be removed fromtheir posts, in accordance with the law,by the council.

Page 225 of 2280

Page 61: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

61

አንቀጽ ፺፮. ሌሎች ሹመታቸው በቀጥታ በምክርቤት ስለሚፀድቅ የሥራ ኃላፊዎች

፩. ሹመታቸው በቀጥታ በምክር ቤት መጽደቅየሚገባቸው ባለስል ጣናትን በአፈ-ጉባኤ ወይምበሚመለከተው ኮሚቴ አቅራቢነት በምክር ቤቱይፀድቃል፡፡

፪. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ መሠረት የሹመት ጥያቄለምክር ቤቱ የሚያቀርብ አካል የተሚውንአጠቃላይ መረጃ አያይዞ ማቅረብ አለበት፡፡ ምክርቤቱም በሹመት ጥያቄው ላይ ከተወያየ በኋላሹመቱን ያፀድቃል፡፡

፫. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፪ የተደነገገው ቢኖርምምክር ቤቱ የዚህን ደንብ አንቀጽ ፺፭/፭/ እና /፮/እንደ ሁኔታው ተግባራዊ ሊያደርግ ይችላል፡፡

አንቀጽ ፺፯. ቃለ መሀላን ስለመፈፀም፩. ማናቸውም ሹመት በምክር ቤቱ የሚፀድቅ ወይምየሚሰየም ወይም የሚመረጥ የሥራ ኃላፊ በምክርቤቱ ፊት በመቅረብ ቃለ መሀላ መፈፀም አለበት፡፡

፪. ተሚዎች በምክር ቤቱ ኘሮቶኮል አማካይነትየምክር ቤቱን ክብርና ሞገስ በማስጠብቅ መልኩተዘጋጅተው ወደ ምክር ቤቱ አዳራሽ በመግባትበክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ኘሬዚዳንት ወይምፕሬዚዳንቱ በማይኖሩበት ጊዜ በምክትልኘሬዚዳንት አማካይነት ቃለ መሀላውንይፈጽማሉ፡፡

፫. የቃለ መሀላው ይዘትም እንደማከተለው ይሆናል፡፡“እኔ ----------------------በዛሬው ዕለት በክልልምክር ቤት ፊት ቀርቤ--------------ሆኜ ስሾም ለሕገ መንግሥቱ ታማኝበመሆን፤በክልሉ እና ከሕዝቡ የተጣለብኝንኃላፊት በቅንነት፣በታታሪነት እንዲሁም ሕግንናሥርዓትን መሠረት በማድረግ ሥራዬን ለመፈፀምቃል እገባለሁ፡፡”

Article 96: Appointments of officialsto be directly approved by the

council.1. Officials whose appointments must

directly be approved by the council,shall be recommended by the speakeror the committee concerned andapproved by the council

2. The body that submits arecommendation for appointment inaccordance with sub article 1 aboveshall also submit credential of theappointee. And the house shall approvethe appointment after discussing therecommendation

3. Notwithstanding the provision of subarticle 2 above the council shall beapplied as of article 95/5/and /6/ of thisregulation.

Article 97: Taking an oath1. Any official who is elected or

appointed, or whose appointment doesthe council approve shall appear andtake an oath before the council.

2. The appointees shall preparethemselves in a manner compatiblewith the prestige and dignity of thecouncil, shall be ushered into the hallof the council by the protocol thereof,take an oath through the president orvice president of the regional SupremeCourt.

3. The content of the oath shall be asfollows;“I------------------, when this day am

appointed as---------------, appearingbefore the council on this day ,beingfaithful to the constitution, pledge todischarge the responsibility entrustedto me by the region and the public withhonesty, diligence and on the basis oflaw and order.’’

Page 226 of 2280

Page 62: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

62

፬. ቃለ- መሀላውን የሚፈጽመው የክልሉ ጠቅላይፍርድ ቤት ኘሬዚ ዳንት በሚሆንበት ጊዜ ምክትሉቃለ-መሀላውን ያስፈጽማል፡፡

፭. በንዑስ አንቀጽ ፫ የተቀመጠው ቃለ መሀላሣይፈጽም ማንኛውም ተሚ ሥራ መጀመርአይችልም፡፡

፮. አሣማኝ ምክንያት ካልቀረበ በስተቀር ማንኛውምተሚ ምክር ቤቱ ሹመቱን እንዳፀደቀውወዲያውኑ ቃለ መሀላውን መፈፀም አለበት፡፡

፯. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፮ መሠረት ወደ ምክር ቤቱቀርቦ ቃለ መሀላ ያልፈፀመ የሥራ ኃላፊበሚመለከተው የምክር ቤቱ አካል ወይም በአባላትጥያቄ ሹመቱ ሊነሣ ይችላል፡፡

ምዕራፍ አስራ ሶስትአባላት ከመራጮቻቸው ጋር የሚገናኙበትን ሁኔታ

ስለማመቻቸት

አንቀጽ ፺፰. አባላት ከመረጣቸው ሕዝብ ጋርየሚገናኙበት ጊዜ

፩. ማንኛውም አባል አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘውበማንኛውም ጊዜ ከመረ ጠው ሕዝብ ጋርመገናኘት ይችላል፡፡

፪. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ የተጠቀስ እንደተጠበቀሆኖ ከመረጣቸው ሕዝብ ርቀው የሚገኙ አባላትበመደበኛነት ከመረጣቸው ሕዝብ ጋርየሚገናኙበት ሁኔታ ምክር ቤቱ በዓመት ቢያንስአንድ ጊዜ ያመቻቻል፡፡

አንቀጽ ፺፱. አባላት ከመረጣቸው ሕዝብ ጋር በመገናኘትሂደት ምክር ቤቱ የሚከተለውን ሁኔታያመቻቻል/ተግባራትን ያከናውናል

፩. ምክር ቤቱ አስፈላጊ ነው ብሎ ያመነበትን ጉዳይአባላቱ ከሕዝብ ጋር ተገናኝተው እና ሀሳብአሰባስበው እንዲያቀርቡለት ኘሮግራም ያዘጋጃል፡፡

፪. ምክር ቤቱ፤ አባላት ያዘጋጁትን ሪፖርትይቀበላል፤እንደአስፈ ላጊነቱም መፍትሔ ይሰጣልእንዲሁም ለምከር ቤቱ ተግባራት በግብአትነትይጠቀመበታል፡፡የተላለፈ ውሳኔ ሲኖርምአፈፃፀሙን ይከታተላል፡፡

4. Where the president of the regionalstate supreme court is to take the oath,the taking of oath shall be conductedby the vice president.

5. Any appointee shall not commence hisduty before he undertaken the oathspecified under sub article 3 above.

6. Unless and otherwise for good cause,any appointee shall undertake the oathimmediately after the council approveshis appointment.

7. The council shall revoke the approvedappointment of the official who diesnot undertake the oath pursuant to subarticle 6 above, on therecommendation of the concernedbody of the council or by the membersof the council.

CHAPTER THIRTEENArticle 98: Time at which members

meet with their electorate.1. Any member may, where necessary, meet

with the people that elected him at anytime of this choice.

2. Notwithstanding the above article, theregional council arranges that memberswho are far from the people elected themto meet once a year.

Article 99: The Role of the council inthe Process of members

Communication with theElectorate

1. The Council shall prepare a programmer inwhich members shall communicate withthe electorate to collect and present to itviews regarding a subject matter itconsiders necessary.

2. The Council shall receive the reportsprepared by members; it shall givesolutions as may be necessary; it may alsoutilize such reports as a source of input.Where a decision has been passed, it shallfollow up its implementation.

Page 227 of 2280

Page 63: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

63

፫. ለምክር ቤቱ የሚቀርብ ሪፖርት የሚከተሉትንያካተተ መሆን አለበት፡-

ሀ. ውይይት የተደረገባቸው ዋና ዋና ርዕሶች፣

ለ. በመስክ ሥራው የተገኙ ዋና ዋና ጭብጦች፣

ሐ. አባሉ አስተያየት ለመሰብሰብ የተጠቀመባቸውዘዴዎች፣

መ. ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች እና የተወሰዱመፍትሔዎች፣

ሠ. በጉዳዩ ላይ የአባሉ አስተያየት

ረ. የአባሉ የምርጫ ክልል፣ስምና ፊርማ

፬. አባላት ትብብር ሲጠይቁ ከመራጮቻቸው ጋርየመገናኘት ተግባራ ቸውን በአግባቡ መወጣትእንዲችሉ በምርጫ አካባቢያቸው ትብብርየሚያገኙበት ሁኔታ በምክር ቤቱ ይመቻቻል፡፡

፭. አባላት ከመራጮቻቸው ጋር የሚያደርጉትውይይት በክልሉ መንግ ሥት የስልጣን ክልልስር የሚወድቅ መሆን አለበት፡፡

፮. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፭ የተደነገገው እንደተጠበቀሆኖ ማንኛውም አባል ከክልል መንግሥትሥልጣን ውጭ የሆነ ጉዳይ በመራጩ ሕዝብሲቀርብለት በየደረጃው ከሚገኙ የዞን/ልዩ ወረዳ/ወረዳ/ ከተማ አስፈፃሚ አካል ጋር ሊወያይይችላል፡፡

አንቀጽ ፻. አባላት ከመራጮቻቸው ጋርየሚገናኙበት መንገድ

አባላት በሚከተለው መንገድ ከመራጮቻቸው ጋርበመገናኘት ሥራቸውን ሊያከናውኑ ይችላሉ፡-

ሀ. መራጩን ሕዝብ እንደ አመቺነቱ በመሰብሰብ፣ለ. መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ያልሆኑአካላትን በማነጋገር፣

ሐ.ጥቆማዎችንና ሙያዊ አስተያየቶችንበማሰባሰብ፣

3. The report to be submitted to theCouncil shall include the following.a) Major topic debated;b) Methods used by the member to

collect opinions;c) Major issues found during the

field work;d) Major problems encountered and

solutions given;e) The operation of the members on

the matter;f) Name of the electoral region,

name and signature of themember.

4. Where members request forcooperation the council shall facilitatethe conditions by which they can getco-operation in their respectiveelectoral localities, to enable them toeffectively discharge their duties tocommunicate with their electorate.

5. The debate to be conducted betweenmembers and their electorate shallrelate to matters falling underRegional state jurisdiction.

6. Without prejudice to the provision ofsub-Article (5) above, any membermay debate with the competent localexecutive body where a matteroutside Regional state jurisdiction ispresented to him by the electorate.

Article 100: Ways through whichmembers Communicate with

their Electorate.

Members may perform their duties bycommunicating with their electorate in thefollowing ways.a. by gathering the electorate as may be

convenient;b. by speaking to government and

non-government bodies;c. by collecting information and

expert opinions.

Page 228 of 2280

Page 64: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

64

ምዕራፍ አስራ አራትሌሎች የምክር ቤት ተግባራት

አንቀጽ ፻፩. የምክር ቤት አባልን የሕግ ከለላ ስለማንሣት

፩. በወንጀል የተጠረጠረ ማንኛውም አባል በዚህአንቀጽ የተደነገገው ሥነ-ሥርዓት ሳይሟላበቀጥታ ለመያዝም ሆነ ለመከሰስ ፈቃደኛቢሆንም በሚመለከተው የፍትህ አካል አባሉንመያዝም ሆነ መክሰስ አይችልም፡፡

፪. ለምክር ቤት አባል የተሰጠው የሕግ ከለላ እንዲነሣየሚፈለግ አካል፡-

ሀ. የመያዝና የመክሰስ ስልጣን ያለው የክልሉየፍትህ አካል በሆነ ጊዜ ጥያቄው ለምክር ቤቱየሚቀርበው በክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ በተፃፈደብዳቤ ይሆናል፡፡

ለ. የመያዝና የመክሰስ ሥልጣን ያለው የዞን/የልዩወረዳ፣ የወረዳና ከተማ አስተዳዳር የፍትህ አካልበሆነ ጊዜ ጥያቄው ለምክር ቤቱ የሚቀርበውበክልሉ ርዕሰ መስተዳድር በተፃፈ ደብዳቤይሆናል፡፡

፫. ማንኛውም የሕግ ከለላ የማንሳት ጥያቄ ለአፈ-ጉባኤ በጽሑፍ መቅረብ አለበት፡፡

፬. አፈ-ጉባኤው የቀረበለትን የሕግ ከለላን የማንሳት

ጥያቄ በቀጥታ ለምክር ቤቱ ሊያቀርበው ወይም

ለሕግና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ

ሊመራው ይችላል፡፡

፭. ምክር ቤቱ በአፈ-ጉባኤው በኩል የቀረበለትን

የሕግ ከለላ የማንሣት ጥያቄ እንደ ሁኔታው

ተጣርቶ የውሣኔ ሀሳብ እንዲቀርብለት ለሕግና

አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴው ሊመራው

ወይም በቀጥታ ውሣኔ ሊሰጥበት ይችላል፡፡

CHAPTER FOURTEENOther functions of the council

Articles 101: Lifting the Immunity of amember

1. Notwithstanding the consent of amember suspected of a crime to bearrested or charged, the concernedbodies of justice may not arrest orcharge the member withoutfulfillment of the procedure laiddown under Article 104 of thisRegulation.

2. Where a body that request thelifting of immunity of a member is;a) the regional state body that has

the power to arrest and charge,the request shall be made tothe council in writing by theregional head of Justice;

b) the zone, special woreda,woreda and city administrationbody that has the power toarrest and charge, the requestshall be made to the council inwriting by the head of theregional areas.

3. Any request for lifting immunityshall be submitted in writing to thespeaker.

4. The speaker may either directlysubmit the request to the council orrefer it to the legal andAdministrative Affairs standingcommittee.

5. After the request regardingimmunity has been submitted to itthrough the speaker, the councilmay, according to thecircumstances, refer it to the legaland Administrative AffairsStanding committee to investigate itand sub-mitt an opinion their up on,or may directly decide on therequest.

Page 229 of 2280

Page 65: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

65

፮. ጉዳዩ የተመራለት ቋሚ ኮሚቴ ጉዳዩን ሲመለከትየሚከተሉትን ሥነ-ሥርዓቶች ይከተላል፡፡

ሀ. የምክር ቤቱ አባል ወንጀል መፈፀሙንየማረጋገጥ ስልጣን የመደበኛ ፍርድ ቤትሆኖ የኮሚቴው ድርሻ የሕግ ከለላንለማንሣት የሚያስችሉ በቂ አመላካችሁኔታዎች መኖራቸው ማረጋገጥይጠበቅበታል፡፡

ለ. ከላይ በ/ሀ/ የተጠቀሱት መኖራቸውንለመገንዘብ ቋሚ ኮሚቴ አስፈላጊ የሰውወይም የሰነድ ማስረጃ እንዲቀርብለት፣የሚመለከተው አካል ጉዳዩን ቀርቦእንዲያስረዳ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ጥያቄውየቀረበበትን የምክር ቤት አባል ሊጠይቅይችላል፡፡

ሐ. የመያዝና የመከሰስ ሥልጣኑ የፌዴራልፍትህ አካል ሲሆን በፍትህሚኒስትሩ በተፃፈ ደብዳቤ ይጠያቃል፡፡

መ. ቋሚ ኮሚቴው የውሣኔ ሃሳብ ሲያዘጋጅ፣ተፈፀመ የተባለውን ወንጀል አጠቃላይክብደትና አመላካች ሁኔታዎችን አገናዝበውበመገምገም ይሆናል፡፡

፯. ምክር ቤቱ የቀረበለትን ሪፖርትና የውሣኔ ሀሳብመነሻ በማድረግ ውሣኔ ያስተላልፋል

፰. ምክር ቤቱ የደረሰበትን ውሣኔ በአፈ-ጉባኤውበኩል የሕግ ከለላው እንዲነሣ ለጠየቀው አካልእና ለሚመለከተው አባል በጽሑፍ ያሳውቃል፡፡

፱. የሕግ ከለላው የተነሳበት አባል የሚከተሉትመብቶች ይኖሩታል፡፡

ሀ. ከሌሎች ሕጎች የተቀመጡት ድንጋጌዎችእንደተጠበቁ ሆነው የምክር ቤት አባልነቱአይቋረጥም፡፡

ለ. በምክር ቤት አባልነቱ የሚያገኘው ክፍያ ካለአይቋረጥበትም፡፡ የታሰረ ከሆነ ደግሞበመታሰሩ ምክንያት ሊቋረጡ የማይገባቸውሌሎች ጥቅማ ጥቅሞች አይቋረጡበትም፡፡

6. The committee to which the matteris referred shall when preparing itsreport. Follow the following procedures.

a) Since proving whether themember has committed a crime ornot is the power of the court, therole of the committee shall be toverify whether there are sufficientindicative conditions to justifylifting the immunity.

b) In order to establish whether theconditions stated under (a) aboveare satisfied, the standingcommittee may cause thepresentation of the necessarywitnesses and documents, causethe body concerned to appear inperson and explain about thematter or where necessary ask themember against whom the requestis made.

c) While preparing itsrecommendation for a decision,the standing committee shallconsider the general gravity of thealleged breach and the indicativeconditions.

7. The council shall pass a decision onthe basis of the report andrecommendation submitted to it.

8. The council shall notify the decision itreached in writing through the speakerto the body, which requested the liftingof immunity, and the memberconcerned.

9. A member, whose immunity has beenlifted, shall have the following rights.a) Without prejudice to the

provisions of other laws, hismembership of the council shallbe not be terminated.

b) He shall not lose the benefit heearns as a member of the council.Where he is detained benefits thatought not to lose due to hisdetention shall not be terminated.

Page 230 of 2280

Page 66: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

66

፲. በአንድ የወንጀል ድርጊት ተጠርጥሮ የሕግከለላው የተነሳበት አባል በዚህ ጊዜ ውስጥ በሌላየወንጀል ድርጊት ቢጠረጠር ያለ ምክር ቤቱፈቃድ ሊያዝ ወይም ሊከሰስ አይችልም፡፡

፲፩ በምክር ቤቱ የተነሣ የሕግ ከለላ በሚከተሉትሁኔታዎች ለአባሉ ሊመለስ ይችላል፡-

ሀ. የሚመለከተው የወንጀል መርማሪ ወይምከሳሽ የሆነ አካል የምክር ቤት አባሉንሊያስከስሰው የሚያስችል ጭብጥ ባለመግኘቱየክስ መዝገቡን ዘግቶ ሲያስናብተው፤

ለ. ክስ የቀረበለት ፍርድቤት ከወንጀሉ ነፃመሆኑን ሲያረጋግጥለት፤

ሐ. በሌላ ሕግ ተቃራኒ ድንጋጌ ከሌለ በስተቀርየሚመለከተው ፍርድ ቤት የጥፋተኝነትፍርድ ሲሰጥ እና እስራት ተፈርዶበት ከሆነእስራቱን ሲጨርስ፤

፲፪. የሕግ ከለላው የተነሳበት አባልን ጉዳይ በምንሂደት ላይ እንደሚገኝ የሕግና አስተዳደርጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ጉዳዩን በያዙት የፍትህአካላት ሥራ ውስጥ ጣልቃ ሳይገባይከታተለዋል፤ አስፈላጊ ከሆነም ለምክር ቤቱሪፖርት ያደርጋል፡፡

፲፫. የሕግ ከለላው እንዲነሣ ጥያቄ ያቀረበው አካልየደረሰውን ውጤት ለምክር ቤቱ በጽሁፍምማሳወቅ አለበት፡

አንቀጽ ፻፪. ስለ ጉብኝት እና ስብሰባ ተሳትፎ

፩. አባላት ምክር ቤቱን በመወከል በሀገር ውስጥወይም በውጭ ሀገር የሥራ ጉብኝት ሊያደርጉወይም በስብሰባ ሊካፈሉ ይችላሉ፡፡

፪. ምክር ቤቱን በመወከል በማንኛውም ጉብኘትወይም ስብሰባ የሚካ ፈል አባል ለጉዳዩአግባብነት ያለው መሆን ይገባዋል፡፡

10. A member, whose immunity has beenlifted because of being suspected of acrime, may not be arrested or chargedwhere he is suspected of havingcommitted another crime in the meantime.

11. A member whose immunity has beenlifted, may regain his immunity, on thefollowing grounds;a) Where the investigating or

prosecuting body concerneddismisses the case by closing thefile due to the lack of any groundfor prosecuting the member.

b) Where the court in which thecriminal proceeding wasinstituted proves his innocence.

c) Unless it is provided in anotherlaw to the contrary, where he wasconvicted by the court concernedand where he has served hissentence of imprisonment in casesuch penalty was passed againsthim.

12. The legal and Administrative Affairsstanding committee shall follow upcriminal case against the memberwhose immunity has been lifted,without intervening in the work ofbodies of justice handling the case.

13. The body that requested for the liftingof immunity shall report to the councilregarding the result attained.

Article 102: Visits and participationin sittings.

1. Members may pay working visitsor take part in sittings representingthe council at home or abroad.

2. A member, who takes part in anyvisit or sitting representing thecouncil, shall be a member who hasclose connation with the matter.

Page 231 of 2280

Page 67: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

67

፫. ምክር ቤቱን በመወከል በማንኛውም ጉብኘትወይም ስብሰባ የተካፈለ አባል ስለተልዕኮውለሚመለከተው አካል ሪፖርት ማቅረብ አለበት፡፡

፬. ምክር ቤቱ የስብሰባ ወይም የጉብኝት ሪፖርቶችበአግባቡ እንዲያዙ ያደርጋል፡፡

አንቀጽ ፻፫. ስለ ሽልማት እና ስጦታ

፩. ምክር ቤቱ በሚከተሉት ሁኔታዎች ሽልማትወይም ስጦታ ሊያበረክት ይችላል፡፡

ሀ. በክልል አቀፍ ጥሩ ውጤት እና አርአያነትያለው ተግባር ላከናወነ ግለሰብ ወይምአካል፤

ለ. ምክር ቤቱን ለሚጎበኝ ለውጭ ወይም አገርውስጥ እንግዳ ወይም አካል፣

ሐ. ምክር ቤቱን በመወከል ወደ ውጭ ወይምአገር ውስጥ በሚሄዱ አባላት አማካይነትለውጭ ወይም ለሀገር ውሰጥ ግለሰብወይም አካል፣

፪. ማንኛውም በምክር ቤቱ ስም የሚሰጥስጦታ ወይም ሽልማት በተቻለ መጠን የክልሉንብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦችን የሚገልጽወይም የምክር ቤቱን የውስጥ አርማ፣ስም እናየመሳሰሉትን የሚገልጽ መሆን አለበት፡፡

፫. ምክር ቤቱ ከውጭ ወይም ከሀገር ውስጥሽልማት ወይም ስጦታ ሊቀበል ይችላል፡፡

፬. ምክር ቤቱ የሚያበረክተውም ሆነ የሚቀበለውስጦታ ወይም ሽልማት የክልሉን እና የምክርቤቱን ክብርና ሞገስ የጠበቀ መሆን አለበት፡፡

፭. በምክር ቤቱ ስም ሽልማት ወይም ስጦታየተቀበለ ማንኛውም አባል ስጦታውን ወይምሽልማቱን ለአፈ-ጉባኤው ማስረከብ አለበት፡፡

፮. ለምክር ቤቱ የተበረከተው ስጦታ ወይምሽልማት በምክር ቤቱ ዶክመንቴሽን ወይምለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀ ቦታ ይቀመጣል፡፡

3. A member who, representing thecouncil takes part in a visit or asitting shall submit a reportregarding his mission to the bodyconcerned.

4. The council shall see to it that reportson visit or sittings are properlykept.

Article 103: Prizes and Gifts1. The council may award prizes or gifts

on the following conditions.

a) to a person or body that hasaccomplished an achievementwhich is exemplary and has anationwide effect.

b) to foreign guests or b0dy visitingthe council.

c) to a foreign person or bodythrough members that go abroadfor visits representing the council.

2. Any gifts or prizes to be given in thename of the council shall hand as foras possible, demonstrate the council’sinsignia/logo, name and the like.

3. Prizes or and the like gifts may bepresented to the council from abroad athome.

4. Prizes or gifts to be awarded to orreceived by the council, shall becompatible with the prestige anddignity of the country and the council.

5. Any member, who has received a prizeor a gift in the name of the council,shall hand over the prize or gift to thespeaker.

6. A prize or gift awarded to the councilshall be kept in palace prepared for thispurpose.

Page 232 of 2280

Page 68: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

68

አንቀጽ ፻፬. በክብር እንግድነት ስለመገኘት፩. ምክር ቤቱ በክብር እንግድነት እንዲገኝየቀረበለትን ግብዣ እንደ ሁኔታው ሊቀበለውይችላል፡፡

፪. ምክር ቤቱን በመወከል በክብር እንግድነት ሊገኝየሚችለው አፈ-ጉባኤው ወይም ምክትል አፈ-ጉባኤው ወይም በአፈ-ጉባኤ የሚወከል የምክርቤቱ አባል ይሆናል፡፡

፫. የክብር እንግድነቱ የመክፈቻ ወይም የመዝጊያንግግር ማድረግን የሚጠይቅ ሲሆን ንግግሩበጽሁፍ መዘጋጀት አለበት፡፡

ምዕራፍ አስራ አምስትየአባላት መብት

አንቀጽ ፻፭ ያለመያዝና ያለመከሰስ መብት

በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፵፱/፪/ለ መሠረትማንኛውም የምክር ቤቱ አባል ከባድ ወንጀልሲፈጽም እጅ ከፍንጅ ካልተያዘ በስተቀርያለምክር ቤቱ ፈቃድ አያያዝም በወንጀልምአይከሰስም፡፡

አንቀጽ ፻፮ .በቋንቋው የመናገር መብትበዚህ ደንብ አንቀጽ ፳፭/፪/ በተደነገገው መሠረትማንኛውም ምክር ቤቱ አባል በምክር ቤቱየስብሰባ ወቅት በቋንቋው የመናገር መብትአለው፡፡

አንቀጽ ፻፯. በሚሰጠው ድምጽ ወይም አስተያየትያለመጠየቅ መብት

በሕገመንግሥቱ አንቀጽ ፵፱/፪/ሀ/ መሠረትማንኛውም አባል በሚሰጠው ድምጽ ወይምአስተያየት ምክንያት አይከሰስም፣ አስተዳደራዊእርምጃም አይወሰድበትም፡፡

አንቀጽ ፻፰. ከመራጭ ሕዝብ ጋር የመገናኘትመብት

ማንኛውም አባል ከመራጩ ሕዝብ ጋርየመገናኘት መብት አለው፡፡

Article 104: Attending as a Guest ofHonour

1. Where the council is invited as a guest ofhonor it may accept the invitationaccording to the circumstances.

2. The speaker the Deputy speaker or amember to be delegated by the speakermay represent the council as a guest ofhonor.

3. Where being the guest of honor requiresthe making of opening or closingspeech the speech, shall be prepared inwriting.

CHAPTER FIFTEEN

Rights of membersArticle 105: The Right Not to be Arrested

and prosecutedIn accordance with the provision of Article49/2/ (b) of the constitution, no member ofthe council may be arrested without theconsent of the council except in case of aserious and flagrant crime.

Article 106: The Right to speak in his ownLanguage

In accordance with the provision of Articles25(2) of this Regulation, any member of thecouncil has the right to speak in his ownlanguage during the sitting of the council.

Article 107: Immunity with Respect tocasting vote or

Giving Opinion

In accordance with Article 49/2/(a) of theconstitution no member may be prosecutedon account of any vote he casts or opinionhe expresses in the council, nor shall anyadministrative action be taken against anymember on such grounds.

Article 108: The Right to meet with theElectorates.

Any member has the right to meet with theelectorates.

Page 233 of 2280

Page 69: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

69

አንቀጽ ፻፱. በኮሚቴ ስብሰባ የመገኘት መብት

ማንኛውም አባል ቋሚ ኮሚቴ በሚያዘጋጀው ስብሰባያለ ድምጽ የመሣተፍ መብት አለው፡፡

አንቀጽ ፩፻፲. የህግ ረቂቅ የማመንጨት እናአጀንዳ የማቅረብ መብት

ማንኛውም አባል በዚህ ደንብ መሠረት የሕግረቂቅ የማመንጨት እና አጀንዳ የማቅረብመብት አለው፡፡

አንቀጽ ፻፲፩. የወሊድ ፈቃድ የማግኘት መብት

ሴት የምክር ቤት አባል የአንድ ወር ቅድመ ወሊድ እናየሁለት ወር የድህረ ወሊድ ፈቃድ የማግኘት መብትአላት፡፡

አንቀጽ. ፻፲፪. ደመወዝ፣አበልና የመጓጓዣአገልግሎት የማግኘት መብት

፩. አንድ የምክር ቤት አባል የምክር ቤቱን ስራ በቋሚነትእንዲሰራ ሲመደብ አፈ-ጉባኤው በሚመለከተው አካልየክፍያ መጠኑን በሚያስወስነው መሠረት ደመወዝየማግኘት መብት ይጠበቅለታል፡፡

፪. በቋሚነት የተመደበ የምክር ቤቱ አባል የምክር ቤቱንሥራ ለማከናወን ወደተለያዩ ስፍራዎች በሚሄዱበትጊዜ የውሎ አበልና የመጓጓዣ አበል የማግኘት መብትአላቸው፡፡

. የምክር ቤቱ ስብሰባዎች በሚካሄዱበት ጊዜ የምክር ቤቱአባላት አበልና የመጓጓዣ ወጪ የማግኘት መብትአላቸው፡፡

. የምክር ቤቱ ጉባኤዎች፣ የቋሚ ኮሚቴ አስቸኳይናመደበኛ ስብሰባዎች በሚካሄዱበት ወቅት እንዲሁምየክልሉ ምክር ቤት አባላት ለማንኛውም የምክር ቤቱየኮሚቴ ስራ በሚንቀሳቀሱበት ወቅት በቀን በፌዴራልሚኒስትሮች ምክር ቤት በወጣው መመሪያ መሠረትየውሎ አበል ገንዘብ የማግኘት መብት አላቸው፡፡

. የምክር ቤቱ አባል በምክር ቤቱ ውስጥ በቋሚነትተመድበው እንዲሠሩ ወደ ምክር ቤቱ ሲመጡወይም የምርጫ ዘመናቸው ተጠናቅቆ ወደ ምርጫክልላቸው በሚመለሱበት ጊዜ የራሣቸውናየቤተሰቦቻቸው የትራንስፖርት እንዲሁም የጓዝማንሻ አበል የማግኘት መብት አላቸው፡፡

Article 109: The Right to attendcommittee meetings

Any member of the council has the right toparticipate at any meeting to be prepared bya standing committee’s without to vote.

Article 110: The Right to Initiate a DraftLaw and submit an Agenda

Any member has the right to initiate adraft law and present an agenda inaccordance with this Regulation.

Article 111: The Right to maternity leaveA women member of the council shallhave the right of one month pre-nataland two month on postnatal maternityleave.

Article112: The right to get salaryper-diem and transportation

service

1. Any Member of the Council who has

permanently assigned to work in the

council will have the right to get salary.

2. The members assigned permanently in the

council have the right to get allowance and

transportation cost when going to different

purposes of the council.

3. When the meetings of the council are

being held the members of the council

have the right to get transportation

allowance and payment for transportation

cost.4. Speakers, standing committee members

and regional council members have theright to get per-diem and transportationallowance bared on federal governmentrule and regulations, when they go to theelectorate upon the recess of the council orwhen they go to various localities for thepurpose of work of the council at any time

5. When members are elected and come tothe council or during they return to theirrespective regions at the end of their termof elction, have the right to gettransportation allouance to them andfamiles as well as their hosehold articles.

Page 234 of 2280

Page 70: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

70

. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፻፲፪ የተዘረዘሩት መብቶችእንደተጠበቁ ሆነው በመንግሥት መመሪያ መሠረትአፈ-ጉባኤና ምክትል አፈ-ጉባኤው የመኖሪያ ቤትየማግኘት ወይም የመኖሪያ ቤት ካልተሰጠ የመኖሪያቤት አበል የማግኘት፣ለመኖሪያ ቤታቸው የመብራት፣የስልክ እና የውሃ አገልግሎት ክፍያ የማግኘትእንዲሁም ለኃላፊነታቸው የሚመጥን የደሞወዝክፍያ የማግኘት መብት አላቸው፡:

አንቀጽ ፻፲ የአቅም ግንባታ እና መረጃየማግኘት መብት

፩. ምክር ቤቱ አቅም በፈቀደ መጠን እና ከሥራቸው ጋርአግባብነት ባለው ሁኔታ የተለያዩ ሥልጠናዎችለምክር ቤቱ አባላት ይሰጣል፡፡

፪. የምክር ቤቱ አባላት አቅማቸውን የሚገነቡባቸው እናመረጃ የሚያገኙባቸው የቤተ መጽሐፍትየኢንተርኔት፣የኢሜይል፣ የጋዜጣ፣ የመጽሐፍት፣የምክር እና የመሳሰሉትን አገልግሎቶች የማግኘትመብት አላቸው፡፡

. የምክር ቤቱ አባላት ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በመንግሥትተጠሪዎቻቸው አማካይነት የመወያየት እድልሊመቻች ይችላል፡፡

. ምንም እንኳን በዚሁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪የተጠቀሰው ቢኖርም ምክር ቤቱ የተጠቀሱትንአገልግሎቶች አቅም በፈቀደ መጠንና አመቺነትንባገናዘበ መልኩ ተግባራዊ የሚያደርገው ይሆናል፡፡

. በአቅም ግንባታው እንቅስቃሴ ምክር ቤቱ ለአባላትናበሥሩ ለተደ ራጁ በየደረጃው ለሚገኙ ድጋፍ ሰጪሠራተኞች የምክርና የሥልጠና አገልግሎትየመስጠት አቅም የሚያጎለብት በሕጎች ዙሪያተከታታይ ሥልጠና ይሰጣል፡፡

አንቀጽ ፻፲ የሕክምና አገልግሎት እንዲሁም በሞትአደጋ ጊዜ የሚደረግ ድጋፍ

በምክር ቤት በቋሚነት እንዲሠራ የተመደበ የምክርቤት አባል፣ የትዳር ጓደኛውና ለአካለ መጠን ያልደረሱልጆቹ የሕክምና አገልግሎት የማግኘት መብት፤እንዲሁም አባሉ ወይም የትዳር ጓደኛው ወይም ልጆቹሲሞቱ የሚደረገው ድጋፍ የደቡብ ብሔሮችብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግሥትየተሚዎችን ጥቅማ ጥቅም ለመወሰን በወጣው አዋጅቁጥር ፩፻፰/፪ሺ፰ መሰረት የሚሸፈን ይሆናል፡፡

6. Notwithstanding the rights enumeratedunder article 112 of this regulation, thespeaker and depuity speaker has theright to get residential house and if notrent, and payments for electricity,telephone and water bills as salaryproportional to his position.

Article 113: The right to get capacitybuilding and information.

1. The council shall give various trainings to

members of the council, to the extent of its

capacity and in the manner relevant to their

works.

2. The members of the council have the right

to get the services of library, internet, e-

mail, counseling and the like services to

build their capacity and access to

information.

3. The members of the council can discuss in

the recent and necessary issues by the help

of government whips.

4. Notwithstanding the provision under sub

Article 2 above, the council shall provide

the services specified above to the extent

of its capacity and considering the

convenience there of.

5. The council shall give different capacity

building training to the council members

and employees.

Article 114: Medical service and Rightduring death and maternity.

The member permanently works in thecouncil, his spouse and his minor childrenand when he and his family died, theCouncil shall make the necessarycooperation and support in accordance toproclamation number 108/2014 of theregional state.

Page 235 of 2280

Page 71: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

71

አንቀጽ ፻፲፭ አባልነትን የመተው መብት

፩ ማንኛውም አባል በማንኛውም ጊዜ በራሱ ፈቃድየምክር ቤት አባልነቱን ሊተው ይችላል፡፡

፪ የምክር ቤት አባልነቱን ለመልቀቅ የሚፈልግአባል ጥያቄውን ለአፈ-ጉባኤው በጽሁፍ ማቅረብአለበት፡፡

፫. አፈ-ጉባኤው የቀረበለትን የመልቀቅ ጥያቄለምክር ቤቱ ያሳውቃል፡፡

፬. አፈ-ጉባኤው ጥያቄው ለምክር ቤቱ ካሳወቀበትጊዜ ጀምሮ አባልነቱ

ይቋርጣል፡፡

አንቀጽ ፻፲፮ ስለቀድሞ የምክር ቤት አባላት መብት

በሌሎች ሕጐች የተደነገጉት እንደተጠበቁ ሆነውየቀድሞ የምክር ቤት አባል የሚከተሉትመብቶች ይኖሩታል፡፡

፩. የቀድሞ የምክር ቤት አባላት ያከናወናቸውንሥራዎች በሚገልጽ ሁኔታ የተዘጋጀ የምስክርወረቀት፣የቀድሞ የምክር ቤቱ አባል መሆኑንየሚገልጽ መታወቂያ እና ደብዳቤ ይሠጣል፡፡

፪. የቀድሞ የምክር ቤት አባል በሌላ የመንግሥትሥራ በሚመደብበት ወይም በሚቀጠርበት ጌዜበምክር ቤቱ ያገለገለበት ዘመን በመንግሥትየሥራ አገልግሎት ዘመንነት ይያዝለታል፡፡

፫. ማንኛውም የቀድሞ የምክር ቤቱ አባልበማንኛውም የሥራ ቀን ወደ ምክር ቤቱ ግቢየመግባት፣በቤተመፃህፍት የመጠቀም፣ ለምክርቤቱ እድገት የሚያገለግሉ ሀሳቦችን የማቅረብመብት ይኖረዋል፡፡

አንቀጽ ፻፲፯ አገልግሎት ስለማግኘት

የምክር ቤት አባላት ለስራቸው የሚያስፈልግአገልግሎት የሚያገኙበት ሁኔታ በመመሪያወይም በማንዋል ይወሰናል፡

ምዕራፍ አስራ ስድስት

የአባላት ሥነ ምግባር

አንቀጽ ፻፲፰ አጠቃላይ መርህ

ማንኛውም አባል በክልል አቀፍም ሆነ በሀገርአቀፍ ደረጃ በግልጽ የታወቁትን የሥነ ምግባርመርሆዎች ከሥራው ጋር አጣጥሞ በተግባርላይ ማዋል ይጠበቅበታል፡፡

Article 115: The Right to resign frommembership of the council.

1. Any member may resign from hismembership of the council at any time ofhis own free will.

2. A member who wishes to resign from hismembership shall notify the speaker thereof in writing.

3. The speaker shall notify the council of themember’s resignation.

4. His membership shall terminate as soon asthe Hose is notified by the speaker of hisresignation.

Article 116: The Rights of Ex-members.

Without prejudice to the mandatory provisionsof other laws, an ex-member shall have thefollowing.

1. He shall be granted a certificate describingthe takes he performed while he was amember, as well as an identity card andletter showing that he is an ex-member.

2. Where an ex-member is assigned to, oremployed in another government post theperiod he served as a member of thecouncil shall be included in the period ofhis public senile.

3. On any working day any ex-member shallhave the right to enter in to the compoundof the council, use its library and presentproposals us ensure for the development ofthe council.

Article 117: Obtaining service.

The conditions where by members, shall getservice necessary for their functions shallbe determined by a manual.

CHAPTER SIXTEENMember´s code of conduct

Article 118: General principle

Every member shall be required to applythe principles of the code of conduct thatare clearly recognized at international andnational level in a member compatible withhis work.

Page 236 of 2280

Page 72: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

72

አንቀጽ ፻፲፱ ክልላዊ እሴቶች ስለማዳበርማንኛውም አባል፡-

፩. ለክልሉ ሕዝብ ታማኝ፣ ቅን አገልጋይ እናአርአያ መሆን አለበት፡፡

፪. የክልሉን ሕገ መንግሥትና ሌሎች ሕጐች ማክበርናማስከበር አለበት፡፡

፫. በተግባሩ የክልሉንና የሕዝቦቿን ጥቅምበማስቀደም ፣ በማስጠበቅ እና በማክበር ላይየተመሠረተ መሆን አለበት፡፡

አንቀጽ ፩፻፳ ሀቀኛና ግልጽ ስለመሆን፩. በዚህ ደንብ በአንቀጽ ፻፲፱ የተደነገገውእንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም አባል በማንኛውምጊዜ ሀቀኛና ግልጽ መሆን አለበት፡፡

፪. ማንኛውም አባል የሀሰት ማስረጃዎችን ወይምያልተጣሩ ጉዳዮችን እውነት አስመስሎ ለምክርቤቱ ማቅረብ የለበትም፡፡

አንቀጽ ፻፳፩ ስልጣንን በአግባቡ ስለመጠቀም

፩. ማንኛውም አባል በሕግ የተሰጠውን ስልጣንያለአግባብ መጠቀም የለበትም፡፡

፪. ከላይ የተጠቀሰው አጠቃላይ አነጋገር እንደተጠበቀሆኖ ማንኛውም አባል ስልጣንና ተግባሩንየሕዝብን እና የዜጐችን ጥቅም ፍትዊ በሆነመንገድ ከማስከበር ውጭ በግል ጥቅም እናአድሏዊ ተግባራትን ለመፈፀም መጠቀምየለበትም፡፡

አንቀጽ ፻፳፪ ኃላፊነትን ስለመወጣት

፩. አስገዳጅ ሁኔታ ከሌለ በስተቀር ማንኛውም አባልለምክር ቤቱ ሥራ ሲመረጥ ወይም ሲወከልበሙሉ ፈቃደኝነት ማገልገል ይጠበቅ በታል፡፡

፪. ማንኛውም አባል በሕዝብ የተጣለበትን አደራ እናበምክር ቤቱ የሚሰጡትን ተግባራት ሙሉእውቀቱንና ልምዱን በአግባቡ በመጠቀምኃላፊነቱን በብቃት መወጣት ይጠበቅበታል፡፡

Article 119: Promoting Regional valuesEvery member:1. Shall be a loyal and honest servant as

well as a good example to the Regionalpeople.

2. Shall observe and ensure theobservance of the constitution andother laws of the country.

3. The performance of his functions shallbe based on giving precedence to,protecting and respecting Regional andpublic interests.

Article 120: Honesty andTransparency

1. Without prejudice to the provision ofArticle 119 of this Regulation, everymember shall be honest andtransparent at any time.

2. No member may introduce falseinformation or unsubstantiated matter,pretending that it is true.

Article 121: Using power properly.1. No member shall misuse the power

given to him by law.2. Subject to the general stipulation

above, every member shall not usehis powers and duties for his ownadvantage or for committing acts ofparticularly, but for the protectionof the interests of the public andcitizens in a just manner.

Article 122: DischargingResponsibilities

1. Except due to obligatory conditions,every member who has been assignedor delegated to perform any function ofthe council shall be expected to carryout such function with full willingness.

2. Every member shall be expected todischarge the responsibilities entrustedto him by the public and the tasksassigned to him by the council byapplying his full knowledge andexperience efficiently.

Page 237 of 2280

Page 73: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

73

አንቀጽ ፻፳፫ የምክር ቤቱን ክብርናሞገስ ስለመጠበቅ

ማንኛውም አባል፡-

፩. በማንኛውም ቦታ የምክር ቤቱን ክብርና ሞገስየጠበቀ መሆን አለበት

፪. ከአላስፈለጊ ተግባራት መቆጠብ አለበት፡፡

፫. ሌላውን ሰው መሣደብ፣ ማንጓጠጥ፣መተንኮስወይም የምክር ቤቱን ተግባራት ማወክየለበትም፡፡

አንቀጽ ፻፳፬ ምስጢር ስለመጠበቅአባላት ሥራቸውን በግልጽ የማከናወን መርህእንደተጠበቀ ሆኖ በሚከተሉት ሁኔታዎችምስጢር መጠበቅ አለባቸው፡፡

፩. ማንኛውም አባል በሥራው አጋጣሚ ወይም በሌላምክንያት ያወቃቸውን የመንግሥት ወይምየሕዝብ ጥቅም ሠላምና ፀጥታ ሊጐዱ የሚችሉበሚስጢር መጠበቅ ያለባቸው ጉዳዮችንበሚስጥር መያዝ አለበት፡፡

፪. ማንኛውም አባል በምክር ቤቱ ዝግ ስብሰባታይቶ አግባብ ባለው ሥነ-ሥርዓት ግልጽከመሆኑ በፊት ሚስጥር ማውጣት የለበትም፡፡

፫. ማንኛውም የኮሚቴ አባል በኮሚቴ በመታየትላይ ያለና ኮሚቴው ለምክር ቤት ሪፖርትእስከሚያደርግ ድረስ በሚስጢር እንዲያዝየወሰነውን ጉዳይ በሚስጥር መያዝይጠበቅበታል፡፡

አንቀጽ ፻፳፭ ከሙስና የፀዳ ስለመሆንማንኛውም አባል፡-

፩. ከሙስና ተግባር ራሱን በማጽዳት የሙስናድርጊቶችን መቃወም፣ በተጨባጭ ሙስናንመዋጋት እና በፀረ ሙስና ትግል አርአያ መሆንይጠበቅበታል፡፡

፪. በገንዘብ ወይም በሌሎች ጥቅማጥቅሞች በመደለልበምክር ቤቱ ውስጥ አስተያየት ወይም ድምጽመስጠት የለበትም፡፡

፫. የሕዝብን ገንዘብ ከማባክን፣ከማጭበርበር፣እምነትከማጉደል እና ከመሳሰሉት ወንጀሎች የፀዳመሆን ይጠበቅበታል፡፡

Article 123: Keeping the prestige anddignity of the council.

Every member:

1. Shall at any place keep the prestigeand dignity of the council.

2. Shall refrain from undesirable acts.

3. Shall not insult abuse or harass otherpersons with in the compound of thecouncil or cause disturbance to theactivities of the council.

Article 124: Confidentiality.Subject to the principle of transparencyin the performance of their dutiesmembers shall keep matters confidentialunder the following conditions.1. Every member shall keep

confidential matters that have cometo his knowledge by virtue of hiswork or any other reason, and mustbe kept secret because they arelikely to jeopardize government orpublic interest peace and security.

2. No member shall reveal what hasbeen discussed in a closed, meetingbefore it is made public through therelevant procedure.

3. Every committee member shallkeep confidential any matter beingconsidered by a committee, andrequired by it to be kept secret untilit is reported to the council.

Article 125: Being free from Corruption.Every member:-

1. Shall be expected to fight corruptioneffectively by being free from corruptpractices and opposing corruption andto set an example in an anti corruptionstruggle.

2. May not cast his vote or give anopinion on being influenced by briberyor any other undue benefit.

3. Shall be expected to be free fromwasting public money, fraudulent mis-representation, breach of trust and thelike.

Page 238 of 2280

Page 74: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

74

፬. አግባብ ባለው ሕግ መሠረት ሀብቱና ንብረቱንየማስመዝገብ ግዴታ አለት፡፡

አንቀጽ ፻፳፮ ሕዝብን ከሕዝብ ከሚያጋጩድርጊቶች ስለመቆጠብ

፩. ማንኛውም አባል በማንኛውም መንገድ ሕዝብንከሕዝብ ጋር ከሚያጋጩ፣

፪. ከአመጽ፣ከአድማ፣ከሁከት እና ከመሳሰሉት ሕገ ወጥድርጊቶች መቆጠብ ይጠበቅበታል፡፡

፫. ማንኛውም አባል አንዱን በመደገፍ እና ሌላውንበማጥላላት፣ ማንኛውም አስተያየት በማቅረብብሔርን ከብሔር፣ጐሣን ከጐሣ፣ ሃይማኖትንከሃይማኖት እንደዚሁም ዜጐችን ለግጭት ማነሳሳትናማጋጨት የለበትም፡፡

አንቀጽ ፻፳፯ ተጠያቂነትበሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፲፪/፫/ መሠረትማንኛውም አባል ስለሚያከናውነው ተግባር ሁሉተጠያቂ ይሆናል፡፡

አንቀጽ ፻፳፰ አርዓያ ስለመሆን

፩. ማንኛውም አባል በራስ የመተማመን አቅሙንበማጐልበትና በኃላፊነት ስሜት ተግባራትንበመምራት፣በመወሰን እና በማከናወን አርአያመሆን ይጠበቅበታል፡፡

፪. ማንኛውም አባል የኃላፊነት ስሜትየሚሰማው፣ የተሻለ ለውጥን የሚደግፍ፣ የሥራባህልና በራስ መተማመን እንዲጐለብትየሚያደርግ፣በአመራር ሰጭነቱ ለሥራባልደረቦቹ እና ለሕዝቡ አርአያ መሆንይጠበቅበታል፡፡

አንቀጽ ፻፳፱ የጥቅም ግጭት፩. ማንኛውም አባል በምክር ቤቱ ተመርጦ ወይምተወክሎ በሚያከናውነው ተግባር ምክንያትየቀረበለት ጉዳይ ከራሱም ሆነ ከቅርብ ዘመዱጥቅም ጋር ተያይዞ ሲያገኘው እንደ አግባብነቱለምክር ቤቱ፣ ለአፈ-ጉባኤው ወይም አባልለሆነበት ኮሚቴ በማሳወቅ ጉዳዩን ከማየትራሱን ማግለል አለበት፡፡

4. Shall have the obligation of having hisproperty and wealth registered inaccordance with the relevant law.

Article 126: Refraining from Actslikely to cause conflicts among

peoples.1. Every member shall refrain from

engaging in acts which in any waymay cause civil conflict, rebellion,conspiracy, disturbance or othersimilar criminal acts.

2. No member may, by supporting onside and denouncing the other or bymaking any suggestions, instigate orcause conflict between nations,nationalities, ethnic groups andreligions religion as well as amongcitizens.

Article 127: Accountability.In accordance with Article 12/3/ of theconstitution, every member shall beaccountable for every activity that hecarries out.

Article 128: Setting an Example.1. Every member shall be expected to set

an example by enhancing his self-confidence and performing his dutieswith a sense of responsibility, byshowing abstinence andaccomplishment.

2. Every member shall be expected to have asense of responsibility, to support changefor the better to boost the culture for workand self-confidence and to set an examplefor his colleagues and the public in hisleadership quality.

Article 129: Conflicts of Interest.

1. Where a member elected of delegated bythe council to perform a certain task, findsthat the case at hand is related to hisinterest or that of a close relative, he shallwith draw from handling the case afternotifying the council the speaker or thecommittee of which he is a member.

Page 239 of 2280

Page 75: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

75

፪. ማንኛውም አባል ከተጣለበት ኃላፊነት ጋርበማይጣጣም ወይም የተሠጠውን አደራበሚያጓድል ወይም የምክር ቤቱን ክብርና ሞገስበሚያጐድፍ ሥራ ላይ ተቀጥሮም ሆነ በግሉመሰማራት የለበትም፡

ምዕራፍ አስራ ሰባትየአባላትን መብት እና ሥነ ምግባር ስለማስከበር

አንቀጽ ፩፻፴ ጠቅላላ ድንጋጌበሌሎች ሕጐች የተቀመጡት ድንጋጌዎችእንደተጠበቁ ሆነው የአባላት መብትና ሥነምግባር ማስከበርን በተመለከተ በዚህ ምዕራፍበተዘረዘረው መሠረት ተግባራዊ ይሆናል፡፡

አንቀጽ ፻፴፩ መብትን ስለማስከበር

፩ ማንኛውም አባል ወይም የቀድሞው የምክር ቤትአባል መብቴ ተጥሷል ወይም መብቴ ተግባራዊይሁንልኝ የሚል ጥያቄ ካለው ጥያቄውን ለአፈ-ጉባኤው ወይም ለሕግና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚኮሚቴ በጽሁፍ ማቅረብ ይችላል፡፡

፪.ከላይ በንዑስ አንቀጽ/፪/ የተቀመጠው ቢኖርም የመብቱመከበር ጥያቄው አብዛኛዎቹን አባላት የሚመለከትበሆነ ጊዜ ጥያቄው ለምክር ቤቱ ቀርቦ እንዲታይይደረጋል፡፡

፫.ጥያቄ የቀረበለት ኮሚቴም የቀረበለትን ጉዳይበማጣራት አስተያየቱን ለአፈ-ጉባኤው ያቀርባል፡፡

፬. አፈ-ጉባኤው ከላይ በንዑስ አንቀጽ /፩/ እና /፫/መሠረት የቀረበለትን ጉዳይ

ሀ. በተለያዩ መንገዶች በማጣራት አስፈላጊውንአስተዳደራዊ ውሣኔ ይሰጥበታል፣ወይም

ለ. ለምክር ቤቱ አቅርቦ ያስወስናል፡፡

2. No member may be employed orengaged himself in an occupation whichis incompatible with the responsibilitiesvested on him or is in breach of the trustgiven to him or is damaging to theprestige and dignity of the council.

CHAPTER SEVENTEEN

Making the Rights and code of conduct andmembers to be observed

Article 130: General Provision.

Subject to the provisions laid down inother laws, the observance of the rightsand code of conducts of members shallbe implemented in accordance withwhat has been specified under thischapter.

Article 131: The Observance ofRights.

1. Any member or ex-member whoclaims that his Rights have beenviolated or that his rights should berespected, may submit his request inwriting to the speaker or to the legaland Administrative Affairs standingcommittee.

2. Notwithstanding the provision of sub-article (1) above, where the question ofobserving the right is the concern ofthe majority of the members of thecouncil the request shall be presentedto the council for consideration.

3. The committee to which the requestsubmitted shall present its opinion tothe speaker after making an inquiry into the matter.

4. The speaker, to whom the matter hasbeen submitted in accordance withsub-articles (1) and (3) above, shall;

a) Pass the necessary administrativedecision verifying through variousmechanisms or

b) Present the matter to the councilfor its decision.

c)

Page 240 of 2280

Page 76: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

76

፭. ምክር ቤቱ ከላይ በንዑስ አንቀጽ /፪/ ወይምበንዑስ አንቀጽ /፬/ለ/ መሠረት የቀረበለትን ጉዳይመርምሮ ውሳኔ ይሠጣል፡፡

፮. የመብቱ መጣስ ሁኔታ ሣያቋረጥ በተከታታይእየተፈፀመ ያለ ካልሆነ በስተቀር መብቱእንዲከበርለት የሚፈልግ ማንኛውም አባልወይም የቀድሞ የምክር ቤት አባል መብቱከተጣሰበት ጊዜ ጀምሮ ስድስት ወራት ጊዜውስጥ ጥያቄውን ካላቀረበ በይርጋይታገድበታል፡፡ የማቅረቢያው ጊዜም ለቀጣይምየፖርላማ ዘመን አይሸጋገርም፡፡

፯. አፈ-ጉባኤው በንዑስ አንቀጽ ፬ እና ፭መሠረት የተሠጡ ውሳኔ ዎችን እየተከታተለአንዲፈፀሙ ያደርጋል፡፡

አንቀጽ ፻፴፪ ሥነ ምግባርን ስለማስከበር፩. ምክር ቤቱ በዚህ ደንብ የተደነገገው ሥነምግባር ወይም ሥነ ሥርዓት በሚጥስ ወይምተግባራዊ በማያደርግ በማንኛውም አባል ላይአስፈላጊውን የዲስፒሊን እርምጃ ይወስዳል፡፡

፪. ማንኛውም አባል የሥነ ምግባር ወይምየሥነ ሥርዓት ጉድለት መኖሩን ሲገነዘብጉድለት ፈጽሟል በተባለው በማንኛውም አባልላይ አስፈላጊውን የዲስፒሊን እርምጃእንዲወሰድበት ምክር ቤቱን ሊጠይቅ ይችላል፡፡

፫. በንዑስ አንቀጽ /፪/ መሠረት የሚቀርብ ጥያቄበጽሁፍ ሆኖ ከነማስረጃው በአፈ ጉባኤውመቅረብ አለበት፡፡

5. The council, after examining thematter submitted to it pursuant to sub-articles (2) and 4(b) above shall giveits decision.

6. Unless the situation of the violation ofthe right is being committedcontinuously without interruption,where any member or ex-member ofthe council does not present his requestwith in the period of three monthsfrom the date of the violation of theright, it shall be barred by period oflimitation; and the period of presentingthe request will not be transferred tothe next term of parliament.

7. The speaker shall follows up andimplement the decision renderedpursuant to sub-articles (4) and (5) ofthis Article.

Article 132: Observing the code ofconduct.

1. The council shall take disciplinarymeasures against any member whoviolates or fails to comply with thecode of conduct and procedurespecified in this Regulation.

2. Where any member is aware of theexistence of a breach of the code ofconduct and procedures, he mayrequest the council to take thenecessary measures, against anymember who is alleged to havecommitted the breach.

3. The request to be presented pursuant tosub-article (2) of this Article shall bein writing and submitted to the speakertogether with the evidence.

Page 241 of 2280

Page 77: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

77

፬. አፈ-ጉባኤው ጉዳዩን ለሕግና አስተዳደር ጉዳዮችቋሚ ኮሚቴ ይመራዋል፣ምክር ቤቱም፣ቋሚኮሚቴው የሚያቀርበውን ሪፖርት እና የውሣኔሃሳብ መርምሮ አስፈላጊውን ውሣኔ ይሠጣል፡፡ውሳኔው የመጨረሻ ይሆናል፡፡

፭. የዲስፒሊን እርምጃ እንዲወሰድበትጥያቄ የቀረበበት ማንኛውም አባል ራሱንየመከላከል መብት አለው፡፡

፮. ማንኛውም የዲስፒሊን እርምጃ እንዲወሰድየሚቀርብ ጥያቄ ተጣሰ የተባለው የሥነ ምግባርጉዳይ ከተፈፀመ ከአንድ ዓመት በኃላ ሊቀርብአይችልም፣ጥያቄው በቀጣይ የፖርላማ ዘመንምአይሸጋገርም፡፡

፯. ምክር ቤቱ እንደሁኔታው ደረጃውን ጠብቆየሚከተሉትን የዲስፒሊን እርምጃዎች ሊወስድይችላል፡፡

ሀ. የቃል ማስጠንቀቂያ መስጠት

ለ. የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ መስጠት

ሐ. ከሁለት የጉባኤ ጊዜአት ያልበለጠ እገዳማድረግ እና እንደሁ ኔታውም ለታገደበትጊዜ ያገኝ የነበረው ደመወዝአ አበልእንዳይከፈለው ሊያደርግ ይችላል፡፡

መ. ጥፋቱ በጣም ከባድ ሲሆን ወይም ሲደጋገምበሕግ መሠረት ከአባልነት ማስወገድ፡፡

፰. ከላይ በንዑስ አንቀጽ /፯/መ/ የተላለፈውን ውሣኔአግባብ ባለው ሕግ መሠረት አስፈላጊውእንዲፈፀም ምክር ቤቱ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድያሳውቃል፡፡

4. The speaker shall refer the matter tothe legal and Administrative Affairsstanding committee; the council, afterexamining the report andrecommendation submitted by thestanding committee; the council, afterexamining the report andrecommendation submitted by thestanding committee shall render itsdecision and the decision shall be final.

5. Any member against whom therequest, which demands the taking ofthe disciplinary step, is presented hasthe right to defend himself.

6. Any request for disciplinary measureto be taken shall be barred after a yearfrom the duet of the alleged violationof the code of conduct the request shallnot be transferred to the nest term ofthe council.

7. The council may according to thecircum stances and the degree ofbreach take the following measures;

a) It may glee an oral warning.

b) It may give a written warning.

c) It may suspend him for not morethem two of meeting and stop thepayment of Allowance due to himfor the days of suspension as thecase may be;

d) It may be dismiss him frommembership where the breach isvery serious or where it iscommitted repeatedly.

8. After the decision stated under sub-article 7(d) above is parsed, the councilshall refer to the national electionboard for appropriate action to betaken in accordance with the relevantlaw.

Page 242 of 2280

Page 78: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

78

፱. በዚህ ደንብ መሠረት በአፈ-ጉባኤው ቅጣትየተወሰነበትና በውሣኔው ቅር የተሰኘ አባልአቤቱታውን ለሕግና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚኮሚቴ ሊያቀርብ ይችላል፡፡ ይህ አቤቱታምቅጣት የተወሰነበት አባል ውሣኔ ከደረሰው ቀንቀጥለው ባሉት አምስት ተከታታይ የሥራ ቀናትውጪ መቅረብ አይችልም፡፡

፲. ኮሚቴው ከላይ በንዑስ አንቀጽ/፱/ መሠረትየቀረበለትን አቤቱታ መርምሮ ለምክር ቤቱሪፖርትና የውሣኔ ሀሳብ በማቅረብ ያስወስናል፡፡

ምዕራፍ አስራ ስምንትስለ ኮሚቴዎች

አንቀጽ ፻፴፫ ጠቅላላ ድንጋጌበዚህ ደንብ በሌላ ሁኔታ ካልተደነገገ በስተቀርኮሚቴዎች በዚህ ምዕራፍ በተዘረዘሩትድንጋጌዎች ይመራሉ፡፡

አንቀጽ ፻፴፬ የኮሚቴ አደረጃጀትበህገ መንግሥቱ አንቀጽ ፵፱/ሀ/ በተሰጠው ስልጣንመሠረት ምክር ቤቱ የሚከተሉት የኮሚቴ አይነቶችይኖሩታል፡፡

፩. አስተባባሪ ኮሚቴ፪. ቋሚ ኮሚቴ፫. ንዑስ ኮሚቴ፬. ጊዜያዊ ኮሚቴ

አንቀጽ ፻፴፭ ስለ ኮሚቴ ስብሰባ

፩. የኮሚቴ ስብሰባ የሚመራው በሊቀመንበሩ ሆኖምልዓተ ጉባኤውም ከአባላቱ ከግማሽ በላይ/5ዐ+1/ ሲገኙ ነው፡፡

፪. ማንኛውም የኮሚቴ ሊቀመንበር ስብሰባከመጀመሩ በፊት ምልዓተ ጉባኤ መሟላቱንማረጋገጥና ለአባላቱ መግለጽ አለበት፡፡

፫. የኮሚቴውን ስብሰባ ለማካሄድ አስፈላጊ የሆኑሁኔታዎች መመቻ ቸታቸውን የኮሚቴሊቀመንበር አስቀድሞ ማረጋገጥ አለበት፡፡

፬. ለውይይት የሚያስፈልግ ሰነድ ለአባላትበቅድሚያ መድረስ አለበት፡፡

፭. ማንኛውም የኮሚቴ እለታዊ አጀንዳ በአመራሩወይም በአባላቱ ሊመነጭ ይችላል፡፡ አጀንዳውምበስብሰባው ከተገኙ አባላት 50+1 ድምጽመጽደቅ ይገባዋል የአጀንዳው ቅደም ተከተል

9. A member on whom a disciplinarymeasure has been imposed by thespeaker and who has a grievanceagainst the decision may submit hispetition to the legal and AdministrativeAffairs standing committee.

10. The committee after examining thepetition submitted to it pursuant toArticle 9 above shall present its reportand recommendation to the council fora decision.

CHAPTER EIGHTEENCOMMITTEES

Article 133: General provisionUnless otherwise laid down in thisRegulation committees shall begoverned by the provisions of thischapter.Article 134: Formation of

CommitteesThe Council shall have the following Committees

1. The coordinating committee2. Standing committees3. Sub- committee4. Adhoc committee

Article 135: Sitting of committee1. The sitting of a committee shall be

presided over by the chairperson, andits quorum shall be when more thanhalf (50+1) of the members attend it.

2. Any chairperson shall, before thecommencement of meeting, make surethat there is quorum and shall notifythis to the members.

3. The chairperson shall ensurebeforehand that the conditionsnecessary to conduct a sitting havebeen fulfilled.

4. Documents necessary for debate shallbe made available to the members ofthe committee before hand.

5. Any daily agenda of a committee maybe initiated by the leadership or themembers. The agenda shall approved

Page 243 of 2280

Page 79: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

79

በሊቀመንበሩ ይወሰናል፡፡

፮. ለውይይት የሚያስፈልገው ጊዜ አመራሩበሚያቀርበው መነሻ ሀሳብ በኮሚቴውይወሰናል፡፡

፯. የኮሚቴው ስብሰባ በአማርኛ ቋንቋ ይካሄዳል፡፡አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘውም ምስክር ወይምማስረጃ በሚሰማበት ወይም በሚቀበልበት ጊዜየትርጉም አገልግሎት ሊጠቀም ይችላል፡፡

፰. የኮሚቴ መደበኛ የስራ ቦታ በምክር ቤቱ ቅጥርግቢ ለዚሁ ተብሎ በተመደበ ቢሮ ወይም አዳራሽይሆናል፡፡ ሆኖም ኮሚቴው አፈ-ጉባኤውንበማስፈቀድ ከምክር ቤቱ ቅጥር ግቢ ውጭስብሰባ ማካሄድ ይችላል፡፡

፱. ኮሚቴው ወይም አመራሩ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘውከመደበኛ ስብሰባ ውጭ ስብሰባ ሊያካሂድይችላል፡፡

፲. ከአቅም በላይ በሆነ ምከንያት ወይምበሊቀመንበሩ ፈቃድ ካልሆነ በስተቀር ማንኛውምየኮሚቴ አባል በኮሚቴ ስብሰባ መገኘት አለበት፡፡

፲፩. ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ከስብሰባ የቀረአባል የቀረበትን ምክንያት ለኮሚቴውሊቀመንበር ማስረዳት አለበት፡፡

፲፪. የኮሚቴ ውሣኔ በስብሰባ በተገኙ አብላጫ ድምጽይፀድቃል፡፡ ድምጽ እኩል በእኩል በሚሆንበትጊዜ ሊቀመንበሩ የሚደግፈው ሀሳብ የኮሚቴውውሣኔ ይሆናል፡፡

፲፫. አስቸኳይ ጉዳይ ሲያጋጥም የኮሚቴውሊቀመንበር አባላትን ሊጠራ ይችላል፡፡

፲፬. የኮሚቴ ስብሰባ በእለቱ የማይካሄድ ከሆነ ወይምበሰዓቱ የማይ ጀመር ሲሆን ሊቀመንበሩአባላቱጉዳዩን እንዲያውቁት ያደረጋል፡፡

አንቀጽ ፻፴፮ ተጠሪነት፩. እያንዳንዱ ኮሚቴ ተጠሪነቱ ለምክር ቤቱ

by 50+1 of the members who arepresent at the meeting. The order ofpriority of the items on the agendashall be determined by the chairperson.

6. The time necessary for discussion shallbe determined by the committee after aproposition has been submitted by theleadership.

7. The sitting of a committee shall beconducted in the Amharic language.When necessary, translation servicemay be used to hear testimony orreceive evidence.

8. The regular working place of acommittee shall be within thecompound of the council in an officeor a hall assigned for such purpose.However, the committee, afterobtaining the permission of thespeaker, conducts a sitting outsidepremises of the council.

9. Where the leader or committee finds itnecessary, a sitting other than theregular one may be held.

10. Except due to force majeure or withthe permission of chairperson, everymember of a committee shall attendthe sitting of a committee.

11. Where a member is absent from asitting due to force majeure, he shallgive proof or the case of absence to thechairperson of the committee.

12. The decision of a committee shall bethat which is approved by a majorityvote of those present at the sitting.Where the votes are equaly divided,the opinion supported by thechairperson shall be the decision of thecommittee.

13. When urgent matter should dealt with achairperson call up the members of thecommittee.

14. Where the sitting of a committee is notto be held on the appointed day or isnot to commence at the regular hour,the chairperson shall inform themembers about the matter.

Article 136: Accountability

Page 244 of 2280

Page 80: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

80

ይሆናል፡፡፪. የኮሚቴ ሊቀመንበር ተጠሪነቱ ለአፈ-ጉባኤውናለኮሚቴው ይሆናል፡፡

አንቀጽ ፻፴፯ የሥራ ዘመንየኮሚቴ የሥራ ዘመን የምክር ቤቱ የሥራ ዘመን

ይሆናል፡፡

አንቀጽ ፻፴፰ ስለ ማስረጃ፩. በኮሚቴ የሚሰማ ምስክርነት በሚስጥር መካሄድወይም አለመካሄድ በኮሚቴው ይወሰናል፡፡

፪. በኮሚቴ የቀረበ የማስረጃ ሰነድ ያለኮሚቴው ፈቃድመለወጥ ወይም መውሰድ የተከለከለ ነው፡፡

አንቀጽ ፻፴፱ ስለ ሪፖርት

. እያንዳንዱ ኮሚቴ የሥራውን እንቅስቃሴና የተሠጠውንተልዕኮ በሚመለከት ለምክር ቤቱ ወይም ለአፈ-ጉባኤው ወይም ተጠሪ ለሆነለት አካል በሊቀመንበሩአማካኝነት ሪፖርት ያቀርባል፡፡

፪. እንደአስፈላጊነቱ የቋሚ ኮሚቴዎች ሪፖርት በጋራሊቀርብ ይችላል፡፡

አንቀጽ ፩፻፵. የውስጥ አደረጃጀት እና አሠራር

፩. ማንኛውም ኮሚቴ ለሥራው ቅልጥፍናእንዲረዳው ለራሱ ተጠሪ የሆነ ንዑስ ኮሚቴከአባላቱ መካከል ሊያቋቁም ይችላል፡፡ ሥልጣንናተግባርም በኮሚቴው ተለይቶ የሚሠጠውይሆናል፡፡

፪. ኮሚቴዎች ድጋፍ ሰጭ ሠራተኛ ከምክር ቤቱከተለያዩ የሥራ ሂደቶች ያገኛል፡፡

፫. እያንዳንዱ ኮሚቴ በዚህ ደንብ መሠረት የራሱንየውስጥ አሠራር መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡

ምዕራፍ አስራ ዘጠኝ

የምክር ቤቱ አስተባባሪ ኮሚቴ

አንቀጽ ፻፵፩. አደረጃጀት

፩. አስተባባሪ ኮሚቴ፣አፈ-ጉባኤውን፣ምክትል አፈ-ጉባኤውን፣የቋሚ ኮሚቴ

1. Each committee shall be accountableto the council.

2. The chairperson of the committee shallbe accountable to the speaker and thecommittee.

Article 137: Terms of officeThe term of a committee shall be that of the

council.

Article 138: Evidence1. A committee shall decide whether

testimony pending before it is to beheard in secret or not.

2. No document presented as evidence toa committee may altered or takenwithout its permission.

Article 139: Report1. In respect of its activities and missions

assigned to it, each committee shallsubmit a report through its chairpersonto the council, the speaker or the bodyit is accountable to.

2. The standing committee report shallsubmit by common.

Article 140: Internal structure and operation1. In order to help its accomplish its work

speedily, any committee may formfrom among its members asubcommittee which is accountable toit. The powers and functions of eachcommittee shall be clearly defined bythe committee.

2. Each committee shall have supportstaff members according to thecircumstance.

3. Each committee may, in accordancewith Regulation, issue a directiveregarding its internal operation.

CHAPTER NINNTEEN

REGIONAL COUNCIL COORDINATINGCOOMITTEE

Article 141: Formation1. The Coordinating of the council of

shall have the following members;

Page 245 of 2280

Page 81: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

81

ሊቀመንበርን፣የመንግሥት ዋና ተጠሪ እናየምክር ቤት ጽህፈት ቤት ኃላፊ እና በምክርቤቱ መቀመጫ ያላቸው ፓርቲዎችን የሚያካትትሆኖ፣የመቀመጫ ቁጥር በሚኖራቸው ድርሻ ሆኖአፈፃፀሙ በመመሪያ ይወሰናል፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተጠቀሰውኮሚቴ በአፈ ጉባዔ ይደራጃል

አንቀጽ ፻፵፪. የምክር ቤቱ አስተባባሪ ኮሚቴ ሥልጣንናተግባር

፩. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፴፪ መሠረት ምክር ቤቱየሚወያይበትን አጀ ንዳ ይቀርፃል፡፡

፪. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፴፬ መሠረት ለእያንዳንዱ አጀንዳየሚያስፈልገውን የውይይት ጊዜ ይመደባል፡፡

፫. የምክር ቤቱን ረቂቅ አመታዊ በጀት በማዘጋጀት ለምክርቤቱ ያቀርባል፡፡

፬. የምክር ቤቱን የሰው ሃይል፣የፋይናንስ እና የንብረትአስተዳደር ይከ ታተላል፣ ይቆጣጠራል፣ አስፈላጊሆኖ ሲያገኘውም በአፈ-ጉባኤው በኩል ተገቢእርምጃ እንዲወሰድ አቅጣጫ ያስቀምጣል፡፡

፭. በምክር ቤቱ አሠራርና የአባላት ሥነ ምግባርደንብ ላይ አስፈላጊ መስሎ የታየውን ረቂቅማሻሻያ ሀሳብ ለምክር ቤቱ ያቀርባል፡፡

፮. ሌሎች የዚህ ደንብ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁሆነው የምክር ቤቱን የአሠራርና የአባላት ሥነምግባር ደንብ ይተርጉማል፡፡

፯. ለዚህ ደንብ አፈፃፀም የሚረዳ መመሪያ ወይምማንዋል ያወጣል፡፡

፰. በአፈ-ጉባኤው ሲጠየቅ በምክር ቤቱ ጉዳዮች ዙሪያየምክር አገልግሎት ይሠጣል፡፡

፱. የቋሚ ኮሚቴዎችን አጠቃላይ የሥራ ሂደትያስተባበራል ያቀናጃል፣ስኬታማነቱንይከታተላል፡፡

፲. የቋሚ ኮሚቴዎችን አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴይገመግማል፡፡ መሠረታዋ በሆኑ ጉዳዮች ላይአቅጣጫ ያስቀምጣል፡፡

፲፩. ቋሚ ኮሚቴዎች የሚከተታተሏቸውንና

Speaker,the Deputy speaker, thechairperson and Deputy Chairperson ofeach standing committee,the Head of thesecretariat of the council, and Governmentchief whip.

2. in accordance with above sub article(1), the coordinating Committee Shallpresided over by the speaker

Article 142: Power and Functions1.It shall formulate the business to be discussed

by the Region council in accordance withArticle 32.

2.It shall allocate the debate time necessary foreach agenda. according article 34

3.It shall prepare and submit the draft annualbudget to the Region council.

4.It shall follow up and supervise theadministration of the manpower, financeand property of the Region council.Where it deems it necessary, it shall set outdirections for measures to be taken throughthe Speaker.

5.It shall submit a proposal which it thinksnecessary for an amendment draft of theRegion’s council Rules of procedures andMembers’ Code of Conduct Regulation.

6. Subject to other provisions of thisregulation, it shall interpret theRegion’s council Rules of proceduresand Members’ Code of Conduct.

7. It shall issue a directive or manualwhich helps the implementation of thisregulation.

8. When asked by the Speaker, it shallgive consultancy service around thematters of the council annual report.

9. It shall submit to the Region council anannual report regarding its activities.

10. It shall perform other functionsassigned to it by the Speaker.

11. Permanent committee, to submitcontrolling and supervises with

Page 246 of 2280

Page 82: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

82

የሚቆጣጠሯቸውን መንግ ሥታዊ አካላትንለይቶ ይመድባል፡፡

፲፪. አዲስ የመንግሥት መሥሪያ ቤት ሲመሠረትወይም የመዋቅር ለውጥ ሲደረግ ከተቋሙየሥራ ባህሪ በመነሣት ክትትልና ቁጥጥርእንዲደረግበት ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴይመድባል፡፡

፲፫. የቋሚ ኮሚቴዎችን እቅድና የአፈፃፀም ሪፖርትይመረምራል፣እንደ አስፈላጊነቱ የማስተካከያእርምጃ ይወስዳል፡፡

፲፬. የቋሚ ኮሚቴዎችን ፍላጐትና ውጤታማስለሚሆኑበት ሁኔታ ጥናት ያካሂዳል፡፡

፲፭. አፈ-ጉባኤው ወይም ቋሚ ኮሚቴዎች ወይምየአስተባባሪ ኮሚቴ አባላት በሚያቀርቧቸውሌሎች ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሣኔ ይሠጣል፡፡

፲፮. ሥራውን አስመልክቶ አመታዊ ሪፖርት ለምክርቤቱ ያቀርባል፡፡

፲፯. አስተባባሪው ኮሚቴ ውሳኔ የሚያስተላልፈው50+1 ይሆናል፣

፲፰. በአፈ-ጉባኤው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትያከናውናል፡፡

አንቀጽ ፻፵፫. የአስተባባሪ ኮሚቴ አሠራር

፩. የምክር ቤት አስተባባሪ ኮሚቴ የምክር ቤቱን ረቂቅበጀት በሚከተለው ሁኔታ አዘጋጅቶ ያቀርባል፡፡

ሀ. በአስተባባሪው ኮሚቴው መመሪያ መሠረትዓመታዊ ረቂቅ በጀት በሚመለከተው ክፍልተዘጋጅቶ ለአፈ-ጉባኤው ይላካል፡፡

ለ. አፈ-ጉባኤው ረቂቅ በጀቱ እንዲመርመርለበጀት፣ ፋይናንስና ኦዲት ጉዳዮች ቋሚኮሚቴ ይመራዋል፡፡

ሐ. ቋሚ ኮሚቴውም ረቂቅ በጀቱን ከፋይ“ንስናኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ጋር በመመካከርይመረምራል፡፡ አስተያየቱንም አክሎ በአፈ-ጉባኤው በኩል ለምክር ቤት አስተባባሪኮሚቴ ይልካል

መ. አስተባባሪ ኮሚቴው የቀረበለትን ረቂቅ በጀት

governmental bodies.

12. If new office open and structuralchange according to the nature of theinstitution to control and supervises,recommend indicated permanentcommittee.

13. Planning and report shall consider thematter, takes such corrective measuresas necessary.

14. To research the interest andproductivity of permanent committee.

15. The speaker, permanent committeesubmit afford discuss and givedecision.

16. To submit yearly report.

17. The decision give by coordinatingcommittee shall be 50+1.

18. The committee will implement tasksgiven by speaker.

Article 143: Structure and Operation

1. The coordinating committee shallpresent draft budget of the council asfollows:

a) In order to help it accomplish itswork speedily, any committeemay form from among itsmembers a sub-committee, whichis accountable to it. The powersand functions of such committeeshall be clearly defined by thecommittee.

b) Each committee shall have supportstaff members according to thecircumstance.

c) Each committee may, inaccordance with this Regulation,issue a directive regarding itsinternal operation.

Page 247 of 2280

Page 83: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

83

ከፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ጋርበመወያየት መርምሮ የውሣኔ ሃሳቡንለምክር ቤቱ ያቀርባል፡፡

፪. አስተባባሪ ኮሚቴ የምክር ቤቱን የአሠራርናየአባላት የሥነ-ምግባር ደንብን ሲሻሻልየሚከተሉትን አሠራሮች መከተል አለበት፡፡

ሀ. በምክር ቤቱ ደንብ ዙሪያ ከአባላት ወይምከኮሚቴ ወይም በራሱ ተነሳሽነት የማሻሻያሃሳብ ሊመንጭ ይችላል፡፡

ለ. አስተባባሪ ኮሚቴው የቀረበለትን የማሻሻያሃሳብ ከተቀበለው ረቂቅ ደንብ ተዘጋጅቶእንዲመጣለት በሕግና አስተዳደር ጉዳዮችቋሚ ኮሚቴ ይመራዋል፡፡

ሐ. አስተባባሪ ኮሚቴው ተዘጋጅቶ የቀረበለትንረቂቅ በመመርመር ለምክር ቤቱ ውሣኔያቀርባል፡፡

፫. አስተባባሪ ኮሚቴው፣የምክር ቤቱን የአመራርናየአባላት ሥነ-ምግ ባር ደንብ ሲተረጉም የሚከተሉትንአሠራሮች መከተል አለበት፡፡

ሀ. ማንኛውም በደንቡ ላይ የሚነሱ የትርጉም ጥያቄበዚህ ደንብ አንቀጽ /፫/ መሠረት መመራትአለበት፡፡

ለ. የትርጉም ጥያቄ በአባላት ወይም በኮሚቴወይም በዚህ ደንብ በአንቀጽ ፲(፫) መሠረትበአፈ-ጉባኤው ሲቀርብለት ከላይ በንዑስ አንቀጽ፫/ሀ/ መሠረት ደንቡን ይተርጉማል፡፡

፬. አስተባባሪ ኮሚቴው ተግባሩን ሲያከናውንየክልሉን የፋይናንስ፣ የሲቪል ሰርቪስ እናየሌሎች ሕጐች መሠረታዊ መርሆዎችንመከተል አለበት፡፡

አንቀጽ ፻፵፬. የአስተባባሪ ኮሚቴ ስብሰባ ጊዜ እናየውሣኔ አሠጣጥ

፩. የምክር ቤት አስተባባሪ ኮሚቴ በወር አንድ ጊዜይሰበሰባል፡፡ ሆኖም አፈ-ጉባኤው አስፈላጊ ሆኖሲያገኘው በማንኛውም ጊዜ ስብሰባ ሊጠራ

d) The coordinating committee,afterobserving the draft budget,discusses, with finance andeconomic development office andevaluate and gives therecommendation to the council.

2. the coordinating committee shallobserve the rules of procedure andcode of conduct regulation amends asfollows:

a. in accordance with the regulation,the council or the committeeamend the regulation either bytheir initiative or by thecommittee

b. the coordinating committee afterobserving the amending draftregulation sends to legal andadministrative affairs standingcommittee

c. the coordinating committee shallsee the draft and evaluate andpresent the decisions to thecouncil

3. the coordinating committee, thecouncil leadership members shalltranslate the regulation as follows:

a) every interpretation shall be inaccordance with Article 3 ofregulation

b) when question of interpretationrises from the members orcommittee or in accordance withregulation article 10(3) thespeaker approves the question, itshall be interpreted pursuant toarticle 3(a)

4. The coordinating committee wheninterpreting it shall follow the statefinance, civil service laws and otherbasic laws.

Article 144. Time of sitting coordinatingcommittee and making decision

1. The coordinating committee shall meetonce in a month, if necessary thespeaker shall call anytime.

Page 248 of 2280

Page 84: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

84

ይችላል፡፡

፪. ማንኛውም አስተባባሪ ኮሚቴ አባል አስቸኳይስብሰባ እንዲጠራለት አፈ-ጉባኤውን በጽሁፍሊጠይቅ ይችላል፡፡

፫. የአስተባባሪ ኮሚቴው ውሣኔ በስብሰባ በተገኙትአባላት በአብላጫ ድምጽ ይወስናል፡፡

፬. ከላይ በንዑስ አንቀጽ /፫/ የተደነገገው ቢኖርምአስተባባሪ ኮሚቴው የእለታዊ አጀንዳ አቀራረጽናየጊዜ አመዳደብ በዚህ ደንብ አንቀጽ ፴፪ /፩/ እና፴፬/፫/ መሠረት በስምምነት ይወስናል፡፡

ምዕራፍ ሃያቋሚ ኮሚቴ

አንቀጽ ፻፭. የቋሚ ኮሚቴ አደረጃጀት

፩. ምክር ቤቱ የሚከተሉት ስድስት ዓይነት ቋሚኮሚቴዎች ይኖሩታል፡፡

ሀ. የግብርናና ገጠር ልማት ጉዳዮች ቋሚኮሚቴ

ለ/ የከተማና መሠረተ ልማት ጉዳዮች ቋሚኮሚቴ

ሐ/ የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ

መ/የህግ ፍትህና መልካም አስተዳደር ጉዳዮችቋሚ ኮሚቴ

ሠ/. የሴቶች፣የህፃናት እና ወጣቶች ጉዳይ ቋሚኮሚቴ

ረ/ የበጀት፣የፋይናንስና ኦዲት ጉዳዮች ቋሚኮሚቴ

፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተጠቀሱት ቋሚኮሚቴዎች እያንዳንዳቸው አምስት አምስትአባላት ኖሯቸው በእያንዳንዱ ቋሚ ኮሚቴውስጥ ሁለት ሁለት አባላት በቋሚነት ወይምበመደበኛነት በምክር ቤቱ የሚሠሩ ይሆናል፡፡

፫. ለእያንዳንዱ ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ሊቀመንበርና፣ምክትል ሊቀመንበር በአፈ-ጉባዔአቅራቢነት ከምክር ቤቱ አባላት መካከልይመረጣል፡፡

፬. አንድ አባል ከአንድ ቋሚ ኮሚቴ በላይ አባል መሆንአይችልም፡፡

፭. የቋሚ ኮሚቴ አባላት ሲጓደሉ ከላይ በንዑስ

2. Every coordinating committeemember shall request for extra-ordinary meeting can get theacceptance of the speaker.

3. The coordinating committee decisionshall be determined by majority vote

4. Without prejudice to sub article 3above, the coordinating committees’agenda stricter and time allocationshall be regulated as this regulationarticle 32(1) and 34(3) by theconsensus of the committee.

CHAPTER TWENTYStanding Committees

Article 145: Formation1. The council shall have Six various

committees :-a) Agriculture and rural

development affairs standingcommittee

b) Urban and Infrastructure affairsstanding Committee

c) social Affairs standing committeed) Legal, justice and good

governance Affairs standingcommittee

e) Women, children and youths’affairs sanding committee.

f) Budget, finance and AuditAffairs standing committees.

2 Accordance with article 145(1) above,each standing committee shall haveeach 5 members and in each committee2 members shall assigned permanently

3 The members of each StandingCommittee, including the chairpersonand the deputy chairperson, shall, uponthe recommendation of the Speaker, beelected by the council from the councilmembers.

4 No person may be a member of morethan one Standing Committee.

5 Where members are permanentlymissing from a Standing Committeethey shall be replaced in accordancewith Sub-Article (3) above.

6 A member, who wants to resign from a

Page 249 of 2280

Page 85: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

85

አንቀጽ ሦስት መሠረት እንዲሟሉ ይደረጋል፡፡

፮. ከኮሚቴ መልቀቅ የሚፈልግ አባል ጥያቄውን በጽሁፍለአፈ-ጉባኤውና ለኮሚቴው ማቅረብ አለበት፡፡ አፈ-ጉባኤው ስምምነቱን ከገለፀበት ጊዜ ጀምሮ ከኮሚቴእንደለቀቀ ይቆጠራል፡፡

፯. አንድ አባል ያለበቂ ምክንያት ከሶስት ተከታታይስብሰባዎች በላይ የቀረ እንደሆነ በሚመለከተውኮሚቴ በሚቀረብ ሞሽን በምክር ቤቱ ውሣኔከኮሚቴ አባልነት ይወገዳል፡፡

፰. ተቃዋሚ ፓርቲዎች በቋሚ ኮሚቴ የሚመደቡትባላቸው መቀመጫ ብዛት ሆኖ በመመሪያይወሰናል፡፡

አንቀጽ ፻፵፮ የቋሚ ኮሚቴዎች የወልሥልጣንና ተግባር

፩. እያንዳንዱ ቋሚ ኮሚቴ እንደየአግባቡ የሚከተሉትአጠቃላይ ስልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፡፡ሀ. የተመራለትን ረቂቅ ሕግ በመመርመርለምክር ቤቱ ሪፖርትና የውሣኔ ሃሳብማቅረብ፣

ለ. በመንግሥታዊ አካላት ላይ ክትትልናቁጥጥር ማድረግ፣

ሐ. ሕግ ማመንጨትመ. ጥቆማ መቀበልሠ. ምስክሮችን መስማት እና ሰነድመመርመር፣

ረ. በተቋቋመበት ዓላማ ዙሪያ ጥናት ማካሄድሰ. ልዩ ልዩ አውደ ጥናትና የውይይትመድረኮችን ማዘጋጀት፣

ሸ. የልምድ ልውውጥ ማድረግቀ. ከምክር ቤቱ ወይም ከአፈ-ጉባኤውየሚሰጠውን ሌሎች ሥራዎች ያከናውናል፡፡

፪. እያንዳንዱ ቋሚ ኮሚቴ ተግባራቱን ሲያከናውንየፆታ አድልዎን ያስወገደ እና ሥርዓተ ፆታን፣ኤች.አይ.ቪ/ኤድስንና አካባቢ ጥበቃን ያገናዘበመሆኑን ማረጋገጥ ይገባዋል፡፡

Standing Committee, shall apply inwriting to the Speaker and to theStanding Committee concerned. Heshall be deemed to have resigned fromthe committee as of the day on whichthe Speaker gave his approval.

7 Where a member is absent withoutadequate cause for more than threeconsecutive sitting, he shall, upon amotion submitted by the StandingCommittee concerned, be dismissedfrom membership of a StandingCommittee by the decision of thecouncil.

8 The opposition party member shall beassigned according to their seats anddetermined by the regulation.

Article 146: Common Powers and Functionof standing Committees

1. Each Standing Committee shall havethe following general powers andduties:

a) to submit reports and proposalsafter examining draft lawsreferred to it,

b) to follow up and supervisegovernment bodies,

c) to initiate laws,

d) to present its suggestion,

e) to examine witnesses anddocuments,

f) to undertake studies relating to theobjective for which they areorganized,

g) to prepare various seminars andforums,

h) to exchange ideas acquiredthrough experiences,

i) to perform other duties assignedto it by the council or theSpeaker.

2. Each Standing Committee shall, in theexecution of its functions, ensure theelimination of sex prejudices and therealization of gender issues,HIV/AIDS and environment

Page 250 of 2280

Page 86: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

86

አንቀጽ ፻፵፯. የቋሚ ኮሚቴ ሊቀመንበርና ምክትልሊቀመንበር ሥልጣንና ተግባር

፩. የቋሚ ኮሚቴ ሊቀመንበር የሚከተሉትሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፡፡

ሀ. ኮሚቴውን ይመራል፣ያስተባብራል፣ የስብሰባሥነ-ሥርዓት ያስከብራል፡፡

ለ. የኮሚቴውን ሪፖርት ለምክር ቤቱ ወይምለአፈ-ጉባኤው ያቀርባል፡፡

ሐ. ኮሚቴውን በመወከል ከሶስተኛ ወገን ጋርግንኙነት ያደርጋል፡፡

መ. ተጋባዥ እንግዶችና ምስክሮች እንዲገኙሁኔታዎችን ያመቻቻል፡፡

ሠ. አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከመደበኛ ስብሰባ ውጭስብሰባ ይጠራል፡፡

ረ. ከምክር ቤቱ፣ከአፈ-ጉባኤ ወይም ከኮሚቴውየሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትንያከናውናል፡፡

፪. የቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሊቀመንበር የሚከተሉትስልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፡፡

ሀ. ሊቀመንበሩ በማይኖርበት ጊዜ ተክቶትይሰራል፣

ለ. የኮሚቴውን ሰነዶችና ቃለ ጉባኤዎችንይይዛል በአግባቡ ያደራጃል

ለ. በኮሚቴው ወይም በሊቀመንበሩየሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትንያከናውናል፡፡

አንቀጽ ፻፵፰ ስለ ቋሚ ኮሚቴ ስብሰባ

፩. የቋሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ በዓመት አራትጊዜ ይካሄዳል፡፡

፪. በቋሚነት ላልተመደቡ ቋሚ ኮሚቴ አባላትበመደበኛ ስብሰባ ጊዜ ጥሪ ይደረግላቸዋል፡፡

፫. አስገዳጅ ሁኔታ ከሌለ በስተቀር የቋሚ ኮሚቴ

conservation.

Article 147: The Power and Duties ofthe Chairperson, and

Deputy Chairperson1. The chairman of a Standing Committee

has the following general powers andduties:

a) he shall direct and coordinate thecommittee; he shall ensure theobservance of sitting procedures

b) he shall submit the reports of thecommittee to the Speaker of thecouncil.

c) he shall communicate with thirdparties by representing hiscommittee;

d) he shall create favorableconditions for invited guests andwitnesses to appear;

e) where necessary he shall convenesittings beside the regular ones;

f) He shall carry out other tasksassigned to him by the council,the Speaker, or the committee.

2. The deputy chairperson shall have thefollowing powers and duties:

a) he shall replace the chairpersonin his absence;

b) he shall ensure the documents andminutes are kept properly.

c) he shall perform other tasksassigned to him by the committeeor chairperson.

Article 148: Sitting of Standing Committees

1. The sitting of standing committees shallregularly hold four times in a year.

2. Members of standing committee whichare not permanently assigned shall becalled for regular meeting.

Page 251 of 2280

Page 87: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

87

አባላት ያልሆኑ የምክር ቤት አባላትበማንኛውም የቋሚ ኮሚቴ ስብሰባ ያለድምጽመሳተፍ ይችላሉ፡፡

፬. ጉዳዩ በቋሚ ኮሚቴዎች በጋራ ስብሰባ የሚታይበሚሆንበት ጊዜ ውይይቱን የሚመራው ጉዳዩንበዋናነት የሚያስተባብረው ኮሚቴ ሊቀመንበርይሆናል፡፡

አንቀጽ ፻፵፱ ረቂቅ ሕግ ስለመመርመር

እያንዳንዱ ቋሚ ኮሚቴ የተመራለትን ረቂቅ ሕግመርምሮ ሪፖርትና የውሣኔ ሃሳብ ለማዘጋጀትየሚከተሉትን ስልቶች መጠቀም ይችላል፡፡

፩. ከአስረጂዎች ጋር በረቂቅ ሕጉ ዙሪያ መወያየት፣

፪. የሕዝብ አስተያየት መስጫ መድረክ ማዘጋጀትእና ሃሳብ ማሰባሰብ፣

፫. የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ወይምግለሰቦች በረቂቁ ላይ አስተያየት እንዲሰጡማድረግ ፣

፬. እንደአስፈላጊነቱ በንዑስ ኮሚቴ ተጣርቶእንዲቀርብለት ማድረግ፣

፭. የተለያዩ ልምዶችና አሠራሮችን መቅሰም፮. ተጋባዥ እንግዶች እንደሁኔታው በተለያዩየማስታወቂያ ዘዴዎች ወይም በደብዳቤእንዲጠሩ በማድረግ ሲሆን ጥሪውምየሚከተሉትን ያካተተ መሆን ይገባል፡፡ሀ. የስብሰባ አጀንዳ፣ለ. የስብሰባ ጊዜና ቦታ፣ሐ. ስብሰባውን የሚየካሂደው ቋሚ ኮሚቴናአድራሻ

መ. በስብሰባው ለመገኘት የማይችሉ አካላትወይም ግለሰቦች በአጀንዳው ዙሪያ ያላቸውንአስተያየት የሚገልጽበትን መንገድ የያዘመሆን ይገባዋል፡፡

፯. የሕዝብ አስተያየት መስጫ መድረክእንደሁኔታው በምክር ቤቱ ቅጥር ግቢ ወይምበሌላ ማንኛውም ቦታ ሊዘጋጅ ይችላል፡፡

3. In the absence of any mandatoryconditions to the contrary , membersthe council who are not members ofstanding committees may attend anysitting of standing committees withouthaving the right to vote

4. Where a case is under scrutiny at a jointsitting of different standingcommittees, the debate shall beconducted by the chairperson of thestanding committee that co-ordinatesthe case.

Article 149: Inspecting a Draft LawWhere a draft law has been referred to aStanding Committee for scrutiny, it mayapply the following means to prepare itsreport and proposal:

1. to debate with source persons on thedraft law,

2. to set up publics councils forums andgather the opinion thereof,

3. to cause the stakeholders concerned togive their opinion on the draft law,

4. to cause any relevant matter to beclarified and submitted by a sub-committee,

5. to collect information pertaining todifferent experiences and practices,

6. to cause invited guests to be called,according to the circumstances, byletters or by any other means ofadvertisement which shall include thefollowing:

a) the agendas of Sittings,

b) time and place of Sittings,

c) the name and address of theStanding Committee whichconducts the Sittings.

d) the advertisement shall include ameans by which bodies andindividuals, which have not beenable to attend the Sittings, maygive their opinions on theagendas.

7. Public forums may be prepared on the

Page 252 of 2280

Page 88: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

88

፰. ቋሚ ኮሚቴው ፣በሚያዘጋጀው የውይይትመድረክ ላይ የሚገኙ ሰዎች ስም ዝርዝሩንአስቀድሞ የሚያውቅበትን መንገድ ያመቻቻል፣የመግቢያ ፈቃድ እንዲዘጋጅ ያደርጋል፡፡

፱. ቋሚ ኮሚቴው የተመራለት ረቂቅ ሕግመሠረታዊ ችግር አለበት ብሎ ካመነ ጉዳዩንለአፈ-ጉባኤው በማሳወቅ ረቂቁ ተስተካክሎእንዲላክለት ለሚመለከተው አካል ሊመልሰውይችላል፡፡

አንቀጽ ፩፻፶ በሕግ ረቂቅ ዙሪያ ስለሚደረግውይይት

፩. ከባለሞያዎች ወይም ከአስረጂዎች ጋርእንደዚሁም በሕዝብ አስተያየት፣መስጫ መድረክየሚካሄድ ውይይት እንደሁኔታው በሚከተለውሥነ ሥርዓት ይመራል፡፡ሀ. የቋሚ ኮማቴው ሊቀመንበር የእለቱንአጀንዳ እና ተጋባዥ እንግዶቹንያስተዋውቃል፡፡

ለ. ተጋባዥ እንግዶች የረቂቅ ሕጉንአስፈላጊነት እና ዋና ዋና ይዘቶችለተሣታፊዎች ያቀርባሉ፡፡

ሐ. የቋሚ ኮሚቴው አባላትም ሆኑ ሌሎችተሳታፊዎች በአጀንዳው ዙሪያ መነሣትየሚገባውን ጥያቄ እና አስተያየትእንዲያቀርቡ እድል ይሰጣቸዋል፡፡

መ. አስረጂዎቹ ወይም ባለሞያዎቹለቀረቡላቸው ጥያቄዎች እና አስተያየቶችዝርዝር ማብራሪያ እንዲሰጡ ይደረጋል፡፡

ሠ. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩/መ/ መሠረትአስረጂዎቹ ወይም ባለሞያዎቹ በሰጡትመልስ እና ማብራሪያ ዙሪያ ተሳታፊውተጨማሪ አስተያየት እና ጥያቄዎችእንዲያቀርብ ይደረጋል፡፡

ረ. አስረጂዎች ወይም ባለሞያዎች ለተነሱጥያቄዎች እና አስተያየቶች መልስ ወይምማብራሪያ ይሰጣሉ፡፡

ሰ. የኮሚቴው ሊቀመንበር በዕለቱ አጀንዳየማጠቃለያ አስተያየት እና አቅጣጫበማስቀመጥ ስብሰባውን ያጠቃልላል፡፡

premises of the councils or any otherplace.

8. The Standing Committee shallfacilitate the means by which it mayknow about the names of the personswho are expected to be present at thedebate forum; it shall cause entrypermits to be prepared for them.

9. When the Standing Committee is ofthe opinion that the draft law referredto it has a fundamental problem, itshall, after informing the speaker aboutthe case, return the draft to the bodyconcerned in order to correct and sendit back to the committee.

Article 150: Debate on Draft Laws1. Debates held with experts or source

persons as well as on public councilforums shall, according to thecircumstances be conducted pursuantto the following procedures:a) The chairperson of the standing

committee shall introduce theagendas and invited guests of theday.

b) The invited guests shall present tothe participants the main contentsand necessity of the draft law.

c) The members of the StandingCommittee and other participantsshall be given an opportunity topresent questions and opinionswhich may be raised on theagenda.

d) The source persons or expertsshall be made so give detailedexplanation on the questions andopinions presented to them.

e) The participants shall then presentsupplementary questions andopinions on the answers andexplanations given by the sourcepersons or experts pursuant toSub-Article (d) above.

f) The source persons or expertsshall give answers or explanationson the questions and opinionspresented.

g) The chairperson of the committee

Page 253 of 2280

Page 89: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

89

፪. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ የተዘረዘሩት ቅደምተከተሎች ቢኖሩም የቋሚ ኮሚቴው ሊቀመንበርስብሰባውን በመምራት ሂደት በውይይት ጣልቃእየገባ ያልተመለሱ እና ያልተብራሩ ጭብጦችእንዲገለፁ፣ውይይቱ ከመስመር ሲወጣ ወደመስመር እንዲመለስ በስህተት የተተረጎሙሃሣቦች የማስተካከል፣በአጠቃላይ ስብሰባንየመምራት ሥነ ሥርዓቶች እንዲከበሩ ማድረግይችላል፡፡

፫. ቋሚ ኮሚቴው በረቂቅ ሕግ ዙሪያከባለሞያዎች፣ከአስረጂዎች እንዲሁም ከሕዝብጋር የሚደረገው ውይይት እንደሁኔታውበተደጋጋሚ ሊያካሄድ ይችላል፡፡

፬. ቋሚ ኮሚቴው በረቂቅ ሕግ ዙሪያ ከአስረጂዎችጋር የሚደረገው ውይይት እንደሁኔታውከሕዝብ አስተያየት መስጫ መድረክ በፊትወይም በኋላ ሊሆን ይችላል፡፡

አንቀጽ ፻፶፩ መንግሥታዊ አካላትን መከታተል እናመቆጣጠር

፩. እያንዳንዱ ቋሚ ኮሚቴ መንግሥታዊ አካላትንበመከታተል እና በመቆጣጠር ሂደትየሚከተሉትን ተግባራት ያከናውናል፡፡

ሀ. መንግሥታዊ አካሉ የተቋቋመበት ሕግ፣ደንቦች እና መመሪያዎችን እንዲሁምመንግሥታዊ አካሉን የሚመለከቱ ጠቃሚሰነዶች በመመርመር በቂ ግንዛቤእንዲኖረው ያደረጋል፡፡

ለ. የመንግሥታዊ አካሉ ዓመታዊ ዕቅድእንዲደርሰው በማድረግ ይመረምራል

ሐ. የሥራ አፈፃፀም ሪፖርቱን በየሩብ ዓመቱበመቀበል ይገ መግማል፣ በአመት አንድጊዜም ሪፖርት ያዳምጣል፡፡

መ. አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በክትትልና ቁጥጥርሂደት ያገኘውን ውጤት ለምክር ቤቱ

shall close the Sitting after givinga concluding remark and settingout directions on the daysagendas.

2. Notwithstanding the sequence specifiedunder Sub-Article (1) above, the chair-person of a Standing Committee may,by intervening during debates in theprocess of conducting Sittings, causeunanswered and unexplained issues tobe clarified, bring the debate back tothe point when deviation occurs,rectify distorted or misinterpretedopinions, and in general ensure theobservance of Sitting procedures.

3. The debate conducted by a StandingCommittee on a draft law with experts,source persons and the public may beheld repeatedly as the case may be.

4. The discussion held by a StandingCommittee with source persons orexperts on a draft law may, accordingto the circumstances, be conductedeither before or after a public forum.

Article 151: The supervision and Followup of Government Bodies.1. In the process of supervising and

following up government bodies, eachStanding Committee shall perform thefollowing functions.

a) It shall develop satisfactoryawareness by inspecting the lawestablishing a government body,regulations and directives as wellas pertinent documentsconcerning the government body.

b) It shall inspect the annual plans ofthe government body after havingthen made available to it.

c) It shall receive and examineperformance report quarterly; itshall hear reports once every year.

Page 254 of 2280

Page 90: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

90

ወይም ለአፈ-ጉባዔው ሪፖርት ያቀርባል፡፡፪. ስለመንግሥታዊ አካላት ሪፖርት አቀራረብ በዚህደንብ ከአንቀጽ ፸፮ እስከ ፹፩ የተዘረዘሩትድንጋጌዎች እንደሁኔታው ተጣጥመውይፈፀማሉ፡፡

፫. እያንዳንዱ ቋሚ ኮሚቴ መንግሥታዊ አካላትንበመቆጣጠር እና በመከታተል ሂደትየሚከተሉትን አሠራሮች ሊከተል ወይምእርምጃዎች ሊወስድ ይችላል፡፡ሀ. አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በመንግሥታዊ

አካሉ ላይ የሂሣብ ምርመራ እንዲደረግየሚጠይቅ ሪፖርትና የውሣኔ ሃሳብለምክር ቤቱ ማቅረብ

ለ. በሂደቱ ያገኛቸው ችግሮች ከሕግ የመነጩከሆነ በዚህ ደንብ አንቀጽ ፸፭ ንዑስ አንቀጽ፮/ሀ/ መሠረት በሕግ እንዲደገፋ ወይምክፍተቶች በሕግ እንዲሞሉ የሕግ ረቂቅአዘጋጅቶ ለምክር ቤቱ ማቅረብ፡፡

ሐ. በሂደቱ ያገኛቸው ችግሮች ከበጀት ጋርየሚያያዙ ከሆኑ በዚህ ደንብ አንቀጽ ፸፭ንዑስ አንቀጽ ፮/ለ/ መሠረት ምክር ቤቱአስፈላጊውን ውሣኔ እንዲሰጥበት ሪፖርትናየውሣኔ ሀሣብ ማቅረብ

መ. ከሕብረተሰቡ የሚቀርቡለትን ጥቆማዎችመሠረት በማድረግ የሚመለከታቸውንመንግሥታዊ አካላት መቆጣጠር እናመከታተል፡፡

ሠ. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፸፭ ንዑስ አንቀጽ፮/ሐ/ መሠረት መስሪያ ቤቱ ችግርንእንዲያውቅና ድክመቱን እንዲያርምመመሪያ መሰጠት ድክመቱን ስለማረሙምማረጋገጥ፣

ረ. የታየው ችግር መሠረታዊ ከሆነ በዚህ ደንብአንቀጽ ፸፭ ንዑስ አንቀጽ ፮/መ/ መሠረትምክር ቤቱ ሕጋዊ እርምጃ እንዲወስድሪፖርትና የውሣኔ ሀሣብ ማቅረብ

d) Where it deems it necessary so todo, it shall submit to the council areport on the result it obtained inthe process of inspection.

2. In respect of the process whereby reportsare submitted by government bodies,the provisions of Articles 76 up to 81of this regulation shall, according tothe circumstances apply in acompatible manner.

3. In the process of supervising andfollowing up government bodies, eachStanding Committee shall follow thesubsequent procedures or take thefollowing measures:

a) where it deems it necessary, itshall submit a report and arecommendation demandingfor the financial inspection on agovernment body;

b) If the problems it has encounteredin the process have emanatedfrom the law, it shall submit adraft law in order to create a legalbasis or fill up the loopholespursuant to Article 75(6)(a) of thisRegulation;

c) if the problems it has encounteredin the process are related tobudget, it shall submit a reportand a recommendation, in order toenable the council to give thenecessary decision pursuant toArticle 75(6)(b)of this Regulation;

d) based on the suggestionspresented to it by the public itshall follow up and supervise thegovernment bodies concerned;

e) pursuant to Article 75(6)(c) of thisRegulation, it shall instruct thebody in order to make it aware ofthe problem and rectify itsweaknesses; it shall also ensurethe rectification of theweaknesses;

f) it the problem encountered is

Page 255 of 2280

Page 91: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

91

ይሆናል፡፡

ሰ. እያንዳንዱ ቋሚ ኮሚቴ መንግሥታዊአካላትን በመቆጣጠርና በመከታተል ሂደትምስክሮችን መስማት እና ማስረጃመመርመር ይችላል፡፡ ዝርዝር አፈፃፀሙበዚህ ደንብ አንቀጽ ፹፬ የተደነገገውንእንደሁኔታው በማጣጣም ነው፡፡

ሸ. እያንዳንዱ ቋሚ ኮሚቴ አስፈላጊ ሆኖካገኘው በመንግሥታዊ ተቋሙ በአካልበመገኘት የቁጥጥርና የክትትል ሥራሊያካሄድ ይችላል፡፡

ቀ. እያንዳንዱ ቋሚ ኮሚቴ የቁጥጥርናየክትትል ሥራዎቹን ሲያከናውን በተቋሞቹየዕለት ተዕለት የሥራ እንቅስቃሴ የሥራነፃነት እና በሌሎች ሕጎች የተቀመጡአስገዳጅ ሁኔታዎችን በመጋፋትና በመፃረርመሄድ የለበትም፡፡

አንቀጽ ፻፶፪ ሕግ ስለማመንጨትእያንዳንዱ ቋሚ ኮሚቴ ምክር ቤቱ በሚሰጠውመመሪያ ወይም ከሚያከናውነው አጠቃላይሥራ በመነሣት ወይም ከሚከታተለው እናከሚቆጣጠረው መንግሥታዊ አካልየሚቀርብለትን ሃሣብ መነሻ በማድረግ ሕግሊያመነጭ ይችላል፡፡

አንቀጽ ፻፶፫ አቤቱታና ጥቆማ ስለማስተናገድ፩. ማንኛውም ቋሚ ኮሚቴ የሚቀርብለትንጥቆማ በስልጣኑ ሥር የሚወድቅ መሆኑንማረጋግጥ አለበት፡፡

፪. እያንዳንዱ ቋሚ ኮሚቴ የቀረበለትን ጥቆማመርምሮ የሚከተሉትን እርምጃዎች ሊወስድይችላል፡፡ሀ. ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመወያየትጉዳዩ መፍትሄ እንዲያገኝ ማድረግ፣

ለ. ከአባላቱ መካከል ጉዳዩን አጣርቶ የውሣኔሃሳብ እንዲቀርበለት ማዘዝ፣

ሐ. የሚመለከተውን መንግሥታዊ አካልማሳሰብ ወይም ትዕዛዝ መስጠት፣

fundamental, it shall present areport and a recommendation inorder for the Regional council totake a legal measure pursuant toArticle 75(6) (d) of thisRegulation;

g) In the process of supervising andfollowing up government bodies,each Standing Committee mayhear witnesses and inspectevidence. The particulars ofapplication shall, according to thecircumstances be executed inaccordance with Article 84 of thisRegulation;

h) where it deems it necessary, eachStanding Committee maysupervise and follow up byappearing in person on thepremises of governmentinstitutions;

i) In the execution of its functions,each Standing Committee maynot obstruct or act against thedaily activities and liberty of theinstitutions as well as mandatoryconditions laid down under otherlaws.

Article 152: Initiating LawsEach Standing Committee may initiate lawson the basis of an instruction by the councilor by the general functions it carries out orthe proposal submitted to it by thegovernment body it supervises or followsup.

Article 153: Receiving Suggestions1. Each Standing Committee shall ensure

that the suggestion submitted to it fallsunder its jurisdiction.

2. After examining the suggestionssubmitted to it, each StandingCommittee may take the followingsteps:

a) it shall find solution for the matterby debating with the bodiesconcerned;

b) it shall order from among its

Page 256 of 2280

Page 92: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

92

መ. የውሣኔ ሀሣብ አዘጋጅቶ ለምክር ቤቱማቅረብ፣

ሠ. ኮሚቴው ጥቆማውን በሚመለከትበመጨረሻ የደረሰበትን ማጠቃለያ እንደአስፈላጊነቱ ለጠቋሚው ወይም ጉዳዩለሚመለከተው አካል ማሳወቅ አለበት፡፡

፫. የዚህ ደንብ አንቀጽ ፹፭ ድንጋጌ እንደአግባብነቱተጣጥሞ ተፈፃሚ ይሆናል፡

አንቀጽ ፻፶፬ ስለ ሪፖርትና የውሣኔ ሀሣብ፩. እያንዳንዱ ቋሚ ኮሚቴ የሚያዘጋጀውንሪፖርትና የውሣኔ ሀሣብ ወይምየሚያስተላልፈውን ውሣኔ ለምክር ቤቱ ወይምለአፈ-ጉባኤው ወይም ለሚመለከተው ኮሚቴወይም አካል ያሳውቃል፣እንደአስፈላጊነቱተግባራዊነቱንም ይከታተላል፡፡

፪. የቋሚ ኮሚቴ ውሣኔ ወይም ሪፖርት እናየውሣኔ ሀሣብ በጽሁፍ የተዘጋጀ ሆኖየሚከተሉትን ያካተተ መሆን አለበት፡፡

ሀ. የጉዳዩ ርዕስ፣መለያ ቁጥር እና መግቢያለ. ጉዳዩን ለመመርመር የተደረጉእንቅስቃሴዎች

ሐ. በሕዝብ አስተያየት መስጫ መድረክናበሌሎች መንገዶች የተሰበሰቡ መሠረታዊጭብጦች እና ማስረጃዎች

መ. የአነስተኛው ድምጽ የልዩነት ሀሣብሠ. የኮሚቴው አስተያየትና የውሣኔ ሀሣብረ. የውሣኔ ሀሣቡን ያቀረበው ቋሚ ኮሚቴስም የያዘ ይሆናል፡፡

፫. እያንዳንዱ ቋሚ ኮሚቴ በምክር ቤቱ ትዕዛዝወይም በራሱ ተነሳ ሽነት ያከናወነውን ሥራበሚመለከት ለምክር ቤቱ ወይም ለአፈ-ጉባኤውሪፖርትና የውሣኔ ሀሣብ ሊያቀርብ ይችላል፡፡

፬. እያንዳንዱ ቋሚ ኮሚቴ በየሩብ ዓመቱ ተጠሪለሆነለት አካል የጽ ሁፍ ሪፖርት ያቀርባል፡፡

members to investigate the matterand present a proposal;

c) it shall remind or order thegovernment body concerned;

d) it shall prepare and presentproposal to the Regional council

e) The committee shall notify theproposer or the body concernedabout the final stage it has reachedin respect of the suggestion.

3. The provision of 85 of thisRegulation shall apply in acompatible manner whereappropriate.

Article 154: Recommendations1. Each Standing Committee shall notify

the Regional council the Speaker or thecommittee or the body concernedabout the reports and recommendationsit has prepared or the decisions it hasgiven; it shall, where necessary, followup the implementation thereof.

2. The decisions, reports andrecommendations of a StandingCommittee shall be in writing andinclude the following:

a) the heading, the identificationnumber and introduction of thematter,

b) activities executed to investigatethe matter,

c) issues and evidences gathered onpublic forums and in other ways,

d) minority opinion,

e) the opinion and recommendationof the committee,

f) The name of the StandingCommittee which presented therecommendation.

3. Each standing committee may submitreports and recommendations to thecouncil or the speaker in respect oftasks accomplished on the instructionof the council or on its own initiative.

4. Each standing committee shall submit

Page 257 of 2280

Page 93: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

93

፭. በቋሚ ኮሚቴ የሚዘጋጅ ሪፖርት የሚከተሉትንያካተተ መሆን አለበት፡፡ሀ. የተከናወነው ተግባርና የተገኘው ውጤት፣ለ. ሥራውን ለማከናወን የተደረጉ ጥረቶችናየተከተለው አቅጣጫ

ሐ. ሥራውን በማከናወን ሂደት ያጋጠሙችግሮችና የተወሰዱ መፍትሔዎች

መ. ትኩረት የሚሹ ጉዳዮችሠ. የኮሚቴ አስተያየትረ. ሪፖርት ያቀረበው አካል

ሰ. የሰብሳቢው ፊርማ

አንቀጽ ፻፶፭ በቋሚ ኮሚቴ ስለሚዘጋጁ ዓውደ ጥናቶችእና የውይይት መድረኮች

፩. እያንዳንዱ ቋሚ ኮሚቴ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘውበስልጣንና ተግባሩ ዙሪያ አውደ ጥናቶች እናየውይይት መድረኮች ሊያዘጋጅ ይችላል፡፡የውይይት መድረኮች አጀንዳዎችም፡-ሀ. ሰፊ የሕዝብ ተሳትፎ በሚጠይቁ አጀንዳዎችለ. አቋም ሊወሰድባቸው በሚገቡ ጉዳዮችሐ. በፖሊሲዎች እና በስትራቴጂዎች አፈፃፀምዙሪያ

መ. የተለያዩ ልምዶችን ለማግኘትሠ. በወቅታዊ ጉዳዮች እና ዋና ዋና ችግሮችረ. በሚቋቋሙ አዳዲስ ተቋማት ሥልጣንናተግባር ዙሪያ

ሰ. በምክር ቤቱ እና በኮሚቴዎች አሠራርዙሪያ

ሸ. በአዋጆች ዙሪያቀ. ምክር ቤቱ በሚያዛቸው ሌሎች አጀንዳዎችዙሪያ ሊሆን ይችላል፡፡

፪. እያንዳንዱ ቋሚ ኮሚቴ በሚያዘጋጀው አውደጥናት እና የውይይት መድረክ የሚከተሉትንቅድመ ሁኔታዎች ማሟላት ይጠበቅበታል፡፡ሀ. በኮሚቴው ዓመታዊ ዕቅድ ማካተት፣

a written report quarterly to the body itis accountable to.

5. The report prepared by the standingcommittee shall include the following:

a) The task accomplished and theresults achieved,

b) The efforts made to accomplishthe tasks and the directions itfollowed,

c) The problems encountered in thecourse of carrying out the tasksand the solutions obtained,

d) Matters which require attention,

e) The opinion of the committee,

f) The body which submitted thereport,

g) The signature of the chairperson.

Article 155: Forums and Seminars Stagedby Standing Committees

1. Where it deems it necessary, eachStanding Committee may stage publicforums and seminars in connectionwith its powers and functions. It maybe related to:

a) agendas which require extensiveRegional council participation,

b) matters which necessitate to takea stand,

c) the application of policies andstrategies,

d) the acquisition of differentexperiences,

e) current affairs and main problems,

f) powers and functions pertaining tonewly established bodies,

g) the operation of the Regional counciland committees,

h) proclamations,

i) Other agendas referred to it by theRegional council.

2. When preparing seminars and forums, eachcommittee is expected to meet thefollowing prerequisites:

Page 258 of 2280

Page 94: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

94

ለ. የአውደ ጥናቱ ወይም የውይይት መድረኩየራሱ ዝርዝር እቅድ ያለው መሆን ፣

ሐ. በሚመለከተው አካል የተፈቀደ መሆን ፣መ. አስፈላጊ በጀት የተመደበለት ሊሆን ይገባልሠ. ውጤት ተኮር መሆኑን እናረ. አግባብነት ያላቸው አካላት ያሳተፈ መሆኑንማረጋገጥ አለበት፡፡

አንቀጽ ፻፶፮ ስለቋሚ ኮሚቴ መግለጫ፩. በሌላ ሕግ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖማንኛውም ቋሚ ኮሚቴ ሥራውን አስመልክቶመግለጫ መስጠት ይችላል፡፡

፪. እያንዳንዱ ቋሚ ኮሚቴ የሚከታተለውንመንግሥታዊ አካል መግለጫ እንዲሰጥ ሊያዝይችላል፡፡

፫ ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ እና ፪ መሠረት የሚሰጥመግለጫ በቅድ ሚያ የአፈ-ጉባኤውን ፈቃድማግኘት አለበት፡፡

አንቀጽ ፻፶፯ የቋሚ ኮሚቴ አባላት ሥነምግባር

የዚህ ደንብ ሌሎች ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነውየቋሚ ኮሚቴ አባላት የሚከተሉትን ሥነ ምግባሮችማክበር ይጠበቅባቸዋል፡፡

፩. የሥራ ሰዓት ማክበር፣፪. የተሰጠውን ኃላፊነት ወይም ተግባር በሙሉበክልላዊ ስሜት ማከናወን፣

፫. ስራውን ውጤታማ በሆነ መልኩ መፈፀም፣፬. ባለጉዳዮችን ገለልተኛ ፣ፍትሃዊ ካላስፈላጊ ጠባይበፀዳ አኳኋን እና በሕግ መሠረት በአግባቡማስተናገድ፣

፭. ለስራው የተመደበለትን ሀብትና ንብረትበጥንቃቄና በአግባቡ መጠቀም፡፡

a) it shall be included in the annual planof each committee;

b) each seminar and forum shall have itsown detailed plan;

c) it shall have permission from thebody concerned;

d) the necessary budget shall beallocated to it;

e) it shall have to be achievement-oriented;

f) it shall ensure the participation of thebodies concerned.

Article 156: Communiqué of StandingCommittees

1. Subject to the provisions laid downunder other laws, any StandingCommittee may issue acommuniqué concerning itsactivities.

2. Each Standing Committee mayinstruct a government body underits supervision to issue acommuniqué.

3. A communiqué issued under Sub-Articles (1) and (2) above shallhave to be approved by the Speakerbeforehand.

Article 157: Code of Conducts ofStanding committee Members

Subject to other provisions of thisRegulation, members of StandingCommittees are expected to observe thefollowing Code of Conduct:

1. to observe working hours,

2. to execute with whole hearted nationalpassion responsibilities and dutiesassigned to him,

3. to carry out one’s duties effectively,4. to treat petitioners properly in

accordance with the law and in a waywhich is neutral, fair and free fromundesirable conduct,

5. to use prudently and properly anyproperty entrusted to him on accountof his function.

Page 259 of 2280

Page 95: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

95

አንቀጽ ፻፶፰ ንዑስ ኮሚቴ፩. የንዑስ ኮሚቴ ተጠሪነት ለዋናው ኮሚቴ ይሆናል፪. የንዑስ ኮሚቴ የስብሰባ ጊዜ ባደራጀው ቋሚኮሚቴ ይወሰናል፡፡

፫. ንዑስ ኮሚቴው የራሱ ሊቀመንበርና ምክትልሊቀመንበር ይኖሩ ታል፡፡

፬. በዚህ ደንብ ስለቋሚ ኮሚቶዎች የተቀመጡድንጋጌዎች እንደአግባብነቱ ለንዑስ ኮሚቴምተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡

አንቀጽ ፻፶፱ ጊዜያዊ ኮሚቴ፩. ምክር ቤቱ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ጊዜያዊኮሚቴ ሊያቋቁም ይችላል፡፡

፪. የጊዜያዊ ኮሚቴ ስልጣንና ተግባር በምክር ቤቱተለይቶ ይሰጠዋል፡፡

፫. ለኮሚቴው የሚያስፈልጉት ሎጆስቲኮችበሚመለከተው ክፍል ይመቻ ቻል፡፡

፬. ጊዜያዊ ኮሚቴው ተጠሪነቱ ለምክር ቤቱይሆናል፡፡

ምዕራፍ ሃያ አንድየቋሚ ኮሚቴዎች ልዩ ልዩ ተግባራት

አንቀጽ ፩፻፷ የግብርናና ገጠር ልማት ጉዳዮች ቋሚኮሚቴ

የግብርናና የገጠር ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴየሚከተሉትን ተግባራትን ያከናውናል፡፡

፩. የግብርናው ክፍለ ኢኮኖሚ ምርትናምርታማነት እንዲያድግ እና የክልሉን በምግብእህል ራስን የመቻልና የምግብ ዋስትናየማረጋገጥ ዓላማ ግቡን እየመታ መሆኑን፣

፪. የክልሉ የተፈጥሮ ሀብቶች ጥበቃና እንክብካቤእየተደረገ የአካባቢ ደህንንት ተጠብቆ ለዘላቂልማት እየዋለ መሆኑን፣

፫. የአርብቶ አደሩ የኑሮ መሠረት ለሆኑ እንስሳትየጤና አግልግሎት የገባያ መሠረትልማት፣የመኖና የውሀ አቅርቦት እንዲሁምየኤክስቴንሽ ድጋፍ እንዲኖር መደረጉንበአጠቃላይ ክልሉ ለአርብቶ አደሮችየሚያደርገውን ልዩ ድጋፍ አፈፃፀም መከታተልናመቆጣጠር

Article 158: Sub Committee1.A sub-committee shall be accountable to a

Standing Committee

2.The subcommittee shall organize meeting.

3.It shall have its own chairperson and deputychairperson.

4. The provisions laid down in thisregulation concerning standingcommittees shall apply to subcommittees where appropriate.

Article 159: Adhoc Committees1. Where it deems it necessary, the

council may set up adhoc committees.

2. The powers and functions of adhoccommittees shall be clearly definedand vested on them by the council.

3. An adhoc committee shall get theirlogistics from the standing committee.

4. Adhoc committees shall beaccountable to the Regional council.

CHAPTER TWENTY ONESpecific Function of the Standing

committeeArticle 160:- Function of the Agriculture

and rural development affairsstanding committee

Agriculture and rural developmentaffairs standing committee shall carryout the following functions

1. To follow up the agriculturaleconomic development, theproduction of the crop productionand food security and the target offood security.

2. To follow up the regional naturalresource kept and secured and theinclement security protected andunseated development of the energyusage.

3. To follow up the ratified lawimplement in pastoral are as of theutilization of pastoral developmentand the change n economic &social life.

Page 260 of 2280

Page 96: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

96

፬. ሕጎችና ዕቅዶች ሲወጡ የአርብቶ አደሩን ጥቅምያገናዘቡ መሆናቸውን፣በአርብቶ አደሩ ውስጥፈጣን ልማት በማምጣት ኢኮኖሚያዊናማህበራዊ ህይወቱ እየተለወጠ መሆኑን

፭. በአርብቶ አደሩ አካባቢ የሚታቀዱ በመንደርየማሰባሰብ ፕሮግራ ሞች በአርብቶ አደሩፈቃደኝነት ላይ የተመሠረቱ መሆናቸውንእንዲሁም በአርብቶ አደሩ አካባቢ ጎጂ ልማዳዊድርጊቶች የሚወገዱበትን ሁኔታ መመቻቸቱንናተግባራዊነቱን መከታተልና መቆጣጠር

፮. አርሶ አደሩና አርብቶ አደሩ ላመረተው ምርትተመጣጣኝ ዋጋ የሚያገኝበት ሁኔታማመቻቸቱን፣

፯. የውሃ ማዕድንና የኢነርጂ ልማት አጠቃቀም፣ተደራሽነትንና ፍትሀዊነትን ክትትልና ቁጥጥርማድረግ ሌሎች በኮሚቴው ስር የተደለደሉመስሪያ ቤቶች ዓላማና ተልዕኮና መሠረትበማድረግ አስፈላጊውን ክትትልና ቁጥጥርያደርጋል፡፡ የአፈፃፀሙ ሪፖርት ለምክር ቤቱያቀርባል፡፡

አንቀጽ ፻፷፩ የከተማና መሠረተ ልማት ጉዳዮችቋሚ ኮሚቴ

የከተማና መሠረተ ልማት ጉዳዮች ቋሚኮሚቴየሚከተሉትን ተግባራትን ያከናውናል፡፡

፩. የንግድና ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ፖሊሲዎችስትራቴጂዎች የክልሉን ዕድገት በሚያፋጥንመልኩ ተግባራዊ መሆኑን፣

፪. የጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት፣የኢንቨስትመንት፣ሌሎች የመሠረተ ልማት፪ ፖሊሲዎችህጎች፣ፕሮግራሞችና ዕቅዶች በተገቢው መንገድመፈፀማቸውን

፫. ቀልጣፋና ከትራፊክ አደጋ ነፃ የሆነየትራንስፖርት አገልግሎት ህብረተሰቡ ማግኘቱን

፬. በክልሉ የመሠረተ ልማት አውታሮች አቅርቦት፣ዕድገትና ሥርጭት ፍትሀዊነትን

4. To follow up and supervise theimplementation of budget allocated byregion to facilitate the provision offood and water as well as healthservices to the livestock of thepastoralist and marketing infrastructuredevelopment.

5. To follow up pastoralist area plans andvillagezation programs which is bywilling and building infrastructure anderadicating traditional practice andmaking suitable condition.

6. To follow up whether favorable marketconditions have been made for farmersand pastoralists to get fair price fortheir product.

7. Follow up the equal provision andutilization of water, mineral andenergy

8. It shall supervise other sectored officeswhich are assigned in other committeeand supervise good and vision of thesectors and submit the performancereport to the council

Article 161:- Function of the Urbanand infrastructure affairs

standing committeeUrban and infrastructure affairs standingcommittee shall carry out the followingfunctions1. It shall follow up and supervise the

implementation of trade, industry andtown development policies andstrategies for the development of theregion.

2. To follow up the small enterpriseinstitutions, investment and otherinfrastructure policies, programs, lawsand plans are implemented asaccordingly.

3. Follow up whether the public gettingefficient and free of danger transportservice.

4. Follow up the fairness of the regionalinfrastructure development provisionand distribution.

Page 261 of 2280

Page 97: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

97

፭. በክልሉ የሚገነቡ ማንኛውም መሠረተ ልማቶችጥራታቸውን የጠበቁ መሆናቸውን

፮. በክልሉ ውስጥ የሚከናወኑ መሠረተ ልማቶችህዝቡን ያሳተፉ፣ ግልፀኝነትንና ተጠያቂነትንየሚያሳትፉ መሆናቸው

፯. ለመሠረተ ልማት አገልግሎት የሚውሉ የካፒታልበጀት በአግባቡ በስራ ላይ መዋሉን ይከታተላል

፰. የክልሉን ኮንስትራክሽን ስራዎች ይከታተላል

፱. ሌሎች በኮሚቴው ሥር የተደለደሉ መስሪያ ቤቶችዓላማና ተልኮ ውን መሠረት በማድረግአስፈላጊውን ክትትልና ቁጥጥር ያደርጋል፡፡የአፈፃፀም ሪፖርትም ለምክር ቤቱ ያቀርባል፡፡

አንቀጽ ፻፷፪. የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ

የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚከተሉትንተግባር ያከናውናሉ፡፡

፩. ፈጣን ልማት ለማምጣትና በዴሞክራሲ የታነፀህብረተሰበ ለመፍ ጠር በብቃት፣በጥራት፣በታማኝነትና በቁርጠኝነት ሊሠራ የሚችልየሰለጠነ የሰው ሃይል በአጭር ጊዜና በሰፊውለማፍራት የሚደረገውን እንቅስቃሴ መከታተልናመቆጣጠር

፪. የክልሉን አጠቃላይ የማህበራዊ ልማት ፣ የትምህርት፣ የጤና፣ የፕሬስ፣ የባህል፣የአቅም ግንባታ እናሌሎች ፖሊሲዎች፣ ሕጐች፣ ስትራቴጂዎች እናዕቅዶች በአግባቡ ሥራ ላይ መዋሉን ይመረምራል፡፡ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

፫. ባህላዊና ታሪካዊ እሴቶች ተጠብቀው፤ለትውልድየሚተላለፍበት መንገድ መቀየሱንና ተግባራዊመሆኑን መከታተልና መቆጣጠር

፬. የመገናኛ ብዙሀን ለክልሉ ዴሞክራሲያዊሥርዓት ግንባታ ፣ሠላም ልማትና፣መልካምአስተዳደር የበኩላቸውን ሚና እየተጫወወቱመሆናቸውን እና የብዙሃን መገናኛ ቦርድምየተጣለበትን ኃላፊነት በአግባቡ መወጣቱንመከታተል

5. Follow up the quality ofinfrastructures constructed in theregion.

6. Follow up the infrastructuresconstructed in the region are ensuringparticipation of the people,transparency and accountability.

7. Follow-up implementation of Capitalbudgets for Infrustructral development

8. Follow-up construction activities in theregion

9. It shall supervise and follw up othersectos assigned to it, and submit reportto the council.

Article 162:- Function of the Social affairsstanding committee

Social affairs standing committee shallcarry out the following functions

1. To bring and democracy to thepeople and confidence committedskilled man power in short of longterm of the region.

2. To follow up the implementation ofregional educational, press,cultural, capacity building andsocial affair policies, laws,strategies and plans.

3. To follow up and supervise cultureand historic value to pass the futurenations.

4. To follow up regional democraticbuilding capacity, peace &development to play role of themass media board according to itsprinciple.

Page 262 of 2280

Page 98: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

98

፭. ለክልሉ የቱሪዝም ምንጭነት የሚያገለግሉአስፈላጊ ሁኔታዎች መመቻቸታቸውንመከታተል

፮. የኤች.አይ.ቪ ኤድስ ሥርጭትን ለመግታትየሚረዱ እንቅስቃሴ ዎችን መከታተልናመቆጣጠር፣

፯. የማህበራዊ ዋስትና አገልግሎቶችን፣ የጎዳናተዳዳሪዎች፣ የአረጋውያን፣ የአካል ጉዳተኞች፣እና ሥራ አጥነትና ሌሎች የማህበሪዊ ነክጉዳዮች አፈፃፀምን መከታተልና መቆጣጠር፣

፰. ሌሎች በኮሚቴው ስር የተደለደሉ መስሪያ ቤቶችዓላማና ተልኮውን መሠረት በማድረግአስፈላጊውን የክትትልና የቁጥጥር ሥራያከናውናል፡፡

አንቀጽ ፻፷፫ የሕግ ፍትህና መልካም አስተዳደርጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ

የሕግ ፍትህና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚኮሚቴ የሚከተሉትን ተግባራት ያከናውናል፡-

፩. የክልሉን መንግሥት የፍትህና አስተዳደራዊአሠራሮች ሕገ መንግሥቱን መሠረት በማድረግመደራጀታቸውንና መፈፀማቸውን መከታተልናመቆጣጠር

፪. በሕገ መንግሥቱ የተደነገጉ መብቶችና ነፃነቶችበአግባቡ መተግበራቸውን መከታተልናመቆጣጠር

፫. ሕብረተሰቡ ነፃ፣ፍትሃዊና ቀልጣፋ የፍትህአገልግሎት ማግኘቱን፣

፬. ሙስናና ብልሹ አሠራርን መከላከልና መቆጣጠርየሚያስችል ሥርዓት በአግባቡ መደራጀቱንመከታተልና እና መቆጣጠር

፭. የፍትህና የአስተዳደርፖሊሲዎች፣ሕጐች፣ስትራቴጂዎችና ዕቅዶችበአግባቡ በሥራ ላይ መዋላቸውን መከታተልናመቆጣጠር

5. To follow up whether regionaltourism sector serving as a sourceof income.

6. To follow up and supervise theregion’s HIV/AIDS spreads andpreventation controlling activities.

7. To follow up and supervise theadvancement of the welfare of streetchildren, the elderly, the disabled andchildren, the elderly the effect ofunemployment and other related socialissues.

8. It shall supervise other sectore officeswhich are assigned to it, and submit theperformance report to the council.

Article 163:- Function of the Legal, justiceand good governance affairs standing

committeeLegal, justice and good governance affairsstanding committee shall carry out thefollowing functions1. To follow up and supervise the

organization and implementation ofthe judiciary and administrativeworking mechanisms of theregional government in accordancewith the constitution.

2. To follow up and supervise theeffective observation of the rightsand freedom enshrined in theconstitution;

3. To ensure the acquisition by thepublic of free, fair and speedyjudiciary service;

4. It shall supervise other sectoredoffices which are assigned in othercommittee and supervise good andvision of the sectors and submit theperformance report to the council.

5. To follow and supervise theefficient organization and operationof system which enables theprevention and supervision ofcorruption and dishonestypractices;

Page 263 of 2280

Page 99: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

99

፮. አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ምክር ቤቱ ወደማንኛውም ቋሚ ኮሚቴ የሚመራውን ረቂቅሕጎች እና ስምምነቶች የሕግ ይዘቱንመመርመር፣

፯. በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ፵፱/፪/ለ/ የተመለከተውንየሕግ ከለላ የማንሣት እንደዚሁም ሌሎች የአባላትመብትና ሥነ ምግባር ጋር የተያያዙ ጉዳዮችንይመረምራል፡፡

አንቀጽ ፻፷፬ የሴቶች፣ ሕፃናትና የወጣቶችጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ

የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴየሚከተሉትን ተግባራት ያከናውናል፡-

፩. በሕገ መንግሥቱ የተደነገጉትን የሴቶች መብትመከበራቸውና በመብቶቻቸው ተጠቃሚመሆናቸውን መከታተልና መቆጣጠር

፪. ሴቶችን፣ሕፃናትንና ወጣቶችን የሚጨቁኑ ሕጎችመመርመርና እንዲሻሻሉ ማድረግ፣አዳዲስ የሕግሃሳቦችን ማመንጨት

፫. ሕጎችና ዕቅዶች ሲወጡና ሲፀድቁ የፆታ አድሎንያስወገዱና ሥር- ዓተ ጾታን ያገናዘቡመሆናቸውን ማረጋገጥ፣

፬. በፖለቲካ፣በኢኮኖሚና በማህበራዊ መስኮችእንዲሁም በመንግሥትና በግል ተቋማት ሴቶችከወንዶች እኩል ተወዳዳሪና ተሣታፊ እንዲሆኑለማስቻል፣ሴቶች በበታችነትና በልዩነትበመታየታቸው የደረሰባቸውን የታሪክ ጠባሳማረም የሚያስችሉ ልዩ የድጋፍ እርምጃተጠቃሚ የሚሆኑብት መንገድ ማመቻቸት፣

፭. ሴቶች ንብረት የማፍራት፣የማስተዳደርናየመቆጣጠር፣የመጠቀም የማስተላለፍናየማውረስ መብቶቻቸው መከበሩን መከታተልናመቆጣጠር፣

6. To follow up and supervisethe effective implementation ofjudicial and administrative policies,laws, strategies and plans.

7. Where necessary, it shallinvestigate the legal content of draftlaws and agreements referred bythe council to any standingcommittee;

8. It shall in vesting at the lifting ofthe immunity stated under article49(2) (b) of the constitution, as wellas matters related to rights andconduct of member.

Article 164:- Function of the Women,children and youth affairsstanding committeeWomen, children and youth affairsstanding committee shall carry out thefollowing functions1. To follow up and supervise the women’s,

children and youth rights enshrined in theconstitution are respected and that women,children and youth benefit from theirrights.

2. To investigate and amend laws thatsuppress women, children and youth rightsand initiate new draft legislation;

3. To make sure that, when proclamationsand plans are issued and endorsed, they arebased on gender equality and gendersensitized;

4. To facilitate ways to enable womenequally compete with men in the political,economic and social fields as well as ingovernment and private institutions, toheal the wounds of women that theysuffered as a result of inequality anddiscrimination, and to take affirmativeaction’s to help women’s benefit;

5. To follow up and supervise the protectionof the rights of women to acquire,administer, control, transfer and benefitfrom property and inheritance;

Page 264 of 2280

Page 100: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

100

፮. ሴቶች በቅጥር፣በሥራ ዕድገት የእኩል ክፍያናጡረታ ለማስተላለፍ ያላቸውን የእኩልነትመብት መረጋገጡን መከታተልና መቆጣጠር፣

፯. ሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች በክልላዊ ልማትፖሊሲዎች፣ዕቅዶችና በኘሮጀክቶች ዝግጅትናአፈፃፀም በተለይ የሴቶችን ጥቅም የሚነኩኘሮጀክቶች ላይ ሐሳባቸውን በተሟላ ሁኔታእንዲሰጡ ለማስቻል የሴቶች ጉዳይ ፖሊሲበተለያዩ መንግሥታዊ ድርጅቶች ውስጥበአጠቃላይ በክልል ደረጃ በተግባርእንዲተረጎምና እየተተረጎመ መሆኑንመቆጣጠር፣

፰. ሴቶችን፣ሕፃናትና ወጣቶች ከጎጂ ልማዳዊድርጊቶች ተጽዕኖ ለማላቀቅ ሴቶችን የሚጨቁኑበአካላቸው ወይም በአእምሯቸው ላይ ጉዳትየሚያደርሱትን ሕጎች፣ወጎችና ልምዶችንመከላከልና መቆጣጠር

፱. ሴቶች በእርግዝናና በወሊድ ምክንያትየሚደርስባቸውን ጉዳት መከላከልናጤንነታቸውን ለማስጠበቅ የሚያስችል የቤተሰብምጣኔ ትምህርት መረጃ አቅም የማግኘትመብትን መከታተልና መቆጣጠር፣

፲. ሴቶችና ወጣቶች በጥያቄዎቻቸው ዙሪያ እንደፍላጎታቸዉና እንደ ችግራቸው ዓይነትተደራጅተው ችግሮቻቸውን ለማስወገድእንዲታገሉ መብታቸውን እንዲያስከብሩ ድጋፍመስጠት፣

፲፩. በአጠቃላይ የክልሉ መንግሥት የሚያደርገውእንቅስቃሴ የሴቶችን እኩል ተሣታፊነትናተጠቃሚነት ያረጋገጠ እንዲሆን ለማስቻልበሕገ መንግሥቱ፣በሕግና በሴክተር ፖሊሲዎችመሠረት መከናወኑን መከታተልና መቆጣጠር፣

፲፪. በሕገ መንግሥቱ የተረጋገጡ መብቶች መከበራቸውን፣ሕፃናትን የሚመለከቱ እርምጃዎች በሚወሰዱበት ጊዜበመንግሥታዊ ወይም በግል የበጎ አድራጎትተቋሞች፣ በፍርድ ቤቶች የሕፃናት ደህንነትበቀደምትነት መታሰባቸውን እና የሕፃናትደህንነታቸውንና ትምህርታቸውን የሚያራምዱተቋሞች መመስረታቸውን ይከታተላል፣ይቆጣጠራል፡፡

6. To follow up and supervise that therights of women’s equality inemployment, equal pay, promotion andpension transferring are ensured;

7. To follow up and supervise that theregional women affairs policy is to beand is being implemented at a regionallevel in all government institutionswhich could be instrumental inenabling women to have say in theregional development policies, plansand during project preparation andexecution particularly projects thatcould affect women’s advantages;

8. To prevent and supervise laws,traditions and practices that oppressand harm women physically andmentally in order to liberate them fromthe influence of harmful traditionalpractices;

9. To follow up and supervise theprotection of women’s rights toacquire education, information andcapacity regarding family planning inorder to safeguard their health fromcomplications related to pregnancy andchildbirth;

10. To give support to enable womenorganize around their questionsaccording to the kind of their rights;

11. In general to follow up and supervisethat the activities of the governmentare carried out in accordance with theconstitution, the laws and sectorpolicies;

12. According with the constitution the

rights of the children should take care

of dignity in the government and

NGO’s institutions and in the court.

The stage and of the children and their

education shall be secured.

Page 265 of 2280

Page 101: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

101

፲፫ የወጣቶችና ስፖርት ፖሊሲዎች፣ ህጎች፣ስትራቴጂዎችና ዕቅዶች በአግባቡ በስራ ላይመዋላቸውን ይከታተላል፣ይቆጣጠራል፡፡

፲፬. ሌሎች በኮሚቴው ሥር የተደለደሉ መስሪያ ቤቶችዓላማና ተልዕኮ መሠረት በማድረግ አስፈላጊውንክትትልና ቁጥጥር ያደርጋል፡፡

አንቀጽ ፻፷፭ የበጀት፣ ፋይናንስና ኦዲት ጉዳዮችቋሚ ኮሚቴ

የክልሉ የበጀት፣ የፋናንስና ኦዲት ጉዳዮች ቋሚኮሚቴ የሚከተሉትን ተግባራት ያከናውናል፡፡

፩. በምክር ቤቱ ለክልሉ መንግሥት የተመደበማንኛውም በጀት በአግ ባቡ ስራ ላይ መዋሉንይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

፪. ኮሚቴው የዋና ኦዲተር ሪፖርትን ይመረምራል፡፡በሚመረምርበት ወቅትም፤

ሀ. የተመደበው በጀት ለታለመለት ዓላማናአገልግሎት ወጪ የተደረገ መሆኑን፣

ለ. ወጪው ስልጣን ባለው አካል የተረጋገጠመሆኑን፣

ሐ. የበጀት ዝውውር ሲኖር በፋይናንስ ሕጉመሠረት መከናወኑን ይከታተላል፣ይቆጣጠራል፡፡

፫. በምክር ቤቱ ትዕዛዝ በዋና ኦዲት መ/ቤትየተከናወነ የንብረት ኦዲት ውጤትንይገመግማል፡፡

፬. በማንኛውም መንግሥታዊ አካል በበጀት አመቱከተመደበው በላይ የበጀት አጠቃቀም ሲኖርኮሚቴው ከበጀት በላይ ለማውጣት አስገዳጅየሆነውን ምክንያት የማጣራትና አስፈላጊ ሆኖሲያገኘውም ሪፖርትና የውሣኔ ሃሳብ ለምክርቤቱ የማቅረብ ኃላፊነት አለበት፡፡

፭. ከኮሚቴው ተግባር ጋር ተያያዥነት ያላቸውንየክልሉን ፖሊሲ ዎች፣ ሕጎች፣ ስትራቴጂዎች፣ኘሮግራሞችና ዕቅዶች በአግባቡ ሥራ ላይመዋላቸውን ይቆጣጠራል፡፡ ይከታተላል፣

13. Follow up and Superviceimplementaions of Youths and Sportpolices, laws, strategies and plans

14. It shall supervise other sectore officeswhich are assigned to it, and submitthe performance report to the council.

Article 165:- Function of the Budget,finance and audit affairs standing

committeeBudget, finance and audit affairs standingcommittee shall carry out the followingfunctions

1. It shall follow and supervise theeffective implementation of anybudget allocated by the RegionalCouncil to the Regional state;

2. It shall investigate the report of theauditor general. In the process ofinvestigation it shall follow andsupervise.a) That the budgets was expended

for the purpose and service itwas intended.

b) That the expenditure wasapproved by a competentauthority;

c) That, in respect of a transfer ofbudget, it was done in accordancewith finance laws,

3. It shall evaluate the finding of propertyaudit made by the auditor general norder of the council;

4. Where expenditure by any governmentbody exceeds what has been allocatedwith in a fiscal year, and where thecommittee finds it necessary to makean in quary into the reason thatnecessitated expenditure in excess, itshall the responsibility of submittingreports and recommendations to thecouncil;

5. It shall supervise and follow up theeffective implementation of the regionspolicies, laws, strategies, programs andplans related to the functions of thecommittee;

Page 266 of 2280

Page 102: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

102

፮. የክልሉ መንግሥት ዓመታዊና ተጨማሪ በጀትበአግባቡ መጽደቁን እና ሥራ ላይ መዋሉን፣

፯. የክልሉ መንግሥት ገንዘብና ንብረት በአግባቡመሰብሰቡን እና መጠበቁን፣

፰. ለክልሉ ከፌዴራል የሚሰጡ ድጎማዎችና ክልሉለዞንና ልዩ ወረዳ የሚሰጠው የበጀት ድጎማበቀመሩ መሠረት መሆኑን ይከታተላል፡፡

አንቀጽ ፻፷፮ ምክር ቤቱ ከሌሎች ምክር ቤቶች ጋርስለሚኖረው ግንኙነት

፩. ምክር ቤቱ በክልሉ ውስጥ ካሉት ዞኖች፣ልዩወረዳዎች ምክር ቤቶች ወይም ሀዋሣ ከተማበሀገሪቷ ውስጥ ወይም ከሀገሪቷ ውጭ ካሉ አቻክልል ምክር ቤቶች ወይም ከፌዴራሉ ፖርላማጋር ፎረም ወይም ሕብረት ሊፈጥር ወይምሊመሠርት ይችላል፡፡

፪. በፎረሙ/ሕብረት/መድረኮች ላይ የሚሳተፋ አባላትቁጥር አግባብ ባለው ሕግ መሠረት የሚወሰንይሆናል፡፡

፫. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፪ መሠረት ምክር ቤቱንየሚወክሉ አባላት በአፈ-ጉባኤው አቅራቢነትየሚሰየሙ ወይም አግባብ ባለው ሕግ የሚወከሉሲሆን ተጠሪነታቸውም ለአፈ-ጉባኤው ይሆናል፡፡

፬. አፈ-ጉባኤው ምክር ቤቱን በመወከል በተለያዩስብሰባዎች የሚሳተፋ አባላትን ከሚመለከታቸውአካላት ጋር በመመካከር ይመርጣል፡፡

፭. ከላይ ከንዑስ አንቀጽ ፫ እና ፬ መሠረት ምክር ቤቱንበመወከል በተለያዩ መድረኮች የሚሣተፋ ልዑካንበተሳተፋበት ቦታ ሁሉ የክልሉን ጥቅም ያስጠበቁእንዲሁም ምክር ቤቱ የገባቸውን ግዴታዎች እናስምምነቶች በማከበር መንቀሳቀስ ይጠቅባቸዋል፡፡

፮. በዚህ አንቀጽ መሠረት በተለያዩ መድረኮች የሚሣተፋልዑካን በዚህ ደንብ የተደነገጉ አግባብነት ያላቸውሥነ ምግባሮችና እንደሁኔታው ከላይ በንዑስ አንቀጽ፭ ላይ የተደነገገውን ተግባራዊ ማድረግይጠበቅባቸዋል፡፡

፯. በዚህ አንቀጽ መሠረት ምክር ቤቱን በመወከልበተለያዩ መድረኮች የሚሳተፋ ልዑካን ከተልዕኮ በኋላለሚመለከተው አካል ሪፖርት ያቀርባሉ፡፡

6. Shall follow up the government fiscal/yearly/ subsidies allocated budget ofmplementatin.

7. It shall follow the regional state moneyand property is collected andprotected;

8. It shall follow the subsidies from theFederal government to the region andthe region to zones and the specialworedas proper implementation.

Article 166: Establishment of Friendship committees

1. The Regional council shall establishfriend ship committees of tocommunicate with councils of Zones,special woredas, Hawassa city andparliaments, forums and unions.

2. The forum (union) floors and theparticipant’s number will be decided inlaw.

3. Accordance with sub article (2) thecouncil shall decide the number by thespeaker and assigned by Law

4. The speaker shall assign theparticipants represent the council in thesitting consultation with concernedbody.

5. According with the sub-article (3) and(4) every member who participates inthe meeting shall ensure the regionalbenefits and respecting the agreementand obligation the region entered in to.

6. According with this article thedifferent floors participants shallrespect as condition as article (5) as theparties of the Regulation.

7. Accordance with this articles everyparticipant after his due he (She) shallreports to the council.

Page 267 of 2280

Page 103: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

103

ምዕራፍ ሃያ ሁለትስለ ፖርቲ ተጠሪዎች /Party whips/

አንቀጽ ፻፷፯ ስለፖርላማ ቡድን

፩. በሌሎች ሕጎች ስለፖርቲ የተደነገገውእንደተጠበቀ ሆኖ ምክር ቤቱ ስራውንበተደራጀና በተገቢው መንገድ ለመወጣትእንዲያስችለው በምክር ቤቱ መቀመጫ ያላቸውንፖርቲዎችና ቡድኖች ለምክር ቤት ሥራ እንደፖርላማ ቡድን ይመለከታቸዋል፡፡

፪. የፖርላማ ቡድን ማለት አንድ ፖርቲ ወይምበምርጫ ክልሎች እርስ በርሣቸው ያልተወዳደሩበአንድ ፖለቲካ ኘሮግራም የተወዳደሩ ፖርቲዎችአባላት ስብስብ ሆኖ ከሰባት የማያንስ መቀመጫያለውን /ያላቸውን/ ፖርቲ ወይም ፖርቲዎችየያዘ ነው፡፡

አንቀጽ ፻፷፰ የመንግሥት ተጠሪዎች አደረጃጀትበምክር ቤቱ ውስጥ አብላጫ መቀመጫ ያገኘየፖለቲካ ፖርቲ ወይም ጣምራ ፖርቲዎች አንድዋና ተጠሪ እና ከሁለት ያልበለጡ ረዳት ተጠሪዎችይወክላል ወይም ይወክላሉ፡፡

አንቀጽ ፻፷፱ የመንግሥት ተጠሪዎች ተጠሪነት፩. የመንግሥት ዋና ተጠሪ ተጠሪነቱለር/መስተዳድሩ ነው፡፡

፪. የመንግሥት ረዳት ተጠሪዎች ተጠሪነታቸውለመንግሥት ዋና ተጠሪ ነው፡፡

አንቀጽ ፩፻፸ የመንግሥት ተጠሪዎች ሥልጣንናተግባር

፩. በዚህ ደንብ በሌሎች አንቀጾች የተጠቀሱትእንደተጠበቁ ሆነው የመንግሥት ተጠሪዎችየሚከተሉት የጋራ ሥልጣንና ተግባራትይኖራቸዋል፡፡ሀ. የፖርቲያቸው አባላት ስለምክር ቤቱአጀንዳዎች አስቀድመው እንዲያውቁያደርጋሉ፣

CHAPTER TWENTY TWO

PARTY WHIPSArticle 167: parliamentary Groups

1. Subject to the provisions of otherlaws laid down concerning parties,the council in order to colder toenable it to undertake its functionsin an organized and proper manner,shall regard as groups of thecouncil parties and groups that haveseats in the council.

2. ,,parliamentary group ,, means acollection of members of a party orparties which have not competedagainst each other in electoralregions but which have competedin a political program me, andconsists of a party or parties thathave won not less than seven seats .

Article 168: Organization of GovernmentWhips

The political party or the coalition ofpolitical parties, which constitutes amajority in the Regional council, shallelect one chief whip and not more thantwo assistant whips.

Article 169: Accountability ofGovernment Whips

1. The Government Chief Whip shallbe accountable to the regionalGovernment.

2. The Government assistant whipsshall be accountable to the ChiefWhip.

Article 170: Powers and Duties ofGovernment Whips

1. Without prejudice to the provisionsof other Articles in this Regulation,Government whips shall have thefollowing common powers andduties;a) they shall inform the members

of their party about agendas ofthe Regional councilbeforehand;

Page 268 of 2280

Page 104: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

104

ለ. የፖርቲያቸው አባላት በምክር ቤቱስብሰባዎች እንዲገኙ እና ለፖርቲያቸውድምጽ እንዲሰጡ ያደርጋሉ፣

ሐ. በምክር ቤቱ ውስጥ የሚገኙየፖርቲው አባላት ለሥራቸው ብቁናዝግጁ ሆነው እንዲገኙ ቀጣይነት ያለውሥራ ይሠራሉ፣

መ. ፖርቲውን በመወከል በምክር ቤቱየተለያዩ ኮሚቴዎችም ሆነ በሌሎችፖርቲውን በሚመለከቱ ተልእኮዎችየሚሣተፋ የፖርቲው አባላትን ዝርዝርለሚመለከተው አካል ያቀርባሉ፡፡

፪. በዚህ ደንብ በሌሎች አንቀፆች የተደነገጉትእንደተጠበቁ ሆነው በምክር ቤቱ ውስጥየመንግሥት ዋና ተጠሪ የሚከተሉትሥልጣንና ተግባር ይኖሩታል፡፡

ሀ. በፖርቲው አመራር እና በምክር ቤቱ ውስጥፖርቲውን በወከሉ የምክር ቤት አባላትመካከል የተቀናጀ ግንኙነት በመፍጠር እንደድልድይ ሆኖ ይሠራል፡፡

ለ. ፖርቲውን በመወከል በምክር ቤቱ የተለያዩኮሚቴዎች ውስጥ የሚሳተፋ እንዲሁምለሌሎች ተልእኮዎች የሚያስፈልጉአባሎችን ዝርዝር ለሚመለከተው አካልያቀርባል፡፡

ሐ. በምክር ቤቱ ሥራዎች እና አሠራሮችዙሪያ መንግሥትን ያማክራል፣መንግሥትበሚያስቀምጥለት አቅጣጫም ሥራዎችንተግባራዊ ያደርጋል፡፡

መ. ለምክር ቤቱ የሚቀርቡ የመንግሥትአጀንዳዎች እና ለውይይት የሚያስፈልገውንጊዜ ለምክር ቤቱ አስተባባሪ ኮሚቴ አቅርቦያስወስናል፡፡

ሠ. ከተለያዩ የፖርቲ ዋና ተጠሪዎች ጋርበምክር ቤቱ አጀንዳዎች እና ሌሎችተግባራት ዙሪያ ይመካከራል፡፡

b) they shall cause their membersto attend Sittings and vote fortheir party;

c) they shall carry out sustainablework to enable their partymembers in the Regional council tobe efficient and get prepared for theirwork;

d) They shall present to the bodyconcerned a list of their partymembers who serve on variouscommittees of the Regionalcouncil on behalf of their party aswell as on other missions thatconcern their party.

2. Without prejudice to the provisions ofother Articles of this Regulation, theGovernment Chief whip in the councilshall have the following powers andduties:

a) he shall function as a bridge bycreating an integrated relationshipbetween the leadership of theirparty and those who represent theparty in the Regional council.

b) he shall submit to the bodyconcerned a list of his memberswho, by representing the party,serve on various committees ofthe Regional council as well as alist of those required for othermissions;

c) he shall consult the governmenton the functions and activities ofthe council; he shall undertaketasks according to the directionset for him by the government;

d) he shall present to the businesscommittee of the council forapproval government agendas tobe submitted to the council andthe time necessary for debates;

e) he shall debate on the agendas andother things of the council withvarious party chief Whips;

Page 269 of 2280

Page 105: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

105

ረ. በምክር ቤቱ ውስጥ ያሉ የፖርቲአባላትንና ረዳት ተጠሪዎችንይመራል፣ያስተባብራል፡፡

ሰ. ከካቢኔ አባላት ጋር በሥራቸው ዙሪያየጠበቀ ግንኙነት በመፍጠር ተግባሩንያከናውናል፡፡

ሸ. መንግሥት በምክር ቤቱ የሚኖረውንኘሮግራም እና አጀንዳ በመለየት አባላቱቀድመው እንዲያውቁ እንደዚሁምበወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ አባላቱ ግንዛቤእንዲኖራቸው ያደርጋል፡፡

ቀ. ፖርቲውን በመወከል በምክር ቤቱ ስብሰባሀሣብ የሚያቀርቡ የፖርቲ አባላት ስምዝርዝር ለምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤያስተላልፋል፡፡

በ. በምክር ቤቱ ውስጥ በተለያዩ ምክንያትበቋሚነት የተጓደሉ አባላትን ለፖርቲውያሳውቃል፣በማሟያ ምርጫም እንዲተኩየውሣኔ ሀሣብ ለፖርቲው ያቀርባል፡፡

ተ. የመንግሥት ዋና ተጠሪ በማይኖርበት ጊዜበምትኩ የሚሠራ ከረዳቶቹ መካከልይወክላል፡፡

፫. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተደነገገውእንደተጠበቀ ሆኖ የመንግሥት ረዳት ተጠሪዎችበምክር ቤቱ ውስጥ በመንግሥት ዋና ተጠሪተለይተው የሚሰጧቸውን ሌሎች ተግባራትያከናውናሉ፡፡

አንቀጽ ፻፸፩ የፖርቲ ተጠሪዎች አደረጃጀት፩. በምክር ቤቱ ውስጥ ያለው ዋናው ተቃዋሚፖርቲ አንድ ዋና እና አንድ ረዳት ተጠሪዎችይኖሩታል፡፡

፪. ከላይ በንዑስ አንቀጽ ፩ ከተጠቀሱት ውጪ ያሉሌሎች በምክር ቤቱ መቀመጫ ያላቸውፖርቲዎች /የፖርላማ ቡድኖች/ እያንዳንዳቸውአንድ ተጠሪ ይኖራቸዋል፡፡

አንቀጽ ፻፸፪ -የፖርቲ ተጠሪዎች አሰያየምየፖርቲ ተጠሪዎች በምክር ቤቱ ባሉ አባሎቻቸውወይም በፖርቲ መሪዎቻቸው ይሰየማሉ፡፡

f) he shall direct and coordinate thework of members of the rulingparty and assistant whips in theRegional council

g) he shall accomplish tasks bycreating strong work relationshipwith Cabine in connection withtheir work;

h) he shall assign one of hisassistants to act on his behalf inhis absence;

i) he shall identify governmentweekly programme’s and agendasin the council and inform hismembers beforehand concerningthese matters; he shall make hismembers aware of current issues;

j) he shall submit to the Speaker ofthe Regional council a list ofmembers of the ruling party whocan present proposals on behalf oftheir party;

k) he shall notify his party about hismembers who are permanentlyabsent from the council forvarious reasons; he shall presentproposal to his party for theirsubstitution.

3. Without prejudice to the provision ofSub-Article (1) of this Article,government assistant whips shallperform such other tasks which theGovernment Chief Whip assigns tothem specifically.

Article 171: Organization of otherWhips

1. The Principal opposition party inthe Regional council shall have onechief and one assistant whips.

2. Other parties which have seats inthe Regional council shall haveone whip each.

Article 172: Appointment of otherParty Whips

Party whips shall be appointed by theirmembers in the Regional council ortheir party leaders.

Page 270 of 2280

Page 106: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

106

አንቀጽ ፻፸፫ የፖርቲ ተጠሪዎች ተጠሪነት፩. የእያንዳንዱ ፖርቲ ዋና ተጠሪ ተጠሪነቱለወከለው ፖርቲ መሪ ይሆናል፡፡

፪. የረዳት ተጠሪዎች ተጠሪነት ለዋና ተጠሪዎችይሆናሉ፡፡

አንቀጽ ፻፸፬ የፖርቲ ተጠሪዎች ሥልጣንና ተግባር

፩. የፖርቲ ተጠሪዎች የሚከተሉት የጋራ ሥልጣንናተግባር ይኖራቸዋል፤ሀ. አባሎቻቸው ስለምክር ቤቱ አጀንዳዎች

አስቀድመው እንዲያውቁ ያደርጋሉ፣ለ. አባሎቻቸው በምክር ቤቱ ስብሰባዎች

እንዲገኙ እና ለፖርቲያቸው ድምጽእንዲሰጡ ያደርጋሉ፣

ሐ. በምክር ቤቱ ውስጥ የሚገኙ የፖርቲያቸውአባላት ለሥራቸው ብቁና ዝግጁ ሆነውእንዲገኙ ቀጣይት ያለው ሥራ ይሠራሉ፣

መ. ፖርቲያቸውን በመወከል በምክር ቤቱየተለያዩ ኮሚቴዎች የሚሣተፋ ወይምለሌሎች ተልእኮዎች የሚያስፈልጉአባሎቻቸውን ዝርዝር ለሚመለከተው አካልያቀርባሉ፡፡

፪. በምክር ቤቱ ውስጥ ያሉ የፖርቲዎች ዋናተጠሪዎች የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባርይኖራቸዋል፡፡ሀ. በፖርቲያቸው አመራር እና በምክር ቤቱውስጥ ፖርቲውን በወከሉ የምክር ቤትአባላት መካከል የተቀናጀ ግንኙነትበመፍጠር እንደ ድልድይ ሆነው ይሠራሉ፣

ለ. በምክር ቤቱ ውስጥ ያሉ ረዳትተጠሪዎቻቸውንና አባሎቻቸውን ይመራሉ፣ያስተባብራሉ፣

ሐ. ለምክር ቤቱ የሚቀርቡ አጀንዳዎቻቸውንእና የሚያስፈልገውን ጊዜ ለምክር ቤቱአስተባባሪ ኮሚቴ አቅርበው ያስወስናሉ፣

Article 173: Accountability of other PartyWhips

1. The Chief whip of each party shall beaccountable to the leader of his ownparty.

2. The assistant whips shall beaccountable to their respective chiefwhips.

Article 174: powers and Duties ofchief whips of other Parties

1. The Chief and Assistance whipsshall have the following commonpowers and duties.a) They shall inform their

members about the agenda ofthe council before hand;

b) They shall cause their membersto attend sittings of the counciland vote for their party.

c) They shall accomplishsustainable tasks to enable theirmembers on the council to beefficient and get prepared for theirwork.

d) They shall submit to the bodiesconcerned a list of theirmembers who, on behalf oftheir parties, serve on variouscommittees of the council whoare needed for other missions.

2. The chief whips of parties in thecouncil shall have the followingpowers and duties;a) They shall function as a bridge

by creating an integratedrelationship between theleadership of their party andthe members that represent theparty on the council

b) they shall direct and coordinatethe work of their assistants andthere members in the council;

c) they shall present tocoordinating committee of thecouncil for approval theiragenda to be submitted to thecouncils and the time requiredfor discussion,

Page 271 of 2280

Page 107: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

107

መ. ፖርቲውን በመወከል በምክር ቤቱ ጉባኤሀሣብ የሚያቀርቡ የፖርቲዎቸውን አባላትሥም ዝርዝር ለአፈ-ጉባኤው ያስተላልፋሉ፣

ሠ. ፖርቲያቸውን በመወከል በምክር ቤቱየተለያዩ ኮሚቴዎች የሚሣተፋ ወይምለሌሎች ተልዕኮዎች የሚያስፈልጉአባሎቻቸውን ዝርዝር ለሚመለከተውያቀርባሉ፣

ረ. በምክር ቤቱ ውስጥ በተለያዩ ምክንያቶችበቋሚነት የተጓደሉ አባሎቻቸውንበሚመለከት ለየፖርቲያቸው ያሳውቃሉ፣በማሟያ ምርጫም እንዲተኩ የውሣኔሀሣብ ለፖርቲያቸው ያቀርባሉ፣

ሰ. ከመንግሥት ዋና ተጠሪ ጋር በመሆንበምክር ቤቱ አጀንዳዎች እና ሌሎችተግባራት ዙሪያ ይመካከራሉ፣

ሸ. የፖርቲዎቹ ዋና ተጠሪዎች በማይኖሩበትጊዜ ተክተዋቸው የሚሠሩ ከረዳቶቻቸውወይም ከምክር ቤቱ አባሎቻቸው መካከልይወከላሉ፡፡

፫. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተደነገገውእንደተጠበቀ ሆኖ የፖርቲ ረዳት ተጠሪዎች በዋናተጠሪያቸው ተለይተው የሚሰጧ ቸውን ሌሎችተግባራት ያከናውናሉ፡፡

ምዕራፍ ሃያ ሶስትልዩ ልዩ ድንጋጌዎች

አንቀጽ ፻፸፭ የምክር ቤቱ የክብር ጥበቃ ሃይል/Sergeant at Arms/፩. የምክር ቤቱ የክብር ጥበቃ ሃይልሀ. ዋና የክብር ጥበቃ ኃላፊ፣ለ. ረዳት የክብር ጥበቃ ናቸው

፪. የምክር ቤቱ ዋና የክብር ጥበቃ ኃላፊ እና ረዳቱበአፈ-ጉባኤው ይሾማሉ፡፡

፫. ዋናው የክብር ጥበቃ ኃላፊ ተጠሪነቱ ለአፈ-ጉባኤው ሲሆን ረዳት የክብር ጥበቃ ኃላፊውተጠሪነቱ ለዋናው የክብር ጥበቃ ኃላፊ ይሆናል፡፡

፬. የምክር ቤቱ የክብር ጥበቃ ሃይል የሚከተሉትተግባራት ይኖሩታል፡፡

d) they shall submit to the speakera list of their party members whocan give proposals at the meetingsof the council on behalf of theirparties;

e) they shall submit, to the bodyconcerned a list of their memberswho, by representing their party;can serve on various committeesor are needed for other mission;

f). they shall notify their party abouttheir members who arepermanently absent from thecouncil for various reasons; theyshall present proposals to theirparty for their substitution;

g) They shall debate agenda of thecouncil and other things with thegovernment chief whip;

h) They shall assign one of theirassistance of members to act ontheir behalf in their absence ;

3. Subject to the provision of sub-article (1) of this Article assistantparty whips shall carry out othertasks, which the chief whips assignto themes specifically.

CHAPTER TWENTY-THREEMISCELLANEOUS PROVISIONSArticle 175: Sergeant at Arms

1. The Sergeant at Arms of the Regionalcouncil shall have:a) Chief Head,b) Assistant Head.

2. The Chief Head of the Sergeant atArms and his assistant shall beappointed by the Speaker.

3. The Chief Head of the Sergeant atArms shall be accountable to theSpeaker, whereas the AssistantSergeant at Arms is accountable to thechief.

4. The Sergeant at Arms shall have thefollowing functions:

Page 272 of 2280

Page 108: ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …‰ ተሻሻለው የ ዓ/ም በክልሉ ህገ-መንግስት ... የክልሉ ሕገ መንግሥት ድንጋጌ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ

108

ሀ. በምክር ቤቱ ጉባኤ አዳራሾች እና ቅጥርግቢ ውስጥ ሕግና ሥነ ሥርዓትንያስከብራል፤ይጠብቃል፣

ለ. ከሚመለከታቸው ሌሎች የፀጥታ ክፍሎችጋር ግንኙነት ያደርጋል፣

ሐ. ስለምክር ቤቱ የፀጥታ ጉዳይ አፈ-ጉባኤውንያማክራል ስለስራው እንቅስቃሴ ሪፖርትያቀርባል፡፡

፭. የክብር ጥበቃ ሃይል አደረጃጀትና ዝርዝር ተግባርመመሪያ ይወሰናል፡፡

አንቀጽ ፻፸፮ መመሪያ ስለማውጣትየምክር ቤት አስተባባሪ ኮሚቴ ለዚህ ደንብአፈፃፀም የሚረዳ በመመሪያ ወይም ማንዋልሊያወጣ ይችላል፡፡

አንቀጽ ፻፸፯ ስለተዋረድ ምክር ቤቶችየዞን፣ የልዩ ወረዳ፣ ወረዳ የቀበሌና የከተማምክር ቤቶች ይህንን ደንብና መመሪያበማውጣት ሊሠሩ ይችላሉ፡፡

አንቀጽ ፻፸፰. ስለተሻሩ ሕጎችከዚህ ደንብ ጋር የሚቃረኑ ሌሎች አሠራሮች፣ደንቦችና መመሪያዎች በዚህ ደንብ በተሸፈኑጉዳዮች ተፈፃሚነት አይኖራቸውም፡፡

አንቀጽ ፻፸፱. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜይህ ደንብ በክልሉ ምክር ቤት ከፀደቀበት ከዛሬመስከረም ፱ /፪ ሺህ ፰ ዓ.ም. ጀምሮ የፀናይሆናል፡፡ሀዋሣ መስከረም ፲ ቀን ፪ ሺህ ፰ ዓ.ም.

ደሴ ዳልኬየደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል

መንግሥትርዕሰ መስተዳድር

a) it shall keep and maintain lawand order in the Sitting hallsand premises of the council.

b) it shall deal with other securitydivisions concerned;

c) it shall consult the Speaker onsecurity issues and report on itsactivities.

5. The organization and functions ofthe sergeant at arms shall bedetermined in detail by a directiveto be issued.

Article 176: Issuance of DirectivesThe coordinating Committee of theRegional council may issue a directiveor manual to fill the loopholes thatmight arise in this regulation.

Article 177: Other councilsOther Zone, special weeredas, weredas,and city and Kebele councils shall maketheir Regulation accordance with thisRegulation and manualsArticle 178: Repealed LawsRules of Procedures and Member’s Code ofConduct Regulations contrary to thisregulation are repealed by this regulation.

Article 179: Effective DateThis regulation shall enter in to force today20th day of September 2015 ratified by thecouncil.

Done at Hawasssa, this 20th day of Sep2015

Desse DalkeSOUTH NATIONS NATIONALITES AND

PEOPLES REGINAL

STATE PRESIDENT

HAWASSA

Page 273 of 2280